Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ኢማኑኤል ማክሮን’

Paris – ‘Ville de L’amour’ – is an Actual Warzone

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 2, 2023

😈 የግራኝ ሞግዚት የፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ኢማኑኤል ማክሮን ተቃዋሚዎች ቁጣቸውን ማሳየታቸውን ቀጥለዋል።

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

🔥 በአንድ ቀን ብቻ 2.3 ሚሊዮን ፈረንሳውያን በየከተሞቹ ጎዳናዎች ላይ ወጥተዋል ፣ ከፍተኛ አመጽም ተቀስቅሷል። በፈረንሳይ የጡረታ ማሻሻያዎችን በመቃወም በሜይ ዴይ በተቀሰቀሰ ሁከት በትንሹ ፭፻፵/540 ሰዎች መታሰራቸውን የፈረንሳይ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ጄራልድ ዳርማኒን ተናገሩ። ፵፻፮/406 የፖሊስ መኮንኖች እና ጄንደሮች ቆስለዋል፣ ፪፻፶፱/ 259 በፓሪስ ውስጥ ይገኛሉ።

😈 አዎ! ልክ በዚህ በአባታችን አቡን ተክለ ሃይማኖት ዕለት በአክሱም ጽዮን ላይ የዘመተው የኦሮሞ ክፉ ጋኔን አብዮት አህመድ አሊ የነካው ሁሉ ይሞታል። አርማውያኑ ወራሪዎች የዋቄዮአላህሉሲፈርን እርኩስ መንፈስን ይዘው የተሰደዱባቸው ቦታዎች ሁሉ ይነዳሉ፣ ይወድማሉ እርርይ! ዋይ! ዋይ! ይላሉ።

😈 Yes, Everything the Oromo Demon aka Abiy Ahmed Ali Touches Dies. All the places where the heathen invaders have migrated with the evil spirit of Waqeyo-Allah-Lucifer will be burnt and destroyed. Folks will cry and say Alas! Whoa!

🔥2.3 million people take to streets of France, riots break out. At least 540 people were arrested during riots during May Day protests against pension reforms in France More than 300 of them were arrested in the capital, said French Interior Minister Gerald Darmanin. 406 police officers and gendarmes were injured, 259 of them in Paris.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Labour Day in Paris: France Fries Revolting over Raising The Retirement Age

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 1, 2023

🔥 የሰራተኛ ቀን በፓሪስ፤ ወስላታው ማክሮን የጡረታ ጊዜን ለማሳደግ በመወሰኑ ፈረንሳውያን በድጋሚ አመጹ። ለረጅም ጊዜ መስራት የማይሹት ፈረንሳውያን ከፖሊስ ጋር ግጭት ፈጥረዋል።

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

🔥 Hundreds of thousands of people on Monday massed in France on Labour day to vent their anger against President Emmanuel Macron’s pension reform, with unions vowing not to stop fighting even after the changes were signed into law.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ማክሮን በኮሮና ተያዘ ፥ ምናልባት ማይክ ፖምፔዮም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 17, 2020

የማክሮን ፈረንሳይ፣ ግብጽን ታስታጥቃለች፣ የግራኝ አብዮትን ኦሮሙማ ሰራዊትን ታሰለጥናለች፣ ግብረሰዶማዊነትን ትልካለች፣ ላሊበላን ለመግዛት ትሻለች።

የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ማይክ ፖምፔዮም ሳይይዛ አይቀርም።

መጥፎ ነገር አንመኝላቸውም፤ ግን ጂኒው ግራኝ አብዮት አህመድ ለኢትዮጵያና አፍሪቃ ብቻ ሳይሆን ለመላው ዓለም መጥፎ እድል ይዞ ነው የመጣው፤ በሽታው፣ ወረርሽኙ፣ ረሃቡ፣ አንበጣው፣ ጎርፉ፣ እሳቱ፣ ጦርነቱ ሁሉም በዘመነ ግራኝ። ግን ኮሮና ሁሉንም እኩል አደረገቻቸው! ለማንኛውም ኢትዮጵያን አትንኳት! ወዮላችሁ!

__________________________

Posted in Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሌላ ታዋቂ የፈረንሳይ ካቴድራል ተቃጠለ | ከላሊበላ ጋር ምን ያገናኘዋል?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 21, 2020

መልሱን ለማግኘትነጠብጣቦቹን እናገናኛቸው

  • 👉 ባለፈ ቅዳሜ በፈረንሳይዋ ከተማ ናንት፤ በግራኝ አህመድ ዘመን (15ኛው ክፍለዘመን) የተገነባው
  • ግዙፉ የጴጥሮስ ወጳውሎስ ካቴድራል የእሳት ቃጠሎ ሰለባ ሆነ።
  • 👉 ባለፈው ዓመት የፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ኢማኑኤል ማክሮን ላሊበላን ጎብኝቶ ወደ ፓሪስ እንደተመለሰ ታዋቂው ካቴድራል፤ ሙሉ በሙሉ በእሳት ቃጠሎ መውደሙን እናስታውስ። በዚህ ቃጠሎ የማክሮን እጅ ሊኖርበት ይችላል።
  • 👉 ባለፈው ሣምንት እሑድ ሐምሌ ፭ በጾመ ሐዋርያት ጾም መፍቻ ፥ የዓመቱን ጴጥሮስ ወጳውሎስ አከበርን።
  • 👉 ቀደም ሲል ታሪካዊ የፀሐይ ግርዶሽ ክስተት በላሊበላ ታየ። ይህን ክስተት የፈረንሳይ አምባሳደር በላሊበላ ተገኝቶ ለመታዘብ በቅቷል።

ግብረሰዶማዊው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ኢማኑኤል ማክሮን ለሃገሩ መጥፎ ዕድል ይዞ ነው የመጣው። በሃገሩና በመላው አውሮፓ ብዙ ነገሮች እንዲበላሹና እንዲወድሙ እያደረገ ነው።

ግራኝ ዐቢይ አህመድ አሊም ለሃገራችን መጥፎ ዕድል ይዞ የመጣ ግለሰብ ነው። ከሁለት ዓመታት በፊት ይህ ግብረሰዶማዊ ሰው ፈረንሳይን ሲጎበኝ ግብረሰዶማዊነትን በኢትዮጵያ ለማስፋፋትና ግብረሰዶማውያን ጎብኝዎችም ወደ ኢትዮጵያ እንዲገቡ ለፕሬዚደንት ማክሮን ቃል ገብቶለት ነበር።

ባለፈው ዓመት ልክ በዚህ ጊዜ (ሐምሌ ፪ሺ፲፩ ዓ.) ላይ “የተጠለፈ ትግል/ The Hijacked Revolution)የተባለና ብዙ ድብቅ መረጃዎችን የያዘ መጽሐፍ ለገበያ ውሎ ነበር። መጽሐፉን የግራኝ ዐቢይ አህመድ አገዛዝ ከገበያ እንዲነሳና የታተሙት ቅጅዎች ሁሉ ተለቃቅመው እንዲቃጠሉ አድርጓል። በዚህ መጽሐፍ ገጽ ፳/20 ላይ የሚከተለውን መረጃ እናገኛለን፦

ጠቅላይ ሚኔስቴሩ ለጉብኝት ወደ ፈረንሳይ አገር ባመሩበት ጊዜ አንድ የግብረሰዶማውያን ማህበር አባላቶቹ ኢትዮጵያን መጎብኘት እንደሚፈልጉ ገልፆውላቸው እርሳቸውም ፈቅዶላቸው ነበር። ይህን ሚስጥር የሚያውቀው የጠቅላይ ሚኔስቴሩ የቅርብ ወዳጅና አማካሪ የሆነው ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ብቻ ነበር። እርሱም ይህንን ሚስጥር አሳልፎ ለኦርቶዶክስ ሃይማኖት ማህበራት በመስጠቱ ማህበራቱ የግብረሰዶማዊያንን ጉዞ በመቃወም ሊያስቀሯቸው ችለዋል።”

ይህ ክስተት ብዙዎቹን ዛሬም ሊገርማቸው ይችላል። ነገር ግን ሰውዬው በግብረሰዶማውያን የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች የሥልጣኑ ዙፋን ላይ የተቀመጠ መሰሪ ሃገር አጥፊ ነው። አወቁትም አላወቁትም፣ ፈለጉትም አልፈለጉትም ደጋፊዎቹና ወኪሎቹ ነፍሳቸውን ቁራጭ በቁራጭ እየቆረሱ የሚሸጡ አህዛብግብረሰዶማውያን ናቸው። ገዳይ ዐቢይ አህመድ ዳንኤል ክብረትን ልክ እንደ ሌሎች ብዙዎች“እኔ የምልህን ካላደረግክ እገድልሃለው!” በማለት የእርሱ አጎብዳጅ ሊያደርገውና ጠፍሮ ሊያሰረውም እንደሚችል የሰውዬው ባሕርይ በደንብ ይናገራል። ለዚህም ይመስላል ዳንኤል ክብረት፣ ዘመድኩን በቀለ እና አጋሮቻቸው ግራኝ ዐቢይ አህመድን በማጋለጥ ላይ ያሉትን ድሕረገጾችና ዩቲውብ ቻነሎች በማዘጋቱና በማፈኑ ሥራ ላይ የተሰማሩት። የቀድሞውን የእኔን ዩቲውብ ቻነል ጨምሮ ማለት ነው። ይህ ትልቅ ቅሌት ስለሆነ መታወቅ አለበት! ገና ብዙ የሚያሳፍርና የሚያስደነግጥ ነገር ይወጣል!

ግራኝ አብዮት አህመድ ልክ እንደ ኢምኑኤል ማክሮን ተመሳሳይ ጽንፈኛ ተግባር በሃገራችን በመፈጸም ላይ ነው፤ በደንብ እስኪደላደል ድረስ ለሙቀት መለኪያ ይሆነው ዘንድ ትንንሾቹን ዓብያተ ክርስቲያናት ነው ለጊዜው በማቃጠላይ ያለው፤ ለማውደምና ለማጥፋት ያቀደው የሚከተሉትን ቦታዎች ነው፦

  • 👉 አክሱም

  • 👉 ላሊበላ

  • 👉 ግሸን ማርያም

  • 👉 ጎንደር

  • 👉 ባሕር ዳር / ጣና ገዳማት

  • 👉 ዋልድባ

  • 👉 ደብረ ዳሞ

  • 👉 አስመራ

  • 👉 መቀሌ

  • 👉 ሕዳሴ ግድብ

እነዚህን ቦታዎች ካጠፋ “ኢትዮጵያን ማጥፋት ይቻላል” የሚል ህልም አለው።

____________________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጵያውያንን አታስገድሉ! | ጉድ ነው | የጀርመኗ መሪ አንጌላ ሜርከል በድጋሚ ተንቀጠቀጠች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 27, 2019

___________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , | Leave a Comment »

ዶ/ር አህመድ በሥነ-ልቦና የታወከና ገዳይ የሆነ ባሕርይ እንዳለው ጣልያናዊው የሥነ-ልቦና ፕሮፌሰር ያስረዳናል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 25, 2019

ወገኖቼ፤ እየተገደሉ ያሉት የተዋሕዶ ልጆች ናቸው!

ቃል አቀባዩ “ንጉሡ ጥላሁን” ይባላል?…ዋው!

የሚገርም ነው፤ ዶ/ር አህመድ እና ፕሬዚደንት ማክሮን በጣም ተመሳሳይ የሆነና ከ666ቱ የሆነውን የጭካኔ ባሕርይ ተላብሰዋል። ሁለቱም በጣም እራስ ወዳዶች፣ በበታችነት ስሜት የሚጠቁ፣ የስልጣን ጥመኞች፣ ተፎካካሪዎቻቸውን የሚያጠቁ፣ አታላዮች፣ ሃገሮቻቸውን የሚጠሉ ግለሰቦች ናቸው። (እነዚህ የግብረሰዶማውያን ባሕርያት ናቸው)

ከባሕር ዳር የደረሰኝ ጭምጭምታ፦ “ዶ/ር አህመድ እራሱ ነው ጄነራል አሳምነውን በሽጉጥ የገደለው”

ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው የጣሊያኑ የሥነልቦና ፕሮፌሰር፡ የፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ማክሮን በሥነልቦናዊ መታወክ በሽታ የተጠመደ፣ በሚሠራው ነገር ሁሉ ሊያሸንፍ የሚፈልግ አርነተኛና ገዳይ የሆነ አደገኛ ሰው ነው ይለናል።

በእኔም ሆነ፡ በእኅተ ማርያም በኩል ገና ከመጀመሪያው ጀምሮ፤ ገና ፎቶውን እንዳየሁ ዶ/ር አህመድ ለኢትዮጵያውያን የተላከ የጥፋት መቅሰፍት መሆኑን አውቀን አስፈላጊውን ጥቆማ አድርገናል። ከኢንጅነር ስመኘው እስከ ጄነራሎቹ ሁሉንም የገደለውና ያስገደለው እርሱ መሆኑን 100% እርግጠኛ ሆኜ መናገር እችላለሁ።

/ር አህመድ የሉሲፈራውያኑ የዓለማችን መሪዎች ወኪል መሆኑን በአሁን ሰዓት አሉ የሚባሉት የዓለም ሜዲያዎች አብዮት አህመድ የለፈፈውን “የመፈንቅለ መንግስት” ወሬ ከማስተጋባት ሌላ ጸጥ ብለዋል። ያልመረጡት ወይም የማይፈልጉት ሰው ቢሆን፤ “ባለሥልጣናት ተገደሉ፣ ሰብዓዊ መብት ተረገጠ፣ የተባበሩት መንግስታት ይጠራ ወዘተ” እያሉ ሌተ ተቀን ያደነቁሩን ነበር። ነገር ግን አብዮት አህመድ የኢትዮጵያን መኮንኖች አስቀድሞ በመግደል የሚፈልጉትን የዘር ዕልቂት አስከታይ አብዮት እያካሄደላቸው ነውና በጭራሽ አይኮንኑትም።

የሊሲፈራውያኑ ልሳን፡ የሚቀደመው የለም፡ ‘Foreign Policy,’ “Ethiopia Is at a ‘Very Critical Juncture’በሚል ርዕስ ብዙ ኢትዮጵያውያን የብሔር ፌደራሊዝሙን ይደግፉታል” በማለት የብሔር ግጭት እንዲፈጠር ክብሪት ይጭራል። ይህ ሜዲያ መሪዎቻችንን የሚመርጠው እና ከሳምታት በፊት የአሜሪካ አምባሳደሮች ያዘጋጁትን ዓይነት ስብሰባ የሚጠራው “THE COUNCIL ON FOREIGN RELATIONSየተባለው የኢሉሚናቲዎቹ ተቋም ነው።

የእንግሊዙ ድየሊ ሜይል ደግሞ፡ Five Questions on the crisis in Ethiopia በሚል ርዕስ፡ “የአሁኑ የኢትዮጵያ ሁኔታ የቀድሞዋን ዩጎዝላቪያን ያስታውሰናል” በማለት ምን ያህል የኢትዮጵያን መበታተን እንደሚሹት ይጠቁመናል።

ቢቢስ ደግሞ፡ ከአምስት መቶ አመታት በኋላ፡ ዛሬም የግራኝ አህመድን ጂሃዳዊ ወረራ በድጋሚ ለመጥራት “Ethiopia Mosque Ban: ‘Our Sacred City Of Aksum Must Be Protectedየሚል ጽሑፍ በድህረ ገጹ አቅርቧል።

ለማንኛውም፡ “ኢትዮጵያን አሁን አገኘናት፣ ልጃችን አብዮት አህመድም የሰጠነውን ስክሪፕት/መመሪያ በቅደም ተከተል በሥራ ላይ በማዋል ላይ ይገኛል፤ መጀመሪያ በብሔር ቀጥሎ በሃይማኖት እናባላችዋለን፣ ህንፃዎች ሲፈራረሱና ሶፋዎቻችን ላይ ቁጭ ብለን በ4k ቴሌቪዥኖቻችን ከማየታችን በፊት ግን ሲሚንቶ እንስጣቸውና ሰማይጠቅስ ፎቆችን ገንብተው ይጨርሱ…” በማለት ለመጭው የሬያሊቲ ቲቪ ትዕይንት በጉጉት በመዘጋጀት ላይ ናቸው።

እነዚህን የዲያብሎስ ልጆች ቅዱስ ገብርኤል በሰይፉ ቀጥቅጦ ይጣላቸው!

_____________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Psychology | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጵያን አትንኩ! | ጉድ ነው | የጀርመኗ መሪ አንጌላ ሜርከል ስትንቀጠቀጥ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 18, 2019

ሰኔ ፲፩ / ፪ሺ፲፩ / ሐና ማርያም

ቀይ ካርድ?

[የያዕቆብ መልእክት ምዕራፍ ፪፥፲፱]

እግዚአብሔር አንድ እንደ ሆነ አንተ ታምናለህ፤ መልካም ታደርጋለህ፤ አጋንንት ደግሞ ያምናሉ ይንቀጠቀጡማል።

በጣም አስገራሚ ነገር ነው፦ አዲሱን የዩክሬይን ፕሬዚደንት (አይሁድ ነው) በበርሊን አውሮፕላን ማረፊያ ስትቀበል – ልክ የጀርመን ብሔራዊ መዝሙር ሲሰማ መላው ሰውነቷን እንዴት እንደሚያደርጋት እንመልከት

ልጅአልባዋአኔላ ሜርከል ታታሪ ክርስቲያን ጀርመናውያን አሳምረው የገነቧትን ጀርመን ለማፍረስና ጀርመናውያን ህፃናትን ለማኮላሸት ሦስት ሚሊየን የሚጠጉ ሰነፍ ሙስሊም “ወራሪዎችን” ወደምትጠላት ሃገሯ አመጣቻቸው። ይህች ሴትዮ ኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን የምትተናኮለው የራሷን ዜጎችም ጭምር ነው። በብሔራዊ መዝሙር ወቅት እንዲህ መንቀጥቀጧ በጣም የሚያስገርም ነው።

ባለፈው ጊዜ ልጅአልባዋየእንግሊዟ መሪ ተሪዛ ሜይ ምርር ብላ ስታለቅስ ነበር ፥ ላሊበላን የሚተናኮለው የዶ/ር አብዮት ወዳጅና ልጅአልባውየፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ኢማኑኤል ማክሮንም ገና ይከተላል።

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , | Leave a Comment »

ሰዶማዊው ማክሮን ላሊበላን አርክሶ ከተመለስ በኋላ ፲፪ የፈረንሳይ ዓብያተክርስቲያናት ላይ ክፉኛ ጥቃት ደርሶባቸዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 24, 2019

በጣም የሚገርምና አሳዛኝ የሆነ ክስተት በፈረንሳይ እየታየ ነው። ለሦስት መቶ ዓመታት ያህል ታይቶ የማይታወቅ አብዮት በፈረንሳይ እንደገና ተቀስቅሷል። በትናንትናው ዕለት የቢጫ ሰደርያ ለባሽ ተቃዋሚዎቹን ለማደን የፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ሠራዊቱን ጠርቶ ነበር፤ ማለትም፡ ወታደሮችና ከባድ መሣሪያዎች በፈርንሳይ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በፓሪስ ከተማ መንገዶች ላይ እንዲሠፍሩ ተደርገዋል። የተቃዋሚዎቹ ኃይል ጠንከር ካለም ወታደሮች ጥይት ተኩሰው እንዲገድሉ ማክሮን ፈቃድ ሰጥቶ እንደነበር ተጠቁሟል። ዋው!

በሌላ በኩል፡ አይሁዶች ፈርንሳይን በብዛት በመልቀቅ ወደ እስራኤል ሄደው እየሠፈሩ ሲሆን፤ በክርስቲያኖችና ዓብያተክርስቲያናቶቻቸው ላይ እየተካሄደ ያለው ጥቃትም አሳሳቢ በሆነ መልክ በመጧጧፍ ላይ ነው።

ፕሬዚደንት ማክሮን ከአጋሩ ጠ/ሚንስትር ግራኝ አህመድ ጋር በመሆን ወደ ላሊበላ ሄደው ቅዱስ ዓብያተክርስቲያናቶቻንን አርክሰዋል። የሚገርመው ደግሞ፤ የራሱን አገር ዓብያተክርስቲያናት በአግባቡ መንከባከብና መጠበቅ ያልቻለው አማኑኤል ማክሮን የላሊበላ ዓብያተክርስቲያናትን “ለማደስ ቃል ገብቷል” መባሉ ነው።

በክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ አማኑኤል ማክሮን እና አብይ አህመድ ላይ መዓት በመምጣት ላይ ነው። የለበሱት ካባ መዘዝ? እነዚህን ሁለት የኢትዮጵያ ጠላቶች ካባዎቹ አቦዝነዋቸው (deactivate) ይሆን?

_________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ማክሮን ላሊበላ ካባ ለብሶ በተመለስ ማግስት ፓሪስ በተቃዋሚዎቹ ጋየች | የድል ሐውልት ላይ አውሬው ታየ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 21, 2019

አማኑኤል ማክሮን የተባለው ግብረሰዶማዊ የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ከግራኝ አህመድ ጋር በላሊበላው የአማኑኤል ቤተክርስቲያን ካባ ለብሶና የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጥቁር ሳጥን ሰርቆ ወደ አገሩ ተመለሰ። በማግስቱም በጥቁር ደመና ፊቱን ያሳየን አውሬው ብቅ ሲል፤ “አላህ ዋክባር” የሚል ድምጽ ተሰማ፤ በጣም የሚገርም ነው፤ ያውም የፈረንሳይ ዋንኛ ምልክት በሆነው በድል ሐውልት መኻል። ዋው! ! ፈረንሳይ! በኢትዮጵያ ጉዳይ ጣልቃ ባትገቢና ጂቡቲንም ለእናት አገሯ ብትመልሺ ይሻልሻል።

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ደብረ ጽዮን በአክሱም ጽዮን ካባ ሲለብስ እርይ፤ ፈረንሳዩ አማኑኤልና አህመድ በላሊበላ አማኑኤል ካባ ሲለብሱ ጭጭ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 18, 2019

ኢትዮጵያን በማፈራረስ ላይ ያሉት ሰዶማውያኑ የሉሲፈር አሽከሮች ማክሮን እና አህመድ በ ቅዱስ ላሊበላ ተገኝተው ልክ ደብረ ጺዮን ለብሶት የነበረው ዓይነት ካባ ለብሰው ነበር፤ ግን ይህ አልረበሽንም፣ አላስቆጣንም የተቃውሞ ድምጽ ለማሰማትም አልፈለግንም። ምክኒያቱ ምንድን ነው? አዎ! ደብረ ጺዮን የሰሜን ሰው ስለሆነ ነው፤ ትግሬ ነው። ከተዋሕዶ የሰሜን ወገናችን የደቡብ እስላም/ጴንጤ እና ሰዶማዊ ፈረንሳዊ የሚመረጥበት ጊዜ ላይ ደርሰናል፤ በተለይ የተዋሕዶ ነኝ የሚል ወገን ዶ/ር አህመድን ሆነ ሌላ ፖለቲከኛ በምንም ዓይነት ተዓምር መደግፍ አይገባውም፤ ግን ብዙዎች “ትግሬ ስላልሆነ”ብቻ ቸኩላችሁ ልባችሁን ሰጣችሁት፤ ምን ዓይነት ግብዞች እንደሆናችሁ እያየችሁ ነውን? እናቶቻችን መንገድ ላይ የሚጥለውን፤ ጊዲኦ ወገኖቻችንን የሚያስጨፈጭፈውን አስመሳይ ይህን ያህል ከወደዳችሁት፤ ኬክ ለሚያጎርሳችሁና ዘላለማዊ ፍቅርን ቃል ለሚገባላችሁ ፀረክርስቶስ ምን እንደምትሆኑለት መገመት አያዳግትም፤ ተንበርክካችሁ ትሰግዱለታላችሁ ማለት ነው። እግዚኦ! የውስጣችንን ሁሉ ነገር በሚገባ የሚያውቀው እግዚአብሔር እንዲህ ለዘብተኛ የሆኑትን ግብዞች አይፈልግም፤ አይወድም፤ ለመንግሥቱ የማይፈልጋቸውን ሁሉ ይመንጥራል፣ በራድም ወይም ትኩስ ያልሆኑትን ከአፉ ይተፋቸዋል። አምላክን ለመፈታተን ብሎም ለማታለል መሞከር ወንጀል ነው፤ ትልቅ ኅጢዓት ነው።

_________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: