Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ኡጋንዳ’

Uganda Passes Law That Will Impose The Death Penalty on LGBTQ+ People

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 22, 2023

💭 የኡጋንዳ ፓርላማ የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነትን ወንጀል የሚያደርገውንና በሞት የሚያስቀጣውን ሕግ አጸደቀ

ፓርላማው ማንኛውንም ራሱን በተመሳሳይ ጾታ ግንኑትነት አፍቃሪነት የመደበ፣ ወይም የጾታ ለውጥ ያስደረገ እንዲሁም በእንግሊዝኛ ምሕጻራቸው ኤልኪው ዝርዝር ውስጥ የሚካተት የጾታ ዝንባሌ ያለው ዜጋን ሁሉ ወንጀለኛ ያደርጋል።

በጸደቀው አዲሱ ሕግ መሠረት የተመሳሳይ ጾታ ዝንባሌ ያለው ዜጋ ዘለግ ያለ የእስር ጊዜ ይጠብቀዋል።

ይህ ብቻም ሳይሆን ሕጉ እነዚህን የተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪዎችን በጉያው ያቀፈ፣ በቤተሰብ ደረጃ ያስጠለለ፣ ወዳጃቸው የሆነ ወይም አብሯቸው ያለ ሰው “እከሌ እና እከሌ” ብሎ ለሕግ አካላት ማንነታቸውን የማጋለጥ ግዴታን በሌሎች ላይ ይጥላል።

በምሥራቅ አፍሪካዊቷ አገር ኡጋንዳ የተመሳሳይ ጾታ ቀድሞም ሕገ ወጥ ተደርጎ ነው የቆየው።

ይህ ሕግ ከሕገ ወጥነቱ አልፎ ነገሩን ወንጀል እና በተራዘመ እስር የሚያስቀጣ ያደርገዋል።

👉 እንግዲህ በቅርቡ የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ለፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ የእስር ማዘዣ ያወጣል።

ነጠብጣቦቹን እናገናኛቸው.…

አምና ላይ፤ “የትግራይ ተዋጊዎች በኡጋንዳ እየሰለጠኑ ነው” ሲሉን ነበር። አሁን ደግሞ በምስራቅ ኡጋንዳ የሚኖሩ በመቶዎች የሚቆጠሩ የክርስቶስ ሐዋሪያዎችየተሰኘ እምነት ተከታዮች የዓለም ፍጻሜ በቅርቡ የሚጀምረው ከአካባቢያቸው መሆኑን በማመን ወደ ኢትዮጵያ በመሰደድ ላይ ናቸው።

ኡጋንዳዊያኑ የእምነቱ ተከታዮች ንብረታቸውን በመሸጥ ወደ ኢትዮጵያ በሕገወጥ መንገድ እየገቡ ያሉት ከየካቲት ጀምሮ እንደሆነ የኡጋንዳ ፖሊስ ተናግሯል። ግን ኡጋንዳዊያኑ ወደ ኢትዮጵያ የገቡት በየት በከል እንደሆነ ዘገባው አላብራራም።

ከመቶ ሺህ በላይ ሶማሌዎች ወደ ኢትዮጵያ በመግባት ላይ ናቸው፣ ደቡብ ሱዳኖችም እንዲሁ።

የኢትዮጵያ እናት አክሱም ጽዮን ማንም እንዳይገባባትና እንዳይወጣባት በፋሲቶቹ ጋላኦሮሞዎች የሚመራው አረመኔ አገዛዝ ያው ለአምስት ዓመታት በሂደት ዙሪያዋን ዘጋግቷታል።

ኢትዮጵያ ሀገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ! አይ ለእነዚህ ከሃዲዎችና አረመኔዎች እየመጣባቸው ያለው መዓት! ከኡጋንዳ ወደ ኢትዮጵያ የገቡትም ኢቦላንና ኮሌራን ተሸክመው ሊሆን ይችላል!

በአክሱም ጽዮናውያን ላይ የፈጸሟቸው ግፎችና ወንጀሎች እጅግ እጅግ እጅግ በጣም ከባባዶች ናቸውና ምንም መዳኛ አይኖራቸውም! እግዚአብሔር የበቀል አምላክ ነው!

💭 Members of parliament in Uganda have passed a bill that would make homosexual acts punishable by death.

Nearly all the 389 legislators voted on Tuesday for the anti-homosexuality bill that introduces capital and life imprisonment sentences for gay sex and ‘recruitment, promotion and funding’ of same-sex ‘activities’. The bill will now go to President Yoweri Museveni, who can veto it or sign it into law. But in a recent speech he appeared to express support for the bill. The bill marks the latest in a string of setbacks for LGBTQ+ rights in Africa, where homosexuality is illegal in most countries.

👉 Courtesy: The Guardian

👉 Soon the ICC will Issue Arrest Warrant for President Yoweri Museveni.

…Let’s connect the dots….

💭 Hundreds of Ugandan Sect Members Flee to Ethiopia, Fearing Doomsday

Leaders of sect convinced them that end of world is near and death is about to strike their area.

HUNDREDS of people belonging to a religious sect in eastern Uganda have fled from their villages to Ethiopia, Ugandan police said Sunday.

Police said that according to their investigations, the sect members fled to escape the end of the world, which they believe will start from their area.

According to the Anadolu Agency, they said the members of the sect were told by its leaders that their area would soon be hit with death and all the people there would die. They reportedly sold off their property and fled to Ethiopia, from where they are communicating with some of their relatives in Uganda.

‘We are investigating a religious sect called Christ Disciples Church with its base located in Obululum village in the eastern Uganda district of Serere. We started the investigations after getting information that people were being trafficked to Ethiopia since February and it is going on till today,’ area police spokesman Oscar Ogeca told Anadolu’s Godfrey Olukya.

He said the people, who number in the hundreds, were told by their leaders that death is coming soon to their area and the only place they would be safe is in Ethiopia. They were convinced that they should go and spread the gospel there.

Source

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

7 Years Later U.S. Begins Ebola Screenings at Airports for Uganda Travelers

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 10, 2022

💭 ከ ሰባት ዓመታት በኋላ ዩ.ኤስ. አሜሪካ ለኡጋንዳ ተጓዦች በአውሮፕላን ማረፊያዎች የኢቦላ ወረርሽኝ ምርመራ ማድረግ ጀመረች።

👹 ሉሲፈራውያኑ ሰሞኑን ከሰሜኑ የሃገራችን ክፍል ጎን በኡጋንዳ ላይም ከፍተኛ ትኩረት አድርገዋል። ምስጢሩ፤ ወርቅነው። በኡጋንዳ ከአስራ ሁለት ትሪሊየን ዶላር በላይ የሚያወጣ የወርቅ ክምችት ተገኝቷል የሚል ዜና ሰሞኑን በመናፈስ ላይ ነው።

.አይ.ኤ ቅጥረኛውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ያዋረደውን የቀድሞውን የኬኒያን ፕሬዚደንትን ኡሁሩ ኬኒያታን አንስቶ ቅጥረኛውን ዊሊያም ሩቶን ከተካ በኋላ፤ ወስላታው ሩቶ የመጀመሪያውን ጉብኝቱን ያካሄድው በአዲስ አበባ ነበር፤ የኢትዮ ቴሌኮምን ለመውረስና ለአረመኔው ግራኝ አንድነትን ለማሳየት። በበነገታውም ሩቶ ያመራው ወደ ኡጋንዳ ነበር። የኡጋንዳው ፕሬዚደንት ዬዎሪ ሙሴቬኒ ጄነራል ልጅ ምናልባት በሲ.አይ.ኤ በኩል ለመፈንቅለ መንግስት እየተዘጋጀ ሊሆን ይችላል፤ ሰሞኑን የኡጋንዳው ፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቪኒ ከፍተኛ ወታደራዊ አመራር የሆኑት ልጃቸው ጄነራል ካይኒሩጋባ የኬንያን ዋና ከተማ ናይሮቢን፤ እወራለሁ፤ በቀናት ውስጥ መቆጣጠር እችላለሁለማለት ደፍረው ነው ነበር። የኡጋንዳ መሪዎች ከሕወሓት ጋር ጥሩ ግኑኝነት አላቸው፣ ተዋጊዎች በኡጋንዳ ይሰለጥናሉ…የሚሉ ዜናዎችንስ ስንሰማ አልነበረምን? ምስጢሩ ምን ይሆን?

ከዚህ በተጨማሪ የኢቦላ ወረርሽኝ በኡጋንዳ በከፍተኛ ፍጥነት በመሰራጨት ላይ ነው።

👉 ምስጢሩ ወርቅ + ዕጣን + ከርቤ ሊሆን ይችላል/ነውም!

👹 ሉሲፈራውያን ተስፋ ቆርጠዋል፤ ስለዚህ ወርቅን፣ ዕጣንና ከርቤን ለማጥፋት ቆርጠው ተነስተዋል። በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው ጂሃድ አንዱ ተልዕኮ የሦስቱም ውድና ብርቅዬ ነገሮች ምንጭ አክሱም ጽዮን በመሆኗ ነው።

የዕጣን ዛፎቹ (የጦርነቱ አንዱ ተልዕኮ ይህን እንደ ኮሮና ያሉ ወረርሽኞችን የሚከላከለውን ዕጣን የሚያወጣውን የሕይወት ዛፍለሉሲፈራውያኑ አንጋፋ የዓለማችን መድኃኒት ዓምራች ኩባንያዎች ሲባል ማውደም መሆኑን በተደጋጋሚ አውስቼ ነበር።

ዕጣን እና ከርቤ ምናልባት በመጽሐፍ ቅዱስ ትርጓሜያቸው በጣም የታወቁ ናቸው። እነዚህ የዛፍ ጭማቂዎች በዓለም ዙሪያ ለስድስት ሺህ ዓመታት ያህል በጣም የተከበሩ ናቸው። እነዚህ ጥሩ መዓዛ ያላቸው የዕጣንና ከርቤ ዛፎች “በቅርቡ ወደ መጥፋት ሊያመሩ ይችላሉ።” የሚለው ስጋት መሰማት ከጀመረ ዓመታት አስቆጥሯል። የእነዚህ ዛፎች መነሻ ከአክሱም ጽዮን ነው።

🛑 ታዲያ ወርቅን፣ ዕጣንን እና ከርቤን በጣም ውድ የሚያደርጋቸው ነገር ምንድን ነው?

  • ወርቅ = ኢየሱስ የዘላለም ንጉሥ ነው።
  • ዕጣን = ኢየሱስ የሁሉ አምላክ ነው።
  • ከርቤ = ኢየሱስ የማይሞት ነው።

😇 ሰብአ ሰገል ወርቅ፣ ዕጣንና ከርቤ የመገበራቸው ምስጢር፡

የጌታችንን ልደት በኮከብ ተረድተው ሰብአ ሰገል (የጥበብ ሰዎች) ማንቱሲማር፣ ሜልኩ በዲዳስፋ የተባሉ የፋርስ ነገሥታት ወርቅ፣ ዕጣን ከርቤ አምጥተው የመገበራቸው (አምሐ አድርገው የመስጠታቸው) ምስጢር እንደምንድን ነው ቢሉ፡

ወርቅ፡

ወርቅ መገበራቸው ይኸን የምንገብርላቸው ነገሥታት ቀድሞም ፍጡራን ኋላም ኀላፍያን ናቸው። አንተ ግን ቀድሞም ያልተፈጠርህ ነህ፤ ኋላም የማታልፍ ነህ ሲሉ፤ አንድም ወርቅ ጽሩይ ነው፤ ጽሩየ ባሕርይ ነህ ሲሉ፤ እንዲሁም በአንተ ያመኑ ምዕመናንም ጽሩያነ ምግባር ወሃይማኖት ናቸው ሲሉ። አንድም ወርቅ የሃይማኖት ምሳሌ ነው። የሃይማኖት ጽሩይነቱና ግብዝነቱ የሚታወቅ መከራ ሲቀበሉበት ነውና።

ዕጣን፡

ዕጣን መገበራቸው ይህንን የምናጥናቸው ጣዖታት ቀድሞም ፍጡራን ኋላም ኀላፍያን ናቸው። አንተ ግን ቀድሞም ያልተፈጠርህ ኋላም የማታልፍ ነህ ሲሉ። አንድም ዕጣን ምዑዝ ነው፤ አንተም በባሕርይ ምዑዝ ነህ ሲሉ እንዲሁ ደግሞ በአንተም የሚያምኑ ምእመናንን ምዑዛነ ምግባር ወሃይማኖት ናቸው ሲሉ። አንድም ዕጣን የተስፋ ምሳሌ ነው። ዕጣን ከሩቅ እንዲሸት ተስፋ ያልያዙትን እንደያዙት ያላዩትን እንዳዩት ታደርጋለችና።

ከርቤ፡

ከርቤ መገበራቸው ምንም ቀድሞ ያልተፈጠርህ በኋላም የማታልፍ ብትሆንም በሰውነትህ መራራ ሞትን ትቀበላለህ ሲሉ፤ አንድም ከርቤ የተሰበረውን ይጠግናል፤ የተለየውን አንድ ያደርጋል። አንተም ከማኅበረ መላእክት የተለየ አዳምን አንድ ታደርገዋለህ፤ ጽንዓ ነፍስ ሰጥተህ ታጸናዋለህ ሲሉ። አንድም በዕለተ ዓርብ ያቀምሱታልና ከርቤ አመጡለት። ከርቤ የምዕመናን ምሳሌ ነው። በፍቅር አንድ ይሆናሉና። ከርቤ የፍቅር ምሳሌ ነው። ከርቤ አንድ እንዲያደርግ ፤ ፍቅርም አንድ ታደርጋለችና።

በአጠቃላይ ሰብአ ሰገል ወርቅ፣ እጣን ከርቤ የገበሩለት ሃይማኖት፣ ፍቅር፣ ተስፋ፣ ገንዘቦችህ ናቸው ሲሉ ነው። በሌላ መልኩ ወርቅ ለመንግሥቱ፣ ዕጣን ለመለኮቱ፣ ከርቤ ለሞቱ ምሳሌ ናቸው።

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፰፤]❖❖❖

፩ ሰባተኛውንም ማኅተም በፈታ ጊዜ እኵል ሰዓት የሚያህል ዝምታ በሰማይ ሆነ።

፪ በእግዚአብሔርም ፊት የሚቆሙትን ሰባቱን መላእክት አየሁ፥ ሰባትም መለከት ተሰጣቸው።

፫ ሌላም መልአክ መጣና የወርቅ ጥና ይዞ በመሰዊያው አጠገብ ቆመ፤ በዙፋኑም ፊት ባለው በወርቅ መሰዊያ ላይ ለቅዱሳን ሁሉ ጸሎት እንዲጨምረው ብዙ ዕጣን ተሰጠው።

፬ የዕጣኑም ጢስ ከቅዱሳን ጸሎት ጋር ከመልአኩ እጅ በእግዚአብሔር ፊት ወጣ።

👹 The Luciferians are desperate for:

  • GOLD = Jesus is King of The Ages
  • FRANKINCENSE = Jesus is The God of all
  • MYRRH = Jesus is the Immortal One

💭 FRANKINCENSE protects against CORONAVIRUS

GOLD = A Sign that Jesus is The King of Israel, of The Entire Universe, and of The Kingdom of God to come.

FRANKINCENSE = A Symbol of Jesus’ Priestly Role. Signify the fact that Jesus is God, since incense is for worship, and only God may be worshiped.

MYRRH = is for the Lord Jesus who has come to die as the perfect sacrifice for the people. For the dead were anointed with myrrh, as Jesus Himself was anointed.

💭 The U.S. Centers for Disease Control and Prevention (CDC), Department of Homeland Security (DHS), and Customs and Border Protection (CBP) on Thursday implemented Ebola testing for travelers who have visited Uganda within the past 21 days.

Uganda is currently battling an Ebola outbreak that killed at least nine people over the past two weeks.

The U.S. Embassy in Uganda advised travelers that flights from Uganda to the United States must arrive at five selected airports — JFK, Newark, Atlanta, Chicago O’Hare, or Dulles — so they can be screened. The embassy reassured travelers that the risk of contracting Ebola is “currently low.”

The United States normally receives about 140 passengers per day who have visited Uganda recently, and more than half of them already pass through those five airports.

Similar steps were taken in March 2021, when travelers from the Democratic Republic of Congo and Guinea were routed through six U.S. airports for Ebola screening.

The Ugandan Ebola outbreak is troubling to international health officials because it managed to spread for three weeks before the first case was formally noted on September 20. It also seems to be spreading with unusual speed, although the total number of cases remains low. Ebola can remain undetected inside a human carrier for long periods of time and can be spread by animals.

As of Thursday, there have been 43 confirmed cases and nine fatalities from the outbreak, most of them in Uganda’s central administrative and commercial hub of Mubende. Six of the infections, and four of the fatalities, occurred among healthcare workers. To date, no infections have been reported outside of Uganda.

Uganda’s health ministry believes at least 18 other people may have died from Ebola before the outbreak was declared but the bodies were buried before they could be tested.

Uganda is suffering from the relatively uncommon Sudan strain of Ebola, for which there is currently no approved vaccine. Six possible vaccines are under development, with the most promising candidate developed by the U.S. National Institute of Allergy and Infectious Diseases (NIAID) in Bethesda, Maryland. NIAID is reportedly considering a small shipment of its vaccine to Uganda within the next week for emergency use.

The outbreak is already the largest faced by Uganda in over 20 years and World Health Organization (W.H.O.) emergency operations manager Dr. Fiona Braka warned on Thursday that “we still haven’t reached the peak.”

Braka noted that contact tracing has been completed for only about three-quarters of the people exposed to Ebola, since it was circulating for some days before the outbreak was officially declared, so people carrying the highly infectious disease might have moved outside the controlled area in Uganda.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Health, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የዋቄዮ-አላህ ሽብር በካምፓላ ኡጋንዳ | አዲስ አበባ ተዘጋጂ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 16, 2021

kampala Terror | የካምፓላ ሽብር

💭 በኡጋንዳ ርዕሰ ከተማ በ ካምፓላ በተደረጉ ሁለት የአጥፍቶ ጠፊ ጥቃቶች ቢያንስ ስድስት ሰዎች ሲሞቱ አርባ የሚሆኑ ቆስለዋል።

😈 ዘመነ ሽብር፣ ዘመነ ጥላቻ፣ ዘመነ ግድያ፣ ዘመነ ዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስ😈

አይይ ኦሮሞ! አይይ አማራ! አይ አዲስ አበባ! የፋሺስቱን ኦሮሞ አገዛዝ ተፋልማችሁ ለማስወገድ የሦስት ዓመት ጊዜ ነበራችሁ፤ አሁን እያንዳንዷ የኢትዮጵያ ከተማ እና ገጠር ላለፉት ሦስት ዓመታት፣ በተለይ በዚህ በአንድ ዓመት ውስጥ የትግራይ ጽዮናውያን እያሳለፉት ያሉት ጉድ፣ ግፍ፣ ሰቆቃና ስቃይ ሁሉ መቅመስ አለባቸው። ለሰላማዊ ሰልፍ እንኳን መውጣት ያመነታ መንጋ ሰልፈኛ ቢመጣበት አያስገርምም። ምከረው ምከረው፤ እምቢ ካለ መከራ ይምከረው!

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፪፥፲፪]✞✞✞

ስለዚህ፥ ሰማይና በውስጡ የምታድሩ ሆይ፥ ደስ ይበላችሁ፤ ለምድርና ለባሕር ወዮላቸው፥ ዲያብሎስ ጥቂት ዘመን እንዳለው አውቆ በታላቅ ቍጣ ወደ እናንተ ወርዶአልና።

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የኡጋንዳ አስገራሚ ታሪክ | ከ132 ዓመታት በፊት እንግሊዞች ያስቀመጡት ሰዶማዊ ንጉሥ 45 ክርስቲያኖችን ቆራርጧቸው ነበር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 8, 2018

ባለፈው እሑድ ዕለት ሁለት ሚሊዮን የሚጠጉ ኡጋንዳውያን ምዕመናን በናሙጎንጎ ከተማ ወደ አደባባይ ወጥተው ነበር። (ከአውሮፕላን ላይ የተነሳው ቪዲዮው፡ በስተመጨራሻ)

ምክኒያቱም፦

132 ዓመታት በፊት በአረመኔው ሰዶማዊ ንጕሥ፡ ሙዋንጋ 2ኛው የተገደሉትን 45 ክርስቲያኖች ለማስታወስ ነበር

..አ ሰኔ 3, 1886 .(አዲስ አበባ የተቆረቆረችበት ዓ.) ላይ፡ በ ዕለተ ዕርገት፡ ክርስትናን የተቀበሉት 45 ቡጋንዳውያን (የቀደሞ የኡጋንዳ መጠሪያ) በሰዶማዊው ንጉስ ተቃጥለው፣ ተቆራርጠውና ተሰልበው ነበር። ይህን በማስታወስም፡ ጁን 3 ብሔራዊ የክርስቲያኖች ዓመታዊ የሰማዕታት መታሰቢያ በዓል ሆኗል።

A Short History of the Uganda Martyrsበሚለው መጽሐፉ ኡጋንዳው ደራሲ የሚከተለውን ጽፏል፦

ሰማዕታቱ እስካሁን ድረስ የክርስቲያን ኡጋንዳዎችን መንፈስ ይቀሰቅሳል፤ እኛ እነርሱን መምሰል እንፈልጋለን እና እንደ እነርሱ ለመሆን ድፍረትን ለማግኘት በምስጋና እንጸልያለን፣ ሰዎች ከሩቅ ቦታዎች በእግራቸው ተጉዘው ወደዚህ የሰማእታት ቦታ ይመጣሉ በዚህም መንፈሳዊነታቸውን ያስቀድሳሉ

እንግሊዛውያን ስልጣን ላይ ያወጡት ይህ ሰዶማዊ ንጉስ ለአጸያፊ ሱሱ ክርስቲያኖቹን ማሳመን እና መጠቀም ስላልቻለ ወይም፡ ለሰዶማዊ ጨምላቃነቱ አሻፈረን ስላሉት ነበር በጭካኔ ሊገድላቸው የበቃው። “African Holocaust: The Story of the Uganda Martyrs በሚባለው መጽሐፍ ላይ ይህ ተጠቅሷል።

ቡጋንዳ (ኡጋንዳ) የእንግሊዝ ቅኝ ልትሆን የበቃችው፤ ይህን እራሳቸው ያስቀመጡትን ሰዶማዊ ንጉሥ “ጨካኝ ነው፤ እርሱን መዋጋት አለብን!” በሚል ሰበብ ፡ በዘመቻ መልክ በመግባት ነበር። በኋላም ላይ ሌላውን ጨካኝ አረመኔ፡ ኢዲ አሚን ዳዳን (ሙስሊም ነበር) ስልጣን ላይ ያወጡት እንግሊዛውያኑ እና አረቦቹ ነበሩ።

በዚህ ዘመን ዓለማችንን እየመሩ ያሉት ሰዶማውያን እና ሕፃናት ደፋሪ ነገሥታት ናቸው። እነዚህ እርኩሶች ቴክኖሎጂን እየተጠቀሙና ከመሀመዳውያኑ ጋር እየተባበሩ ክርስቲያኖችን በመቆራረጥ፣ በመቀቀል ላይ ናቸው።

ስንቶቻችን ነን ከጥቂት ዓመታት በፊት በጂማ፣ ጋሞጎፋ፣ ስልጤና ሐረር፡ እንዲሁም ከሦስት ዓመታት በፊት በሊቢያ የታረዱትን ሰማዕታት ወገኖቻችን የምናስታውስ?

እኛ ተሰደን በማለቅ ላይ ነን፤ ግን ለመሆኑ ከኡጋንዳ የሚሰደዱ “ስደተኞችን” አይተን እናውቃለንን? በጭራሽ!

ፊተኞቹ ኋለኞች እንዳንሆን መጠንቀቅ ይኖርብናል!


Two Million Celebrate Uganda Martyrs Killed for Spurning Sodomite King


Over two million African pilgrims streamed into Namugongo, Uganda, on Sunday to commemorate the 45 Ugandan Christian martyrs executed for resisting the homosexual advances of King Mwanga II in the late nineteenth century.

On June 3, 1886, King Mwanga had 26 of his male pages who had converted to Christianity burned alive at Namugongo, the present-day site of the national shrine to the Uganda martyrs. Among the other 19 Christian martyrs, the king had six castrated, six beheaded, five dismembered, and two speared.

According to historian Marie de Kiewiet Hemphill, the “immediate pretext, if not the whole cause, for the tragedy was the refusal of the young Christian pages at the court to yield to Mwanga’s unnatural desires.”

Initially, Mwanga bore no animosity toward the Christian missionaries, both Anglican and Catholic, but as king, he resented the Christian influence over the behavior of his subjects. While still loyal to their king, the Christian converts professed ultimate fidelity to Christ and refused to yield to Mwanga’s homosexual advances.

Mwanga took this to be a treasonous insult and became determined to rid his kingdom of Christian teachings and its adherents.

Mwanga took no action against the women among th converts but carried out his fury only against the men who refused to give in to him. The king became infuriated with “the religion which made them prefer death to submission to his shameful demands,” wrote John F. Faupel, in African Holocaust: The Story of the Uganda Martyrs.

On June 3, 1886, the Christian feast of the Ascension that year, the king rounded up his pages who had converted to Christianity and had them march several miles to Namugongo, where he burned them alive on a pyre.

The heroism of the young martyrs galvanized Christianity in Buganda (present-day Uganda), and June 3 has become a national day of Christian celebration.

Ugandan Catholic priest Paul Gyaviira Muwanga said last week that June 3 is a fundamental day for the nation’s Christians because of the witness of the martyrs executed in Namugongo.

We should not forget that there are other martyrs who lost their lives before and after June 3rd but we remember all of them on that day, in praying for grace so that God can have mercy unto them,” Father Muwonga said.

Ben Tenywa, the author of A Short History of the Uganda Martyrs who works at the Martyrs Shrine in Namugongo, said that the martyrs continue to inspire Ugandan Christians today.

We would like to emulate them and we pray through intercession to give us courage to be like them,” he said. “People walk from far to make a journey of faith as an act to sanctify themselves spiritually.”

For Sunday’s celebrations, police estimated that at least two million people attended the mass, with pilgrims present from all over Uganda as well as from other countries in Africa, Europe, and even the United States. An aerial video of the crowds can be seen below:

Some of the pilgrims traveled hundreds of miles on foot to reach the shrine. More than 30 bishops from throughout Africa were joined by more than 200 priests in concelebrating the mass, over which Archbishop Emmanuel Obbo of Tororo, Uganda, presided.

Pope Paul VI canonized the Uganda Martyrs in October 1964.

Source

______

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የኡጋንዳ ፕሬዚዳንት | “አፉ ምግብ ለመብያ እንጂ ለወሲባዊ ተግባር አልተፈጠረም” በማለት ዜጎቿቸውን አስጠነቀቁ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 19, 2018

ይህንን አጋጣሚ ተጠቅመን ህዝባችንን መጤ ከሆኑ የውጩ ዓለም መጥፎ ባሕል ድርጊቶች በይፋ ለማስጠንቀቅ እንሞክራለን። አፍ ማለት ለወሲብ ሳይሆን ለመብላት ነው፣ የጾታ አድራሻን እናውቃለን፣ ወሲብ የት እንደሆነ እናውቃለን።ሲሉ ፕሬዚደንት ዪዌሪ ሙሰቬኒ በኡጋንዳ ፓርላማ ውስጥ ተናግረዋል።

ጎበዝ!!!

______

Posted in Curiosity, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አቤት አረመኔነት | በ 2 ዓመቷ ህፃን ላይ ወሲባዊ በደል የፈጸመው ሙስሊም ኢማም “ሱሪዬ በተዓምር ስለተከፈተ ነው የደፈርኳት” አለ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 15, 2018

ህፃኗን ከመንገድ ጠልፎ ወደቤቱ ከወሰዳት በኋላ ነበር የደፈራት።

ይህ ዲያብሎሳዊ ቅሌት የተከሰተው በዑጋንዳ ነው። ጉዳዩን የተከታተለው የኡጋንዳ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የ 63 ዓመቱን ቅሌታም ኢማም የእድሜ ልክ የእስራት ፍርድ ሰጥቶታል።

በኢማሙ የእስራት ፍርድ ውሳኔ የተቆጡት ብዙ የመስጊዱ ሙስሊሞች ወደ ህፃኗ ቤት አምርተው መኖሪያዋን አውድመውታል።

እነዚህን ርኩሶች ገሃነም እሳት ያቃጥላቸው!

ምንጭ፦ Daily Monitor Uganda

______

Posted in Curiosity, Infos | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

የኡጋንዳ ተወላጁ ሙስሊም በክርስቲያኖች እርዳታ በተዓምር ከሆዱ እባብ ወጣለት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 22, 2017

የታመመው ሙስሊም መላው ሰውነቱ ለብዙ ሰዓታታ መርበድበድ፣ መንቀጥቀጥና እንደ እባብ ዝልግልግ ማለት ጀመረ፤ ከዚያም አይኖቹን ፍጥጥ አፉን ክፍት እያደረገ እንደማስታወክ ይለዋል።

ከዚያም ወደ ጠንቋዮችና የእስላም ቃልጮች ለፈውስ ይወሰዳል፤ የመስጊድ ኢማሞቹም እስላማዊ ጸሎቶችን የያዘ ወረቀት እንዲያቀራ ሰጡት፡ ነገር ግን ቤቱ ሲደረስ ምንም መፍትሄ ሳያመጡለት ሲቀሩ፤ ባቅራቢያው ወደአለው ቤተክርስቲይን አመራ። እዚያም የቤተክርስቲያን አገልጋዮቹ እነዚህን የእስላም ፀሎት ወረቀቶች ከግለሰቡ ነጥቀው አቃጠሏቸው። በዚህ ወቅት የታመመው ሙስሊም ግለሰብ ከክርስቲያኖቹ ጋር በኢየሱስ ክርስቶስ ስም አብሮ ፀሎት እንዲያደርግና እስላም ሆኖ በቆየበት ኑሮው ከሠራቸው ኃጢዓቶች ንስሐ እንዲገባ ሲደረግ አንድ ትልቅ እባብ እየተዝለገለገ ከጉሮሮው ውልቅ ብሎ ወጣ። ግለሰቡም እስልምናን በመተው ክርስትናን ተቀብሎ ጽኑ የቤተክርስቲያኗ አገልጋይ ለመሆን በቃ።

ምንም እንኳን የዚህ የመሲሐዊ አይሑድ አስተምህሮ ከኛ ጋር ትንሽ ለየት የሚል ቢሆንም፡ ዋናዋና ሀሳቦቹና ነጥቦቹ ግን በእኛም ቤተከርስቲያን ዘንድ በየጊዜው የሚንጸባረቁ ናቸው። ይህ አስደናቂ ታሪክ ለክርስቲያን ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን ማንቂያ እንደሚሆን ወይም የወገኖቻችንን አሳች የቀደመው እባብ ዲያቢሎስ ባቅራቢያቸው እንደሚኖር፤ ለሙስሊም ወገኖቻችን ደግሞ እንደ ማስጠንቀቂያና መረጃ ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል።

ዋና ዋናዎቹ ነጥቦች፦

  • የእስልምናው አላህ እና የክርስቲያኖች አምላክ ኢየሱስ ክርስቶስ ሁለት የተለያዩ አማልክት መሆናቸውን
  • ግለሰቡ ውስጥ በእባብ መልክ የተቀበረውን ጋኔን አዋቂ የተባሉት የእስልምና ሸሆችና ቃልቻዎች ማውጣት እንዳልቻሉና ማውጣትም እንደማይችሉ
  • የሙስሊሞች አላህ ሰይጣን ነው፤ እስልምና ከሰይጣን ነው። ሰይጣን ደግሞ ሰይጣንን ወይም የራሱን ጋኔን አያወጣም፡ አያጋልጥም። ለዚህም ነው፤ በእስልምናው ዓለም በ አላህ ወይም መሀመድ ስም ጋኔን ሊያወጡ የሚችሉ፣ የሚያድኑና የሚፈውሱ ሰዎች የሌሉት፤ አላህ አይፈውስም፣ መሀመድም ፈውሶና አድኖ አያውቅም። ሰይጣን ሰይጣንን አያወጣም!
  • እባብ ሰይጣንን ነው የሚወክለው። ይገርማል! “አላህየሚለው የአረብኛ ጽሑፍ ልክ በእባብ ወይም በዘንዶ ቅርጽ ነው የሚጻፈው። ያው ሰይጣን ማንነቱን፣ ምን እንደሚሠራ/እንደማይሠራ ፣ የት/ ከማን ጋር እንደሚገኝ እራሱ እየነገረን ነው።
  • እያንዳንዱ ሙስሊም ውስጥ ይህ በእባብ የተመሰለ ጋኔናዊ መንፈስ እንደሚኖር
  • ጣረሞት ላይ ወይም ለቀብር ተዘጋጅተው የነበሩ ሙስሊሞች ሁሉ ገሃነም እሳት ገብተው እንደነበርና በመጨረሻም ክርስቶስ እንዳወጣቸውና አድኖም እንደመለሳቸው
  • ሙስሊሞች፡ ልክ እንደ ቃየል በሥራ ብቻ ለመዳን በማሰብ እግዚአብሔር የማይወደውን ግድያ ለአላሃቸው እንደሚፈጽሙ፤ በዚህም ለሰው ልጅ ሁሉ ደሙን ያፈሰሰውንና እንደ በግ የተሰዋልንን ኢየሱስ ክርስቶስን እንደማያውቁት፣ እንደሚክዱት፣ እንድሚያስቀይሙትና እንደሚያስቆጡት። በመላው ዓለም፡ የጌታችን የክርስቶስን ስቅለት፣ ሞትና ትንሳኤ የማይቀበል ብቸኛ አምልኮት እስልምና ነው። ሌሎቹ ባያምኑበትም፣ መሰቀሉን ግን ሁሉም በታሪካዊ ጽሁፎቻቸው መዝግበውታል
  • እስላሞችም የሰው ልጆች ናቸውና ልባቸውን ንጹህ አድርገው እንደ አብርሃም ከለመኑ በክርስቶስ ደም የመዳን እድል አላቸው፡ ግን ጊዜው በጣም አጭር ነው፤ በተለይ ለሙስሊም ኢትዮጵያውያን፤ ምክኒያቱም ክርስቶስን አላወቅኩትም፣ ከታጋሹ ሕዝበ ክርስቲያን ፍቅር አላገኘሁም፣ ወንጌልንም አልተወዋኩተም ማለት አይችሉምና።

ከዚህ ቪዲዮ ጋር በተዘማደ፦

5 ዓመታት በፊት በአዲስ አበባ ቆይታዬ ወደ የረር ሥላሴ ሄጄ ይህን ቪዲዮ በስልኬ ቀርጬ ነበር። “ከልጁ ሆድ 24 እባቦች ወጥተዋል” ። እንደሚታወቀው የረር ሥላሴ በተለያዩ ግለሰቦች፡ በተለይም በሙስሊሙ ቃሲም ራዕዮች አማካይነት መገኘቷን እናስታውሳለን። በዚህች ቤተክርስቲያን መምህር ግርማም ጋኔኖች ያወጡ ነበር፤ በአካባቢውም ብዙ ተዓምራዊ ሁኔታዎች እስካሁን ድረስ ይከሰታሉ።

__

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: