Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘አንታርክቲካ’

Russia’s Transport of Ethiopia’s Mysterious “Ark of Gabriel” from Saudi Arabia to Antarctica

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 27, 2021

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 Russia’s Top Religious Leader Performs “Ancient Ritual” In Antarctica Over Saudi Arabia’s Mysterious

👉 Quote from the Video:

In what we can only conclude is one of the most bizarre reports ever circulated in the Kremlin, the Ministry of Defense (MoD) is reporting hat the global leader of the Russian Orthodox Church, Patriarch Kirill of Moscow, arrived in Antarctica earlier today where he joined up with the vast Federation naval armada transporting from Saudi Arabia the mysterious “Ark of Gabriel”, entrusted to Russia’s care by the Custodian of the Two Holy Mosques, and performed an “ancient ritual” over it read from a “secret text” given to him by Pope Francis just days prior in Cuba when these leaders of Christianities two top sects met for the first time in nearly 1,000 years.

According to this report, the unprecedented mission being undertaken by the Admiral Vladimisky research vessel began on 6 November when it departed from Kronstadt on the Federation’s first Antarctica expedition in 30 years—and described by the MoD as having such “critical military-religious” significance its cargo includes capsules with Russian soil which will be placed in the areas of military glory and burial sites of Russian sailors at selected ports of call.

To what spurred this astonishing mission, this report explains, was the contacting on 25 September of His Holiness Patriarch Kirill of Moscow by representatives of the Custodian of the Two Holy Mosques in Mecca, Saudi Arabia, regarding a mysterious ancient “device/weapon” discovered under the Masjid al-Haram Mosque (Grand Mosque) during what has turned into a very controversial construction project begun in 2014.

Gravely raising the concerns of the Grand Mosque emissaries, this report continues, was when this mysterious “device/weapon” was discovered on 12 September by a 15-man tunnel digging crew—and who in their attempting to remove it were instantly killed by a massive “plasma emission” so powerful it ejected from the ground toppling a construction crane killing, at least,another 107 people.

Catastrophically worse, this report notes, was that barely a fortnight after the first attempt to remove this mysterious “device/weapon” was made on 12 September, another attempt was madeon 24 September which killed over 4,000 due to another massive “plasma emission” which put tens-of-thousands in panic—but which Saudi officials then blamed on a stampede.

After the catastrophic death toll involved with the Saudi’s second attempt to remove this mysterious “device/weapon”, this report says, His Holiness Patriarch Kirill was then contacted by the Grand Mosque emissaries in regards to one of the oldest Islamic manuscripts possessed by the Russian Orthodox Church that was saved from the Roman Catholic Crusaders in 1204 when they sacked the Church of Holy Wisdom (now known as Hagia Sophia) in Constantinople (present day Istanbul, Turkey) titled “Gabriel’s Instructions To Muhammad”.

Important to note, this report explains, and virtually unknown in the West, were that the Roman Catholic Crusades (and like they mirror today) were not only against the peoples of Islamic faith, but also against those having Russian Orthodox faith too—and why, during these crusades, the Russian Orthodox Church not only protected their own religious libraries from being destroyed, but also those belonging to Muslims.

As to the contents of this ancient Islamic manuscript, “Gabriel’s Instructions To Muhammad”, this report briefly notes, it centers around a group of instructions given to Muhammad by the Angel Gabriel in a cave called Hira, located on the mountain called Jabal an-Nour, near Mecca, wherein this heavenly being entrusted into Muhammad’s care a “box/ark” of “immense power” he was forbidden to use as it belonged to God only and was, instead, to be buried in a shrine at the “place of worship the Angels used before the creation of man” until its future uncovering in the days of Yawm al-Qīyāmah, or Qiyâmah, which means literally “Day of the Resurrection”.

According to this report, the unprecedented mission being undertaken by the Admiral Vladimisky research vessel began on 6 November when it departed from Kronstadt on the Federation’s first Antarctica expedition in 30 years—and described by the MoD as having such “critical military-religious” significance its cargo includes capsules with Russian soil which will be placed in the areas of military glory and burial sites of Russian sailors at selected ports of call.

To what spurred this astonishing mission, this report explains, was the contacting on 25 September of His Holiness Patriarch Kirill of Moscow by representatives of the Custodian of the Two Holy Mosques in Mecca, Saudi Arabia, regarding a mysterious ancient “device/weapon” discovered under the Masjid al-Haram Mosque (Grand Mosque) during what has turned into a very controversial construction project begun in 2014.

Gravely raising the concerns of the Grand Mosque emissaries, this report continues, was when this mysterious “device/weapon” was discovered on 12 September by a 15-man tunnel digging crew—and who in their attempting to remove it were instantly killed by a massive “plasma emission” so powerful it ejected from the ground toppling a construction crane killing, at least, another 107 people.

Catastrophically worse, this report notes, was that barely a fortnight after the first attempt to remove this mysterious “device/weapon” was made on 12 September, another attempt was made on 24 September which killed over 4,000 due to another massive “plasma emission” which put tens-of-thousands in panic—but which Saudi officials then blamed on a stampede.

After the catastrophic death toll involved with the Saudi’s second attempt to remove this mysterious “device/weapon”, this report says, His Holiness Patriarch Kirill was then contacted by the Grand Mosque emissaries in regards to one of the oldest Islamic manuscripts possessed by the Russian Orthodox Church that was saved from the Roman Catholic Crusaders in 1204 when they sacked the Church of Holy Wisdom (now known as Hagia Sophia) in Constantinople (present day Istanbul, Turkey) titled “Gabriel’s Instructions To Muhammad”.

Important to note, this report explains, and virtually unknown in the West, were that the Roman Catholic Crusades (and like they mirror today) were not only against the peoples of Islamic faith, but also against those having Russian Orthodox faith too—and why, during these crusades, the Russian Orthodox Church not only protected their own religious libraries from being destroyed, but also those belonging to Muslims.

As to the contents of this ancient Islamic manuscript, “Gabriel’s Instructions To Muhammad”, this report briefly notes, it centers around a group of instructions given to Muhammad by the Angel Gabriel in a cave called Hira, located on the mountain called Jabal an-Nour, near Mecca, wherein this heavenly being entrusted into Muhammad’s care a “box/ark” of “immense power” he was forbidden to use as it belonged to God only and was, instead, to be buried in a shrine at the “place of worship the Angels used before the creation of man” until its future uncovering in the days of Yawm al-Qīyāmah, or Qiyâmah, which means literally “Day of the Resurrection”.

Though this MoD report mentions virtually nothing about the conversations held between His Holiness Patriarch Kirill and the emissaries of the Grand Mosque in regards to this mysterious “weapon/device”, it does stunningly acknowledge that when President Putin was first informed about this grave situation, on 27 September, he not only immediately ordered the mission to Antarctica for the Admiral Vladimisky research vessel, he, also, further ordered 3 days later, on 30 September, Aerospace Forces to begin bombing Islamic State terrorists and targets in Syria.

As to what this mysterious “weapon/device” actually is we are not allowed to report on due to the strictures we have to abide by in being allowed to publish even the merest glimpses of what happens behind Kremlin walls we are currently permitted to do.

This also pertains to why Russia is helping Saudi Arabia move it to Antarctica—but with both of these nations soon to be at war with the fascist governments of the West, one need only watch the following video [or click HERE] of some of Russia’s top military officers explaining what they know of Antarctica, and its past, to figure out for oneself how critical, indeed, these times really are that we are living in.

Source

👉 September 11: A Conspiracy Against Jesus, The Virgin Mary & Ethiopia?

________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | 1 Comment »

ከ ፪ ዓመት በፊት በመካ ፭ሺ “ሀጂዎችን” የገደለው ፡ ከቁልቢ በቱርኮች ተሠርቆ ወደ መካ የተወሰደው የ ‘ቅ/ ገብርኤል ጽላት’ ይሆን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 11, 2018

ግራኝ አህመድ በቱርኮች እየተደገፈ በክርስቲያን ኢትዮጵያ ላይ ዲያብሎሳዊ ዘመቻውን ልክ ባካሄደበት የ16ኛ መቶ አጋማሽ ላይ ኦቶማን ቱርክ መላው አረቢያን ብሎም መካና መዲናን ትገዛ ነበር።

የግራኝ ዘመቻ ክርስትናን መዋጋትና ክርስቲያኖችንም ጨፍጨፍ ብቻ ሳይሆን፣ በተለይ የተደበቁ ቅርሶችንና መረጃዎችን ለማጥፋት፣ ጽላቶችን ለመስረቅ፡ በዚህም የእስልምናን ቅጥፈት እንዲሁም መሀመድን ጎበኘ የሚባለው የጂብሪልን ጋኔናዊነት ለመደበቅ መሆኑ እንደነበር አሁን የሚያጠራጥር ነገር አይደለም።

ነሐሴ ፪ሺ፯ ዓ.ም ላይ ከህንድ ወደ አዲስ አበባ ስበር በዱባይ ቀጥሎም በሳዑዲ አረቢያ በኩል ነበር ያለፍኩት፤ የሆነ ነገር ይሰማኝ ነበር። ከዓመት በፊት መስከረም ፪ሺ፮ ላይ መካኒሳ ቅ/ ሚካኤል ቤ/ ክርስቲያን በነበረኝ ቆይታዬ፤ ደመናው ላይ አፉን የከፈተ አንበሳ ወደ ሳዑዲ አቅጣጫ ነፋሱን የሚነፋ መስሎ ታየኝ (እታች በቪዲዮ አቅርቤዋለሁ በጊዜው)

ወደ ቤት እንደተመለስኩ፤ ቤተሰቦችና ጎረቤቶች በተሰባሰቡበት፤ “ሰሞኑን በመካ ከፍተኛ አደጋ ይኖራል”

አልኩ፡ እንዲያው በዝግታ። መቼም በእኛ ዘንድ ነገሮች እስኪከሰቱ ድረስ ይህን መሰል ነገር በደፈና መቀበል ስለሚቸግረን በጊዜው በቂ አትኩሮ አላገኝም ነበር።

ከጥቂት ቀናት በኋላ፡ በቅዱስ ዮሐንስ ዕለት በመካ ክሬኑ በኃይለኛ አውሎ ነፋስ ተሰባብሮ 107 ሰዎች ሲሞቱ ከሁለት ሳምንታት በኋላም 5ሺህ የሚሆኑ ሀጂዎች ህይወታቸው ሲያልፍ ዘመድ አዝማድ በሙሉ እየተገረመ ስልክ ይደውልልኝ ጀመር። እኔም ሁሉም በእጃችሁ ነው“ሂዱና ቅዱስ ሚካኤልን ወይም ቅዱስ ገብርኤልን ጠይቁ” ነበር ያልኩት።

ቁልቢ ገብርኤል ከዚህ ታሪክ ጋር ምናልባት ሊዛመድ እንደሚችል የተረዳሁት ይህ ሰውየ ያቀረበውን ቪዲዮ ከተመለከትኩ በኋላ ነበር። በጣም የሚገርም ነገር ነው፤ ብዙ ወደ ቁልቢ ገብርኤል የሚሄዱ ሰዎች እንደነገሩኝ ከሆነ በጣም ብዙ አረብ ሙስሊሞች በተለይ ለታህሣሥ ገብርኤል ወደ ቁልቢ ይሄዳሉ። ምን/ ማን ይሆን ወደዚህ ቅዱስ ቦታ እንዲጓዙ የሚገፋፋቸው? ይህ የሁላችንም የቤት ስራ ሊሆን ይገባል።

እነዚህ ትዕቢተኞች እጃቸውን ሰጥተው እስኪንበረከኩ ድረስ ገና ይንቀጠቀጣሉ!

+ የቪዲዮው ጽሑፍ በቴሌግራፍ፦

በዚህ ጉዳይ ላይ የጠለቀ ምርምር እስካሁን አልተካሄደበትም

በመጨረሻዎቹ የ 2016 .ም ወራት አንታርክቲካን በሚምለከት ብዙ ምስጢራዊነት የተሞላባቸው ወሬዎች ሲናፈሱ ይሰሙ ነበር።

ኖቬምበር 42016 .ም የወቅቱ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ምኒስትር፡ ጆን ኬሪ ወደ አንታርክቲካ አመሩ።

ጆን ኬሪ የመጀመሪያው ከፍተኛ የአሜሪካ ባለሥልጣን ነበሩ የአንታርክቲካን ክፍለ ዓለም ሲጎበኙ። ጆን ኬሪ ለምን ወድዚያ እንዳመሩ ሲጠየቁ የዓየር ጥበቃ ጉዳይ አሳስቧቸው ነው በማለት መልስ ሰጥተው ነበር

ኖቬምበር 23 እና 26 ላይ በአንታርክቲካ 3ፒራሚዶች ተግኝተዋል የሚል ዜናም በየቦታው ይናፈስ ጀመር

ለዚህም ምናልባት ከምድር ክልል ውጭ የመጡ ባዕዳን ፍጥረታት በአንታርክቲካ ሳይገኙ አይቀሩም ይባል ነበር

እንዲያውም አንዳንዶቹ የጠፋችው የአትላንቲስ ከተማ ምናልባት በአንታርክቲካ ሳትገኝ አትቀርም ብለው ይናገራሉ።

የጆን ኬሪ ጉብኝት በእነዚህ ፒራሚዶች ላይ አተኩሮ ይሆን? እዚያስ ከረዓይት ወላጆች “ከወረዱት የሰማይ ልጆች መላእክት” ጋር ለመገናኘት አቅዶ ይሆን?

ኖቬምበር 28 በኑውዚላንዷ ክራይስት ቸርች (የክርስቶስ ብ/ክርስቲያን) 7.8 ዲግሪ ኃይለኛ በነበረው የመሬት መንቀጥቀጥ ተመታች።

በዚህ ወቅት ጆን ኬሪ እዚያ ነበር። ምናልባት እነዚህ ከምድር ውጭ የመጡ ፍጥረታት ጆን ኬሪን ምንም ነገር እንዳይነካ መሬቱን በማንቀጥቀጥ አስጠንቅቀውት ይሆን?

ዲሴምበር 12016 ጠፈርተኛው ኦልድሪን በሳንባ በሽታ ምክኒያት አንታርክቲካን ለቅቆ መውጣቱ ተነገረ። የ86 ዓመቱን አዛውንት ኦልድሪንን በመጀመሪያ ማን ነው ወደ እዚያ ቀዝቅዛ ክፍለ ዓለም የላከው?

ይህ በእንዲህ እንዳለ፡ ዲሰምበር 6 ላይ አንድ እጅግ በጣም አስገራሚ ዜና ተሠራጨ፤ ይህም፦ በጣም አውዳሚ የሆነ ኃይል አለው ስለሚባለው ጥንታዊ የሃይማኖት ቅርስ፡ ስለ ጽላተ ገብርኤል አንድ ትልቅ ወሬ ይወራ ጀመር።

ይህ ጽላተ ገብርኤል በሳዑዲዋ መካ ለሙስሊሞች ቅዱስ ነው ተብሎ በሚነገርለት አካባቢ በመሠራት ላይ ባሉ ህንፃዎች ሥር ነው የተገኘው ይባላል።

የገብርኤልን ጽላትን ልክ እንዳገኙት ብርቱ ኃይል ያለው ነገር ነዝሮ ጽላቱን ያገኙትን 15 ሰዎች በቦታው ገደላቸው።

ከዚያም ኃይለኛ የሆነ ነፋስ የህንፃ መሥሪያ ክሬኖቹን ሰባብሮ ዋናውን የእላሞች መስጊድ ደረማመሰው፤ እዚያ የነበሩትም107ሰዎች ሞቱ።

12 ቀናት በኋላ ይህን የገብርኤልን ጽላት እንደገና ለማውጣት ሲሞክሩ በተጨማሪ የ4ሺህ ሰዎች ህይወት አለፈ።

ነገሩ ያስደነገጣቸው የመካ ታላቁ መስጊድ አስተዳዳሪዎች የሩሲያ ኦርቶዶክስ ፓትሪርክ ኪሪልን ለመገናኘት ወሰኑ።

ለዘመናት በሩሲያውያን እጅ የሚገኘውን አንድ ጥንታዊ የእስልምና ጽሑፍ በሚመለከት ነበር ሳዑዲዎቹ ወደ ሩሲያ የዞሩት።

ይህ በእንዲህ እንዳለ፡ የሩሲያው ፕሬዚደንት ፑቲን ወደ አንታርክቲካ የላኩትን መርከብ በ ሳዑዲዋ የቀይ ባህር ወደብ በጂዳ በኩል እንዲያርፍና የገብርኤልን ጽላት እንዲጭን አዘዙ።

በዚህም መልክ ሩሲያውያኑ ጽላተ ገብርኤልን ወደ ቀዝቃዛዋ አንታርክቲካ ወሰዱት።

በፌብርዋሪ 72016 .ም፡ የሮማው ጳጳስና የሩሲያ ፓትርያርክ በ አንድ ሺህ ዓመት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ለስብስባ በኩባዋ ዋና ከተማ በሃቫና ተገናኙ።

6ቀናት በኋላ የሩሲያው ፓትርያርክ ኪሪል ወደ አንታርክቲካ በማምራት በሳዑዲ በኩል ያለፈውን የሩሲያ መርከብ ተቀበሉ።

እንደሚወራው ከሆነ የገብርኤል ጽላት ግኝት ያስከተለው አደጋ ያሳሰባቸው ጳጳስ ፍራንሲስኮ ነበሩ ከፓርትያርክ ኪሪል ጋር ለመሰባሰብ ጥሪ ያቀረቡት።

በዚህ ስብሰባ ጳጳስ ፍራንሲስኮ ለ ፓትርያርክ ኪሪል ስለ ጽላተ ገብርኤል የሚናገር አንድ ጥንታዊ የሆነ ሰንድ አበርክተውላቸው ነበር ተብሏል።

ይህ ሰነድ፡ መጽሐፈ ሄኖክ ላይ በተጠቀሱት “የወረዱት የሰማይ ልጆች መላአክት” (ተመልካቾች) የተጻፈ ነው የሚል ግምት አለ።

ፓትርያርክ ኪሪል አንታርክቲካ በሚገኝ የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቅ/ ሥላሴ ቤ/ክርስቲያን ከጽላተ ገብርኤል ጋር ጥንታዊ የሆነ የጸሎት ሥነስርዓት አካሂደው ነበር ይባላል።

በአንታርክቲካ እንደሚነገረው አንድ ብቻ ሳይሆን 4 የካቶሊኮች እንዲሁም3 የኦርቶዶክስ ዓብያተ ክርስቲያናት ይገኛሉ።

እንደሚነገረው ከሆነ ጽላተ ገብርኤል በአንታርክቲካ ባልታወቀ ጥልቅ ጉድጉድ ውስጥ በሩሲያውያኑ ተቀብሯል።

ስለዚህ ስለ ጽላተ ገብርኤል የሚናገሩ መረጃዎችን ለማግኘት ከባድ ነው።

ይህ ጽላተ ገብርኤል ታሪክ ሦስቱን የ “አብርሃም” ሃይማኖት ቅርንጫፍ ናቸው የሚባሉትን፤

(ኦርቶዶክስ፣ ካቶሊክ እና እስላም) የሚመለከት ቢሆንም፤ አንድ አገር ብቻ ናት የአይሁድ፣ የክርስትና እና የእስልምና እምነቶች ጎን ለጎን የኖሩባት፤ ይህችም ኢትዮጵያ ብቻ መሆኗን ስረዳ፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ታሪክ ላይ ለማተኮር ወሰንኩ።

ኢትዮጵያ በከዳዊነት ከንጉስ ሰለሞን ሥርወመንግሥት ጋር የተሣሰረች ነች፤ አይህዳውያንም ከመጀመሪያ ቤተ መቀደስ ጊዜ አንስቶ በኢትዮጵያ ኖረዋል።

ኢትዮጵያ ቀዳሚ የሆኑት ክርስቲያኖች ከመጀመሪያ ምዕተ ዓመት አንስቶ ኖረውባታል። ቅዱስ ማቴዎስ በኢትዮጵያ ይሰብክ እንደነበር ይታወቃል። እስላሞቹ የመሀመድ ተከታዮችም ወደ ኢትዮጵያ ተሰደው ነበር።

ታዲያ ከሌላ ቦታ ይልቅ ይህን መሰል ኃብታም ድብልቅ ልምድ ባለባት ኢትዮጵያ ብቻ ነው የጽላተ ገብርኤልን ምስጢር ለመግለጥ የሚቻለው።

በስተምስራቅ ኢትዮጵያ ቁልቢ ገብርኤል የሚባል የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መኖሩን ተረዳሁ

ይህ ቤተክርስቲያን እ..አ በ1887 .ም ነበር የተመሠረተው።

የቁልቢ ገብርኤል ቤ/ክርስቲያን ህንፃ የተሠራው ከ 9ኛው መቶ ጀምሮ ቅዱስ እንደሆነ በሚታወቀው ቦታ ላይ ነው።

9ኛው መቶ ዮዲት ጉዲት በመባል የምትታወቀው አይሁድ ሴት በሰሜን ኢትዮጵያና በአክሱም የነበሩትን ብዙ ዓብያተክርስቲያናትን ለማጥፋት በቅታ ነበር። ጉዲት ማለትም እሳት ማለት ነው።

በዚህ ጊዜ ነበር ጽላተ ገብርኤል ከአክሱም የጉዲት ቃጠሎ ተርፎ በዝዋይ ሐይቅ ወደምትገኝ አንዲት ደሴት የመጣው ይህ ራሱ ሌላ አስደናቂ ታሪክ ነው።

ከዝዋይ ደሴቶች ነበር ጽላተ ገብርኤል በአንድ አባ ሉዊስ በሚባሉ መነኩሴ/ሄዳ ወደ ቁልቢ የተወሰደው

መነኩሴውን ቅ/ገብሬል ነበር ተገልጦላቸው ጽላቱን ወደ ቁልቢ እንዲወስዱ ያዘዛቸው።

16ኛው ክፍለ ዘመን በግራኝ አህመድ ጸረክርስቶሳዊ የጥፋት ዘመቻ ወቅት ጽላቱ ከ ቁልቢ ጠፍቶ እንደነበር የሚታወቅ ነው።

ታዲያ ጽላተ ገብርኤል በ16ኛው ክፍለ ዘመን በግራኝ ተሠርቆና3ሺ ኪሎሜተር ተጕዞ ወደ መካ ተወስዶ ይሆን?

የጽላተ ገብርኤል ታሪክ ከዚህ ጋር የተያያዘ ይሆን?

መካስ ነበርን? አሁንስ አንታርክቲካ ተቀበሯል የተባለለት

እውነተኛው ጽላተ ገብርኤል ነውን? ወይስ ሌላ ነገር?

ሆነም አልሆነም፡ጽላተ ገብርኤል ወይ አንታርክቲካ ነው የሚገኘው፡ ወይም ደግሞ ከ9ኛው ክፍለዘመን ጀምሮ የጽላተ ገብርኤል ባለቤት በሆነችው በጥንታዊቷ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ክርስቲያን እጅ ነው የሚሆነው።

9ኛው እስከ 16ኛው ምዕተ ዓመት የተከሰቱት ታሪካዊ ክስተቶች እውነቱን እንድናውቅ ረድቶናል

እውነቱ ይህ ነው፤ በይበልጥ ለማወቅና ለመረዳት የሁላችንንም ተሳትፎና ጥረት እጠይቃለሁ።

ይህን የመሰለ ነገር በሚመለከት ቴሌቪዝን እና ሚዲያዎች ሁሉ መረጃዎችን በሚያዳላ መልክ ሲያቀርቡና የምርምር መንገዳችንንም ሲያበላሹብን ቆይተዋል።

ለማንኛውም አገራችን ኢትዮጵያ ገና ያልታወቁ የብዙ ተዓምራት ምድር ናት!

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: