Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘አውሎ ነፋስ ሃርቪ’

ከሀሪከን ጥፋት የተረፈችው ጥቁር አሜሪካዊቷ እህታችን | የኢትዮጵያ መላእክት ሁልጊዜ ይጠብቁኛል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 30, 2017

ቢዮንሴን ወይም አንጄሊና ጆሊን ስላልመሰለች እንዳንንቃት፤ በእኔ በኩል ባራክ ና ሚሼል ኦባማን ከመሳሰሉ ከሃዲ ገለባዎች ከማዳምጥ ይህችን ምስኪን እህታችንን ማዳመጥ እመርጣለሁ፡ ብዙ ቁምነገሮችን ነው የምትናገረውና። ልብ እንበል፦ ይህ ሁሉ ጉድ በአሜሪካ፣ ቃጠሎ ሙቀት የሚከሰተው መሀመዳውያን ወደ መካ ለመጓዝ በሚዘጋጁበት ወቅት ነው። ይህ ቁልፍ ሚና ይጫወታል፡ ወደነሱ ተጠራቅሞ የሚመጣው ጥፋትና እልቂት ግን በታሪክ ታይቶ ተሰምቶ የማይታወቅ ይሆናል! ይህን እናስታውስ!

እህታችን ከሞላ ጎደል እንዲህ ትላለች፦

የኢትዮጵያ መላእክት ሁሌ በሕልሜ ይታዩኛል። እንደ ካተሪና እና ሳንዲ ከመሳሰሉት የዓውሎ ንፋሶች፡ ጥፋት ያዳኑኝ የኢትዮጵያ መላእክት ናቸው።

በሰው ልጅ የባርነት ቀንበር ያልወደቁት ኢትዮጵያውያን ብቻ መሆናቸው ያስገርመኝ ነበር። አሁን መላእክቱ ነገሩኝ። ብዙ የተሳሳቱ ክርስቲያን ነን ባዮች እዚህ አሜሪካ እንዳሉ ታሪክ አስተምሮናል፡ አሁንም እያየን ነው።

ከሌሎች ጋር ያልተቀየጡና ንጹህ ክርስትናን የሚከተሉ ሁልጊዜ ለተበደሉ ሕዝቦች ይቆረቆራሉ፡ ይታገላሉ። ብዙ ጥቁሮች ግን ተታለዋል፡ ከሚበድሏቸው ጋር አብረው መሰለፍና ለነርሱም መቆም መርጠዋል።

የኔሽን ኦፍ ኢስላም የሚባለው ድርጅት ብዙዎችን እያታለለ ነው። ባርነት ሁሌ የእስልምና አካል ነበር፤ አሁንም እስላሞች ብቻ ናቸው ባርነትን የሚያካሂዱት፤

ታዲያ የእነርሱን አምልኮ የተቀበሉትና ከእነርሱ ጋር የሚተባበሩት ጥቁሮች የወደቁት ብቻ መሆን አለባቸው። ብዙ ጥቁሮች በቩዱ ጣዖት አምልኮ ሥር ስለወደቁ ከሉሲፈራውያኑ እና ከሙስሊሞች ጋር አብረው ይጓዛሉ። ያሳዝናል!

አይሁዶች እንደሚያሸንፉና ወደክርስቶስ እንደሚመጡ ታይቶኛል፤ ታዲያ ሁሉም እስራኤልን የሚጠሉት፡ ክርስቶስ ከአይሁዶች በኩል እንደሚመጣ ሰይጣን አለቃቸው ስለሚያውቅ ነው።

ባለፈው ሳምንት የጸሀይግርጆሽ ወቅት የታየኝ ነገር፤ በመሰከረም አንድ በኒዮርክ የሽብር ጥቃት ጊዜ የታየኝን ዓይነት ነገር ይመስላል። በዚያን ጊዜ፡ ትዕቢተኞች የነበሩት የኒውዮርክ ከተማ ነዋሪዎች፤ ከሽብሩ በኋላ፤ መተሳሰብና መፈቃቀር ጀምረዋል፤ ስለዚህ፣ ምናልባት አደጋው ሁሉ ለጥሩ ነገር ሊሆን ይችላል።

ዲሞክራቶችን ወይም ሌሎች ፓርቲዎችን ስለመረጥን ነፃ አንሆንም፤ መጽሐፍ ቅዱስ ነው ለነፃነታችን ቁልፍ ሚና የሚጫወተው።

በአሜሪካ ነባር ነዋሪዎች (ኢንዲያንስ) እና በጥቁሮች ላይ የደረሰው በደል ይህችን አገር እሥር አድርጓታል፤ ለእነዚህ ህዝቦች የሚደረገውን ፍትህ የሆነ እንቅስቃሴ ሊበራሎች፥ ዘረጆች፥ ፊሚንስቶችና ጂሃዲስቶች ጠልፈውታል፤ ሁሉም ሰይጣናውያን ናቸው!

ዌልፌር (የመንግስት ገንዘብ) የአውሬው ምልክት ነው! ዌልፌርን (የመንግስት ገንዘብ) አልደግፍም፡ ወንጀለኛ ያደርጋልና፣ ሂፕሆፕ ሙዚቃንም አልደግፍም ሰይጣናዊ ሙዚቃ ነውና!

አል ሻርፕተንና ኦባማን፤ ጥቁር ስለሆኑ ብቻ አልደግፋቸውም፥ ሂላሪ ክሊንተንንም ሴት ስለሆነች ብቻ አልደግፋትም።

ከጸሀይግርጆሹ በኋላ የታየኝ አንድ ጥሩ ነገር አለ፦

ሁሉም ዓይነት ዘረኞች፥ ፊሚኒስቶች፥ ኢአማንያን ሊበራሉች፥ ጂሃዲስቶችና ሉሲፈራውያን ሁሉ ይገረሰሳሉ!!!

ዘረኞች፥ ናዚዎች፣ ወንጀለኞችና ሙስሊም ሽብርተኞች ሁሉ በቅርቡ ይፈረድባችኋል፤ ወዮላችሁ!

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

ተዓምረ ማርያም | Statue Of Mary Miraculously Survives Hurricane Harvey

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 29, 2017

እግዚአብሔር አምላክ ብዙ ድንቅ የሆኑ ምልክቶችን እያሳየን ነው፤ ዓይን ያለው ይመልከት፤ ጆሮ ያለው ይስማ!

በፖርቱጋሏ ማዴራ ደሴት የፍልሰታ ማርያም በዓል በሚከበርበት ወቅት አንድ የ200 ዓመት እድሜ ያለው ዛፍ ወድቆ የ11 ሰዎች ህይወት ማለፉን በትናንትናው ዕለት ጽፌ ነበር፡ እዚህ ይመልከቱ(ነፍሳቸውን ይማርላቸው፤ ህፃናቱ በቀጥታ ወደ ገነት ይገባሉ፤ ለእኛ ግን ምልክት ይሆነን ዘንድ የተከሰተ ይመስለኛል)

A statue of the Virgin Mary was the only item to withstand a devastating fire that destroyed three Corpus Christi-area homes during Hurricane Harvey.

The homeowner noted the significance of a holy statue of the Blessed Mother remaining standing through the ongoing disaster.

Some may blame God and some may blame the hurricane, but the only thing standing were holy things,” Natali Rojas told local NBC affiliate KRIS. “As you can see, this statue is the only thing that survived. I dug in there for things and all I found is a Virgin Mary.”

The Rojas family prepared their homes and evacuated as Harvey approached. But an electrical fire broke out in one of the houses when the storm hit, and the category 4 hurricane’s high winds caused the fire to spread to all three on the property before firefighters could respond. All three homes were completely destroyed.

Search and rescue has continued around the clock, and officials have said it will be some time before the full extent of the storm’s destruction and resulting fatalities are known.

Natali’s father, Jesus Rojas, was thankful that no lives were lost in the fire and stressed the importance of faith and family.

“I believe that throughout my life I’ve suffered a lot. We were migrants,” Jesus Rojas said. “We worked all of our lives in fields and trying to show our families how to stay strong, how to believe in God and keep everybody together as a family.”

Natalie Rojas expressed gratitude as well.

“The first thing I thought is we would have died in here if we would have stayed,” she said. “We left, so we’re alive and I just wish this wouldn’t have happened.”

They thanked the Robstown Fire Department for doing all it could in an impossible situation and said it took courage for the firefighters to come out and try their best during the hurricane.

The appearance of the family’s Our Lady of Guadalupe statue as the sole item remaining among the rubble of their home in the middle of so much devastation provided a powerful image of hope.

“Appreciate what you have,” Natali Rojas said, “listen to the warnings, hug your children, and thank God for today and yesterday, and pray for a better tomorrow.”

Source

______

Posted in Ethiopia, Faith, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: