Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ኢሉሚናቲ’

ፀረ-ጽዮን ሰንሰለት፤ 👉 ኦባማ + አፈወርቂ + ደብረ ጽዮን + አብዮት አህመድ + ፋርማጆ + ጃዋር + ሙስጠፌ + ኢልሃን ኦማር + ኳታር + ሚነሶታ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 5, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

😈 የጂሃድ ባቡር The Jihad Train 😈

ቴዲ ፀጋዬ ሙስጠፌ የተባለውን መሀመዳዊ ግብረሰዶማዊ አስመልክቶ ግሩም አድርጎ ጠቆም እንዳደረገን፤ ሁሉም ነገር የሚሸከረከረው በሃይማኖት/እምነት ዙሪያ ነው። ዓላማቸው፤ ጽዮን ማርያም/አክሱም ጽዮን እንደሆነች እኛ በአቅማችን ለሃያ ዓመታት ስንወተውት ስናስጠነቅቅ ቆይተናል። ይህን አስመልክቶ ረዘም ያለ ደብዳቤ ለጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ልከን ነበር። ጥቆማውንም ተቀብለውት ስለነበር ኢትዮጵያ ከቱርክና ከአረቦች ጋር ያላትን ግኑኝነት ማላላት ጀምራ ነበር። ያኔ ኢትዮጵያ ትክክለኛ የሆን እርምጃ በመውሰድ ከኳታር ጋር ያላትን የዲፕሎማሲ ግኑኝነት ማቋረጧንና አልጀዚራየተሰኘው የዋሐቢእስልምና ጂሃድ ቱልቱላ ከአዲስ አበባ መባረሩንም እናስታውሳለን። ለዚህም ነው ኤዶማውያኑ ም ዕራባውያንና ምስራቃውያኑ እስማኤላውያን አዲስ አበባ ላይ ተቀምጠው ኢትዮጵያን ይመሩ ዘንድ ሰሜናውያን እየተዋጓቸው ያሉት። ከደብረ ብርሃን እንደመለሷቸው አየን አይደል!አገራችንን ማን ማስተዳደር እንዳለበት ባዕዳውያኑ እንዲወስኑ መደረጋቸው ምን ያህል የዘቀጠ ትውልድ እንድፈራ ነው የሚጠቁመን። ደግሞ እኮ የማይገባቸውን የጽዮንን ሰንደቅ እያውለበለቡ፤ ኩሩዎች ነን፣ ቅኝ ሳንገዛ ባባቶቻችን ደም! ቅብርጥሴ” እያሉ የአባቶቻቸውን ምድር አክሱም ጽዮንን ያስወርራሉ።

ነፍሳቸውን ይማርላቸውና አቶ መለስንም በኦባማ + አላሙዲንና (ጓዳ በነበረው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ + ደመቀ መኮንን ሀሰን)+ የግብጹ ፕሬዚደንት መሀመድ ሙርሲ አማካኝነት ከተገደሉ በኋላ ደቡባዊው ኢትዮጵያ ዘስጋ አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ልክ ስልጣን ላይ ሲወጡ ያደረጉት ከኳታር ጋር ግኑኝነት መመስረትና አልጀዚራንም ወደ አዲስ አበባ እንዲመለስ ማድረግ ነበር።

ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው ለኢትዮጵያ የተዘጋጀውና በባራክ ሁሴን ኦባማ እና ሶማሊአሜሪካዊቷ ጂሃዳዊት ኢልሃን ኦማር የሚመራው የሚነሶታው ስኳድ አባላት እስላማዊቷን የኦሮሚያ ኤሚራትን ይመሰርቱ ዘንድ ከአራት ዓመታት በፊት ስልጣን ላይ እንዲወጡ ያደረጓቸውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን + ለማ መገርሳን + ጃዋር መሀመድን ስልጣን ላይ እንደወጡ በኦባማ እና ኢልሃን ኦማር (ኳታር ናት የምትደጉማት) አማካኝነት በማግስቱ ሚነሶታ ላይ እንዲሁም በዶሃ ኳታር ላይ እንዲሰባሰቡ ተደርገዋል።

ጎን ለጎን ግራኝ ደግሞ ግራኝ ፎርማጆ + ኢሳያስ አፈወርቂ ጥምረት ፈጥረውና እንደ ደብረ ጽዮንንም(የሚቆጣጠሩት ተቃዋሚ/ Controlled Opposition) በአክሱም ጽዮን ላይ ለሚካሄደው ጂሃዳዊ የዘር ማጥፋት ዘመቻ ኤሚራቶችን (የሚቆጣጠሩት ተቃዋሚ/ Controlled Opposition) ሶማሌዎችን + ቤን አሚሮችን + በአህዛብ መንፈስ ሥር የወደቁትን የጎንደር አማራዎችን እንዲሁም ከተቻለ የሱዳን + የደቡብ ሱዳን ተዋጊዎችን ማሰለፍ ዕቅዳቸው ነበር።

ለአጭር ጊዜ የሚቆይ ‘ድል’ ያፈራውን ይህን ዕቅዳቸውንም ምስጋና ለከሃዲ አማራዎች በሚገባ አሳክተውታል። ያለምንም ቅድመ ሁኔታ፣ ከተልካሻ ምክኒያት፣ ሰበባሰበብና ማመንታት ተቆጥበውና ከትግራይ ጽዮናውያን ጋር አብረው ቅድስት ምድር አክሱም ጽዮንን በደማቸው የመከላከል ግዴታ የነበረባቸው በቅድሚያ አማራዎች መሆን ነበረባቸውና ነው። ይህን በሕይወት አንዴ ብቻ የሚገኝ መንፈሳዊ ዕድል መጠቀም ነበረባቸው፤ ለራሳቸው እንኳን ሲሉ! መንፈሳዊ ውጊያ እኮ ማለት ይህ ነው!

👉 ይህን ቪዲዮና ጽሑፍ አዘጋጅቼ ስጨረስ “Elephantኤለፋንትየተባለው ሜዲያ በዛሬው ድሕረ ገጹ ይህን ከርዕሴ ጋር የተያያዘ ግሩም ዕይታ አካፍሎናል፤

💭 የኦጋዴን አሸዋዎች በምስራቅ አፍሪካ እየነፈሱ ነው

“ልክ እ.ኤ.አ. በ 1977 ፣ በምስራቅ አፍሪቃ ሁሉም ሁኔታዎች ተሰብስበው እርስ በርስ የሚጋጩ ፍላጎቶችን ወደ አጥፊ ጦርነት ሊለውጡ ይችላሉ።

እ.ኤ.አ. የ፲፻፸፪/1972 ዓ.ም ትግራይ/ሰሜን ወሎ ረሃብ ፥ ወደ ምዕራቡ ዓለም ትኩረት ባመጣው ብሪታናዊው የቢቢሲ ጋዜጠኛ ጆናታን ዲምብልቢ ስም በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን የዲምብልቢ ረሃብ ብሎ ተሰይሞ ነበር ፥ ይህም ለ፶/50 ዓመታት ያህል በመላው ምስራቅ አፍሪቃ ውስጥ በጣም አስፈላጊ የሆነ የፖለቲካ ክስተት እንዲሆን የተደረገውን የረሃቡን መንስኤ ለማየት በቅቼ ነበር። አከራካሪ ነው፤ ግን ያ የረሃብ ክስተት ባይኖር ኤርትራ ከኢትዮጵያ አልተገነጠልንም ይሆናል፣ ሶማሊያ አሁንም የተረጋጋች ትሆናለች፣ ሙሴቬኒ ፕሬዚዳንት አይሆኑም ነበር እና የ፲፻፺፬/1994 ዓ.ም የሩዋንዳ እልቂት አይከሰትም ነበር።”

“እንደ ፲፻፸፯/1977ቱ ኢትዮጵያም ጦርነት ላይ ነች። ሞቃዲሾ እንደገና የአዲስ አበባን አለመመቻቸት/ግራ መጋባት እየተመለከተች የታላቋ ሶማሊያ ህልሞቿን ለማደስ መነሳቷ የጊዜ ጉዳይ ሊሆን ይችላል።”

“ለማመን ያዳግታል፣ ግን በያኔዋ ሶቪየት ሕብረት ቦታ የምትገኘዋ ሩሲያ፣ ከቻይና እና አሜሪካ ጋር በመቀላቀል ውዥንብር ውስጥ የገባውን የአካባቢውን ፖለቲካ በይበልጥ ማበላሸት ትችላለች። እ.ኤ.አ. በ 2022 ፣ ብዙ የAK47s/ከላሽኒኮቭ ጠብመንጃዎች ይፈሳሉ ፣ ግን ሌሎች መሳሪያዎችም ሊኖሩ ይችላሉ።”

💭 The Sands of the Ogaden Are Blowing Across East Africa

“Much like in 1977, all the conditions have come together that could turn conflicting interests into ruinous warfare across the region.”

“The 1972 famine — also named the Dimbleby Famine by the international media after the British journalist Jonathan Dimbleby who brought it to Western attention — caused what I came to see as the most important political event in all of Eastern Africa for 50 years. Without that event, it is arguable that Eritrea may never have split from Ethiopia, Somalia might still be stable, Museveni would not be president and the Rwanda genocide of 1994 would not have happened.”

“Like in 1977, Ethiopia is at war. It might be a matter of time before dreams of Greater Somalia are revived, as Mogadishu once more watches Addis Ababa’s discomfiture.”

“Almost beyond belief, Russia, in the place of the Soviet Union, could very well join China and the USA in messing up the politics of the region, which mess is already in high gear. In 2022, there could well be more AK47s poured in, but there might be other weapons as well. ”

ታዲያ፤ የዋቄዮአላህ ልጆች ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው ምስራቅ አፍሪቃ መጥፎ ዕድል ይዘው ለመምጣታቸው ከዚህ የበለጠ ማስረጃ አለን? “የኦሮሞ እና ሶማሌ ክልሎች መፈጠራቸው ትልቅ ስህተት ነውስንል የነበረው ለዚህ እኮ ነው። እንኳን በሃገረ ኢትዮጵያ በመላው ምስራቅ አፍሪቃ ኦሮሞዎችና ሶማሌዎች በግለሰብ ደረጃ ካልሆን በጅምላ ሥልጣን ላይ መውጣት የለባቸውምስንልም በ100% እርግጠኝነት ነው። ዓይናችን እያየውን እኮ ነው፤ ባዕዳውያኑም ያው እየጠቆሙን እኮ ነው!

በኦሮሞዎቹ የምኒልክ፣ ጣይቱ፣ ኃይለ ሥላሴ እና መንግስቱ ኃይለ ማርያም አገዛዞች ዘመን እንኳን ያልተፈጠረ ክስተት እኮ ነው በአረመኔዎቹ ኦሮሞዎች በእነ ግራኝ አብዮት አህመድ በኩል ተፈጥሮ እያየነው ያለነው። ተፈጥሯልና።

የሚገርም ነው፤ እዚህ የኤሌፋንት ጽሑፍ ላይ በምስራቅ አፍሪቃ የዩጋንዳው ፕሬዚደንት ሙሴቬኒ ልክ አፄ ኃይለ ሥላሴ የሠሯቸውን ስህተት እየደገሙት ነው” ይለናል። ኦሮሞዎቹ ግን፤ ሰሜናውያንን በተለይ የትግራይ ጽዮናውያንን አስመልክቶ እኮ እነ ግራኝ እያሉን ያሉት፤

“ኦሮሞዎቹ አባቶቻችን እነ ምኒልክ፣ ጣይቱ፣ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያም በሞኝነት ከሠሯቸው ስህተቶች ዛሬ ተምረናል “ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን፣ ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን። ስህተቱን አንደግመውም ስለዚህ ጽዮናውያን ጠላቶቻችንን በጥይትና በረሃብ እንጨርሳቸዋለን!”

ብለው እሳቱ ከሰማይ ይውረድባቸውና ሁሉንም ዲያብሎሳዊ የጭካኔ ተግባራቸውን በቅደም ተከተል በሥራ ላይ እያዋሉት ነው።

አዎ! በትግራይ/ኤርትራ ተጋሩ ላይ ዛሬ እየወረደ ያለው ጥላቻወለድ መዓት ከ፻፴/130 ዓመታት በፊት በዲቃላው ምኒልክ የተጠመደው የጊዜ ፈንጅ ውጤት ነው። ይህን ሁሉ ዘመን ተጋሩዎች አቅፈው መኖራቸውና መታገሳቸው፤ ዛሬም ጠላቶቻቸውን በግልጽ እያወቋቸውና እያዩአቸው፤ የታጠቁት የቲዲኤፍ ተዋጊዎች እንኳን ጠላቶቻቸው የገቡበት ድረስ ገብተው በእሳት ለመጥረግ አለመሻታቸውና ከደብረ ብርሃን መመለሳቸው የሚያስገርምም የሚያስቆጣም ነው! የአማራና ኦሮሞ መታወቂያ የያዙ መንጣሪዎችን ወደ አዲስ አበባ አስገብተው ቢሆን ኖሮ ስቃያችን፣ ጉስቁልናችንና መካራችን ገና ዱሮ በተወገዱ ነበር። ሃያ ሺህ የታጠቁ ተጋሩ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አባላት እንዴት አስቀድመው አልተደራጁም? እየመጣ ያለውን ለሦስት ዓመት በገሃድ እያዩት ግራኝን እንዴት ሊደፉት አልቻሉም? ምን ነካቸው? እንዴት አንድም ጥይት ሳይተኩሱ ወደ ኦሮሚያ እስር ቤቶች ሊወረወሩ ቻሉ? 😠😠😠

🔥 “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution”🔥

ችግሩን (ጦርነት + ረሃብ + በሽታ) ፈጥረውብናል፤ ለዓመት ያህል በባንዲራ እያጀቡ ህሉንም ነገር አስተዋውቀዋል፤ አሁን ምላሽ እየሰጡ ነው፤ መፍትሔው፤ “የክርስቶስ ተቃዋሚውን ተቀበሉ፤ ሃይማኖቱን፣ ባሕሉን፣ ቋንቋውን፣ ኤኮኖሚውን፣ ምግቡን፣፣ ክትባቱን ወዘተ

💭 እስላማዊቷን የኦሮሚያ ኤሚራት ለመመስረት የትግራይ ሕዝብ መስዋዕት እንዲከፍል እየተደረገ ነውን? ግራኝ አህመድና ዶ/ር ደብረ ጽዮን ደሙን ለዋቄዮአላህሉሲፈር እያስገበሩት ነውን?

ላለፉት መቶ ሠላሳ ዓመታት እነዚህ መናፍቃን እና የኦሮሙማው ዘንዶ ተልዕኮ ተዋሕዶ ክርስቲያን ሰሜኑን በደረጃ አዳክሞ ማጥፋት እንደሆነ ዛሬ ብዙዎች እየገባቸው መጥቷል የሚል እምነት አለኝ። በተለይ በኤርትራ ተጋሩዎች ላይ የፈጸሙትን ዓይነት ኢትዮጵያን የመንጠቂያ ዘይቤ በትግራይ ተጋሩዎች ላይ በተለይ ባለፉት አሥር ወራት በመጠቀም ላይ ናቸው። የአህዛብ መናፍቃኑ ዋና ሉሲፈራዊ የጥቃት ዓላማ፤ ተጋሩ ኢትዮጵያውያን በሂደት ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከሰንደቃቸው እና ከግዕዝ ቋንቋቸው እንዲነጠሉ ማድረግ፤ ይህ ከተሳካላቸው ተዋሕዶ ሃይማኖታቸውን በጨረር፣ በኬሚካል፣ በተበከሉ የእርዳታ ምግቦችና በሜዲያ ቅስቀሳዎች በቀላሉ እንዲተው ማድረግ ይቻላል የሚል እምነት አላቸው። በኤርትራም ላለፉት ሰላሳ ዓመታት የታየው ይህ ነው(ከምኒልክ ዲያብሎሳዊ ወንድማማቾችን የመከፋፈል ሤራ እስከ ኃይለ ሥላሴ የእንግሊዝ ተዋጊ አውሮፕላኖች ቦምብ ድብደባ እና ረሃብ እስከ ትግራይ እንዲሁም የአሜሪካ ቃኛው ጣቢያ በኤርትራ፣ የመንገስቱ ኃይለ ማርያም እና ግራኝ አብዮት አህመድ ሤራ ድረስ)። በዛሬዋ ኤርትራ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት የተከሉትን ችግኝ ዛሬ ጎንደር አካባቢ በሰፈሩ መናፍቃን ኦሮማራዎች አማካኝነት ወደ ትግራይ በማስገባት ላይ ናቸው። ጣልያኖች እኮ ያኔ፤ “አንገዛም ባሉት ሀበሾች ዘንድ ለሺህ ዓመት የሚቆይ መርዛማ ችግኝ ተክለናል” ብለው ነበር። ይህን ነው ዛሬ እያየነው ያለነው!

👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮአላህሉሲፈር የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን ትውልድ

. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ

. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ

. የአፄ ምኒልክ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ናቸው።

/ 90% በሆነ እርግጠኛነት፤ በእነ ዶ/ር ደብረጽዮን የሚመራውና ዋቄዮአላህሉሲፈርን ለማንገስ በመሥራት ላይ ያለው የሕወሓት አንጃ (የምንሊክ አራተኛ ትውልድ) ይህን የዘር ማጥፋት ጦርነት ከግራኝ ኦሮሞዎች ጋር ሆኖ ጀምሮታል። ይህ ከመቶ ሃምሳ ዓመት በፊት ልክ አፄ ምንሊክ እንደነገሱ የረቀቀና ከ ሃምሳ ዓመታት በፊት ዛሬ በምናየው መልክ በሥራ ላይ መዋል የጀመረ ዕቅድ ነው።

👉 ቅደም ተከተሉ በከፊል፤

ሕወሓት አዲስ አበባን እንዲቆጣጠር ተደርጎ ፬ኛው የምንሊክ አገዛዝ በኢህአዴግ ሥር ተቋቋመ

ሕወሓቶች ከሃያ ሰባት ዓመታት በኋላ ሥልጣኑን ለኦሮሞዎች እንዲያስረክቡ ፈረሙ። የባድሜ እና የዛሬው ጽዮናውያንን የማጥፊያና ማዳከሚያ ጦርነት ዕቅድም የተጠነሰሰው በዚህ ወቅት ነበር። ተፈራርመዋል። ዛሬ ለእነ አቡነ መርቆርዮስ፣ ዮሐንስ ቧ ያለው፣ ዳንኤል ክብረት፣ እስክንድር ነጋ፣ ሄርሜላ አረጋዊ እና ሌሎችም እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ሰነዱን አሳይቷቸው ይሆን? ይመስለኛል!

ብዙም ሳይቆይ ኦነግ ለስልት ሲባል ከአገዛዙ ለቅቆ እንዲወጣና ወደ ኤርትራ እንዲሄድ ተደረገ (ልብ እንበል፤ ሁሉም ወደ ኬኒያ ሶማሊያ ወይንም ሱዳን ሳይሆን ወደ ጽዮናውያኑ ኤርትራውያን ነው የተላኩት፤ ኦነግ፣ ግንቦት9፣ ፋኖ ወዘተ ጽዮናውያን የኢትዮጵያ ባለቤቶች ስለሆኑ)

ከስህተታቸው የተማሩት እንደ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ያሉ የ ኢትዮጵያ አቀንቃኞችእንዲገደሉ ተደረገ

ደቡባዊው ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ተመረጠ፤ ጊዜው ሲደርስ ሕወሓት ስልጣኑን ሙሉ በሙሉ ለኦሮሞዎች አስረክቦ ወደ መቐለ እንዲመለስ በእነ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ (አምባሳደር ያማሞቶ) ታዘዘ። የቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዚደንት ኦሉሴጎን ኦባሳንጆ በኢትዮጵያ የሰፋፊ የእርሻ መሬት ተሰጣቸው። ዳንጎቴ የተባለውም ሙስሊም የናይጄሪያ ባለሃብት በኢትዮጵያ ፋብሪካዎችን እንዲከፍት ተደረገ።

ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በሰዶማውያኑ ጠቅላይ ሚንስትር እንዲሆን ተደረገ። ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ዶ/ር ደብረ ጽዮን በአክሱምና በናዝሬት ተገናኙ፤ እነ አባዱላ ገመዳ ወደ መቐለ ሄዱ፤ በማግስቱ እነ ጄነራል ሰዓረ፣ ጄነራል አሳምነው፣ ዶ/ር አምባቸውና ሌሎችም የጦርነት ተቀናቃኞች ተገደሉ።

ሙቀታቸውን ለመለካት እንደ አቶ ስዩም መስፍን በተለያዩ ሜዲያዎች እየወጡ ቃለ መጠይቅ እንዲሰጡ ተደረጉ። እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን እና አቶ ጌታቸው ረዳ ለቃለ መጠይቅ በሜዲያዎች የቀርቡበት ጊዜ ይኖራልን? ንግግሮችን አሰምተዋል እንጂ ከጋዜጠኞች ጋር ቃለ ምልልስ ሲያደርጉ አላየሁም። ልክ ዛሬ ግራኝ በጭራሽ ቃለ ምልልስ እንድያደርግ በሲ.አይ.ኤ ሞግዚቶቹ እንደተመከረው።

ጦርነቱ ሊጀር ወራት ሲቀሩት የትግራይን ሕዝብ ሙቀት ለመለካት፤ የግዕዝ ቋንቋ በትምሕርት ቤት በመደበኛነት እንዲሰጥ ታዘዘ፣ ፈንቅል የተባለ እንቅስቃሴ ተጀመረ፣ ምርጫ ተካሄደ።

በአክሱም ጽዮን ላይ ጦርነቱ ተጀመረ፤ ለጦርነቱ የተዘጋጁት የኤሚራቶች ድሮኖች አሰብ እንደሚገኙ ሁሉም ያውቁ ነበር። እንኳንስ እነርሱ እኛም እናውቅ ነበር።

በጦርነቱ መኻል ልክ እንደ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ፤ ትግራይ ለመገንጠል ብትገደድ እንኳን የኢትዮጵያን ስም እንዲሁም ሰንደቋን ይዛ ነው የምትገነጠለው ብለው ያምኑ የነበሩት ጽዮናውያን ተጋሩዎች እነ አቶ ስዩም መስፍን፣ አቦይ ፀሐዬ፣ ሕወሓትን በመቃወም የሚታወቁትና “ፈንቅል” በመባል የሚታወቀውን የተቃውሞ እንቅስቃሴ በሊቀመንበርነት ሲመሩ የነበሩት አቶ የማነ ንጉሥ፣ የትግራይ ቴሌቪዥን ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደና ጓደኛው እንዲሁም ሌሎች ተገደሉ።

ከወራት በፊት የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ሰአራዊት ከትግራይ እንዲወጣ ተደረገ/ተገደደ።

አሁን ሁሉም አካላት ቀጣዩንና ዛሬ የምናየውን ልክ ሆሎዶሞር ረሃብበዩክሬን ሕዝቦች ላይ ዬሲፍ ስታሌን የፈጸመውን ዓይነት የረሃብ ዕልቂት (ከሶስት ሚሊየን እስከ አስራ አራት ሚሊየን ዩክራናውያን አልቀዋል። ኡ! !) ለመድገም በትግራይም የኛዎቹ የስታሊን ርዝራዦች ሕዝቡን በረሃብ ለመጨረሽ ጥይትአልባ ጦርነቱን ጀመሩ። በነገራችን ላይ፤ ዮሴፍ ስታሊን ሩሲያዊ ሳይሆን ጆርጃዊ (ካውካስ) ነው፤ ልክ የቱርኩ ፕሬዚደንት ኤርዶጋን የቱርክ ሳይሆን የጆርጂያ ዝርያ እንዳለው። ኦርቶዶክስ ክርስቲያን በሆነችው ጆርጂያ ያለው ቅጥረኛ መንግስት ዛሬ ፀረሩሲያ፣ ፀረአርሜኒያ አቋም ያለውን ከም ዕራባውያኑ ኤዶማውያንና ከምስራቃውያኑ እስማኤላውያን ጎን የቆመ ነው። ልክ እንደ እኛዎቹ አማራዎች።

ከዘንዶው የናይጄሪያ የዮሩባ ነገድ የተገኙትንና የቀጣዩ የኖቤል ሰላም ተሸላሚ ሊያደርጓቸው የሚያስቡትን የሰማኒያ አራት ዓመት አዛውንቱን ኦባሳንጆን ወደ መቐለ እየላኩ የረሃቡን ጊዜ እያረሳሱ በማራዘም ላይ ናቸው።

💭 ታዲያ አሁን እነ ዶ/ር ደብረ ጺዮን የትግራይን ሕዝብ በረሃብ በመቅጣት ላለሙለት ሬፈረንደምና ለሉሲፈር/ቻይና ባንዲራቸው ድጋፍ ይሰጣቸው በማዘጋጀት ላይ ናቸውን? በነገራችን ላይ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ኦሉሴጎን ኦባሳንጆን የመሰለ ገጽታ በመያዝ ላይ ናቸው። ሰይጣናዊ ደም የመስጠት ሥነ ስርዓት (Satanic Blood Transfusion) ለማድረግ ይሆን ወደ መቐለ አዘውትረው የሚጓዙት? በዚህ እድሜያቸው እንዴት ብዙ ጊዜ ለመብረር ቻሉ?

😔😔😔 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ukraine- Russia Agree to Allow Humanitarian Corridors | In Ethiopia’s Blockaded Tigray This is Unthinkable

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 4, 2022

💭 ዩክሬን – ሩሲያ የሰብአዊነት ኮሪደሮችን ለመፍቀድ ተስማሙ | በትግራይ ግን እንዲህ ያለ ሰብዓዊነት የማይታሰብ ነው

የዩክሬይኑ ጦርነት በትግራይ ስለተፈጸመው አሰቃቂ ልብ ሰባሪ ሁኔታና በኮቪድ ክትባት ሳቢያ በቢሊየን የሚቆጠሩ የዓለማችን ዜጎችን ስቃይ ከሚፈጥረው ቁጣ ትኩረቱን ለማዞር ታስቦ ነው።

በክትባት ሳቢያ ሊመጣ የሚችለውን የጅምላ ዕልቂት ለመሸፈንና ከወንጀሉ ተጠያቂ ላለመሆን፤ ሉሲፈራውያኑ/ግሎባሊስቶቹ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች ዓለም አቀፋዊ የኒውክሌር ጦርነትን ለመክፈት ያቀዱ ይመስላሉ። የሞቱ መንስዔ ክትባቱ ሳይሆን “የጨረር መርዝ ነው” የሚል መሸፈኛ ለመስጠት። በተገላቢጦሽ ዛሬ በሌሎች በሽታዎች የሚሞቱትን ታማሚዎች በኮቪድ ነው እያሉ ክትባታቻውንና መድኃኒታቸውን እየሸጡ እንዳሉት።

ሌላው ዓለም እኮ፤ “እናንተ እራሳችሁ ለራሳችሁ ወገን ያልተቆረቆረላችሁ እንደ በፊቱ ትኩረቱን ልንሰጣችሁ አይገባንም!” እያሉን ነው። ለዩክሬይን እይሰጡ ያሉትን ድጋፍ እያየነው አይደል!

😈 አይ አማራ! አይ ኦሮሞ! እናንት አረመኔዎች፤ እንደው እሳቱን ያውርድባችሁ! 🔥

💭 My Note: I think this Ukraine war is designed to divert attention from the #TigrayGenocide.

You have no idea of the scale of evil with which you are dealing in the current Ethiopia. Can you see how evil the fascist Oromo regime of Abiy Ahmed Ali — and his Oromo and Amhara folks are?! They are satrving innocent men, women and children to death.

While the situation in Ukraine is dire, the world should not forget the crisis in Ethiopia.

The world should continue to be shocked at what is taking place in Tigray — manmade famine. Half of the population in Tigray will die of starvation by the end of this year.

“The fascist Oromo regime of Ethiopia has blocked virtually all food and medical shipments into Tigray for 16 months, using food as a weapon of war.”

You have no idea of the scale of evil with which you are dealing in the current Ethiopia. Can you see how evil the fascist Oromo regime of Abiy Ahmed Ali — and his Oromo and Amhara folks are?! They are satrving innocent men, women and children to death.

Report highlights Tigray atrocities, says Ethiopia faces famineThe humanitarian situation in Tigray is abysmal, with atrocities similar to war crimes displacing at least 2.5 million

Refugees International, a global organization advocating for displaced and stateless people, said in a report released March 3 that the humanitarian situation in Tigray was abysmal, with atrocities similar to war crimes displacing at least 2.5 million people inside and out of the country.

“The Ethiopian government has blocked virtually all food and medical shipments into Tigray, using food as a weapon of war,” Sarah Miller, a senior fellow with Refugees International, said in the report, “Nowhere to Run: Eritrean Refugees in Tigray.”

With starvation deaths mounting each day, she said in the report, and nearly 900,000 people in famine conditions, there are fears that the current situation in Ethiopia will mirror the Great Famine of the 1980s, when more than one million people died of starvation.

“The world should continue to be shocked at what is taking place in Tigray — manmade famine is something that should outrage all of us, including people of faith,” Miller told Catholic News Service in an interview, while underscoring the role of faith groups in responding to the crisis and refugees in particular.

“Religious leaders inside Tigray and around the world have raised their voices in support of those suffering as a result of the humanitarian blockade. They should continue speaking out as much as they are able and sharing information with their communities about what is going on,” she added.

We have statements indicating that half of the population in Tigray will die of starvation by the end of this year

Her views resonated with those of Catholic clergy from the region.

“We have statements indicating that half of the population in Tigray will die of starvation by the end of this year. In a literal sense, yes: We think this is a direction things may take if things continue as they are,” said a cleric who could not be named for security reasons.

According to the report, among the vulnerable groups, Eritrean refugees in Ethiopia were receiving little attention or support, despite facing unique risks. In early 2021, two Eritrean refugee camps in Tigray were destroyed, allegedly by Eritrean troops, leaving approximately 20,000 Eritrean refugees missing. In January, refugees were killed by airstrikes that hit refugee camps.

In a raft of measures, Refugees International wants the UN High Commissioner for Refugees to reconsider moving the refugees to new camps near active war zones. It also suggests quick resettlement of the refugees and neighboring countries, including Kenya and Sudan, to open their doors to them.

Miller said faith groups in the US can voice support for refugees and welcome them, “including by helping them to find housing, jobs, and enrolling in school, etc.”

She said that, while the situation in Ukraine is dire, the world should not forget the crisis in Ethiopia.

“We hope that people will look beyond the headlines and remember that the crisis in Ethiopia is not over for those facing famine, internal displacement, and for specific refugee groups, including Eritrean refugees in Ethiopia, who need international protection and assistance and immediate access to their rights,” she said.

Source

_______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Was The Ark of The Covenant Stolen From Axum So It Could Be Brought into Battle… in America?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 2, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል ✞ ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 የቃል ኪዳኑ ታቦት ከአክሱም ተሰርቆ ወደ ጦርነት እንዲገባበአሜሪካ?

ባዕዳውያኑ እንኳን በግልጽ እየጠቆሙን ነው፤ የቃል ኪዳኑ ታቦት ከጽዮናውያን ደም/ዘረመል/ተፈጥሯዊ ማንነትና ምንነት ጋር ብዙዎቻችን በማናያውና ባልተገነዘብነው መልክ የተሳሰረ ነው። ጽላተ ሙሴ እንደ የአሠርቱ ት ዕዛዛትን የያዘ ሳጥን ብቻ ሆኖ መታየት የለበትም። ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ በምርምርም ሆነ (ደማችንንና መቅኒያችንን ለጥናታዊ ምርመራችው ይረዳቸው ዘንድ በየሆስፒታሉና በዩኒቨርስቲው “እንኩ!” ብለን በቀላሉ/በነፃ እየሰጠናቸው አይደል!) እንደ እስማኤላውያኑ በጂኒያቸው በኩል፤ በአክሱም ጽዮን ዙሪያና ትግራይ ባሉ ገዳማትና ከዚህ የዘር ግንድ በተገኙና በመላው ዓለም በተበተኑ ጽዮናውያን ዘንድ የቃል ኪዳኑ ታቦት ኃይል እንደሚፈልቅ ደርሰውበታል።

አዎ! እኛ ጅሎቹ ነን እንጂ እዚህ ላይ ያልደረስንበት እነርሱ በድብቅ ለእኛ በቀጥታ ሳያሳውቁ የሚያውቁትን አውቀዋልና፤ ወደ ሦስተኛ ዓለም ጦርነት የሚወስደውን ሥራቸውን መሥራት የጀመሩት በቅድሚያ ጽዮናውያን በሚገኙበት ቦታ ሁሉ በማንኛውም መንገድ ማጥቃት ነው። ጦርነት + ረሃብ + በሽታ + የተበከለ ምግብ + ክትባት + ጨረር ወዘተ። ቀስበቀስ እርግጠኛ መሆን እንችላለን ለዚህ ዲያብሎሳዊ ተልዕኳቸው ይረዷቸው ዘንድ ባለፉት አምስት መቶ ዓመታት ፣ በተለይም ላለፉት መቶ ሃምሳ ዓመታት ከእኛው መኻል አውጥተው በደንብ ያዘጋጇቸውን የምንሊክ ትውልድ “አርበኞቻቸውን” ይጠቀማሉ። የዋቄዮአላህ ኦሮሞዎች፣ የጎንደር አማራዎች + የሕወሓት ተጋሩ (ሁሉም ከግራኝ አህመድ ቀዳማዊ ጂሃድ እስከ ዘመነ ምንሊክ የአደዋው ጦርነት ባሉት ጊዚዓት በዲያብሎሳዊ እቅድ ተዳቅለው እንዲመረቱ የተደረጉ የሉሲፈራውያኑ ችግኞች ናቸው። ይህን በተለይ የቃልኪዳኑ ታቦት ጨረር ያረፈባቸው ጽዮናውያን ያውቁታል/ያረጋግጡታል! በዚህ በዘመናችን የዘር ማጥፋት ጦርነት እንኳን እስከ መቶ ሃያ ሺህ የትግራይ ሴቶችን ደፍረው ዲቃላዎቻቸውን ለመፈልፈል እንደዘመቱ እያየነው እየሰማነው ነው። እህ ህ ህ! የእነዚህ የሰይጣን ጭፍሮች ዘር ማንዘራቸው እንደሚጠፋ ግን 100% እርግጠኛ ሆኜ መናገር እደፍራለሁ። ከጉጂ እስከ ቦረና ድረስ ተጉዘን ተገቢውን ቅጣት እንሰጣቸዋለን!

💭 Greater Ethiopia: The Evolution of a Multiethnic Societyበሚለው መጻሃፋቸው በገጽ ፸፰/78 ላይ አሜሪካዊው ተመራማሪ ፕሮፌሰር ዶናልድ ሌቪን እንዲህ ይላሉ፤

የመጀመሪያው የጋላእንቅስቃሴ የተጀመረው በ1520ዎች ሲሆን መጀመሪያ ላይ ባሌን ወረሩ፤ ቀጥለው ዋቢሸበሌን ተሻግረው ዳዋሮን ወረሩ። በ1540ዎቹ እና 50ዎቹ ደግሞ ፋጢጋር እና ሸዋን ወረሩ። በ1567 በሃረር ከፍተኛ ወረራ ወይንም Devastating Raidአካሄዱ። ሌሎቹ የኦሮሞጎሳዎች ደግሞ ወደ ሰሜን በመግፋት አማራን በተለይም አንጎት/ራያ/ እና ቤጌምድርን ወረሩ። በ16ኛው ክፍለዘመን መጨረሻ ላይም ወደ ቤጌምድር፤ ደምቢያን እና ጎጃም ተስፋፉ። ከዚህ በተጨማሪ ሌሎች ጎሳዎቻቸው ወደ ትልቁ ስምጥ ሸለቆ፤ ዋጂ፤ ጊቤ ወንዝ፤ ዳሞት እና ጎጃም ከፍተኛ ወረራ ፈጸሙ ይላሉ።

😈 እንግዲህ ከኦሮሞዎች/ጋላዎች ጋር በተያያዘ የጥፋትና የሞት ሥርዓተ አምልኮ ወደ ኢትዮጵያ የገባውና የዲያብሎስ ዙፋን በምድሪቱ ላይ የተተከለው ንጉሥ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዮሐንስን ገድለው ቤተ ክርስቲያንን እና ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ከበቁ በኋላ ነው ማለት ነው። አፄ ምኒልክ በአክሱም ጽዮን ያልተቀቡ ንጉሥ መሆናቸውን ልብ እንበል።

👉 ከዚህም በመነሳት ከኦሮሞ ወረራ እና ከዋቄዮአላህአቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

፬ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን ትውልድ

፫ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ

፪ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ

፩ኛ. የአፄ ምኒልክ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ይህ መረሳት የሌለበትና ዝም ብለን ካለፍነው ሁላችንንም በታሪክ የሚያስጠይቀን ክስተት ነው። “በብሔር ብሔረሰብ እኩልነት ርዕዮተ ዓለም ተረት ተረት” ኦሮሞ ላልሆኑ ነገዶች፣ ጎሳዎች እና ብሔሮች ታሪካዊ ጠላት የሆነውን ኦሮሞ ለማንገሥ የሚሠራ ማንኛውም ዓይነት ሥራ ወደ ሲዖል የሚያስገባ የወንጀልና ግፍ ሥራ ነው የሚሆነው። ከመቶ ዓመታት በፊት ፳፯/27 ጥንታውያን የኢትዮጵያ ነገዶችንና ጎሳዎች ከምድረ ገጽ ያጠፏቸው ኦሮሞዎች/ጋሎች ዛሬ ከደቡብ እና መካከለኛው ኢትዮጵያ ከፍ ብለው ጽዮናውያንን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት መነሳሳታቸውን እያየናቸው ነው።

💭 ቪዲዮው ላይ ከሚሰማው፤ ለሚከተሉት ቃላት ትኩረት እንስጣቸው፤

ይህ ሁሉ ምዕመናን የተጨፈጨፉባት ቤተ ክርስያን እዲሁ ተራ ቤተ ክርስቲያን ሳትሆን ታቦተ ጽዮን የምትገኝባት ቤተ ክርስቲያን ልትሆን ትችላለች። ይህን የተቀደሰ ቅርስ የትኛውም ሠራዊት ተሸክሞ ቢዘምት ድል እንደሚያደርግ ዋስትና ይሰጠዋል ፥ ይህን ለእልቂቱ ትክክለኛው ምክንያት ሊሆን ይችላልን? እልቂቱ በክርስቲያኖች ላይ የተወሰደ የበቀል እርምጃ ብቻ ካልሆነ፣ ቦታውም ቁልፍ ከሆነ እና ዓላማው የቃል ኪዳኑን ታቦት በድብቅ ለመውሰድ ከሆነ በ 2020 የመጨረሻ ቀናት ላይ ለምን ይህን ዓይነት ጭፍጨፋ በአክሱም ክርስቲያኖች ላይ ይፈጽማሉ?

“የሆነ ኃይል በእርግጠኝነት በአክሱም ቤተክርስቲያን ውስጥ ወይም በአቅራቢያው የሚገኘውን/የሚኖረውን እያንዳንዱን ክርስቲያን ማጥፋት አስፈላጊ እንደሆነ ተሰምቶት ነበር፣ እና ምናልባት የቃል ኪዳኑን ታቦት በቅርቡ ወደ ጦርነት ለመውሰድ ስለፈለገ ሊሆን ይችላል።”

💭 And this is no ordinary church where the killings wiped everyone out, it may be where the Ark of the Covenant has been kept. Could this holy artefact – which allegedly guarantees victory for whatever army carries it – be the real reason for the massacre? If the massacre wasn’t just retaliation against Christians – if the location was key and the purpose was to secretly obtain the Ark of the Covenant – why do so in the final days of 2020?

Someone definitely felt it was necessary to wipe out every Christian in or near the church in Aksum, and it may have been because they want to take the Ark of the Covenant into battle soon.”

I have to admit, when I first heard that 750 people were massacred in the Church of Our Lady Mary of Zion church complex in Aksum, Ethiopia – my first thoughts were disbelief, and wait a minute, isn’t that where people claim the Ark of the Covenant is kept? The Ethiopian Church has long claimed that the Ark is kept safe underneath their church. Graham Hancock and other researchers concur there is a significant chance the Ethiopians are correct and that the Ark – the one we may know best from the hit 1981 movie “Raiders of the Lost Ark” – has really been kept in Aksum for thousands of years.

In one of my previous books, I wrote many years ago: “The Royal Chronicles of Ethiopia tell us that Prince Menelik was the son of the Queen of Sheba and King Solomon of Israel. Menelik was raised by Solomon after the queen left, and was educated by Temple priests until age 19, when (as the Ethiopian national epic, the Kebra-Nagast tells us) the Queen of Sheba died, and the Ethiopian court sent for Menelik to come to Ethiopia as king. Their story claims that Solomon made Menelik a replica of the Ark, as he would be too far from Jerusalem to worship at the Temple. But Menelik was concerned with the growing apostasy in Israel, and (allegedly) with the help of like-minded priests, switched the replica with the real Ark and took it to what he believed would be a safer location in Ethiopia.” As the Ark has never officially been found, perhaps it was moved to Ethiopia as many claim.

While the following scenario is mostly speculation, there aren’t many reasons that could justify dragging almost a thousand people out of a church a murdering them – but this did happen recently in Aksum, as Wikipedia and many other web sites can confirm. The people there were annihilated so completely that we don’t even know for sure what day the event took place, though an estimated range over three days in late December 2020 has been narrowed down by Belgian analysts as of a few days ago.

And this is no ordinary church where the killings wiped everyone out, it may be where the Ark of the Covenant has been kept. Could this holy artefact – which allegedly guarantees victory for whatever army carries it – be the real reason for the massacre? If the massacre wasn’t just retaliation against Christians – if the location was key and the purpose was to secretly obtain the Ark of the Covenant – why do so in the final days of 2020?

Some believe the Ark is needed to complete the Third Temple in Jerusalem. If this is the motivation for stealing it, perhaps we should be worried about the antichrist coming to power. Though I have no particular reason to assume we are at that point (mid-tribulation) it provides one of the best potential explanations for stealing the Ark.

Yet another reason could be to bring it into a very crucial battle against overwhelming odds. Just like I first learned in the Indiana Jones movies, Adolf Hitler really did believe ancient relics were important, and he really did send teams around the world to gather evidence and artefacts. The Nazis’ Ahnenerbe wasted plenty of time, effort and money from Peru to Tibet and they absolutely looked for the Holy Grail and the Ark of the Covenant. Who else might want such things today?

Hollywood made us wonder what might have happened differently in WWII if Germany had access to something that offered a divine guarantee of victory on the battlefield (the Bible tells us the Jews believed this in 1 Samuel 4:1.) There are some who believe America is at the brink of civil war. Some expect an apocalyptic fight between good and evil. (Personally I hope America’s deep partisan divide is fixed not by civil war but by wise leadership. Time will soon tell if Joe Biden can heal the divide.) And the prospect of war is not limited to America; odds seem even higher that WWIII could start soon near Iran, Syria, Israel, China and Taiwan, and a host of other places. If any war must happen and those in charge believe the Ark will guarantee them victory, this is a possible explanation for recent events in Ethiopia.

The ark being stolen recently could also just be a baseless rumor, and if so it would not be the first time. In November 2014, there were rumors that the Ark had been stolen by commandos after the people guarding it have been gassed into unconsciousness. Unfortunately, this time the rumor has a very real body count behind it. Someone definitely felt it was necessary to wipe out every Christian in or near the church in Aksum, and it may have been because they want to take the Ark of the Covenant into battle soon.

_______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

US Force -Ready to Respond- to Ethiopia Crisis to Protect the Fascist Oromo Regime of A. Ahmed – Like in Ukraine

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 2, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል ✞ ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 በጂቡቲ የሚገኘው የአሜሪካ ሃይል በኢትዮጵያ ቀውስ ላይ ምላሽ ለመስጠት ዝግጁ ነው ፥ የአረመኔውን ግራኝ አብዮት አህመድን ፋሽስት ኦሮሞ አገዛዝ ለመከላከል ፥ ልክ እንደ ዩክሬን። ለሁለቱም አካላት (ለግራኝና ለሕወሓት)ገና ከጅምሩ ፥ ገና ከሃምሳ ዓመታት በፊት ጀምሮ ፥ ትዕዛዝ እየሰጡ ያሉት ኤዶማውያኑ ምዕራባውያን እና እስማኤላውያኑ ምስራቃውያን ናቸው።

😈 ሞት ለኤሳውኤዶም ቤት 😈

❖ ❖ ❖ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ፤ ሥሉስ ቅዱስ ሆይ በስማችሁ ብዙ ተአምራትን ያደረገና ኮከብ ክብርየተባለ የሰማዕታት አለቃ በሚሆን በኃያሉ በቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ለመፍረድ በልዳ ሀገር የተሰበሰቡትን ፯(ሰብዓ)ነገሥታትን ደምስሰው እንዳጠፏቸው፡ የተነሱብንን የጽዮንን ተቃዋሚዎች፣ የኔንም/የኛንም ጠላቶች ሁሉ ይደመስሱልን ዘንድ እማፀናለሁ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ፣ ነበልባላዊ በሚሆን ቃላችሁ ሥልጣናችሁ ይንደዱ ይቃጠሉ፣ በሲዖል የጨለማ አዝቀት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ፣ ኅዘን ከላያቸው አይራቅ፣ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ የአክሱም ጽዮን ኢትዮጵያውያን ከምድረ ገጽ ላይ እንዲጠፉ የሚፈልጉ ናቸውና እነሱን ራሳቸውን እንደቃየልና ይሁዳ በዱርና በበረሃ በታትኗቸውና ሲቅበዘበዙ ይኑሩ።

ያለምንም ጉድለት በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ ወዳጅ መስለው ጽዮናውያንን በመጠጋት፣ እያታለሉና በየዋሕ እንግዳ ተመስለው አክሱም ጽዮንን ያጠቋትን የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህአቴቴ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ አህዛብ፣ እባብ ገንዳ መንጋው 😈 ሁሉ የእግዚአብሔር ቃል መቅ ያውርዳቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይረደው። አሜን! አሜን! አሜን!❖ ❖ ❖

✞✞✞[፩ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕራፍ ፬፡፲፭፥፲፱]✞✞✞

ከእናንተ ማንም ነፍሰ ገዳይ ወይም ሌባ ወይም ክፉ አድራጊ እንደሚሆን ወይም በሌሎች ጒዳይ እንደሚገባ ሆኖ መከራን አይቀበል፤ ክርስቲያን እንደሚሆን ግን መከራን ቢቀበል ስለዚህ ስም እግዚአብሔርን ያመስግን እንጂ አይፈር። ፍርድ ከእግዚአብሔር ቤት ተነሥቶ የሚጀመርበት ጊዜ ደርሶአልና፤ አስቀድሞም በእኛ የሚጀመር ከሆነ ለእግዚአብሔር ወንጌል የማይታዘዙ መጨረሻቸው ምን ይሆን? ጻድቅም በጭንቅ የሚድን ከሆነ ዓመፀኛውና ኃጢአተኛው ወዴት ይታይ ዘንድ አለው? ስለዚህ ደግሞ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ መከራን የሚቀበሉ፥ መልካምን እያደረጉ ነፍሳቸውን ለታመነ ፈጣሪ አደራ ይስጡ።”

😈 DEATH UNTO THE HOUSE OF ESAU-EDOM 😈

The Hegelian process of Thesis-Antithesis-Synthesis (ተሲስ ፣ ፀረፀረስታ እና ውህደት/መደመር) echoes the motto of alchemy, Solve et Coagula, which was adopted by Freemasonry and by Luciferian esoterism. It is the motto that appears on the arms of Baphomet, the infernal idol adored by the highest levels of the Masonic sect, as is admitted by its most authoritative members. In his essay Lucifer Rising, Philip Jones specifies that the Hegelian dialectic “combines a form of Christianity as thesis with a pagan spiritualism as antithesis, with the result of a synthesis that is very similar to the Babylonian mystery religions.”

👉 The Ukraine war shows us

😈 United by their Illuminist-Luciferian-Masonic-Satanist agendas The following Edomite-Ishmaelite entities and bodies are helping the genocidal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali:

☆ The United Nations

☆ The European Union

☆ The African Union

☆ The United States, Canada & Cuba

☆ Russia

☆ Ukraine

☆ China

☆ Israel

☆ Arab States

☆ Southern Ethiopians

☆ Amharas

☆ Eritrea

☆ Djibouti

☆ Kenya

☆ Sudan

☆ Somalia

☆ Egypt

☆ Iran

☆ Pakistan

☆ India

☆ Azerbaijan

☆ Amnesty International

☆ Human Rights Watch

☆ World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)

☆ The Nobel Prize Committee

☆ The Atheists and Animists

☆ The Muslims

☆ The Protestants

☆ The Sodomites

☆ TPLF?

💭Even those nations that are one another enemies, like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ have now become freinds – as they are all united in the anti-christian, anti-Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before it is a very curios phenomenon – a strange unique appearance in world history.

✞ With the Zionist Tigray-Ethiopians are:

❖ The Almighty Egziabher God & His Saints

❖ St. Mary of Zion

❖ The Ark of The Covenant

💭 Due to the leftist and atheistic nature of the TPLF, because of its tiresome, foreign and satanic ideological games of: „Unitarianism vs Multiculturalism“, the Supernatural Force that always stood/stands with the Northern Ethiopian Christians is blocked – and These Celestial Powers are not yet being ‘activated’. Even the the above Edomite and Ishmaelite entities and bodies who in the beginning tried to help them have gradually abandoned them

✞✞✞[Isaiah 33:1]✞✞✞
“Woe to you, O destroyer, While you were not destroyed; And he who is treacherous, while others did not deal treacherously with him.
As soon as you finish destroying, you will be destroyed; As soon as you cease to deal treacherously, others will deal treacherously with you.”

✞✞✞[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፴፫፥፩]✞✞✞

አንተ ሳትጠፋ የምታጠፋ፥ በአንተም ላይ ወንጀል ሳይደረግ ወንጀል የምታደርግ ወዮልህ! ማጥፋትን በተውህ ጊዜ ትጠፋለህ፤ መወንጀልንም በተውህ ጊዜ ይወነጅሉሃል።

_________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Protestant Jihad | Is Tigray Crisis God’s Judgment or the Regime’s? Ethiopian Christians Take Sides

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 7, 2021

😈 Protestants/ጴንጤዎች፤

☆“What is happening in Tigray is the judgment of God. Tigrayans deserve what they get.”

☆ “በትግራይ ውስጥ እየሆነ ያለው የእግዚአብሔር ፍርድ ነው፡፡ የትግራይ ተወላጆች የሚገባቸውን ነው ያገኙት!

💭 ይገርማል ይህን ርዕስ አስመልክቶ ቪዲዮዎችንና ጽሑፎችን ልኬ ነበር፤ አይተውት ይሆን?

ታዋቂው ክርስቲያናዊ ሜዲያ “Christianity Today“ በትግራይ ላይ እየተካሄደ ያለውን ፀረ-ኦርቶዶክስ ክርስትና እና የዘር ማጥፋት ዘመቻ አስመልክቶ በኢትዮጵያ ላሉ ፕሮቴስታንቶች/ጴንጤዎች ቃለ መጠይቅ አድርጎላቸው ነበር።

☆ ውጤቱም፤ ፺፰/ 98.5% የሚሆኑት ፕሮቴስታንቶች በኦርቶዶክስ ክርስቲያን ትግራይ ላይ የተከፈተውን ጦርነት እንደሚደግፉት እና ውስጥ በጦር ወንጀል እና የዘር ማጥፋት ወንጀል ጥፋተኛ ከሆነው እርኩሱ ጭራቅ አቢይ አህመድ አሊ ጎን እንደሚሰለፉ እንደሚከተለው በግልጽ ተናግረዋል።

☆ አብዛኛው ፣ ቃለ መጠይቅ ያደረግኩላቸው ፕሮቴስታንት/ጴንጤ ኢትዮጵያውያን እና በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ሠራተኞች እንደሚሉት ወታደራዊውን ዘመቻ ይደግፋሉ ። በሲቪሎች ሞት ፣ በብሄር ማፅዳት ፣ ዘግናኝ የሰብአዊ መብት ረገጣዎች እና በትግራይ ህዝብ ላይ የተፈጸመ የተስፋፋ ረሃብ ዘገባዎች መጠነ ሰፊ እና አስቸኳይ እየሆኑ ቢመጡም ድጋፋቸው ግን ተጠናክሮ ቀጥሏል።

☆ ያ የፕሮቴስታንቶቹ/ጴንጤዎቹ ድጋፍ አሁን ባለው ግጭት ውስጥ እንደነርሱ፤ ‘እግዚአብሔር’ እያደረገ ካለው ልዩ ትርጓሜ የመጣ ይመስላል። እንደ ሥነ-መለኮት ምሁር እና ሰባኪው ጳውሎስ ፈቃዱ ያሉ ብዙ የወንጌላውያን ክርስቲያኖች “በሰሜን ኢትዮጵያ ፣ በትግራይ ውስጥ እየታየ ያለው የእግዚአብሄር(‘ሄ’ በጴንጤዎች አጻጻፍ)ፍርድ ነው” ብለው በይፋ ተናግረዋል። ቃለ-መጠይቅ ካደረግኳቸው በርካታ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች መካከል ጓደኞቻቸው እና ቤተሰቦቻቸው ሁሉ፤ “ትግራውያን የሚገባቸውን ነው ያገኙት!” በማለት ማወጃቸውን በግልጽ አስታውቀዋል።

☆ እራሱ ትግራዋይ የሆነ የወንጌል ሰባኪ ጓደኛዋ ደሳለኝ አሰፋም በዚህ ይስማማል። እናም፤ “በትግራይ የሚገኙ ኦርቶዶክስ ክርስትያኖች ለግጭቱ ንቁ አስተዋፅዖ ያደርጋሉ” ሲል ይከሳቸዋል።

“የትግራይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ከወያኔ ጋር በክፉ ነገር ይሳተፋሉ። ከህወሃት ጋር ሙሉ በሙሉ ይሳተፋሉ። እነሱ ‘በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እኛ ነፃነትን ስለምንፈልግ የፌዴራል መንግስትን መቃወም እንችላለን’ ይላሉ። ” እሱ ግን በተቃራኒው እንደሚሟገተው፤ “ ዶ/ር አብይ የሚያስተምረው እና የሚሰብከው ከእግዚአብሄር (‘ሄ’ በጴንጤዎች አጻጻፍ) ቃል ስለሆነ በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉት አብዛኛዎቹ የፕሮቴስታንት ክርስቲያኖች ከፌዴራል መንግስት ጋር ይስማማሉ።”

💭 ለብዙ የኢትዮጵያ ፕሮቴስታንት/ጴንጤ ተጋድሎ የሚመስለው ጥያቄ ይህ ነው፤

ኢየሱስ ክርስቶስ ከየትኛው ወገን ጎን ይቆማል? ጌታችን ከማን ጋር ይሆን?

😈 ጠላቶቹን ለማሸነፍ ቆርጦ ተነሳው ፕሮቴስታንታዊ መሪ አብይ አህመድ ጎን?

ወይንስ

በከፍተኛ ሁኔታ እየተሰቃዩ ሉትፕሮቴስታንት/ጴንጤ ካልሆኑት ኦርቶዶክስ ትግራዋይ ጎን?

👉 መልሱን የቄስ ትምህርት ቤት ተማሪ ሕፃን እንኳን በትክክል ይመልሰዋል!

The majority, according to Christian Ethiopians and ministry workers in Ethiopia that I interviewed, support the military operation. Their support has held strong even as reports of civilian deaths, ethnic cleansing, horrific human rights abuses, and widespread hunger inflicted on the Tigrayan population rise in scale and urgency.

That evangelical support seems to be rooted in a particular interpretation of what God is doing in the current conflict. Many evangelical Christians, such as theologian and preacher Paulos Fekadu, have publicly declared that what is happening in north Ethiopia, in Tigray is the judgment of God.” Several of the Ethiopian Christians I interviewed said their friends and family readily declare that the Tigrayans “deserve what they get.”

Her friend Desalajn Assefa Alamayhu, an evangelist who is Tigrayan himself, agrees. And he accuses Orthodox Christians in Tigray of being active contributors to the conflict.

Tigray Orthodox Christians participate in evil things with TPLF. They participate completely with TPLF. They said, ‘In the Bible, we can oppose federal government because we need freedom.’” In contrast, he contends, “most Protestant Christians in Ethiopia agree with the federal government because Dr. Abiy teaches and preaches from the Word of God.”

The question that many evangelical Ethiopians seem to be wrestling with is this: With whom would Jesus side—the charismatic evangelical leader determined to defeat his enemies, or the primarily nonevangelical Orthodox Tigrayans who are suffering immensely?

💭 EndNote: 98.5 % of Protestants side with the evil monster Abiy Ahmed Ali, who is guilty of war crimes and genocide in Christian Tigray.

As the humanitarian issues escalate in the largely Orthodox north, the conflict tests evangelicals’ loyalty and theology.

The transition to an ethnically Oromo leader marked a break from 27 years of rule by the Tigrayan People’s Liberation Front (TPLF). And in a country historically dominated by Orthodox and Muslim believers, Abiy became the first openly evangelical head of government Ethiopia ever had.

But since a bitter and violent conflict broke out between Abiy’s government and the formerly ruling TPLF in the northern Tigray region in November 2020, evangelicals—who make up just over 18 percent of the population—have been divided over how to respond.

The majority, according to Christian Ethiopians and ministry workers in Ethiopia that I interviewed, support the military operation. Their support has held strong even as reports of civilian deaths, ethnic cleansing, horrific human rights abuses, and widespread hunger inflicted on the Tigrayan population rise in scale and urgency.

Earlier this month, the UN announced that more than 350,000 people in the Tigray region are already living in famine conditions, with another 1.7 million approaching famine. While the national government this week unilaterally declared a ceasefire after Tigrayans recaptured their regional capital, the TPLF is vowing to continue the fight.

Mazaa (a pseudonym), a 44-year-old who runs a K-8 school with her husband outside of Addis Ababa, has tried to share her concerns about the grave suffering of Tigrayans with fellow evangelicals. She asked not to be named out of fear of retribution against her students’ families.

Her school near the capital city serves a number of Tigrayan families; she has seen firsthand how the fathers of her students have been “disappeared,” and then how the surviving widows and children are isolated socially and economically. Her friends’ response? “These people brought it on themselves. It’s not without cause.”

“I don’t care what the cause is,” Mazaa told me. “Jesus says we have to love one another. Love doesn’t take any conditions. The love we offer and give has to be without any condition.”

She also believes the war is unnecessary. The dispute between Abiy and the TPLF “should have been resolved another way. Fighting could have been avoided, if there was dialogue or reconciliation or willingness on their part to go through a lot of steps.”

But Mazaa is in a relatively small minority. Among non-Tigrayan evangelicals, the justification for the war extends decades back. Under the TPLF, Protestantism was treated like a second-class religion. Muslims and Orthodox Christians were given preference in myriad ways, from political access to venue options for worship services.

Before the TPLF, when Ethiopia was under imperial and then Communist rule, the oppression against evangelical Christians was even worse, with regular executions and imprisonments. But all that changed with Abiy’s unexpected rise to power. He freed thousands of political prisoners, unblocked hundreds of websites, facilitated the end of a schism within the Orthodox church—and promoted long-awaited equity for evangelical Christians.

In Ethiopia, the term “Pente,” which began as a nickname for Pentecostals, has come to refer to evangelicals and most Christians outside the Orthodox Church. The prime minister attends a Pente church whose denomination is part of the Evangelical Churches Fellowship of Ethiopia.

“Right now, the evangelical Christian is getting more attention, is getting rights, is getting more opportunities to be part of the political movement because we’re being led by an openly evangelical Christian,” explains Eshe (a pseudonym), who works for two evangelical ministries and attends a Mennonite-affiliated church in Addis Ababa.

She does not support how Abiy is handling the conflict, and she expressed concern that her views could get her labeled as part of the “opposition.” But for many other evangelicals, Abiy is a gift from God, an anointed leader, and even a prophet.

Abiy’s many political and social reforms have been widely celebrated across Ethiopia—and the world. Up until last year, Abiy was best known as the man who made peace with longtime foe and neighbor Eritrea, which resulted in the 2019 Nobel Peace Prize.

But the evangelicals’ gain has been the Tigrayans’ loss, including evangelicals living in the Tigray region, which is home to a higher concentration of Orthodox Ethiopians and their holy sites. According to a recent statement from the Evangelical Churches Fellowship of Tigray Region:

Tigray has been ravaged by a war of revenge, destruction, and death. The damage to the people of Tigray is immeasurable, and the enormity of the need of millions of people is great and pressing.

One of the unforeseen and unexpected experiences of the current conflict has been the fact that the leadership of the Ethiopian Evangelical church has supported this evil war against the population of Tigray. The Ethiopian Evangelical church has lent its financial and unwavering spiritual support to the Ethiopian government through false prophecy of guidance and praying for the success of the military mission against the people of Tigray.

That evangelical support seems to be rooted in a particular interpretation of what God is doing in the current conflict. Many evangelical Christians, such as theologian and preacher Paulos Fekadu, have publicly declared that “what is happening in north Ethiopia, in Tigray is the judgment of God.” Several of the Ethiopian Christians I interviewed said their friends and family readily declare that the Tigrayans “deserve what they get.”

Biruktawit Tsegaye, a 27-year-old volunteer with an evangelical college ministry, believes the TPLF laid the groundwork for the current conflict.

“TPLF corrupted the nation, the people, based on ethnicity. TPLF sowed a bad seed based on ethnicity, so the nation is divided. TPLF is based on differentiating and dividing the nation in the past 20 years,” she explained to me. “After that, with the new government coming in, they refuse to participate and accept the new change. That is the main reason for the division and the war.”

Her friend Desalajn Assefa Alamayhu, an evangelist who is Tigrayan himself, agrees. And he accuses Orthodox Christians in Tigray of being active contributors to the conflict.

Tigray Orthodox Christians participate in evil things with TPLF. They participate completely with TPLF. They said, ‘In the Bible, we can oppose federal government because we need freedom.’” In contrast, he contends, “most Protestant Christians in Ethiopia agree with the federal government because Dr. Abiy teaches and preaches from the Word of God.”

But to Eshe, a just response to past offenses and the current insubordination of the TPLF should not have been a large-scale conflict.

“It was just between two political parties. The leaders are the ones in conflict,” she explains. Eshe believes that the previous TPLF leaders who committed serious crimes number less than a hundred. Abiy’s government should have simply gone after those individuals instead of “taking war as a solution.”

The question that many evangelical Ethiopians seem to be wrestling with is this: With whom would Jesus side—the charismatic evangelical leader determined to defeat his enemies, or the primarily nonevangelical Orthodox Tigrayans who are suffering immensely?

Where they ultimately land is complicated by the fact that media reports and even interpersonal communications coming out of Tigray have been tightly controlled; misinformation and propaganda abound. And under a government that has shown itself increasingly willing to punish dissidents, there is the real threat that vocal opponents of the war could be jailed—or worse.

For Kofi (a pseudonym), where his loyalty lies is clear.

For me, as a Christian, our allegiance is with God first. The Bible says we have to ally with those who are hurt,” said the 26-year-old, who declined to be named to protect his missions agency, which partners with churches and evangelizes in Tigray.

That’s one of the things that Christ says to the disciples: Cry with those who are crying, share with those who don’t have nothing. We have to be with those who are suffering. No matter the political explanation, I don’t care. That’s not the primary need. There are many who are suffering and in need of our prayers and help.”

EndNote: Nevertheless, 98.5 % of Protestants side with Abiy Ahmed Ali, who is guilty of war crimes and genocide in Christian Tigray.

Source

💭 The Nobel Committee Should Resign Over The Atrocities in Tigray

🔥 2019 Nobel Peace Prize for a Pact of War

🔥 2020 Nobel Peace Prize for a Pacte de Famine?

😈 The demon possessed traitor & anti-Ethiopia PM Abiy Ahmed Ali has been been able to make a lot of embarrassing, awkward and bad luck stories – and to bring trouble on many – this involve or lead to acts that damaged the reputation and interests of of the following entities:

❖ Ethiopia / Tigray

❖ The Ethiopian Orthodox Tewahedo Church

❖ Relationships between Tigrayans & Amahra; between Tigray & Eritrea

❖ Ethiopia’s ethnic groups & tribes

❖ The Horn of Africa: Kenya + South Sudan

❖ The sane & humane International Community

❖ The African Union

❖ The United Nations

❖ The Nobel Prize Committee

😈 While this cruel monster helped the following entities to substantially push their satanic agendas at every turn:

☆ The Oromos

☆ The Muslims

☆ The Arabs

☆ Egypt

☆ North Sudan

☆ Somalia

☆ Djibouti

☆ The Protestants

☆ The Sodomites

👉 Do I’ve anything else to say? Traitor, Antichrist! 😈

✞✞✞[Isaiah 33:1]✞✞✞
“Woe to you, O destroyer, While you were not destroyed; And he who is treacherous, while others did not deal treacherously with him.
As soon as you finish destroying, you will be destroyed; As soon as you cease to deal treacherously, others will deal treacherously with you.”

✞✞✞[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፴፫፥፩]✞✞✞

“አንተ ሳትጠፋ የምታጠፋ፥ በአንተም ላይ ወንጀል ሳይደረግ ወንጀል የምታደርግ ወዮልህ! ማጥፋትን በተውህ ጊዜ ትጠፋለህ፤ መወንጀልንም በተውህ ጊዜ ይወነጅሉሃል።”

___________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

1960s Audio Describing Who Runs the World + Why a Pathetic Reaction from The UN to #TigrayGenocide

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 16, 2021

💭 ይህ ድንቅ የድምጽ መልዕክት (አይሁዶችን በሚመለከት መስተካከል ያለበት መረጃ አለ) ከሃምሳ አራት ዓመታት በፊት/ እ.አ.አ በ1967 ዓ.ም የተላለፈ ነው። ዓለማችን በማን እንደምትመራ በደንብ ነግሮን ነበር።

አሁን በአገራችን በተለይ በትግራይ የሚታየውን አሰቃቂ ሁኔታ መንስዔ በደንብ ያብራርልናል። አስከፊውን ሁኔታ ለማስተካከል የተባበሩት መንግስታት ለምን ብዙም ግድ እንዳልሰጠው፤ ግራኝ የ2019 የኖቤል ሽልማት ለምን እንደተሰጠው፣ የተበባበሩት መንግስታት የምግብ ፕሮግራም የ2020 ዓ.ም የኖቤል ሰላም ተሸላሚ እንደሆነ፣ አሜሪካ እና አውሮፓ ለምን በተደጋጋሚ መል ዕክተኞቻቸውን ወደ አዲስ አበባ እና አስመራ እንደሚልኩ ነጠብጣቦቹን እያገናኘን እንገምግበው። ድንቅ ነው!

ቭዲዮው “አሜሪካ” ቢልም፤ ዒላማዋ ግን አክሱማዊት ኢትዮጵያ ናት፣ ጥንታዊው የክርስትና እምነት ነው፣ ጥንታዊቷ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ናት።

አሜሪካ የሚገኘውና ቪዲዮው ላይ የተወሳው የኢሉሚናቲዎቹ ተቋም፤ “የውጭ ግንኙነት ምክር ቤት“ (CFR) Council of Foreign Relations (CFR) ልሳን የሆነው “Foreign Policy’ የወቅቱን የኢትዮጵያ ሁኔታ አስመልክቶ ብዙ “መምሪያ” ጽሑፎችን እያቀረበ ነው።

እርስበርስ የሚባሉ የሚመስሉን ተጻራሪዎች ለአንድ ግብ (በጆርጅ ሄጌል Thesis-Antithesis-Synthesis ሞዴል) በአንድነት ተናብበው የሚሠሩ የሉሲፈራውያኑ ጭፍሮች ናቸው። ከኢሳያስ አፈቆርኪ እስከ ህወሃትና ብልጽግና ሁሉም በሉሲፈራውያኑ ፕሮግራም ተደርገው የአክሱም ጽዮንን ልጆች/ክርስቲያኖችን ለማጥፋት የተዘጋጁ ኃይሎች ናቸው። ፕሬዝደንት ትራምፕ እንደጠቆሙን፤ “ህወሃትን ከአዲስ አበባ ወጥተውና ስልጣኑንም ለጦርነት አስተባባሪው አዲስ አገዛዝ አስረክበው ወደ መቀሌ እንዲገቡ ሲያደርጉ” ጦርነቱ የት እንደሚካሄድ ተጠቁመን ነበር።

ጦርነቱም ግራኝ አብዮት አህመድ በትግራይ ሕዝብ ላይ ማዕቀብ በመጣል፣ ከአማራ ክልል በኩል መንገዶችን በመዝጋት፣ ኢሳያስ አፈቆርኪን ፈጥኖ በማየት፣ ጳጳሳቱን “በማስታረቅ” እና ወደ ኢትዪጵያ እንዲመለሱ በማድረግ፣ ኤሚራቶች አሰብ ወደ ላይ የድሮኖች ጣቢያ እንዲከፍቱ በማድረግ ወዘተ ተጀመረ። ህወሃቶች ይህን ሳያውቁት ቀርተው ነው? ያውቁት ነበር፤ ታዲያ ሦስት ዓመት ለቆየው እገዳ ለምን በወቅቱ ለተባበሩት መንግስታት አላሳወቁም?

በዘመነ ሂትለር እንደተጨፈጨፉት አይሁዶች በትግራይም ትግራዋያን ‘አስፈላጊ መስዋዕት’ እንዲከፍሉ እየተደረጉ ይሆንን? “አስፈላጊ መስዋዕት፣ ብዙ መሰዋዕት” የሚሉትን ቃላት በተደጋጋሚ እየሰማን ነው። ለምንስ ይሆን አንድም የአረመኔው አብዮት አህመድ አሊ አገዛዝ አባል በትግራይ ለፈጸሙት ግፍና በደል የበቀል እርምጃ ያልተወሰደባቸው? እስከ ሃያ ሺህ ትግራዋያን የኢትዮጵያ ሰራዊት አባላት ታስረዋል። እንዴት ነው የወታደራዊ ትምህርት የወሰዱት እነዚህ የሰራዊቱ አባላት እራሳቸውን አድራጅተው በአዲስ አበባ የበቀል እርምጃ ሊወስዱ ያልቻሉት? በሕዝቡ ላይ ግፍ እየተሰራበት የሚያይና የሚሰማ የታጠቀ አንድ ትግራዋይ ብቻ ብዙ የበቀል እርምጃ በአዲስ አበባ መውሰድ በቻለና የጦርነቱን አቅጣጫ ከትግራይ መለወጥ በቻለ ነበር።

ኢሳያስ አፈቆርኪ በኤርትራ ያሉትን የአክሱም ጽዮን ልጆችን በማዳከም እና በመጨፍጨፉ ረገድ ለሉሲፈራውያኑ ትልቅ ባለውለታቸው ነውና እስካሁን ድረስ አላስወገዱትም፤ ከቃኛው ጣቢያ እስከ ሳዋ የወታደሮች ሥልጠና ዝግጅት እንዲያደርግና ዛሬ በአክሱም ጽዮን ላይ እኒዘምት ያደረጉት እነዚሁ ኢሉሚናቲ ሉሲፈራውያን ናቸው። ከሁለት ዓመታት በፊት አሜሪካ ኤርትራን ከሽብርተኝነት ውንጀላ ስታወጣት እና የተባበሩት መንግስታትም በኤርትራ ላይ የጣሉትን ማዕቀብ ሲያነሱ ኤርትራ በአክሱም ጽዮን ላይ ወረራውን እንድትጀምር አረንጓዴ መብራት ማብራታቸው ነበር።

አስገራሚ ነው፤ ከሁሉም “ሰሜናዊ” ከሆኑ ወገኖች ጋር ተናብቦ እየሰራ ያለ ብቸኛው ቡድን ኦነግ ነው። ኦነግ ከኢሳያስ አፈቆርኪ ጋር፣ ከደብረጽዮን ጋር፣ ከአብዮት አህመድ ጋር፣ ከሙስጠፌ ጋር፣ ከአዴፓ ጋር፣ ከአብን ጋር፣ ከሲዳማ እና ወላይታ እንቅስቃሴዎች ጋር፣ ከግብጽ ጋር፣ ከሳውዲ እና ኤሚራቶች ጋር፣ ከአውሮፓውያን እና አሜሪካውያን ጋር አብሮ ይሰራል። ስለዚህ አይሳካላቸውም እንጂ፤ የገሃነም እሳት ይጠብቃቸዋል እንጂ፤ ሁሉም ተናብበው የአክሱም ጽዮንን ልጆች በረሃብ፣ በበሽታ እና ጦርነት ለመጨረስ እየሰሩ እንደሆነ አንድ ቀን ብናውቅ አይግረመን።

ይህ በአክሱም ጽዮን ላይ ያነጣጠረው ጦርነት የጀመረው ከመቶ ሃምሳ ዓመታት በፊት ነው። ፤ ኢትዮጵያ በኮሪያው ጦርነት ለምን እንደተሳተፈች ቪዲዮው ይጠቁመናል?

የሶስት የዓለም ጦርነቶች እቅድ የነደፈው ነፃ ግንበኛው/Freemason አልበርት ፓይክ

አልበርት ፓይክ ከአዳም ዌሻፕት እና ጁሴፔ ማዚኒ በመቀጠል የምስጢር ማህበሩን ኢሉሚናቲን የመራ እና የሶስት የዓለም ጦርነቶችን እቅድ የነደፈ በሰይጣን መንፈስ ይመራ የነበረ ሰው ነው ፡፡ሁለቱን የዓለም ጦርነቶች በእቅዳቸው መሰረት ያሳኩ ሲሆን ሶስተኛው የዓለም ጦርነት እንደ እቅዳቸው ከሆነ በዓይሁድ ደጋፊዎች እና በሙስሊሙ ዓለም (political Zionists vs Moslem world) መካከል ይደረጋል፡፡የወቅቱን የዓለም ሁኔታ ስንመለከትም ጦርነቱ በመካሄድ ላይ ነው። በትግራይ ሉሲፈራውያኑ በጥንታውያኑ ክርስቲያኖች ላይ የሞት ፍርድ ፈርደውባቸዋል።

💭 በትግራይ ላይ ጦርነቱን እንደተጀመረ የሚከተለውን ጽሑፍና ቪዲዮ አቅርቤ ነበር፦

👉 “ግራኝ በቅዱስ ያሬድ ልጆች ላይ ጦርነት መክፈቱን የሚደግፉትአባቶችእነማን ናቸው?”

👉 “ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?”

፩ኛ. የምዕራቡን ኤዶማውያንን እና የምስራቁን እስማኤላውያንን(ካቶሊክ፣ ፕሮቴስታንት፣ እስላም፣ ኢአማኒ፣ ግብረሰዶም)

ምክኒያቱም፦ ሁለቱም ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ዲያብሎሳዊ ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋትና በኢትዮጵያ የሚገኘውን የሕይወት ዛፍም ለሳጥናኤል ስም፣ ክብርና ዝና ሲሉ መውረስ ይሻሉና ነው።

፪ኛ. ዋቀፌታን/ኦሮሙማን

ምክኒያቱ፦ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋት ይሻሉና ነው። የፕሮቴስታንቲዝም አባት ማርቲን ሉተር ወደ ጀርመንኛ በተረጎመው መጽሐፍ ቅዱስ ኢትዮጵያን‘ ‘ኩሽብሎ ነው የጻፋት። ይህ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። እ..አ ከ 1837 እስከ 1843 .ም ባለው ጊዜ ፕሮቴስታንቱ ጀርመናዊ ዮኻን ክራፕፍ ኦሮሚያ የተባለውን ግዛት ለመመሥረት የተነሳሳው ክርስትናን ለማስፋፋት ሳይሆን፡ እንደ አንድ ፕሮቴስታንት የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ለመዋጋት ነው። ለዚህም በወራሪነት ባሕርይ ከጀርመኖች ጋር ይስማማሉ በሚል ሃሳብ “ጋላ” ተብለው ሲጠሩ የነበሩትን ጎሳዎች ለማደራጀት በመነሳሳት በ ኢትዮጵያፋንታ ኩሽየሚለው ትርጉም ያለበትን መጽሐፍ ቅዱስ ይዞ ወደ ምስራቅ አፍሪቃ/ኢትዮጵያ ተጓዝ፤ በዚህም የኦሮሙማ እንቅስቃሴን ጀመረው። ተልዕኮው ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረተዋሕዶ እና የክርስቶስ ተቃዋሚ ተልዕኮ መሆኑን ዛሬ እያየነው ነው። ዋናው ዲያብሎሳዊ ዓላማቸው፤ ኢትዮጵያን አፍርሰው ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነትንም በተለይ ከአማራና ትግሬ በመንጠቅ “መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው ኩሽ እኛ ነን” የሚለው ነው።

ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]

፫ኛ. የአማራ ብሔርተኝነትን

ምክኒያቱ፦ ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ትግሬዎችንና ትግርኛን አጥፍተው ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ግዕዝን፣ ሰንደቁን፣ አክሱም ጽዮንን፣ ቅዱስ ያሬድና አቡነ አረጋዊን ከተቻለም መላው ትግራይንና ኤርትራን ወርሰው ለራሳቸው ብቻ ለማድረግ ይሻሉና ነው። በነገራችን ላይ፤ ኦሮሞዎች በኬኛ ቅዠታቸው ሙጭጭ ያሉበትንና “ፊንፊኔ/ ፊልፊሌ” የሚለውን ስያሜ ለአዲስ አበባ ፍልወሃ ክፍለ ከተማ እቴጌ ጣይቱ እንደሰጡት፤ “አማራ” የተባለውን የአማራ ከንቱ ብሔርተኞች ክልልን መጠሪያ ስም የሰጡት ደግሞትግሬው/ሚ መለስ ዜናዊ ነበሩ። የሕይወት ምፀት!

፬ኛ. የትግሬ ብሔርተኝነትን

ምክኒያቱ፦ ኢአማንያኑ ሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣አባ ዓቢየ እግዚእን፣ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢአማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው። መንግስቱን ለኦሮሙማዎች እንዳስረከቡት፣ ቤተ ክህነትንም ለእነ ኤሬቻ በላይ በማስረክብ ላይ ያሉ ይመስላሉ። በትግራይ ላይ የተከፈተውን ጦርነት የደገፉበት አንዱ ምክኒያትም ይህ ሊሆን ይችላል፤ ዋናው ፍላጎታቸው ግን የትግርኛ ተናጋሪ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ልብ በመስበርና ተስፋ በማስቆረጥ፡ ተዋሕዶ ክርስትናን እና ኢትዮጵያን እንዲተው ማድረግ ነው። በነገራችን ላይ፤ ዛሬ የትግራይ ከንቱ “ትግራይ! ትግራይ!” ብሔርተኞች ለሚጮሁለት ክፍለሃገር “ትግራይ” የሚለውን መጠሪያ የሰጡት ድንቁ አማራኢትዮጵያዊ ንጉሥ አፄ አምደ ጽዮን ናቸው። የሕይወት ምፀት!

ሉሲፈራውያኑ እና ቆሻሻው ወኪላቸው አብዮት አህመድ አሊ ትግራይን ከኢትዮጵያ ገንጥለው የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጠላቶቿ የምትመራዋን የዛሬዋን ኢትዮጵያን አፈራርሰው ከሞያሌ እስከ መተከልና ጎንደር ያለውን ግዛት ለኦሮሞዎች ለማስረከብ ተግተው በመሥራት ላይ ናቸው። አማራው የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው ኦሮሞዎቹ ጎን ተሰልፎ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸው ትግሬ ወንድሞቹ ላይ በመቶ ዓመት ውስጥ ለሦስተኛ ጊዜ ጦርነት በማወጁ አብቅቶለታል! አክሱም ጽዮንን ክዷልና የሆነ ተዓምር ካልመጣ በቀር ምንም ተስፋ የለውም፤ በቅርቡ ሃገር አልባ ነው የሚሆነው። እነ ግራኝ እየሠሩ ያሉት ትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቃቸው እና ከተዋሕዶ ክርስትናቸው እንዲላቀቁ ብሎም አእምሯቸውን ተቆጣጥረው፣ መንፈሳቸውን አድክመውና ሞራላቸውን ሰብረው ልክ እንደ “ኤርትራውያን” ለአውሮፓውያን አረጋውያን የኩላሊትና መቅኒ መለዋወጫ እንዲሆኑ ማድረግ ነው። ሰሞኑን “አማራ” የተባለው ክልል ባንዲራውን ለመቀየር መወሰኑ ከዚህ ሤራ ጋር የተያያዘ ነው። ከኦሮሞዎቹ ከእነ አብዮት አህመድ ጋር ተናበው በመስራት ላይ ያሉት ሀወሃቶች የዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ አካል ቢሆኑ አይገርመንም። ዋ! ! !

በዓለማችን ያሉ ብዙ ሕዝቦች በተቻለ መጠን በሃይማኖት፣ በቋንቋ፣ በባህልና በመልክ የሚመስሏቸውንና የሚቀርቧቸውን ሕዝቦች እየፈለጉ ማስጠጋትና መውደድ በጀመሩበት በዚህ ዘመን ትንሿ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ብሔሮች ግን ጥላቻን አንግሦ አንዱ ከሌላው የሚለይበትንና የሚረቅበትን፣ አንዱ ሌላውን የሚጠላበትንና የሚያርቅበትን ሰበባ ሰበብ እየፈላለገ እርስበርስ መባላቱንና ውድቀቱን መርጧል። ሞቃዲሾን አልፎ ኪጋሊንና ካምፓላን፣ ቀይ ባሕርን ተሻግሮ ኤደንና ሙስካትን “ የኛ ነበሩ! የኛ ይሆናሉ!” በሚል ወኔ ታላቅነትንና አርቆ አሳቢነትን እንደ ቀደሙት አያቶቹ ይዞ “ኢትዮጵያ እርስቴ” በማለት ፈንታ እራሱን አጥብቦና በጣም አውርዶ በወልቃይትና ራያ ሚጢጢ“እርስቶች” ላንቅው እስኪበጠስ ይነታረካል። ዛሬማ ሰው ከ“አዲስ አበባ የማን ናት?” አሰልቺና አላስፈላጊ ንትርክ ወርዶ ጉልበቱንና ጊዜውን በመስቀል አደባባይና ጃን ሜዳ ላይ ብቻ እንዲያጠፋ ተደርጓል። ጃን ሜዳን እና መስቀል አደባባይን ያረከሱትን ግራኝ አብዮት አህመድን እና ታከል ዑማን አድኖ እንደመድፋት፤ “ጮኸን ጮኸን ጃን ሜዳ ተፈቀደልን!” ይልና ሆያሆየን ጨፍሮ ለቀጣዩ እንቅልፉ ወደ አልጋው ይመለሳል። በከሃዲዎቹ የሉሲፈራውያኑ ባሪያ ልሂቃኖቹ አዕምሮው እስኪጠብብ ድረስ መታጠቡ ከዚህ የበለጠ ማስረጃ የለም።

የሕዝቡን ስነልቦና በልተውታል፤ ስለዚህ “አዲስ አበባ ኬኝ” ይሉና መስቀል አደባባይን እና ጃን ሜዳን በመቆፈር የተዋሕዷውያኑን ሃሳብ በነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ላይ ብቻ እንዲቀር ያስሩታል፣ ወደ ወልቃይት፣ ራያና ሁመራ ልጆቹን እየላከ ትግሬዎች ወገኖቹን እንዲገድል፣ የራሱንም ደም እንዲያፈስ፣ የአክቲቪስቱ ሃሳብም በእነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ብቻ ተወስኖና ታስሮ እንዲቀር፣ የቀረውም እንዲኮላሽና ሰፊዋን ኢትዮጵያን ከጠላቶቿ ነፃ ለማውጣት አቅም እንዳይኖረው፤ ብዙም እንዳይጠይቅ፣ በጥቃቅን ነገሮች ላይ ብቻ ጊዜና ጉልበቱን እያባከነ ለባርነት እንዲዘጋጅ አድርገውታል። ትልቅ ቅሌት! ወዮላችሁ!

👉 አንድን ሀገር/ሕዝብ ለመቆጣጠር ሉሲፊራውያኑ የሚጠቀሙባቸው መሳሪያዎች፦

ተስፋ ማስቆረጥ/ሞራል መስበር

አለመረጋጋትን መፍጠር

አመፅ መቀስቀስ

መደበኛነትን/መረጋጋትን ማምጣት

👉 A Luciferian Plan of Controlling a nation by the tools of

Demoralization

Destabilization

Insurgency

Normalization

👉 “በኮርያ የጋየው ባለ33/ ፴፫ ፎቅ ሕንጻ የሉሲፈራውያኑን ደመራያሳየናል”

በቪዲዮው፦

👉 Albert Pike 33° Freemason

አልበርት ፓይክ 33/ ፴፫ ዲግሪ ነፃ ግንበኛ “ሦስት የዓለም ጦርነቶችን” “የተነበየ” የዓለማችን ተፅእኖ ፈጣሪ

(የሉሲፈራውያኑ ወኪል አብዮት አህመድ የሰውየው ተከታይ ነው)

👉 “የአክሱም ጽዮን አንዱ ጠላትና የግራኝ ሞግዚት ኢሉሚናቲው ሮትሺልድ ሞተ”

በአክሱም ጽዮን ፯፻፶፰/758 ምዕመናን ሲጨፈጨፉ ትንፍሽ ያላላችሁ ስውር የጽዮን ጠላቶች፡ ጽላተ ሙሴ በስውር የእያንዳንዳችሁንም ልብ ቀጥ የማድረግ ኃይል እንዳለው በስውር ማሕበረሰባት ዓባላት ላይ በሚቀጥሉት ቀናት፣ ሳምንታትና ወራት የሚፈጥረውን ትልቅ ትርምስ አይታችሁ ተማሩ። ይህ አንዱ ነው።

______________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የመናፍቃን ጂሃድ | አባታችን አባ ዘ-ወንጌል ለመናፍቁ ዶ/ር ወዳጄነህ ይህን መልዕክት ሊልኩለት አይችሉም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 7, 2021

💭 ሚያዝያ ፪ሺ፲፫/ 2013 .

አዲስ የዓለም ስርዓት ኢሉሚናቲ የዘመን መጨረሻ ሰይጣናዊ “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ /”

(NWO Illuminati Endtime Satanic “Problem – Reaction – Solution )

/ር ወዳጄነህ በምስጢር ይዞት የነበረውንና ከ አባ ዘወንጌል የደረሰውን ትንቢት ተናገረ”

በእንግሊዝኛ ስለተኮላተፉ፣ ‘ዶ/ር’ የሚል ማዕረግ ስላጠለቁና ፊታቸውንም ለፈረንጅ ስላስመቱ ብቻ ለሕዝባችን የሚያሳዩት ንቀትና አሰልቺው ፍዬላዊ ድፍረታቸው ተወዳዳሪ የለውም። እንደው ይህ ተግባራቸው መቅሰፍቱን እንደሚያመጣባቸው ማወቅ ተስኗቸዋልን? አዎ! ፈሪሃ እግዚአብሔር በጭራሽ የላቸውም እኮ።

አባታችን አባ ዘ-ወንጌል ዶ/ር ወዳጀነህን የሚያውቁት ከሆነ እንኳን፤ አዎ! ብዙ ኢትዮጵያውያንን ወደ ገደል ይዞ እየገባ ነውና በተለይ አሁን በደንብ ነው የሚያውቁትና የሚያሳድዱት፤ ከዚያ ውጭ “ንስሐ ግባ! ገሃነም እሳት ይጠብቅሃል” ከማለት ውጪ መለኮታዊ ትንቢትና ማስጠንቀቂያ በጭራሽ ሊልኩለት አይችሉም። የአባ ዘ-ወንጌል መልዕክቶች መጀመሪያ ማስተላለፍ የጀመሩት እነ ዘመድኩን በቀለ ናቸው። ዘመድኩን በቀለ እራሱ አይታመንም፤ ምንም እንኳን አባ ዘ-ወንጌል ብዙ ያስተላለፏቸው መልዕክቶች ቢኖሩም ቅሉ፤ ዘመድኩን በቀለ እንደሚያመቸው አድርጎ መልዕክቶቹን እየቆራረጠ ሲያሰራጭ ሳይ በወቅቱ ይህ ግለሰብ ከጋንኤል ክስረት እና ግራኝ አብዮት አህመድ ጋር ሆኖ የአውሬው አገዛዝ በትግራይ ሕዝብ ላይ፣ በጥንታውያኑ ዓብያተ ክርስቲያናት እና ገዳማት ላይ ያቀደውን የጭፍጨፋ ጂሃድ ይደግፍለት ዘንድ በተለይ የትግራይ ተዋሕዷውያንን ህሊና ለማለማመድ ታስቦ የተዘጋጀ መልዕክት ሊሆን እንደሚችል ነው። የትግራይ ተዋሕዷውያን ሲጨፈጨፉ ፣ አክሱም ጽዮንን እና ደብረ ዳሞን ጨምሮ በጥንታውያኑ ገዳማትና ዓብያተ ክርስቲያናት ላይ ከፍተኛ ውድመት ሲደርስ ቤተ ክህነት እና በተለይ የአማራ ተዋሕዷውያን እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ጸጥ ማለታቸው የእነ ዘመድኩንን መል ዕክት በጽኑ እንደጠራጠራው አድርጎኛል። በተለይ አሁን መናፍቁ ዶ/ር ወዳጄነህ ሲታከልበት ሁሉም ነገር ግልጽ እየሆነ የመጣ ይመስለኛል። ለማንኛውም ጉዳዩ በትግራዋያን ተዋሕዷውያን መጣራት ይኖርበታል፤ በተቀሩት ላይ ተስፋ ቆርጫለሁ!

_____________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የመናፍቃን ጂሃድ | በተዋሕዶ ትግራይ ላይ እንዲህ ተዘጋጅተው ነበር የዘመቱባት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 6, 2021

🔥 ፪ሺ፲/2010 .

አሸባሪው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ልክ ስልጣኑን እንደያዘ፤

ለሰሜኑ ጦርነት የሰውን ህሊና ያዘጋጁት ዘንድ በዚህ መልክ ተውነዋል

አዲስ የዓለም ስርዓት ኢሉሚናቲ የዘመን መጨረሻ ሰይጣናዊ የማለማመጃ ቅድመ ሁኔታ

(NWO Illuminati Endtime Satanic Conditioning)

ይህ የፕሮቴስታንት ጂሃድ የተጠነሰሰው የፕሮቴስታንት አምልኮ አባት የሆነው ጀርመናዊው ማርቲን ሉተር ገና በካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ላይ አመጹን በጀመረበት ዘመን ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ነው። ማርቲን ሉተር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ላይ በጣም ትልቅ ፍላጎት ያሳይ እንደነበር የታወቀ ነው። ታዲያ ፕሮቴስታንቶች በጂሃድ አጋሮቻቸው በቱርኮች በኩል ግራኝ አህመድ ቀዳማዊን ወደ ኢትዮጵያ በመላክና ፤ ልክ አሁን አሜሪካና ሩሲያ እንደሚሰሩት የተፃራሪነት ድራማ፤ ካቶሊክ ፖርቱጋሎችንም የኢትዮጵያን ክርስቲያኖች እንዲረዷቸው በማድረግ በ “ቄስ ዮሐንስ” ፍለጋ ዘመን ሲመኙት የነበሩትን በኢትዮጵያ ሰርጎ የመግባት ምኞታቸውን በሥራ ላይ አዋሉት። ከስምንት መቶ ዓመታት በፊት ፖርቱጋልን እና ስፔይንን ከሰባት መቶ ዓመት የመሀመዳውያን/ሙሮች ባርነት ነፃ ይወጡ ዘንድ ስውር ኢትዮጵያውያን መንፈሳውያን አባቶች ከፍተኛ ሚና መጫወታቸውን ደርሰውበታል።

በኢትዮጵያ ላይ የታቀደው ቀጣዩ የፕሮቴስታንቶች ጂሃድ ደረጃ በመጀመሪያው የካቶሊክ ጣልያን ወረራ ዘመን ነበር። ከአደዋው ድል በኋላም አውሮፓውያኑ ስልታቸውን ቀየር በማድረግ በእርዳታ መልክ ሰርገው መግባቱን መረጡ። በዚህም ለፕሮቴስታንቱ ሉተራን ለዮሃን ክራፕፍ ፍኖተ ካርታ በሩን ወለል አድርገው እንዲከፍቱ የተደረጉት አፄ ምኒልክ ነበሩ። የመጨረሻው የጀርመን ቄሳር (ንጉሥ) (የኢትዮጵያ ጣልቃ ገብነት ያመጣባቸው መለኮታዊ ጦስ ነው የጀርመን ንጉሣዊ ሥርዓት የተወገደው)፣ ዳግማዊ ዊልሄልም በሃገረ ኢትዮጵያ ላይ ማርቲን ሉተራዊ የሆነ ፍላጎት ስለነበራቸው “ቦሽ/Bosch” የሚባለውን ታዋቂ የጀርመን የኤሌክትሮኒክ ኩባንያ ባለቤቶች/ቤተሰቦች ወደ ኢትዮጵያ በመላክ አፄ ምኒልክን በአማካሪነት ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥረዋቸው ነበር። ቤተ መንግስቱንም የሠሩላቸው እነርሱ ነበሩ፣ አዎ! ያስደነግጠናል፤ ንግሥት ዘውዲቱንና እና ራስ ተፈሪን/አፄ ኃይለ ሥላሴን ዙፋን ላይ እንዲወጡ ያደረጓቸውም የቦሽ ቤተሰብ ዓባላት ነበሩ። እኔ ጋር ማስረጃው አለ። ለጊዜው አላወጣዋም።

ላለፉት ሰላሳ ዓመታት በሮኬት ፍጥነት እንዲስፋፉ የተደረጉት ፕሮቴስታንቶች (ሌላው የኢሃዴግ ትልቅ ወንጀል)

አመችውን ጊዜ በመጠበቅ ከጂሃድ አጋሮቻቸው ጋር በማበር፤ ነፍሱን ይማርለትና ጠ/ሚንስትር መለስ ዜናዊን ገደሉት። በአውሬው የሲ.አይ.ኤ ጥልቅ መንግስት የሚደገፈው ባራክ ሁሴን ኦባማ ከያኔው የግብጽ ፕሬዚደንት መሀመድ ሙርሲና ከሳውዲው/’ኢትዮጵያዊውሽህ መሀመድ አላሙዲን ጋር በማበር መለስ ዜናዊንና አቡነ ጳውሎስን አስገደለ፣ ፕሮቴስታንቱን ኃይለማርያም ደሳለኝን እና ሙስሊሙን ደመቀ መኮንን ሾመ፣ በደቡብ ኢትዮጵያ የሚገኙትን ክፍለ ሃገራትና የህዳሴ ግድብ የሚገኝበትን ቤኒሻንጉል ጉሙዝን በኢንቨስትመንት መልክ ለአረቦች እንዲተላለፉ አደረገ፣ አብዮት አህመድን ጡት አጥብቶ አሳደገ፡ ጊዜው ሲደርስም በመሪነት አስቀመጠው። በኢትዮጵያ ታሪክ እንደዚህ ዓይነት የሃገር ጠላት ታይቶም ተሰምቶም አይታወቀም፤ እንኳን ለስልጣን በኢትዮጵያ እንዲኖር እንኳን ባለተፈቀደለት ነበር።

የመለስ ዜናዊ አስከሬን ከቤልጂም ወደ አዲስ አበባ ሲገባ በወቅቱ አዲስ አበባ ነበርኩኝ። ያኔ የሃዘን ስነሥርዓታቱን ለመታዘብ ከበቃሁ በኋላ ወዲያው ለዘመዶቼ የተናገርኩት፤ “መፈንቅለ መንግስት ነው የተካሄደው፤ የአብዛኛው ሕዝብን ታላቅ ሃዘንን ለመንጠቅ የሚሠራ ነገር አለ፤ ህሊናን ለማጠብ የሚሠራ ነገር አለ፤ ሰሜን ኮርያን መሰለች ሃገራችን” የሚለውን ነበር። ከቀናት በኋላም መለስን ይተካ ዘንድ ፕሮቴስታንቱ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ተመረጠ። የተመረጠው ግን ምክትል እንዲሆን ከተደረገበት ጊዜ አንስቶ ነው፤ ልክ የጂሃድ አጋሩ ደመቀ መኮንን ሀሰንን በወቅቱ እንደመረጡት። እነዚህ ሁለት ገለሰቦች ልክ መመረጣቸው እንደታወቀ በሰጧቸው ቃለ መጠይቆች ተደጋግመው ሲሏቸው ከነበረው የተረዳሁት፤ “እነዚህ ግለሰቦች በኦርቶዶክስ ክርስትና ላይ ጂሃድ ለማድረግ አቅደዋል” የሚለው ነበር። በአንድ መጽሔት ላይ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ፤ “እናቴ ኦርቶዶክስ ናትና አልዳነችም፣ እንደኔ ክርስትናን ብትቀበል ደስ ይለኛል።” የሚል ከንቱ ነገር ተናግሮ ነበር።

ቀጣዩ የፕሮቴስታንቶች የጂሃድ ደረጃ በ፪ሺ፲ ዓ.ም ላይ ቀደም ሲል ኮትኩተው ባሳደጉት ፕሮቴስታንትሙስሊም አብዮት አህመድ አሊ ተከናወነ። ልብ እንበል፤ አሁንም ምክትሉ ሙስሊሙ ደመቀ መኮንን ነው።

ከተመረጠበት ዕለት አንስቶ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን የሚፈታተን የቤት ሥራ ተሰጠው፤ በፍጥነትም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስትና ማዕከል የሆነችውን ትግራይን ማጥቃቱን ጀመረ፣ ጠላቷን ኢሳያስ አፈቆርኪን አቀፈ።

በመንፈሳዊ ጎኔ ስነሳ እራሴን ደጋግሜ የምጠይቀው፤ “ከዋቄዮ-አላህ ልጆች፣ ከአህዛብና ከፕሮቴስታንቶች ባላነሰ መጠን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስትና ጠላት የነበሩት ኢ-አማንያኑ የህወሃት መሪዎች የትግራይን ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ለእነ አብዮት አህመድ አሊ አሳልፎ በመስጠትና ጦርነት እንዲከፈትባቸው ለማድረግ፣ የትግራይ ተዋሕዷውያን በረሃብ እንዲያልቁ ምን ዓይነት ስውር ሚና ተጫውተዋል/እየተጫወቱ ይሆን? ዛሬም ትግራይን በአልባኒያ ኮሙኒዝም አምሳያቸው ፈጥረው የቻይናንና የሉሲፈራውያን ኮከብ ያረፈበትን ባንዲራ በማውለብለብ “የትግራይ ኢ-አማንያን ሪፓብሊክን” ለመመስረት ይሻሉን? ፤ ሁሉም እንደ እየ ዓላማቸው ይህን ጦርነት ይፈልጉት ይሆንን?” የሚሉትን ጥያቄዎች ነው። ከሆነ፤ ወዮላችሁ!!!

👉 ልክ በትግራይ ላይ ጦርነቱን እንደጀመሩት ይህን ጽፌ ነበር፤

መጀመሪያ መፈንቅለ መንግስት አደረጉ፤ አሁን መፈንቅለ ቤተ ክህነት እየተገባደደ ነው፤ የኩሽ ቤተ ዋቀፌታለመመስረት። ትግሬ ወገኖቻችን ኢትዮጵያ የሚለውን ማንነታቸውን እርግፍ አድርገው እስኪተው ነው የሚጠብቁት፤ ዛሬ እየተሳካላቸው ነው፤ መጽሐፍ ቅዱስ ላይ እኛ ነን የተጠቅስነው ይላሉ። የማርቲን ሉተር መጽሐፍ ቅዱስ ኢትዮጵያን “ኩሽ” እያለ የሚጠራትና እነ ፕሮቴስታንቱ ወንጌላዊ ዮሃን ክራፕፍ ኦሮሞ እና ኦሮሚያ የሚባለውን መጠሪያ ለጋሎችና አካባቢው የሰጧቸው ይህ የስጋዊ ማንነትና ምንነት ያለው የክርስቶስ ተቃዋሚ ሃገር ኢትዮጵያን አጥፍቶ ይመሠረት ዘንድ ነው።

የእነ ግራኝ አብዮት ዋናው አላማቸው ይህ ነበር፤ ትግሬ ኢትዮጵያውያን ኢትዮጵያዊነታቸውን እንዲክዱ + ከአማራ እና ኤርትራ ትግሬዎች ጋር ለሽህ ዓመት በሚዘልቅ የእርስበርስ መጠላላት ተከፋፍለው እንዲኖሩ ማድረግ ነው። በምኒሊክ ጊዜ የጀመረው ትግሬዎችን ከፋፍሎ የማዳከም (ኤርትራን ቆርሶ ለጣልያን በመስጠት) ሤራ ነው ዛሬም በአድዋ ሰዎች(ህወሀት)እርዳታ እና በራያዎቹ የፓርቲው አባላት አቴቴ መንፈስ ተጽዕኖ ዛሬም ቀጥሎ የምናየው።

የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላቸው ትግሬ ወገኖቻችን የአምስት ሽህ ዓመታት ታሪካቸውን ተነጥቀው የሃምሳ ዓመት የህወሃት የስጋ ማንነትና ምንነት ብሎም ታሪክ፣ ርዕዮተ ዓለምና ባንዲራ እንዲኖራቸው ነው የተፈለገው፤ ኢትዮጵያን የስጋ ማንነትና ምንነት ላላቸው ለኩሽ ኦሮሞዎች ለማስረከብ ሲባል ብዙ እየተሠራ ነው። ከምኒሊክ፣ በኃይለ ሥላሴ፣ በደርግና ዛሬ ትግሬዎች በርሃብ እየተቀጡ ያሉት ሌዚህ ዓላማ ነው። ከመቶ ዓመታት በፊት ጋሎቹን ወደ ራያ አምጥተው አሰፈሯቸው፣ በደርግ ጊዜ ትግሬዎችን ከትግራይ ወደ ወለጋና ጋምቤላ ሳይቀር ወስደው ማስፈራቸው የዚሁ የዘር የማጥፋት ተልዕኮ አንዱ አካል ነው። ዛሬም እየተደረገ ያለው ይህ ነው፤ በረሃብ አዳክሞ ማጥፋት፣ ወደ ሱዳን እንዲሰደዱና ቢቻል በኮሮናና በተበከለ ምግብ ማንነታቸውን እስኪክዱ ቀስበቀስ ማድከም፣ አረጋውያኑን መጨረስ፣ ዓብያተ ክርስቲያናትን ማፈራረስ፣ ቅርስ ማጥፋት ወዘተ።

አባገዳዮቹ የሞጋሳ ወረራ አጀንዳ ነው ይዘው የሄዱት፤ የደከመውን ሕዝብ እንደ ጥንብ አንሳ ለመብላትና በእርዳታና ትብብር ስም አምስት ሚሊየን ኦሮሞ በትግራይ ለማስፈር ሲሉ ነው። ወራሪ ምንግዜም የራሱ የሌለው ወራሪ ነው!

የትግራይ ወገኖቼ፤ ሁሉንም ነገር ለመንጠቅ ነው በመቶ ዓመታት ውስጥ ዛሬ ለአራተኛ ጊዜ ከፍተኛ ጥቃት እያደረሱባችሁ ያሉት፤ ኢትዮጵያን፣ ተዋሕዶን፣ ግዕዝን እና ከማርያም መቀነት ያገኘነውን ሰንድቅ አታስነጥቁ፤ ከእናነተ የበለጠ ባለቤት ሊሆን የሚችል ሌላ ወገን የለም። የባሕር መውጫ ያላትን የ፴/30 ዓመቷን ኤርትራን ምን ዓይነት መቀመቅ ውስጥ እንደገባች ተመልከቷት፤ ትምህርት ውሰዱ፤ የጠላት ዋናው ተልዕኮ ይህ ነው።

መፍትሔው ኢሳያስን ባፋጣኝ ጠርጎ ከኤርትራ ጋር ሰሜን ኢትዮጵያ የምትባል ሃገር መመስረቱና በሂደትም ከካርቱም እስከ ሞቃዲሾ የምትዘልቀዋን ታሪካዊቷን ኢትዮጵያ መልሶ መመስረት ነው።

የስጋ ማንነትና ምንነት የነበራትና ላለፉት ፻/100 ዓመታት ተዋርዳ ስትኖር የነበረችዋ ደካማዋ ኢትዮጵያ በኖቪምበር 4 በትግራይ ላይ በተከፈተው ጦርነት ሳቢያና በአማራ ልሂቃኑ ነጋሪት ጎሳሚነት አክትሞላታል። አሁን ለአዲሲቷ መንፈሳዊት ኢትዮጵያ እንትጋ። ውጊያው መንፈሳዊ ነው!

___________________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አስገራሚ ትንቢት | ከ፲ ዓመት በፊት ኢሉሚናቲዎች በቻይና ላይ ቫይረስ እንደሚለቁ ተጠቁሞ ነበር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 18, 2020

ትንቢቱ የተላለፈበት ቀን እ..አ የካቲት 16 ቀን 2010 ነው። በኛ የካቲት ፱ – ፪.

ኢሉሚናቲዎች ለዓለም ያቀዱት ይህ ነው፦

የገንዘብ ዓለሙን የምትቆጣጠረዋ የለንደን ከተማ..አ በጁን 2005 .ም ካካሄደችው ልዩ

ስብሰባ አንድ የብሪታኒያ ወታደር በድብቅ ያቀረበው መረጃ

የአንግሎሳክሰን (ብሪታኒያ + አሜሪካ)ተልዕኮ

ወደ ታሪኩ ስንመጣ ፣ ሁሉንም መረጃ ማግኘቱ አስፈላጊ የሆነው ለምን እንደሆነ በትክክል ይገነዘባሉ፦ ጉዳዩን በጥሩ ሁኔታ ሚዛን ውስጥ ለማኖር

ይህ የብሪታንያ ሰው ነው፡፡ እሱ በእንግሊዝ ጦር ሠራዊት ውስጥ ለበርካታ ዓመታት አገልግሏል ፣ እና ከሠራዊቱ ከወጣ በኋላ በለንደን ከተማ ልዩ በሆነና በተከበረ ቦታ ላይ ሠርቷል። ለንደን ከተማ የዓለም የገንዘብ ሥርዓቱ ልብ ናት።

የለንደን ከተማ ልክ እንደ አንድ በለንደን ውስጥ እንደሚገኝ የገንዘብ ማዕከል ናት። አንዳንድ ሰዎች ልክ በሮም ውስጥ እንደምተገኘዋ ቫቲካን ጋር ያነጻጽሯታል። በጣም ጥንታዊ ነው ፣ ይህ ማዕከል በጣም ጥንታዊ ነው። የብሪታንያ ብቻ ሳይሆን የመላው ዓለም የገንዘብ ሥርዓት ልብ ነው።

የለንደን ከተማ በአሜሪካ የገንዘብ ሥርዓቶች ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ እንዳላት ብዙ ተመራማሪዎች ይናገራሉ። በዓለም አቀፍ ደረጃ በሰፈረው በአሜሪካው የፌዴራል ሪዘርቭ ፣ በባንኩ ዓለም አቀፍ ሰፈራዎች ላይ – በብዙ የሚከሰቱ ነገሮች ላይ ተፅዕኖ አላት፡፡ የገንዘቡ ዓለም ነርቭ ማዕከል ናት። እና እሱ በጣም ሜሶናዊ/ግንበኛ/መኳንንታዊ ናት; በጣም ጥንታዊ እና ባህላዊ ናት።

ምንጮቻችን ከከፍተኛ የኢሉሚናቲ መኳንንት ጋር በርካታ ስብሰባዎችን የተካፈሉ ሲሆን ከእነዚህም ውስጥ ብዙዎቹ ፍላጎቱን የሚስቡ ቢሆኑም ለለንደን ከተማ ደረጃ ግን መደበኛ ናቸው የገንዘብ ነክ ጉዳዮችን ይወያያሉ ፣ ወዘተ ፡፡

እናም ምንጫችን በሰኔ 2005 መደበኛ ስብሰባ ይሆናል ብሎ ያሰበው ሌላ ስብሰባ ላይ ተገኝቷል።፡ ግን በእውነቱ ይህ ያልተለመደ ነገር ነበር ልክ እዚያ እንደደረሰም ያልተለመደ መሆኑን ተገነዘበ።

አሁን ፣ እዚያ የነበሩ ሰዎች የኢሉሚናቲ መኳንንት /ሜሶኖች ነበሩ ፡፡ አንጋፋዎቹ ሜሶኖች ነበሩ ፡፡ እዚያም 25 ወይም 30 ሰዎች ነበሩ ፣ በእንግሊዝ ውስጥ አብዛኛዎቹ ሰዎች በስም የሚታወቁትን ታላላቅ ፖለቲከኞችን ጨምሮ። እነማን እንደነበሩ አላሳወቀም፤ እና ስላልሰየማቸው አልጠይኩትም፡፡ በጅምላ እነዚህ የሚታወቁ ስሞች ናቸው ብሏል።

እዚያ የፖሊስ አዛዡ ፣ የቤተክርስቲያንና የሠራዊቱ ተወካዮች – ባጠቃላይ 25 ወይም 30 ሰዎች ነበሩ።

እናም ይህ ወሬ እየተወያየበት ሲያዳምጥ… መደበኛ ያልሆነ ስብሰባ ነበር ፡፡ የማስታወሻ ወረቀቶች እና የውሃ ብርጭቆዎች እና ደቂቃዎች እና አጀንዳ እና ሊቀመንበር ያለው ትልቅ ጠረጴዛ አይመስልም ነበር። በአንድ ክፍል ውስጥ ስለ እነዚህ ሁሉ ነገሮች የሚናገሩ ሰዎች ብቻ ነበሩ ፡፡

የሚናገሩት ነገር ከረጅም ጊዜ በፊት በግልጽ ስለተደረገው ዕቅድ ነበር፡፡ እየተወያዩ የነበረውም ስለዚህ ዕቅድ አፈፃፀም ነበር። ነገሮች እንዴት እየተካሄዱ እንደሆነ፤ ግባቸው እየመታ እንደሆነና እንዳልሆነ ይወያዩ ነበር።

ለምሳሌ ፣ ይህንን ጣዕም ለመስጠት በእቅዱ አፈፃፀም ውስጥ ያጋጠሟቸውን አንዳንድ ችግሮች በመካከላቸው እየተወያዩ ነበር ፣ እናም ይህ ትንሽ ማቅረቢያ እዚህ እንደቀጠለ እቅዱ ምን እንደነበረ ይገነዘባሉ ፡፡ ይህ ለእኛ በጣም ለምስክርነቱ እንደ ተገለጠለት እና ለእኔ እንደገለጠኝ በጥቂቱ ፣ ደረጃ በደረጃ ይህንን ለመግለጥ እሞክራለሁ ፡፡

እሱ የሰማው የመጀመሪያው ነገር የሚናገሩት እስራኤል በቅርቡ ኢራን ላይ ጥቃት ለመሰንዘር እየተዘጋጀች ያለች ባለመሆኗ ነበር ፡፡ ይህ ችግር ነበር ፡፡

... በሰኔ ወር 2005 እንኳን ፣ እቅዳቸው የወጣውን የጊዜ ሰሌዳ ተከትሎ እየተካሄደ አለመሆኑ ያሳስባቸው ነበር ፣ እናም ይህ ለእነሱ አንዱ ጉዳይ ነበር።

ስለዚህ ያ በፍጥነት ትኩረቱን የሳበው ምክንያቱም እንዲህ ዓይነቱ ነገር በሚወያይበት ስብሰባ ላይ በጭራሽ ስላልነበረ ነው ፡፡

ከዚያ እነሱ ስለ ቻይና እየተናገሩ ነበር ፣ እናም ቻይና በገንዘብ እና በወታደራዊ ሃይል እንዴት በጣም በተፋጠነ መልክ ኃያል እየሆነች እንደመጣች እና ጃፓናውያን ሊያደርጉት የሚገባቸውን ነገር እያደረጉ እንዳልነበሩ ፣ ይህም በሆነ መንገድ በቻይናውያን የገንዘብ ሥርዓት ላይ ጣልቃ መግባት እንደነበረባቸው። ጃፓኖች ያንን አላደረጉም ፣ እና ይህ ሌላ ችግር ነበር ፣ ምክንያቱም ቻይና በጣም እየበረታች ነበር ፣ በጣም በፍጥነት።

ይህ ሁሉ ነገር የአንድ ነገር መጀመሪያ ነው ፣ ምክንያቱም ይህ ታሪክ በይበልጥ እየጨመረና እና አሰቃቂ እየሆነ ይመጣል።

ይህንን አሁን ስተመለከቱ ትንሽ የደነገጣችሁ ከሆነ ፣ እኔም መጀመሪያ ላይ ሰሰማ በጣም ደንግጬ ነበር፣ ምንጫችንም በስብሰባው ወቀት ይህንን መረጃ ሲሰማ የተሰማው ተመሳሳይ ነገር ነበር ፥ ምክንያቱም ይህ ገና ጅምር ነው።

አሁን በእድገቱ ወቅት ሁሉም ሰው ደነገጠ ፣ ሁሉም ሰው ፈርቷል ፣ ሁሉም ሰው ይህ ወዴት እንደሚሄድ በእውነት ይደነግጣል ፡፡ በየትኛውም ቦታ በሕዝቦች ላይ ሁሉም ዓይነት ከባድ ቁጥጥሮች አሉ ፡፡

እና ከዚያ እየተጫወቱ ባለው በዚህ የቼዝ ጨዋታ ውስጥ የሚቀጥለው ነገር ባዮሎጂያዊ መሣሪያዎች በቻይና ላይ የተለቀቁ መሆናቸውን ነው። በዚህ ስብሰባ ውስጥ ምንጫችን ይህን ሲወያዩ ሰምቷል።

በቻይና ህዝብ ላይ በዘር የሚተላለፍ ጉንፋን መሰል ቫይረስ ይለቀቃል፡፡ ይህ በቻይናውያን ላይ የዘርተኮር ዒላማ እንዲኖረው የተደረገ ነው። እንደ ዱር እሳት ለማሰራጨት እና ብዙ ቁጥር ያላቸውን ቻይናውያንን

ለመግደል የተነደፈ ነው። እናም በዚህ ስብሰባ ውስጥ ያሉ ሰዎች ስለዚህ ጉዳይ ሲነጋገሩ እየተደሰቱ ነበር፡፡

እነርሱምቻይና በብርድ ትያዛለች፣ ቻይና በጉንፋን ትያዛለች ፥ የሚሉትን ቃላት ይናገሩ ነበር፡፡ እናም እነዚህ ባዮሎጂያዊ መሳሪያዎች በቻይና ህዝብ መካከል ሁከት ሊፈጠር እንደሚችል በማየታቸው ይሳሳቃሉ፡፡

ከዚያ በኋላ ፣ ታዲያ ምን ዓይነት ቸነፈር ይሆናል? ቫይረሱ በመላው ዓለም ወደ ምዕራባውያኑም ሳይቀር ይሰራጫል፡፡ ይህ የቻይና የበቀል እርምጃ ይሁን ወይም ነገሩ እንደሚጠበቀው ከቁጥጥር ውጭ በሆነ መልክ በቀላሉ ሊሰራጭ የሚችል፣ ወይም ዘርተኮር እንዲሆን የተደረገ፡ ይህ ለምንጫችን ግልጽ አልነበረም። እነዚህ ነገሮች በእውነቱ ተለዋዋጮች ናቸው።

በዚህ ጊዜ እኔ የጠየኩትይህ ጉዳይ ስለ የህዝብ ብዛት መቀነስ ነውን? ይህ ስለ ምንድን ነው? ይህን የሚያደርጉት ለምንድነው? ለምን ይህ እብድ ‹ዶክተር› ይህን ያህል ክፋት በዓለም ላይ ለመልቀቅ ያቅዳል? ለምን?

እርሱም አዎን! አለ፤ በትክክል ይህ ስለ ህዝብ ቅነሳ ነው፡፡ ስለዚህ በዚህ ስብሰባ ላይ የሆነ አኃዝ ይጠቅሳሉ ወይ?በማለት ደግሜ ጠየቅኩት፤ አዎን አሉት። ሃምሳ በመቶ።(50% የዓለም ሕዝብ መቀነስ አለበት)

ግማሹ የዓለም ህዝብ መገደለ አለበት። ይህ በአሜሪካዋ ጆርጂያ Guidestones መታሰቢያ ድንጋይ ላይ ታትሟል። የጆርጂያ Guidestones ድንጋይ ከበርካታ ዓመታት በፊት ስምአልባ ሆኖ የተገነባው የድንጋይ ሐውልት ነው። እዚያም በስምንት ቋንቋዎች በዓለም 500 ሚሊዮን ህዝብ ብቻ

መኖር እንዳለባቸው ድንጋዩ ላይ ተጽፏል። ይህ ለ“አዲሷ ዓለም” እንደ ኢሉሚናቲ ማኒፌስቶ” ተደርጎ ይወሰዳል።

በአዲሷ ዓለም 500 ሚልዮን ሰዎች ብቻ ነው እንዲኖሩባት የታቀደው። ይህም ማለት በአሁኑ ሰዓት ካሉት ወደ 7 ቢሊዮን የሚጠጉ የዓለማችን ነዋሪዎች 95% የሚሆኑት በዚህች ፕላኔት ላይ መኖር የለባቸውም። እና 50% ለእዚያ የመጀመሪያው እርምጃ መሆኑ ነው ፣ እናም ይህንን ሁሉ የሚያደርጉበት ምክንያትና በፍጥነት የሚቸኩሉበት አንድ ምክንያት አለ። ለዚህ እብደት አንድ ምክንያት አለ።

ይህንን ሲያብራራ ደግሞ ለዚህ ዕቅድ ስም እንዳላቸው ተናግሯል፤ የፕሮጀክቱ ስም “አንግሎ ሳክሰን ተልዕኮ” ይባላል። (ብሪታኒያ + አሜሪካ)

የዓለማችንን ፈላጭ ቆራጮቹኢሉሚናቲ ፣ ተቆጣጣሪዎች ፣ ካባል ፣ ነፃ ግንበኞች፣ ማንኛውንም ስም ብትሰጧቸው፤ እነርሱ አንድ ትልቅ የጂዮግራፊያዊ/ የጂዮፊዚካዊ ክስተት” በምድራችን ላይ እንደሚመጣ ያምናሉ።

ብዙዎች ይህን ሲመለከቱ ይህ ሙሉ በሙሉ እብድ ሀሳብ አለመሆኑን ያውቃሉ። ለምን እንደ ሆነ አናውቅም ፣ በሆነ ምክንያት ጥልቀት ባላቸው ጉድጓዶች ውስጥ በብዙ ትሪሊየን ዶላር የሚያወጡ ዓለማትን ገንብተዋል።

በስቫልባርድ ስላለው የዘር ባንክ ሁሉም ያውቃል ፥ ይህ የአደባባይ ምስጢር ነው ሁሉም የእጽዋት ዘሮች እና በዓለም ውስጥ ያሉ ሁሉም ሰብሎች በሰሜን ኖርዌይ ውስጥ ተራራ ተሸርሽሮ በተገነባ ጎድጓዳ ስፍራ ውስጥ ተቀብረዋል

የአለምን የዘሮች ባንኮች ጨምሮ የእነዚህ ጠቃሚ ሀብቶች መደበቅ የሚጠቁመን አደጋ ላይ ሊጥል የሚችል አንድ ነገር እንደሚከሰት ብዙ የጥንቃቄ እርምጃዎች እንደሚወስዱ ነው።

ይህ በሕዝባዊ ጎራ ውስጥ ያልሆነ እና ለውስጥ አካላት ብቻ መድረስ የሚችል መረጃ ነው። ትክክልም ሆነ አልሆነ ፣ ዋናው ነገር ይህ ይፈጸማል ብለው ያምናሉ ፣ እናም ጥንቃቄቸውን እያደረጉ ነው፡፡ እናም በዚህ ዕቅድ ውስጥ የሰማነው የዚህ እብደት ማረጋገጫ ሊሆን ይችላል ፡፡

ይህንን ልብ በል፡፡

ምንጫችን እንደጠቆመን፤ የመጭው ሦስተኛው የዓለም ጦርነት ትዕይንት ምክኒያት ከዚያ በኋላ የምዕራባውያኑ መንግስታት ቻይናውያንን በማጥፋትና የገዛ ህዝቦቻቸውን በአምባገነንነት በመቆጣጠር ከ “አደጋው በኋላ” አዲሱን ዓለም ”እንደገና ለመገንባት ብቃት ይኖራቸዋል። እናም እየሆነ ያለው ይህ እንደሆነ ይገምታል።

እናም ይህን መጥፎና አሰቃቂ አመክንዮ ተከትለው ያቀዱትን እንዳቀዱ ለእኔ ትርጉም ሰጥቶኛል፡፡ ይህ እብድና ዲያብሎሳዊ ዕቅዳቸው ግን ይሳካላቸዋል ብየ አላምንም።

ይህ ፣ አሁን እኔ የራሴ ግምት ነው ፣ ይህም ለእኔ ትርጉም ያለው ነው ፣ እናም ስለዚህ አስተያየትዎን እና ሀሳቦችዎን እጋብዛለሁ ፡፡ እዚህ ምን እየተከሰተ እንዳለ ለማወቅ አብረን መሥራት አለብን።

የአንግሎሳክሰን ተልዕኮ የሚለው ስም የነገረኝ ነገር ቢኖር ለስሙ ምክንያቱ ይህ አዲሷን ምድር ለመውረስ የታቀደ የዘረኛ ነጮች አጀንዳ መሆኑን ነው፡፡ ይህ ሂትለር የሚኮራበት ዕቅድ ነው፡፡ (ሁሉም ኬኛ! ብቻ)

አዲስ ምድር እንደገና መገንባት አለበት ብለው የሚያስቡ ከሆነ ፣ “አዲስ ዓለም” እዚያ ያለውን ትንሽ ሐረግ ያስቡ – “አዲስ ዓለም” ከከባድ አደጋው በኋላ እንደገና መገንባት የሚያስፈልግ ከሆነ ፣ የአንግሎ ሳክሰንስ እየሰራው ነው፡፡ ቻይኖቹ እሱን እንዲያደርጉት አይፈልጉም።

እነሱ ቻይናውያንን በመጀመሪያ ከመንገድ እንዲወገዱ ያደርጓቸዋል ፣ ከዚያ አንግሎሳክሰን ይህንን “አዲስ ዓለም” ከሌሎች ብሔራት ማለትም ከኤሺያ አገራት ፣ ከአፍሪካ አገራት ፣ ከደቡብ አሜሪካ ሀገሮች ጋር ይወርሳሉ ያሸንፋሉ ተብሎ ይገመታል ፡፡ ሊከሰት ይችላል ብለው ካሰቡት በኋላ ለማገገም ጥንካሬ የሚሰጣቸውን በየትኛውም አይነት መንገድ ሁኔታውን ለማስተናገድ የሚያስችል አቅም አላቸው፡፡

ግን ሁል ጊዜ በአዕምሮዬ ውስጥ ጥያቄዎች ይኖሩኝ ነበር ፣ ለምሳሌ እንዲህ የሚያደርጉት ለምንድን ነው? ታውቃላችሁ ከቻይና ጋር ጦርነት? ለምን? ሦስተኛው የዓለም ጦርነት? ለምን? እና በድንገት እነዚህ ብዙ ነገሮች ትንሽ ትንሽ ግንዛቤን ይጀምራሉ ፡፡

የታቀዱ እና ፈጽሞ ያልተከናወኑ ሌሎች በርካታ ነገሮች አሉ። ስለ ሜክሲኮ ፍሉ ወረርሽኝ ፣ የአሳማ ጉንፋን ወረርሽኝ ማሰብ በጣም አስፈላጊ ነው። ላለፉት ስድስት እስከ ዘጠኝ ወራት ብዙ ክትባቶችን መዘርጋት የሚፈልጉ ይመስላል ፣ ብዙ ሰዎችን በበሽታ ለማስያዝ ይፈልጉ ነበር ፣ ወረርሽኙን ለማወጅ ፈለገው ነበር፡፡ አሁንም ቢሆን ይህንን ወረርሽኝ ማወቂያ ለሌላ ሁለት ዓመታት ለማራዘም ሀሳቦች ነበሩ እና ምንም ነገር እየተከሰተ አይደለም።

አሁን ፣ የታሰበ ካልሆነ ፣ ሰዎች እንዴት ምላሽ እንደሚሰጡ ለማየት ፣ እንዴት በፍጥነት እንደሚሰራጭ ለማየት ፣ ድርጊቱ ምን እንደ ሆነ ለማየት ምናልባት አንድ ዓይነት ሙከራ ሊሆን ይችል ነበር። ክትባት ይሆናል፡፡

ስለዚህ ምናልባት ሙከራ ሊሆን ይችላል ፣ ወይም የሆነ ነገር መልቀቅ እንደ ውድቀት ሊሆን ይችላል።

ነገሮች እየተለወጡ ናቸው ብሎ ለማመን ብዙ ምክንያቶች አሉ። ዋናው ነገር ይህ ነው፡፡

ዛሬ ሆን ብለን እየተደፈርን ነው። ምግባችን እየተመረዘ ነው ፣ ልጆቻችን በትምህርት ቤቶች ውስጥ ውሸት እየተማሩ ተታልለዋል ፣ በመገናኛ ብዙኃን ዘንድ ፕሮፓጋንዳ እየተመገበን ነው ፣ ወደዚህ ትንሽ ሳጥን ውስጥ መግባት እይተገደድን ነው። በጨዋታ ትርኢቶች፣ በኳስ ጨዋታዎች፣ ድራማዎችና መዝናኛ ፕሮግራሞች እንድንጠመድ ተደርገናል ፣ እናም በዚህች ፕላኔት ላይ የእኛ ቅርስ ምን እንደ ሆነ በትክክል እንዳናውቅ ተስፋ ያስቆርጡናል።

ጆርጅ ግሪን “ምንም ጥቅም የለሾች” ተብለን የምንጠራው “በቢሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች” ይህ “ትርፍ ሕዝብ” በቁጥር አናት ላይ ያሉትን ጥቂቶች በማገልገል ላይ ያለነው ጅሎች እርስ በርስ እየተሳለልን አንዱ በሌላው ላይ እንዲሳለቅ እና ከመስመር ሳንወጣ እነሱ እንዳዘጋጁልን መኖር ይገባችኋል እንደሚሉን ማወቅ እንዳለብን ጠቁሞናል፡፡

ምንም ይሁን ምን ቢቀይሩ የለውጡ ዓላማ ይህ ትንቢት የተነገረለት ዲያብሎሳዊ ክስተት እንዳይከሰት መታገል ነው።

ተጨማሪ መረጃRussian State Media Has Blamed Britain For The Global Coronavirus Pandemic.

_________________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

መምህር ደረጀ | ዶ/ር አብይ ለምኑ ነው የተሸለመው? | ግብረሰዶማዊነትን ቢቃወም ኖሮ ኖቤል ሽልማትን አያገኝም ነበር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 14, 2019

አርቀህ ጕድጓዱን አትቆፍረው ፥ ምናልባት አንተ ልትገባበት ትችላለህ!

ግብረሰዶምን በአደባባይ ቢቃወም ኖሮ የኖቤል ሽልማትን አያገኝም ነበር፤ ምክኒያቱም የዓለም መንግስታት እነደነርሱ ሃሳብ ሰው ካልሄደ ሽልማትን አይደለም ለእጩነት እንኳን አያቀርቡትም። ግብረሰዶምን ፊት ለፊት እንደ ኡጋንዳው መሪ የእኛ መሪ አልተቃወመም፤ ይህ ሁሉ ሕዝብ ሲንጫጫ፣ ይህ ሁሉ ሜዲያ ሲናገር ዶ/ር አብይ አንድም ቀን ወጥቶ “ግብረሰዶም አያስፈልግም” አላለም፤ ለምን አላለም?

ቤተክርስቲያን አልቅሳ መልስ ሳይሰጥ ቢሸለም ትርጉሙ አይገባኝም። የዓለም መሪዎች ለአብይ “በኢትዮጵያ በምታደርጋቸው ነገሮች ሁሉ ለእኛ ተመችተኸናል” በማለት ነው ለአብይ የሸለሙት።

መንግስት ንስሐ ገብቶ፣ ሕዝቡን ይቅርታ ጠይቆ፣ የሕዝቡን ፍላጎት ጠብቆ፣ ኢትዮጵያ ወደ አንድነትና ወደ ሰላም የምትመጣበትን መንገድ እንዲፈጠር ቢያደርግ የበለጠ የተሻለ ነው ፥ አለበለዚያ ግን ውጤቱ መልካም አይሆንም፤ ከባድ ነው የሚሆነው። ከእግዚአብሔር ጋር መጣላት ደግሞ አወዳደቅን ማክፋት ነው፣ ጕድጓድን ማራቅ ነው፤ “አርቀህ ጕድጓዱን አትቆፍረው ፥ ምናልባት አንተ ልትገባበት ትችላለህ” የሚባል አባባል አለና ያ እንዳይሆን መጀመሪያ የቤታችንን ሥራ እንሥራ።”

100% ትክክል። በእውነት መምህር ደረጀ ነጋሽ እና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲው ዶ/ር ደረጀ ዘለቀ የእምነት መንፈስ አላቸው፤ ስለዚህ የሚያምኑትን ቀጥተኛ ነገር እንዲህ ይናገራሉ። ደረጀዎች በጣም ተመችተውኛል፤ ቃለ ሕይወትን ያሰማልን!

________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: