❖ ደቡብ አፍሪቃዊው የአንግሊካን ቤተ ክርስቲያን ሊቀ-ጳጳስ ታቦ ማክጎባ በኢትዮጵያ ‘የሰብአዊ አደጋን’ ለማስቆም እርምጃ እንዲወሰድ ጥሪ አቀረቡ፡፡
❖ Archbishop Thabo Makgoba calls for action to stop ‘humanitarian catastrophe’ in Ethiopia.
❖❖❖[ወደ ኤፌሶን ሰዎች ምዕራፍ ፭፥፲፩፡፲፫]❖❖❖
“ፍሬም ከሌለው ከጨለማ ሥራ ጋር አትተባበሩ፥ ይልቁን ግለጡት እንጂ፥
እነርሱ በስውር ስለሚያደርጉት መናገር እንኳ ነውር ነውና፤
ሁሉ ግን በብርሃን ሲገለጥ ይታያል፤ የሚታየው ሁሉ ብርሃን ነውና።”
❖❖❖[ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ ፫፥፲፰፡፲፱]❖❖❖
“እኔ ኃጢአተኛውን። በእርግጥ ትሞታለህ ባልሁት ጊዜ፥ አንተም ባታስጠነቅቀው ነፍሱም እንድትድን ከክፉ መንገዱ ይመለስ ዘንድ ለኃጢአተኛው አስጠንቅቀህ ባትነግረው፥ ያ ኃጢአተኛ በኃጢአት ይሞታል፤ ደሙን ግን ከእጅህ እፈልጋለሁ።
ነገር ግን አንተ ኃጢአተኛውን ብታስጠነቅቅ እርሱም ከኃጢአቱና ከክፉ መንገዱ ባይመለስ፥ በኃጢአቱ ይሞታል፥ አንተ ግን ነፍስህን አድነሃል።”
❖“ትንፋሽ የሌለው ሰው የሞተ እንደሆነ ሁሉ፣ የማትናገር ቤተክርስቲያንም የሞተች ነች” – አባ መዓዛ ክርስቶስ በየነ
***UPDATE***
❖ የእግዚአብሔር መልአክ በዕለተ ሰንበት ሰማኝ ማለት ነው፤ የደቡብ አፍሪቃው ሊቀ-ጳጳስ ታቦ ማክጎባ አመረሩ፤ ከደቂቃዎች በፊት የወጣ መረጃ፦
👉 “ፕሪቶሪያም ሆኑ የአፍሪካ ህብረት (AU) በአዲስ አበባ በአብዛኛው በትግራይ ደም አፋሳሽ ግጭት አይናቸውን በመሸፈናቸው ፣ የኬፕታውን አንግሊካን ሊቀ ጳጳስ ታቦ ማክጎባ ሌላ ሩዋንዳን የመሰለ የዘር ፍጅት ለመከላከል እርምጃ እየጠየቁ ናቸው፡፡”
❖ ዋው! ለዚህ እኮ ነው “የጽዮን ማርያም ስዕል ያለበትን የጽዮን ሰንደቅ ብንይዝ 1000% እርግጠኛ ነኝ ዛሬ በአክሱም ጽዮን ላይ ከባድ ግፍ በመፈጸም ላይ ያሉት የዋቄዮ–አላህ–አቴቴ ወራሪዎች በአንድ ቀን እንደ በረዶ ቀልጠው በጠፉ ነበር” የምለው።
“Anglican Archbishop of Cape Town intervenes to prevent Rwanda-like genocide in Ethiopia“
With both Pretoria and the African Union (AU) in Addis Ababa largely turning a blind eye to the bloody conflict in Tigray, Anglican Archbishop of Cape Town Thabo Makgoba has taken up the cudgels, demanding action to prevent another Rwanda-like genocide.
______________________________