Posts Tagged ‘አጥፍቶ ጠፊ’
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 29, 2019
ባለፈው ሳምንት፡ የካቶሊኮች ፋሲካ ዕለት፡ በተለያዩ የስሪ ላንካ ከተሞች እስከ ሦስት መቶ የሚጠጉ ክርስቲያኖችን ሙስሊሞች በመግደላቸው ነው አሁን ስሪ ላንካ ሙሉ የፊት ገጽታን የሚሸፍን ‘ሂጃብ‘ ‘ቡርካ‘ እና ‘ኒቃብ‘ ለማገድ የተገደደችው። ከአጥፍቶ ጠፊዎቹ መካከል ብዙ ሴቶች ይገኙበት እንደነበር ተገልጿል።
ልክ እንደ ኢትዮጵያ አገራችን በስሪ ላንካ ሴቶች እነዚህን አስቀያሚ ልብሶች መልበስ የጀመሩት ከ ሰላሳ ዓመታት በፊት ነበር። በኢራቅና ኩዌት መካከል የመጀመሪያ ገልፍ ጦርነት ሲጀምር ማለት ነው።
በዘመናችን ዓለም አቀፉ የጂሃድ እንቅስቃሴ የጀመረው በዚህ ወቅት ነበር። በአገራችን ግብጽ፣ ኢራቅ እና ሶሪያ የኤርትራን፣ ሱዳንን እና ሶማሊያን ጂሃዲስቶች በመርዳት ኢትዮጵያን ይበታትኑ ዘንድ ሁለተኛው ደረጃ ላይ አደረሷቸው፤ የመጀመሪያው፤ በፈረንሳይ አነሳሽነት ጂቡቲን አስመልክቶ ተካሂዷል፤ አሁን ደግሞ ሶማሌ፣ ኦሮሞ፣ ትግሬ እና አማራ ነን የሚሉትን ወገኖቻችን (Useful Idiots/ጠቃሚ ሞኞች) በብሔር እንዲደራጁና ለጦርነት እንዲነሳሱ በመቆስቆስ ኢትዮጵያን ለመጨረሻ ጊዜ እራሳቸው ይበታትንሏቸው ዘንድ እንደ አሻንጉሊት ሲጠቀሙባቸው ይታያሉ።
ግን ለጊዜው ነው፤ እያንዳንዱ ከሃዲ አሁኑኑ ስህተቱን ካላረመ እና ንስሐ ገብቶ ቶሎ ካልተመለስ ገሃነም እሳት ነው የሚጠበቀው! እየታየ ያለው ክህደት እና ንቀት የተሞላበት ተግባር እጅግ በጣም ትልቅ የሆነ ወንጀል ነውና።
_______________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: መሀመድ, ሙስሊሞች, ሳይሎን, ስሪላንካ, ቡራ, ቤተክርስቲያን, ቦምብ, ትንሣኤ, ኒቃብ, አጥፍቶ ጠፊ, እስልምና, ክርስቲያን ዕለቂት, የእስልምና ልብስ, ጂሃዲስቶች, ጂሃድ, ግድያ, ጭካኔ, ፈንጅ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 22, 2019
እነዚህ ግብዞች በእሳት ሰለሚጋዩ “ክርስትያን” ማለት አይችሉም። የክርስቶስ ተቃዋሚ ቃላቱን በጥንቃቄ መምረጥ አለበት
_____________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: መሀመድ, ሙስሊሞች, ሳይሎን, ስሪላንካ, ቤተክርስቲያን, ቦምብ, ትንሣኤ, አጥፍቶ ጠፊ, እስልምና, ኦባማ, ክሊንቶን, ክርስቲያን ዕለቂት, ጂሃዲስቶች, ጂሃድ, ግድያ, ጭካኔ, ፈንጅ, ፋሲካ አምላኪዎች | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 22, 2019
የአብርሃም፣ ይስሐቅ እና ያዕቆብ አምላክ “አትግደል” ብሎ አስተምሮናል። መሀመድ ግን “በአሸባሪነት አሸናፊ ሆኛለሁና፣ ግደሉ! ጀነት ትገባላችሁ”ብሎ ተከታዮቹን አዝዟቸዋል። እስልምና = በጣም ክፉ
________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: መሀመድ, ሙስሊሞች, ሳይሎን, ስሪላንካ, ቤተክርስቲያን, ቦምብ, ትንሣኤ, አጥፍቶ ጠፊ, እስልምና, ክርስቲያን ዕለቂት, ጂሃዲስቶች, ጂሃድ, ግድያ, ጭካኔ, ፈንጅ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 21, 2019
ለተገደሉት ነፍሳቸውን ይማርላቸው!
ክርስቶስ ከሙታን ተነሳ፣ በታላቅ ኃይልና ሥልጣን ሰይጣንን አሰረው፣ አዳምን ነጻ አወጣው። ከዛሬ ጀምሮ ደስታና ሰላም ሆነ፡፡ የጌታችን ትንሳኤ ለድል ዜና ብስራት ምንጭ በመሆኑ የሰይጣንንም ተሸናፊነት ገልጧልና የዲያብሎስ ልጆችን በጣም ያስቆጣል፡፡
የክርስቶስን ትንሣኤ በሰላም፣ በደስታና በፍቅር ለማክበር እናት፣ አባትና ልጆች ወደ ቤተክርስቲያን ሄዱ። ዲያብሎስ ግን በዚህ አልተደስተም፤ “ኢየሱስ ክርስቶስ መመለክ የለበትም፣ ቅዱሱ የክርስቶስ ስም መጠራትና መከበር የለበትም፤ ተከታዮቹ መደሰት የለባቸውም፣ በስሙም መዳን የለባቸውም” በሚል የቅናትና የጥላቻ መንፈሱ የእርሱን ክፉ ስም፣ የእርሱን እርኩስ ተግባር ጎላ አድርጎ ለማሰማትና የበዓሉን ብሩክ መንፈስ ለማበላሸት እርኩስ ልጆቹን በመላክ ክርስቲያኖችን በፈንጅ አስጨፈጨፈ። “የኔ፣ የኔ ብቻ ፥ የኛ፣ የኛ ብቻ!!!”
እስካሁን ከተጠቀሱት ገዳዮች መካከል ሦስቱ፤ መሀመድ፣ መሀመድ፣ መሀመድ ይባላሉ።
በአለም ላይ እንደ እስልምና በሰው ልጅ ላይ የመጣ መቅሰፍት የለም። እስልምና አንድ ቀን ከአገራችን እና ከመላው ዓለም እልም ብሎ እንዲጠፋ እጸልያለሁ።
[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፴፬፥፲፮]
“መታሰቢያቸውን ከምድር ያጠፋ ዘንድ የእግዚአብሔር ፊት ክፉን በሚያደርጉ ላይ ነው።”
[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፭፥፵፮]
“እነዚያም ወደ ዘላለም ቅጣት፥ ጻድቃን ግን ወደ ዘላለም ሕይወት ይሄዳሉ።”
[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፫፥፲፩]
“እንደ እጁ ሥራ ፍዳው ይደረግበታልና ለበደለኛ ወዮ! ክፉም ደርሶበታል።”
________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: መሀመድ, ሙስሊሞች, ሳይሎን, ስሪላንካ, ቤተክርስቲያን, ቦምብ, ትንሣኤ, አጥፍቶ ጠፊ, እስልምና, ክርስቲያን ዕለቂት, ጂሃድ, ግድያ, ጭካኔ | Leave a Comment »