Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ኢማሞች’

መካ የርኵሳን ወፎች መጠጊያ ሆነች | ኮሮና የአላህ ጋኔን እንደሆነች እራሳቸው ኢማሞቹ እየመሰከሩ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 27, 2020

በብርቱም ድምፅ። ታላቂቱ ባቢሎን ወደቀች፥ ወደቀች፥ የአጋንንትም ማደሪያ ሆነች፥ የርኵሳንም መናፍስት ሁሉ መጠጊያ የርኵሳንና የተጠሉም ወፎች ሁሉ መጠጊያ ሆነች፤[ራእይ ፲፰]

አላሃችን እስላም ያልሆነውን ሁሉ አጥፍቶ እኛ ብቻ በሰላም፣ በጤና እና ብልጽግና እንኖራለን፣ ኩፋሮች ላይ መቅሰፍት ሲደርስና ሲያልቁ እኛ ግን በአላህ መላዕክት የሚጠበቀውን ካባን እየዞርን ጮቤ እንረግጣለን።ይሉናል ተከታዮቻቸውን ጥላቻ፣ እብሪትና ጥፋት ብቻ የሚያስተምሩት እነዚህ የእስልምና ሊቆች፣ ሸሆች፣ ኢማሞች፣ ኡስታዞችና ጠበቃዎቻቸው።

ሃቁ ግን ሌላ ምስል ይዞ መጥቷል። እኛ ክፉውን አንመኝላቸውም፣ ሆኖም እኛ ለሺህ ዓመታት ያህል ይሁንእይልን ታግሰናቸዋል፤ አሁን እነርሱን ለማይመስለው የሰው ልጅ በጎውንና መልካሙን ለማይመኙት ለእነዚህ የዲያብሎስ ልጆች የእኛ አምላክ እግዚአብሔር ተገቢውን መልስ ይሰጣቸዋል።

ይህን አስመልክቶ ቪዲይው ላይ እንደሚሰማው እህተ ማርያም እና ዝነኛው አረብ ክርስቲያን፡ ክርስቲያን ልዑልተገቢውን ድንቅ መልስ ሰጥተዋቸዋል።

የሚከተለው ከአራት ዓመታት በፊት ያቀረብኩት ቪዲዮና ጽሑፍ ነበር

ባለፈው ኅዳር ፳፯ ፪ሺ፰፡ ዲሴምበር 7 2015 ፎቶው/ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው፡ የተገመሰችዋ ጨረቃ ከነ ኮከቧ ሰማይ ላይ ተሰካክተው ይታዩ ነበር። ዋናው የእስላም ምልክት ይህ ነው። በዚሁ እለት ነበር ለአሜሪካ ፕሬዚደንትነት እጩ ሆነው የሚወዳደሩት ዶናልድ ትራምፕ ሙስሊሞች ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ የማድረግ እቅድ እንዳላቸው የተናገሩት፤ በዚሁ ሳምንት ነበር፤ በአንዋር መስጊድ የቦንብ ጥቃት ተፈጸመ ተብሎ የተነገረው።

ቀደም ሲል ተመሳሳይ ድርጊት በቱርክ ተከስቶ ነበር፤ የቱርኩ ፕሬዚደንት እ..አ በ ኦገስት 14 2015፡ በዓርብ ዕለት፡ አንድ ተራራ ላይ የተሠራ አዲስ መስጊድ በሚመርቅበት ወቅት ከ እነዚያ ጅግራ መሰል ወራሪ ወፎች የምትዛመድ አንዲት ወፍ በራሱ ላይ አርፋበት ብዙዎችን ስታስገርም ነበር። በምረቃው ጊዜ፡ ፀረ–ክርስቶሱ የባቢሎኗ ቱርክ ፕሬዚደንት እርግ እና ጅግራ ነበር በአንድ ላይ የለቀቀው፤ ነገር ግን እርግቧ ሸሽታ ስታመልጥሲሄዱ፤ ጅግራዋ ግን መጥታ እራሱ ላይ አረፈች፤ ድንቅ ነው፣ የሚገርም ነው!

መጽሐፍ ቅዱስ እርግቦችን በጥሩ መንፈስ ሲያያቸው ሌሎች ወፎችን ግን የእርግማን ምልክቶች እንደሆኑ አድርጎ ነው የሚያስተምረን። ለምሳሌ፦

የማርቆስ ወንጌል ወፎችን ክርኩስ መንፈስ ጋር ሲያገናኛቸው፡

እነሆ፥ ዘሪ ሊዘራ ወጣ። ሲዘራም አንዳንዱ በመንገድ ዳር ወደቀና ወፎች መጥተው በሉት።[ማርቆስ :]

የሉቃስ ወንጌል ደግሞ ከዲያብሎስ ጋር፦

ዘሪ ዘሩን ሊዘራ ወጣ። ሲዘራም አንዳንዱ በመንገድ ዳር ወደቀ ተረገጠም፥ የሰማይ ወፎችም በሉት።[ሉቃስ ]

ራእይ ዮሐንስ ደግሞ የፍጻሜ ዘመኗ ባቢሎን የርኩስ መንፈስ እና የአጋንንት ማደሪያ እንደምትሆን በመጠቆም ያስተምሩናል፦

በብርቱም ድምፅ። ታላቂቱ ባቢሎን ወደቀች፥ ወደቀች፥ የአጋንንትም ማደሪያ ሆነች፥ የርኵሳንም መናፍስት ሁሉ መጠጊያ የርኵሳንና የተጠሉም ወፎች ሁሉ መጠጊያ ሆነች፤[ራእይ ፲፰]

ይህ ሁሉ ያለምክኒያት አይደልም፤ ካልታወርን፤ እግዚአብሔር ምልክቶቹን በየቦታው እያሳየን ነው። በጣም የሚገርም ነው፡ ተዓምር ነው! ግማሽ ጨረቃ፤ የወራሪ ወፎች ጫጫታ፤ በጥቁር ጨርቅ የተሸፋፈነችው ሙስሊም ሴት፥ የጮኽባት ውሻ፥ የዶናልድ ትራምፕ ጥቆማ፥ አንዋር መስጊድ… አሃ! የዲያብሎስ፣ የአጋንንት ማንነት/ምንነት ግልጥልጥ ብሎ እየታየን አይደለምን?

መቅሰፍቱን ያመጡት ሦስቱ የዋቄዮአላህ ሴት ልጆች ናቸው

___________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

መታየት ያለበት | በእስልምና ልሂቃን የሚደገፍ የህፃናት ዝሙት አዳሪነት ሲጋለጥ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 16, 2019

ይህ የኢራቅ ምስጢራዊ የወሲብ ንግድ በእስልምና ቅዱሳት በሚባሉት ስፍራዎች ላይ በኢማሞችና ሸሆች ላይ የተደረገ ኃይለኛ ምርመራ ወጣት ሴቶችን እና ትንንሽ ልጃገረዶችን በወሲብ የመበዝበዝ መረብን ያሳያል። ህፃናቱ በእስልምና ልሂቃኑ እየተገዙ በሴተኛ አዳሪነት እንዲጠመዱ ተደርገዋል፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ የኢማሞች ሚስጥራዊ ወሲባዊ ንግድ በካሜራ ተቀርጿል፡፡ በድብቅ የተቀረፀው ፊልም እና የተጎጅዎች ምስክርነት በገልጽ እንደሚያሳዩት፡ ወጣት ሴቶች ለኢማሞችና ሼሆች ደንበኞች እንዴት እንደሚገዙ እና ከህፃናት ጋር ለጥቂት ሰዓታትአስደሳች ጋብቻለማከናወን ዝግጁ እንደሆኑ ነው፡፡

ቪዲይው ላይ የቀረበው ኢማም፦ አዎ ፣ ወሲብ (ጊዚያዊ ጋብቻ) ከዘጠኝ ዓመታት በላይ ፣ በጭራሽ ምንም ችግር የለም ፡፡ በሸሪያ ህግ መሠረት ምንም ችግር የለም፡፡ ከህፃናት ጋር ወሲብ ማድረግ ቁርአንና ነብያችን ፈቅደውልናል(ሙጣ)፣ ነብያችን መሀመድ እኮ አይሻን በ6 ዓመት ዕድሜዋ ነበር ያገቧት።

ቢቢሲ ይህን ማቅረቡ የሚገርም ነው። ይህ ፊልም ከቢቢሲ እንዲወገድ የጠየቀው 17,000 ሙስሊሞች የፊርማ ጥያቄ አቅርበው ነበር፤ ግን ጥይቄአቸው ተቀባይነት አላገኘም።

የዛሬይቷ ኢትዮጵያ ስጋዊ የአህዛብ ወሮበላዎች መንጋ መንግስት ወደ አረብና ሙስሊም ሃገሮች ቀረብ ቀረብ ማለቱ የሃገራችንን ህፃናት በተመሳሳይ መልክ ለማጋለጥ በማቀድ ነው። የአብዮት አህመድ መግስት የኢትዮጵያ ጠትነው፤ ለሃገር፣ ለዜጎችና ለመጭው ትውልድ የማያስብ መስተዳደር መቀመጡን በግልጽ እያየን ነው።

የግራኝ አብይ አህመድ መንግስት የእስላም ባንኮችን በሃገራችን እየከፈተ ነው፣ አረቦችን ወደ ኢትዮጵያ እያስገባ ነው፣ ቤተመንግስቱንና ፓርላማውን ከአረቦች በተገኘ ገንዘብ እያደሰ ነው፣ የእህሉን፣ የከብቶችን፣ የፍራፍሬውንና የመጠጡን ንግድ ሙሊሞች ብቻ እንዲቆጣጠሩት እያደረገ ነው። ወገኖች፤ በአዲስ አበባ ብቻ እየተከፈቱ ያሉት የሃላል ዳቦ ቤቶችቁጥር ብዛት በጣም ያስደነግጣል። ወገን ተጠንቀቅ! ዳቦ/ሕብስቱን ከሙስሊሞች በጭራሽ አትግዙ)። የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ህፃናቱን ለመበከልና ለመቆጣጠር ላብራቶሪ ውስጥ የተቀመሙና በዲያብሎስ መንፈስ የተነጀሱ ምግቦችን ለአዲስ አበባ ህፃናት በነፃበማከፋፈል ላይ ይገኛል። የምግብን ዋጋ በጣም ማናራቸው፤ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያን ሲቸገሩና ሲራቡ ለሆዳቸው ሲሉ ሃይማኖታቸውን ወደ ምንፍቅና እና እስልምና መለወጥ ይገደዳሉ የሚለውን ዲያብሎሳዊ ዓላማን በመከተል ነው። ከሺህ ዓመታት በፊት እንደ ግብጽ ባሉ ሃገራት በእንደዚህ ዓይነት መደለያዎች ነበር ክርስቲያን ወገኖቻችን ሃይማኖታቸውን እንዲቀይሩ ሲደረግ የነበረው።

የአብርሐም፣ ይስሐቅና ያዕቆብ አምላክ የእስልምናን ነቀርሳ ከሃገራችን ነቃቅሎ ያውጣልን!!!


17,000 Sign Petition Demanding BBC Removes from iPlayer its ‘Pleasure Marriages‘ Expose on how Iraqi Muslim clerics sell young girls for sex because it’s ‘disrespectful’ to Shia Islam

– ማስተካከያ፦ 300 ዲናር ሳይሆን 300 ዶላር ነው

ቪዲዮው ላይ (0300 ደቂቃ) የሚታየው ሰው የግራኝ አብዮት አህመድ ወንደም ይሆን? ለማንኛውም ነገሮች ሁሉ በመገጣጠም ላይ ናቸው


  • BBC broadcast ‘Undercover With The Clerics Iraq’s Secret Sex Trade’ in October

  • Journalists caught clerics offering ‘pleasure marriages’ to girls as young as nine

  • In three weeks almost 20,000 have signed a petition demanding its deletion

  • Supporters say it is misleading and will lead to increased Islamophobia in UK

  • BBC won’t delete the show ‘saying it fully complies with Editorial Guidelines’

Continue reading…

__________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ወፈፌው የቱርክ ፕሬዚደንት | በመስቀልና በግማሽ ጨረቃ መካከል ጦርነት ይነሳል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 11, 2018

መስጊዶቻችን ስለተዘጉ በክርስቲያኖች እና ሙስሊሞች መካከል ጦርነት መቀስቀስ አለበት”

ከጥቂት ቀናት በፊት አውስትሪያ በአገሯ የሚገኙትን መስጊዶች ለመግዝጋት ብሎም ኢማሞችን ለማባረር በመወሰኗ ነው፤ መሀመዳዊው የቱርክ ፕሬዚደንት ኤርዶጋን ይህን የተናገረው።

የክርስቲያኖች አገር፣ የቅዱሳኑ ሐዋርያቶቻቸን ምድር፣ ራዕይ ዮሐንስ ላይ የተጠቀሱት ሰባት ዓብያተክርስቲያናት መቀመጫ የነበረችው ቱርክ በመሀመዳውያን ከተያዘችበት ዕለት ጀምሮ ብዙ የክርስቶስ ተከታዮች መስዋዕት ሆነውባታል። የቀሩት ጥቂት ክርስቲያኖች ዛሬም እየተበደሉ ነው፤ እንኳን አዲስ ዓብያተክርስቲያናት መሥራት፣ የቆዩት የቤተክርስቲያን ሕንጻዎች ሲፈርሱ እንኳን ማደስ አይፈቀድላቸውም።

ወፈፌው ፕሬዚደንት ኤርዶጋን ከጥቂት ዓመታት በፊት አዲስ አበባን ሲጎበኝ፤ ኢትዮጵያውያኑ የግራኝ አህመድ ተከታዮች ሆን ብለው በጣም ቆሻሻ የሆነውንና ሙስሊሞች የተሰባሰቡበትን አንድ የመርካቶ አካባቢ አሳዩት። ኤርዶጋን ቆሻሻውን ሲያይ ምን ብሎ ተናግሮ ነበር፦ “የሰው ልጅ ሆኜ በፈጠሬ አፍራለሁ!”

ለነገሩማ፣ ቆሻሻዎቹ እነርሱ ነበሩ፤ ከውስጥም ከውጭም። አብዛኛው የቱርክ ክፍል የተራቆተ፣ መንፈስ የሚያውክና ቆሻሻ ነው፤ አሁን ምዕራባውያኑ እሹሩሩ እያሉ ስለሚደጉሟቸውና የጦር መሣሪያውንም ስለሚያቀብሏቸው እንደ እንቁራሪቷ በዕብሪት ተወጣጠሩ።

በቅርቡ ከቱርክ የተባረረው ጀግናው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ሠራተኛ ይህን ጠቁሞን ነበር። ቱርክ አገራችንን በሱዳንና ሶማሊያ በኩል በመክበብ ላይ ትገኛለች፣ መርዛማ ምግቦቿንና ዕቃዎቿን ወደ አገራችን እያስገባች አገራችንን በመበከልና ሕዝባችንንም በመመረዝ ላይ ትገኛለች። ስለዚህ ቱርክ በኢትዮጵያ እጅ በድጋሚ ትወድቃለች።


Erdogan Predicts ‘War Between The Cross And Crescent’ Over Austria Mosque Closures


Turkish President makes stand against Europe and Christendom

Turkish President Recep Tayyip Erdogan attacked Austria’s impending closure of mosques and consequent expulsion of Turkish-funded imams, saying the move is anti-Islamic while promising a response.

These measures taken by the Austrian prime minister are, I fear, leading the world towards a war between the cross and the crescent,” Erdogan said in a speech in Istanbul covered by AFP.

Austria’s populist government made the announcement on Friday morning at a press conference as part of the governing coalition’s campaign against radical Islamic ideology and the influence of countries like Turkey in the Austrian Islamic community, Kronen Zeitung reports.

Media reports that between 40 and 60 imams, including their families, could be expelled in total. The imams all stand accused of receiving funding from abroad. Official investigations have been launched in 11 cases. Two of the imams had already been denied extensions to their residency permits.

Among the mosques facing closure is the Mosque of the Grey Wolves on Antonsplatz, in the working-class Vienna district of Favoriten, where the Gallipoli reenactment took place.

The other six mosques are in Vienna, Upper Austria and Carinthia, in all of which hardline salafist teachings are said to be widespread.

Mr. Erdogan, speaking Saturday, said: “They say they’re going to kick our religious men out of Austria. Do you think we will not react if you do such a thing?”

That means we’re going to have to do something,” he added without elaborating.

Around 360,000 people of Turkish origin live in Austria, including 117,000 Turkish nationals.

Relations between Ankara and Vienna have been strained since a failed coup against Erdogan in 2016 which was followed by a wave of arrests. Mr. Erdogan’s speech precedes presidential and legislative elections on June 24 in which he faces stiff opposition.

During last year’s Turkish referendum on expanding the president’s powers, tensions ran high between Vienna and Ankara after Austria said it would not allow campaign-related events.

The new policy comes after a number of scandals involving mosques in Austria, including one in which Islamists were plotting to overthrow the government to replace it with an Islamic caliphate. The ATIB association came under fire last week when a Turkish mosque posted images of young children swearing oaths to the Turkish state.

Selected Comments:

Um…Earth to Erdogan…? That war never ended. It’s been ongoing since 622 AD….just ask Armenians…Greeks…Serbs…Russians….and it is not only the war between crescent and the cross. It is also the war between the Crescent and the Ganesh and Crescent and Buddha and Ctescent and King David. Essentially, Islam is at war with the entire world, even with itself. Every inch of the 20000-mile long boundary of Islam with the rest of the humanity is soaked in blood, sweat and tears.

Erdogan is a mega hypocrite. In Turkey, the Christians have been persecuted for years. They are not allowed to build new churches, and when the old ones are burned down, they are not allowed to build them up again. And he dares criticize Austria, when they send his hate preachers home.

The cross would win such a war in its sleep.

Stop writing checks you can’t cash Erdo, revanchist monkey.

USA must ally with Russia to defeat Muslim savages, the common enemy. China is taking steps to ban Islam death cult from the Middle Kingdom in its 10-year plan. USA should do the same.

Source

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የመስከረም ፩ ውጤት | አውስትሪያ መስጊዶች እንዲዘጉና ኢማሞች ካገሯ እንዲወጡ አዘዘች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 9, 2018

ይህ፡ ሕፃናቶቻችን በየትምህርት ቤቱ ሊማሩት የሚገባቸው ቁልፍ ታሪክ ነው፦

335 ዓመታት በፊት፣ በኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ዕለት፡ መስከረም ፩ 1683 .ም፡ አውሮፓ ከእስልምና ሲዖል ተረፈች። የኦቶማን ቱርኮች ሠራዊት የአውስትሪያን ዋና ከተማ የቪየናን በሮች በመስበር ክርስቲያኖች ለመጨፍጨፍ ሲሞክር፡ ክርስቲያኖች በጀግናው ፖላናዳዊ ጄነራል ሳቢየትስኪ አስተባባሪነት ተባብረውና አገራቸውን ለመከላከል ተነሳስተው ወራሪዎቹን ሙስሊሞች ሊያወድሟቸው በቅተው ነበር።

የአውስትሪያ ክርስቲያኖች ይህን ድል የተቀዳጁት፡ የኢትዮጵያን ክርስቲያኖችን ለመጨፍጨፍ የበቃው ሶማሊያዊው የቱርክ ወኪል፡ ግራኝ አህመድ ከተገደለ ከ 100 ዓመታት በኋላ ነበር።

አውስትሪያኖች ዛሬ ያን ታሪካዊ ዕለት እንደገና ማስታወስ ጀምረዋል፣ ነገሮች ወዴት እያመሩ እንደሆኑ መገንዘብ ችለዋል፤ የቱርክና አረብ ሙስሊሞች በአገራቸው መገኘት በጣም አሳስቧቸዋል፤ ቀሰ በቀስም፡ የእስልምናን ጽንፈኛ አስተምህሮዎች ማውገዝ፣ የጂሃድ ምሽግ የሆኑትን መስጊዶች መዝጋትበጥላቻ ሰባኪነት የተካኑትን ኢማሞችና ሸሆች መጠረፍ፣ እንዲሁም ሙስሊም ሴቶች ሂጃብና ጥቁር ድንኳን ለብሰው እንዳይሄዱ መከልከል ጀምረዋል። ይህ አርአያ ሊሆን የሚገባው ጥሩ ሥራ ነው፣ እያንዳንዱ ሰላም፣ ፍቅርና ጤናማ እድገት የሚሻ ማሕበረሰብ መውሰድ ያለበት እርምጃ ነው።

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ይህ መታየት ያለበት ጉድ ነው | በእስልምና ሴቶች እንደ ከበት ናቸው፤ ይህን ኢማሙ ይመሰክራል | ይህ ሲዖል ነው፤ እርይይ! በል ወገን!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 2, 2017

በከብቶች ማጠቢያ! ለከብቶች እንኳን የውሃ መርጪው ጉልበት ተቀንሶ ነው የሚታጠቡት። በዚህ ጭካኔ የማያዝን፣ ደሙ የማይፈላ ካለ አረመኔ ነው። በ2009 .? አቤት ጭካኔ! ይህን አይቶ ወደ አረብ ምድር የሚጓዝ፣ የእነርሱን አምልኮ እና ስነምግባር የሚቀበል፡ የራሱ ጉዳይ፤ የሲዖልን መንገድ መርጧል ማለት ነው። እግዚዖ!!!

ቸሩ እግዚአብሔር፡ እነዚህን ምስኪን ሴቶች ፈጥነህ ነፃ ታወጣቸው ዘንድ በእመብርሃን ስም እማጸንሀለሁ!!!

አረቦች ፒያሳ ላይ ለቀቁትየሚለው ቪዲዮ ላይ ሙስሊም ሴቶች እንዴት ነው የሚጸዱት?

በማለት ጠይቄ ነበር። ያው!

______

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: