Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘አትሌቲክስ’

Ethiopian Runner Stops a Lap Early, Comes Back Anyway to Win with the Fastest 3000m Time

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 7, 2023

🏃‍ አስገራሚ ድራማ በፈረንሳይ ሃገር፤ በትንሿ ከተማ በ ቫል ዴ ሮዊይVal-de-Reuil በተካሄደው የሦስት ሺህ ሜትር የቤት ውስጥ ውድድር ሩጫውን እየመራች የነበረችው ኢትዮጵያዊቷ ሯጭ ዲሪቤ ወልቴጂ ሁለት መቶ ሜትር ሲቀራት ውድድሩን የጨረሰች መስሏት መሮጥ አቋመች፤ ግን ገና ትንሽ እንደሚቀራት ስታውቅ ነቅታ ሩጫውን ‘በድጋሚ’ በአሸናፊነት ጨረሰች። ያውም በወቅቱ አዲስ የሦስት ሲህ ሜትር ርቀት ፈጣን ሰዓት። 8:33.44

ለጥንቸሏ በጣም ጥሩ ትምህርት ነው!

🏃‍ Drama in France as Diribe Welteji of Ethiopia stops a lap too early and is told to keep running SHE STILL WINS with the fastest 3000m time in the world so far this short year, 8:33.44

There were many remarkable races at the Meeting de l’Eure indoor track meet in Val-de-Reuil, France, but one stood out amongst the others.

In the women’s 3,000 meters, Diribe Welteji of Ethiopia was well ahead of the pack, her victory almost assured. But with one lap to go in the race, Welteji pulled off to the side, thinking she had completed the race. With the other competitors closing in, a pacer and official grabbed hold of her and guided her back into lane one.

Welteji’s 30 meter lead shrunk as other runners looked to capitalize on her mistake, but she showed no signs of exhaustion. Welteji powered away to a personal best and world-leading time of 8:33.44. Her race shows that even when things go wrong, there’s always a chance for redemption.

💭 A very good lesson to the Hare.

🐢 THE TORTOISE AND THE HARE 🐇

A long time ago there was a hare who wouldn’t stop teasing a tortoise for his slowness. “I’m the fastest runner in the woods and you are the slowest one! We should compete!” he jeered.

One day the tortoise, tired of the hare showing off, agreed to have a running competition. “You may be fast, but I am persistent”, he said.

The next day the tortoise and the hare stood at the start, ready for the race. “One, two, three, go”, said the hare and they started running.

The hare was a long way in front of the tortoise when he saw a field of cabbages. He looked back and almost couldn’t see the tortoise. “Take your time!” he shouted to the tortoise, “I’ll have a snack here and still I’ll win the race!”

When he had finished his breakfast, the hare looked around to see how far the tortoise had got. He still hadn’t passed halfway! Feeling sleepy after his snack, the hare thought to himself, “I will have a quick snooze now and when I wake up I will quickly run past the finish line.”

He fell into a deep sleep and dreamed of winning the competition. Time passed and the sun was already setting when the hare woke up. He jumped and looked around to see the tortoise a few steps from the finish line.

The hare rushed towards the finish line as fast as he could, but the tortoise was already crossing it, winning the competition. “You don’t always have to be the fastest to win”, the tortoise told the hare, who was sobbing in disgrace.

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Sports - ስፖርት | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ከእነ ለተሰንበት ንግሥተ ሳባግደይ ወርቅ ጀርባ ያለችው ጽዮን ማርያም እንጅ ደራርቱ ቱሉ አይደለችም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 8, 2022

በአሜሪካዋ ኦሬጎን ግዛት ለተሰንበት ‘ንግሥተ ሳባ’ ግድይ በሰንበት ዕለት የወርቁን መጋረጃ ባርካ ከፈተችው ፥ በካሊ ኮሎምብያ ደግሞ ወጣት ሃይሎም እንዲሁ በስነበት ዕለት በአስገራሚ መልክ የወርቅ ሜዳሊያ ለጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ አምጥታ ውድድሩን ዘጋችው። ጽዮናዊቷ ትዮጵያ በኮሎምቢያ በተደረገውን የዓለም ከ፳/20 አመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ውድድርን ፮/6 ወርቅ፣ ፭/5 ብር እና ፩/1 ነሀስ በድምሩ ፲፪/12 ሜዳልያዎችን አግኝታለች። በአጠቃላይ ከአሜሪካና ጃሜይካ ቀጥሎ ከዓለም ፫/3ኛ ከአፍሪካ ደሞ አንደኛ በመሆን ውድድሩን አጠናቃለች።

በነገራችን ላይ፤ በዚህችዋ በኮሎምቢያ ጥቁሯ ሴት ፖለቲከኛ ‘ፍራንሲያ ማርኬዝ’ የሃገሪቷ ምክትል ፕሬዚደንት ለመሆን በቅታለች። በደቡብ አሜሪካ ታሪክ አንዲት ጥቁር/አንድ ጥቁር ለከፍተኛ ሥልጣን ሲበቃ የመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ነው። ወይዘሮ ፍራንሲያ ማርኬዝና ደጋፊዎቿ ለምርጫ ቅስቀሳቸው ይዘውት የወጡት ባንዲራ፤ ‘ቢጫ-ሰማያዊ-ቀይ’ ቀለማት ያረፉበትን የኮሎምቢያን ባንዲራ ሳይሆን ፥ ፎቶው ላይ እንደሚታየው፤ ‘ቀይ-ቢጫ-አረንጓዴ’ ቀለማት የሚያበሩበትን የጽዮንን ሰንደቅ ነበር።

በአሜሪካዋ ኦሬጎን ግዛት ባለፈው ወር ላይ እና ትናንትና ደግሞ በኮሎምቢያዋ ካሊ በዓለም አትሌቲክ ቻምፒዮና በጽዮናውያን አማካኝነት የተመዘገበው ድል ማንን/ምንን ይጠቁመናል?

  • ❖ የእግዚአብሔር አምላክ የበላይነትን
  • ❖ የጽዮን ማርያም ፍቅር አሸናፊነትን
  • ❖ የጽላተ ሙሴን ኃያልነትን
  • ❖ በዚህ ከባድና አስከፊ ጊዜ እንኳን ለኢትዮጵያ ደማቸውንና ላባቸውን እያፈሰሱ ብዙ መስዋዕት የሚከፍሉት ብሎም ኢትዮጵያንም ታላቅ የሚያደርጓት ጽዮናውያን መሆናቸውን
  • ❖ የጽዮናውያን ድል የተመዘገበውና በኢትዮጵያም አንፃራዊ ሰላም የሰፈነው የሞትና ባርነት መል ዕክተኛው እርኩስ ጋላ-ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በተሰወረባቸው ሳምንታት መሆኑን

😈 የጠላታችን የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈርና ጭፍሮቹን መፍረክሰክን

እንደተለመደው አልማር-ባይ ግብዞቹ ሁሉ በእነ ለተሰንበት ግደይ፣ ጉዳፍ፣ ጎይተቶምና ሰዮም በኩል የተመዘገበውን ድል በመንጠቅ ለ’ደራርቱ ቱሉ’ ለመስጠት ምን ያህል እንደጣሩ ተመልክተናል። ግብዞች!(የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ሥልጣን ላይ ከመውጣቱ በፊት አድናቂዋ ነበርኩ። በቅርብም አውቃታለሁ፤ በጎ ሰው ናት፤ ሆኖም የዲቃላ ማንነቷና ምንነቷ እንደ ምኒልክ፣ አቴቴ ጣይቱ፣ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱና ግራኝ አብዮት አህመድ ጸረ-ጽዮናዊና ጸረ-ኢትዮጵያ የሆነ ሥራ ሊያሠራት እንደሚችል ታሪክ አስተምሮናል።

ልብ እንበል፤ እነ ደራርቱ ቱሉ፣ ጥሩነሽ ዲባባ፣ ኃይሌ ገብረ ሥላሴ፣ ቀነኒሳ ወዘተ ያን ሁሉ ድል ያስመዘገቡት ጽዮናውያን አዲስ አበባን በተቆጣጠሩበት ወቅት መሆኑ በአጋጣሚ አይደለም። የሕወሓትን ምኒልካዊ አገዛዝ ማለቴ አይደለም! ያኔ እነ ደራርቱን ስናደንቅና ከፍ ስናደረጋቸው የነበረው በቀጥታ ስማቸውን እያነሳን እንጂ በአሰልጣኞቻቸው በኩል አልነበረም።

👉 ታዲያ ዛሬ ምን ተፈጠረ? ደራርቱን ወደፊት ለማምጣት ለምን ተፈለገ?

አዎ! ጽዮናውያን ድላቸውንም ሆነ ሽንፈታቸውን፣ ጸጋቸውንም ሆነ ውርደታቸውን፣ ደስታቸውንም ሆነ ሃዘናቸውን ጮክ ብለው የማሰማት ልምዱ የላቸውም። የሚገባቸውን ነገር ሁሉ በተገቢ መልክ ደፍረው የመጠየቅና የማስከበርም ባሕል አላዳበሩም። ስለዚህ ዓይን አውጣዎቹ ጠላቶቻቸው የጽዮናውያን የሆነውን ነገር ሁሉ የራሳቸው ለማድረግ በድፍረት ተግተው ይሠራሉ።

  • ➡ ጋላ-ኦሮሞዋ አቴቴ ጽዮናዊቷን መከዳ ንግሥተ ሣባን ለመውረስ ታግላለች፣
  • ➡ የንግሥት ሣባን ልጅ የንጉሥ ‘ምኒልክ’ን ስምና ክብር ዲቃላው አፄ ‘ምኒልክ’ ለመውረስ ሞከረ፣
  • ➡ ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስን አፄ ምኒልክና እቴጌ ጣይቱ ከገደሏቸው በኋላ እስከ ዛሬዋ ዕለት
  • ➡ ድረስ ለአራት ትውልድ ያህል በዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች የሚመሩ አገዛዞች በአዲስ አበባ ነግሰዋል፣
  • ➡ ይህን ሁሉ ዘመን ተበዳዮች የነበሩት/የሆኑት ጽዮናውያን ሆነው ሳለ ዛሬም ከቀድሞው በከፋ መልክ እየበደሉ “ተበዳይ” ሆነው የሚያለቃቅሱት ግን ጋላ-ኦሮሞዎች ናቸው። ልክ እንደ መሀመዳውያኑ!
  • ➡ ጽዮናውያን የገነቧትን ኢትዮጵያን መጤው ፍዬል ጋላ-ኦሮሞ ለመውረስ አልሟል፣
  • ➡ ጽዮናዊው መለስ ዜናዊ የገነቡትን የሕዳሴውን ግድብ ጋላ-ኦሮሞው ግራኝ አብዮት አህመድ የራሱ ለማድረግ እየሠራ ነው፣
  • ➡ ጽዮናውያኑ እነ ለተሰንበት ያስመዘገቡትን ድል ለአቴቴ ደራርቱ ቱሉ ለማሻገር ተሞክሯል፤ (ደራርቱ አጸያፊዋንና ጨምላቃዋን የአዲስ አበባ ከንቲባን፤ “ጀግኒት አዳነች አቤቤ” እያለች ስታመሰግናት/ስታወድሳት ሰማናት እኮ!) ሌላው ሁሉ ድራማ ነው! በቅርቡ በእሳት የሚጠረገውም ግራኝ አብዮት አህመድ አሊም፤ “ለተራበው የትግራይ ሕዝብ ምግብ እንላክለት… ቅብርጥሴ” እያለ ሲሳለቅ እኮ ነበር።

💭 የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች፤ “ኢትዮጵያ የመቶ ሃምሳ ዓመት ታሪክ ነው ያላት” ሲሉን ፤ “የፀረ-ጽዮናውያኑ ጋላ-ኦሮሞዎች ታሪክ መቶ ሃምሳ ዓመታትን አስቆጥሯል” ማለታቸው ነው። አዎ! ክፉዎቹና አረመኔዎቹ መጤ ጋላ-ኦሮሞዎች የተቆጣጠሯት ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ የመቶ ሃምሳ ዓመት እድሜ ታሪክ ነው ያላት። ስደት ላይ ያለቸው ጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ ግን የአምስት ሺህ ዓመታት ታሪክ ባለቤት ናት።

ከአደዋው ጽዮናዊ/ኢትዮጵያዊው ድል በኋላ የመንፈሳዊ ማንነትና ምንነት የተሸከመውን ብኵርናቸውን በምስር ወጥ ለውጠው የስጋዊ ማንነትንና ምንነትን እንዲሁም ዓለማዊ የሆነውን ነገር ሁሉ ለመውረስ የወሰኑት የምኒልክ ‘ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ‘ አራት ትውልዶች፤

  • ☆፬ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን ትውልድ
  • ☆፫ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ
  • ☆፪ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
  • ☆፩ኛ. የአፄ ምኒልክ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

የታሪካዊቷ ኢትዮጵያ ጠላቶች የሆኑት የእነዚህ አራት ትውልዶች የበላይነት ግን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ዛሬ በማክተም ላይ ነው። እነ ለተሰንበት ግደይ በአቴቴ ሲልፋን ሃሰን ላይ ያሳዩት ድልም በጣም አስገራሚ የሆነ አመላካች ክስተት ነው! በአሜሪካዋ ኦሬጎን መታየቱም ያለምክኒያት አይደለም። አታላዩ፣ ክፉውና አረመኔው ጋላ-ኦሮሞ አብቅቶለታል።

ጀግኖቹ ለተሰንበት፣ ጎተይቶም፣ ጉዳፍና ስዮም ድል የተቀዳጁት ለጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ እንጅ ባለ አምስት ፈርጥ የሉሲፈር ኮከብ ላረፈበት ሰንደቅ እንዲሁም ዛሬ የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ለሚያሳድዳት ኢትዮጵያ ዘ-ስጋና ለምኒልክ / ሕወሓት ትግራይ አይደለም።

ብዙዎቹ “ኢትዮጵያውያን ነን” የሚሉት ግብዞች እግዚአብሔር አምላክ ያሳየንን ተዓምር ለማራከስ ሲሉ የእነ ጉዳፍን ድል ለደራርቱ ቱሉ ለመስጠት ሞክረዋል። የእነ ጎይተቶምን ስም በመጥራት ፈንታ የደራርቱን ስም መቶ ጊዜ ደግመው ደጋግመው ሲጠሩ ተሰምተዋል። ለምሳሌ፤ በጽዮናውያን ለተፈጸመው የዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠያቂዎች ከሆኑት ወሸከቲያሞች “ከወርቁ ጀርባ ያለው ወርቅ” የሚል ርዕስ ሰጥተው በጽዮንና በጽላተ ሙሴ ፈንታ ደራርቱ ቱሉን የዚህ ድል ባለቤት እንደሆነች አድርገው በማቅረብ ሲወሻክቱ ይሰማሉ።

ከአምስት ዓመታት በፊት በአዲስ አበባ ቦሌ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን አንድ ከትግራይ የመጣ ወንድማችን ወደኔ መጥቶ ብዙ የግል ታሪኮቹን ያጫውተኝ ነበር። በወያኔ ትግል ወቅት እንደቆሰለ፣ በኋላም ወደ አዲስ አበባ መጥቶ ጦር ኃይሎች አካባቢ በአንድ ባለኃብት ተቋም ተቀጥሮ እንደሠራና ቀጣሪውም ለህክምና ተገቢውን እርዳታ ስለማያደርግለት ወደ ትግራይ ለመመለስ እንደወሰነ አሳዛኝ በሆነ መልክ አጫወተኝ። ታሪኩን ሙሉ በሙሉ ስለተቀበልኩት በጣም ረበሸኝና ያለኝን ገንዘብ አውጥቼ ሰጠሁት። ወንድማችንም ደንዘዝ/ፈዘዝ ብሎ እግሬን ለመሳም ሲወድቅ፤ “ኧረ በጭራሽ! ይህማ አይሆንም፤ እኔ ኃብታም ሆኜ አይደለም፤ ግን ካለኝ እንካፈል ብዬ ነው፤ ደግሞ ይህን ገንዘብ የሰጠህ ቅዱስ ሚካኤል በዕለቱ እንጅ እኔ አይደለሁም… እኔን አታመስግነኝ!” አልኩት።

አዎ! እግዚአብሔርና ቅዱስ ሚካኤል ነበር የሰጡት።

የእነ ለተሰንበት ድል ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት፤ በተለይም ላለፉት አራት ዓመታት በጽዮናውያኑ ኢትዮጵያውያን ላይ ለዘመቱት ቃኤላውያን፣ እስማኤላውያን፣ ኤዶማውያንና ይሁዳዎች ጽዮናውያንን ይቅርታ ጠይቀው በንስሐ ይመለሱ ዘንድ ሌላ ዕድል ያገኙበትና የመጨረሻው ምልክትም የታየበት ድል ነው።

ከዚሁ ጋር በተያያዘ፤ ሉሲፈራዊው ሲ.አይ.ኤ ለሚያካሂደው የአዕምሮ ቁጥጥር ቤተ ሙከራ ሰለባ የሆኑት ሕወሓቶች የቻይናን/ሉሲፈርን ባንዲራ በማውለብለብ የጽዮንን ልጆች ድል ለመንጠቅ መሞከራቸው ከባድ ስህተት ነው። ሕወሓቶች ከአረመኔው የጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ጋር በማበር በጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን የከፈቱት ይህን የሞትና ባርነት ባንዲራ ለማስተዋወቅ ብሎም አንድ ሚሊየን ዲያስፐራ ኢ-አማኒያን ብቻ የሚኖሩባትን “ትግራይ” የተባለች ሲዖል ለመመስረት መሆኑን በግልጽ እያየነው ነው። ሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቻቸውም የሚፈልጉትም ይህን ነው። የሕወሓትን አስቀያሚ ባንዲራ ይዞ ወደ ስታዲዮሙ የገባው ምስኪኑ ወገናችን ‘መዓረግ መኮንን’ ከ”ቴክሳስ” ግዛት መሆኑን እናስታውስ! “ኦሬጎን – ቴክሳስ!”

👉 ለኢትዮጵያ ወርቁን አስገኙላት። እንግዲህ ወርቅ፣ እጣንና ከርቤብዙ የሚጠቁሙን ነገሮች አሉ። ቀደም ሲል የሚከተሉትን መረጃዎች አቅርበን ነበር፤

💭 Cricket Apocalypse: ‘Biblical’ Swarms of Giant Mormon Crickets Destroying Crops in US West + Texas

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

የፍጻሜ ዘመን ፌንጣ ወረራ፤ መጽሐፍ ቅዱሳዊየግዙፉ የሞርሞን ፌንጣ መንጋ በአሜሪካ ምዕራብ + ቴክሳስ ሰብሎችን እያወደመ ነው።

በተለይ በኦሬጎን ግዛት ፌንጣዎቹ በሰብል ላይ ከፍተኛ ውድመት ሊያደርሱ ይችላሉ የሚሉ ስጋት አለ።

ዛሬ ኦሬጎን፣ ቴክሳስ፣ ካሊፎርኒያ፣ ኒቫዳና አይዳሆ የኢትዮጵያን ጤፍበብዛት የሚያመርቱ ግዛቶች ለመሆን በቅተዋል። ስለጤፍ በሚያወሳው የእንግሊዝኛ ጽሑፍ ላይ በተለይ ትግራይላይ ማተኮሩ ያለምክኒያት አይደለም።

💭 የኢትዮጵያ ቍ.፩ ጠላት ኦሮሞ መሠረቷን አክሱምን ለማናጋት ዘመተ፣ የውሃዋን ምንጭም በከለባት

💭 Biblical swarms of giant Crickets are turning US farms to dust

Northern Oregon rangeland, Jordan Maley and April Aamodt are on the lookout for Mormon crickets, giant insects that can ravage crops.

🔥 አሁን በሰሜን ኢትዮጵያ ላይ የተከፈተው ጦርነት ዓላማዎች፤

  • ❖ ጥንታዊውን የአዳም ዘር ለማጥፋት
  • ❖ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነትን ለመዋጋት
  • ❖ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትናን ለማዳከም
  • ❖ ግዕዛዊውን ቋንቋና ፊደል አጥፍቶ የሮማውያኑን ቋንቋና ፊደል ለማስፋፋት
  • ❖ የሕይወት ዛፍን ለመቁረጥ (አዲስ የ’ሰው’ዘር ለመፍጠር)
  • ❖ የእጣንና ከርቤ ዛፎችን ለማጋየት (እንደ ኮሮና ላሉ ወረርሽኞች ፈውስ ስለሆኑና ክትባትን እንዳይፎካከሩ)
  • ❖ የወርቅና ሌሎች ማዕድናት መገኛዎቹን ለማቆሸሽ (ዛሬ ወርቅ በጣም ተፈላጊ ነው)
  • ❖ የጤፍ ዘሮችን ለማጥፋት (ዛሬ ጤፍ በጣም ተፈላጊ ነው)
  • ❖ ውሃዎቹን(ጠበሎቹን)ለመበከል ብሎም ለማድረቅ። “የታሪክ አባት” በመባል የሚታወቀው ዝነኛው የግሪክ ዓለማዊ ፈላስፋ፤ ሄሮዶትስ እንኳን ከሁለት ሺህ ዓመታት በፊት እንዲህ ሲል ተናግሮ ነበር፤ “ረጅም እድሜ የሚያስገኘው የውሃ ምንጭ የሚገኘው በኢትዮጵያ ነው”።

አዎ! ዛሬ ከጽዮናውያን ጤፉን፣ ገብሡን፣ ሰሊጡን ፣ ስጋውን፣ ውሃውን፣ ማሩንና ወተቱን ሁሉ ሲነጥቁ፤ ጽዮናውያንን ግን በእርዳታ ስም፤ ምንነቱና ጥራቱ ለማይታወቅ የ’ዩ.ኤስ.አይ.ኤይድ’ ዱቄት ተገዥ ለማድረግ እየሠሩ ነው። አብዛኛው ኢትዮጵያዊ ደግሞ ለዚህ ከባድ ወንጀል ተባባሪ ለመሆን መብቃቱ እጅግ በጣም ያሳዝናል። ግን በመጨረሻ አይሳካላቸውም፤ ሁሉም ይወገዳሉ፤ ጥቂቶቹ የምንተርፈው ተፈጥሯዊ ህጉን እንደገና ለመከተል የምንበቃበት ጊዜ ሩቅ አይሆንም።

💭 Texas & Tegray (Ethiopia) Massacres + Tedros (TE) & The Queen | ትግራይና ቴክሳስ + ቴድሮስ & ንግሥቲቱ

👉 ክፍል ፬

💭 Ancient Grain – Gluten-free “Super Food– TEFF Takes Root on US Plains

Teff Hotspots in the US:

  • Texas
  • Idaho
  • Oregon
  • California
  • Nevada
  • TExas
  • TEgray (Tigray)
  • TEdros (Tigray Native)
  • TEff
  • Anagram: OREGON = NEGRO

👉 Continue reading/ሙሉውን ለማንበብ

💭 “ከ፳፭ ዓመታት በፊት ሁቱዎች ልክ እንደ ኦሮማራዎች በቱሲዎች ላይ ፤ ለመጨረሻው ክተት ሲዘጋጁ”

👉 Rwanda/ሩዋንዳ ፥ ጽዮናውያን ልብ እንበል

የጽዮን ልጅ ለተሰንበት ግደይ ሩጫዋን ከመጀመሯ በፊት ይህን ልበል፦ ከዚህ በፊት ሶማሌውን መሀመድ ፋራን (ሞ ፋራ) ለኢትዮጵያውያን እንዳዘጋጁት በቶክዮ ኦሎምፒክስም የዋቄዮ-አላህ ባሪያዋንና ከሃዲዋን ሲፋን ሃሰንን ‘በሚገባ’ ለጽዮን ልጆች አዘጋጅትዋታል። ቁንጥንጥ ሁኔታዋን በሚገባ እንከታተለው!

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Sports - ስፖርት | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Letesenbet Gidey Sets New Women’s 10,000m World Record

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 9, 2021

💭 Letesenbet Gidey Sets New Women’s 10,000m World Record

💭 ለተሰንበት ግደይ አዲስ የሴቶች የ 10,000 ሜትር የዓለም ክብረ ወሰን አስመዘገበች

________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጀግናዋ እህታችን በዚህ ሩጫዋ ግራኝን + ወያኔን + ኮሮናን ድል አደረገቻቸው | ይህ ትልቅ ምልክት ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 12, 2020

በስፔና ቫሌንሲያ ከተማ የሴቶችን የ፭ ሺህ ሜትር ክብረወሰንን ባስደናቂ መልክ የሰበረችው አትሌት ለተሰንበት ግደይ በኢትዮጵያ ላይ አሳዛኝ ድራማ በመስራት ላይ ላሉት የብልጽግና እና ህውሀት የሉሲፈራውያኑ ቅጥረኞች አረንጓዴ፣ ቢጫ እና ቀዩን ካርድ አሳይታቸዋለች። በዚህ ድንቅ ሩጫዋ ኮሮና የተባለው ጋኔን እነ አብዮት አህመድ አሊ በአውሮፕላን እና በሻንጣ ወደ ሃገራችን ካላስገቡት በቀር ኢትዮጵያውያኑን እንደማይዛቸውም ነው በግልጽ ያሳየችን። እስኪ ይታየን የመላው ዓለም ነዋሪዎች የኦክስጅን እጥረት በሚፈጥረው የኮሮና ቫይረስ እየተሰቃየ ባጭሩ ሲቀጠፍ እህታችን የረጅም ርቀት የዓለም ክብረወሰን ሰበረች። እግዚአብሔር ከአውሬዎቹ ይጠብቅሽ!

____________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Health, Infotainment | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እነዚህ ሁለት “ጎረምሶች” የዓለም መሳለቂያ አደረጉን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 2, 2019

እንሳቅ? እናልቅስ? ወይስ እየሳቅን እናልቅስ?

ዴንማርክ ሰሞኑን ከኢትዮጵያ ጋር ተጣብቃለች። ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ላይ በዴንማርኳ አዓርሁስ በተካሄደው የዓለም ዋንጫ አገር አቋራጭ የሩጫ ውድድር ላይ ከ ሃያ ዓመት በታች እድሜ ያላቸው ሯጮች ብቻ መሳተፍ ነበረባቸው። ነገር ግን በዚህ ውድድር ኢትዮጵያን ወክለው የተሳተፉት፡ ጌትነት የትዋለ እና ድንቅዓለም አየለ፡ እድሜያቸው አሥራ ስምንት ነው ተብለው እንዲሳተፉ ተደርጓል፤ የተመለከተ ሁሉ ግን ሁለቱም አረጋውያን መሆናቸውን በማየቱ አሁን የአውሮፓውያን ማሕበረሰባዊ ሜዲያ መሳለቂያ ሆነዋል። በተለይ የስፔይኑ የስፖርት ጋዜጣ፡ “አስ/ASሰፊ የሆነ ዘገባ በዚህ ጉዳይ ላይ አቅርቧል። ሯጮቹ አሥራ አንደኛ እና ሃያ አንደኛ ወጥተዋል። እውነትም ጌትነት የትዋለ፤ ለመሆኑ ድንቅዓለምስ የትዋለ? የፊልም ባለሙያዎች እስኪ“የትዋለ እና ድንቅዓለም”በማለት ድራማ ስሩላቸው!

ውድድሩን ተከታትለው አንደኛና ሁለተኛ በመውጣት ያሸነፉት ጀግኖቹ ኢትዮጵያውያን ሚልከሳ መንገሻ እና ታደሰ ወርቁ ናቸው።

_____________________

Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ለሊሳ በኒው ዮርክ ማራቶን ድል ተቀዳጀ | የኢትዮጵያን አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ የሚወድ ያሸንፋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 4, 2018

2:05:59

ይህ በዝነኛው የኒው ዮርክ ማራቶን ታሪክ ሁለተኛው በጣም ፈጣኑ ሰዓት ነው። ለሊሳን በሁለት ሰከንዶች ልዩንት ብቻ ተከትሎ ሁለተኛ የወጣውም ወጣቱ ኢትዮጵያዊ ሹራ ኪታታ ነው።

ድንቅ አሯሯጥ ነበር! ሁለቱ ወንድሞቻችን ለፍራንክፈርቱ ጡት ነካሽ ከሃዲዎች ተገቢውን መልስ ሰጡ!

እንኳን ደስ ያላችሁ፡ ጀግኖች!

____________

Posted in Ethiopia, Infotainment | Tagged: , , , , , , | 1 Comment »

ሰባት ፍጹም ቁጥር ነው | በፍቅርና አንድነት ሰባተኛ ሆንን፣ እንኳን ደስ ያለን! የኢትዮጵያ ጠላቶች ፭፣ ፮፣ ፯ ጊዜ ተመቱ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 14, 2017

ተቀበልንም አልተቀበልንም ፥ ወደድንም ጠላንም፡ ኢትዮጵያ አገራችን የሌላ የማንም ምድር አይደለችም፤ የእግዚአብሔር ምድር ናት። ስለዚህ፡ በምድረ ኢትዮጵያ እየተንከባከበ ለድል የሚያበቁን አንድ እግዚአብሔር እና በቅዱሳን ተራሮቻችን ያስቀመጣቸው የእርሱ መላዕክትና ቅዱሳን ናቸው።

ሰሞኑን በለንደኑ የዓለም አትሊቲክስ ውድድር ያየነው፤ አንድነት፣ ፍቅርና መተሰሳብ ለድል እንደሚያበቃንና ምንም ነገር ሊበግረን እንደማይችል ነበር ያሳየን።

የሆነ ወቅት ላይ የእግዚአብሔር እጅ እንዳለበት ሆኖ ነበር የታየኝ።

ሲያሽሟጥጡብን፣ ሲሳለቁብን፣ ሲተናኮሉን፣ ሲያዳክሙንና ቅስማችንን ለመስበር ሲሞክሩ የነበሩት ተንኮለኛ እባቦች በእግዚአብሔር እጅ ተደቁሰዋል። ከሌላ ጊዜ ጋር ሲወዳደር የተገኘው የሚዳሊያ ቁጥር ብዙም አይደለም፣ ነገር ግን፣ በወገኖች ላይ ቀጥተኛ የሆነ ጥቃት በሚፈጸምበት የዛሬ ወቅት፣ የቴሌቪዥን ካሜራሰዎችና ፕሮግራም አቅራቢዎች ተራችን ሲደርስ ዘወር ማለታቸውንና ሌሎቹን እንቅፋቶች ሁሉ አልፈው ለዚህ መብቃታቸው በእውነት እንደ ተዓምር ነው የሚቆጠረው። እንደ ኪኒያ ሁለተኛ፣ ወይም እንደ ሞግዚቷ እንግሊዝ 6ኛ ከመውጣት ሰባተኛ መውጣታችን እንደ ትልቅ ድል ይቆጠራል።

በሜዳልያ ደረጃ ሰባተኛ መሆናችንም ያለምክኒያት አይደለም፤ ሙስሊሙ ወንድማችን (በኢትዮጵያዊነት) ሙክታርም የአምልኮ ወንድሙን መሀመድ ፋራን መፈርፈሩ ያለምክኒያት አይደለም (ሌላ ጊዜ እመለስበታለሁ)

በቅዱስ መጽሐፍ አቆጣጠር ሰባት () ፍጹምና ሙሉ ቁጥር በመሆኑ ከአንድ እስከ ሰባት ( ፩–፯ ) የተዘረዘሩት ምስጢራተ ቤተክርስቲያንም እንከንና ጉድለት የሌለባቸው ፍጹማን ናቸው።
ሰባት ቁጥር በመጽሐፍ ቅዱስ ሥርዓት ፍጹም ለመሆን ለማወቅ ከዚህ የሚከተሉትን ማስረጃዎች እንመልከት፦

ሰባት ቁጥር ምስጢራት በቤተክርስቲያን፤

በመጽሐፍ ቅዱስና በስርዓተ ቤተክርስቲያን አስተምህሮ ስባት ቁጥር ብዙ ምሳሌ እንዳለው ይታወቃል፡፡ በዕብራዊያን ዘንድም ሰባት ፍጹም ቁጥር ነው፡፡ [ምሳሌ 2416} እግዚአብሔር ከሰኞ እስከ እሑድ ያሉትን ቀናት በሰባት ቁጥሮች ወስኗል ሕዝበ እስራኤል ከግብጽ ባርነት ወጥተው በሲና በርሀ ሲጓዙ ይመሩት የነበሩት በ7 ደመና እንደነበረ ይታወቃል፡፡ [ዘዳ 1321]

ከዚህ ቀጥለንም ለቤተክርስቲያን አስተምህሮ የ፯ ቁጥር ምስጢራትን ምሉዕነትን የሚያስረዱ ልዩ ልዩ ማስረጃዎችን በዝርዝር እንመለከታለን፦

/ ሰባቱ አባቶች

1. ሰማያዊ አባታችን እግዚአብሔር
2.
የነፍስ አባት
3.
ወላጅ አባት
4.
የክርስትና አባት
5.
የጡት አባት
6.
የቆብ አባት
7.
የቀለም አባት

/ ሰባቱ ዲያቆናት

1. ቅዱስ እስጢፋኖስ
2.
ቅዱስ ፊልጶስ
3.
ቅዱስ ጵሮክሮስ
4.
ቅዱስ ጢሞና
5.
ቅዱስ ኒቃሮና
6.
ቅዱስ ጳርሜና
7.
ቅዱስ ኒቆላዎስ

/ ሰባት የጌታ ቃላት /እኔ ነኝ

1. የሕይወት እንጅራ እኔ ነኝ
2.
የዓለም ብርሃን እኔ ነኝ
3.
እኔ የበጎች በር ነኝ
4.
መልካም እረኛ እኔ ነኝ
5.
ትነሣዔና ሕይወት እኔ ነኝ
6.
እኔ መንገድና ሕይወት ነኝ
7.
እውነተኛ የወይን ግንድ እኔ ነኝ

/ ሰባቱ ሰማያት

1. ጽርሐ አርያም
2.
መንበረ መንግሥት
3.
ሰማይ ውዱድ
4.
ኢየሩሳሌም ሰማያዊት
5.
ኢዮር
6.
ራማ
7.
ኤረር

/ ሰባቱ ሊቃነ መላእክት

1. ቅዱስ ሚካኤል
2.
ቅዱስ ገብርኤል
3.
ቅዱስ ሩፋኤል
4.
ቅዱስ ራጉኤል
5.
ቅዱስ ዑራኤል
6.
ቅዱስ ፋኑኤል
7.
ቅዱስ ሳቁኤል

/ ሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት

1. የኤፌሶን ቤተ ክርስቲያን
2.
የሰርምኔስ ቤተ ክርስቲያን
3.
የጴርጋሞን ቤተ ክርስቲያን
4.
የትያጥሮስ ቤተ ክርስቲያን
5.
የሰርዴስ ቤተ ክርስቲያን
6.
የፊልድልፍልያ ቤተ ክርስቲያን
7.
የሎዶቅያ ቤተ ክርስቲያን

/ ሰባቱ ተዐምራት

  • ጌታ እኛን ለማዳን በመስቀል ላይ በተሰቀለ ጊዜ የተፈጸሙ ተዐምራት

1. ፀሐይ ጨልሟል
2.
ጨረቃ ደም ሆነ
3.
ከዋክብት ረገፉ
4.
ዐለቶች ተሠነጠቁ
5.
መቃብራት ተከፈቱ
6.
ሙታን ተነሡ
7.
የቤተ መቅደስም መጋረጃ

/ ሰባቱ የመስቀሉ ቃላት

1. አምላኬ አምላኬ ለምን ተውከኝ
2.
አባት ሆይ የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው
3.
ዛሬ ከእኔ ጋራ በገነት ትሆናለህ
4.
እነሆ ልጅሸ እናትህ እነሆት
5.
ተጠማሁ
6.
ተፈጸመ
7.
አባት ሆይ ነፍሴን በእጅህ አደራ እስጥሃለሁ

/ ሰባቱ ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን

1. ምሥጢረ ጥምቀት
2.
ምሥጢረ ሜሮን
3.
ምሥጢረ ቁርባን
4.
ምሥጢረ ክህነት
5.
ምሥጢረ ተክሊል
6.
ምሥጢረ ንስሐ
7.
ምሥጢረ ቀንዲል

/ ሰባቱ ዐበይት አጽዋማት

1. ዐቢይ ጾም
2.
የሐዋርያት ጾም
3.
የፍልሰታ ጾም
4.
ጾመ ነቢያት
5.
ጾመ ገሀድ
6.
ጾመ ነነዌ
7.
ጾመ ድኅነት

/ ሰባቱ በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠሉ ነገሮች

1. ትዕቢተኛ ዓይን ምሳ 166-19
2.
ሃሰተኛ ምላስ
3.
ንፁህን ደም የምታፈስ እጅ
4.
ክፉ ሃሳብን የምታፈልቅ ልብ
5.
ለክፋት የምትፈጥን እጅ
6.
የሐሰት ምስክርነት
7.
በወንድሞች መካከል ጠብን የምታፈራ ምላስ

/ ሰባቱ ፀሎት ጊዜያት

1. ነግህ የጠዋት ጸሎት
2.
ሠለስት (3 ሰዓት ጸሎት)
3.
ቀትር (6 ሰዓት ጸሎት)
4.
ተሰአቱ (9 ሰዓት ጸሎት)
5.
ሰርክ (11 ሰዓት ጸሎት)
6.
ነዋም (የምኝታ ጸሎት)
7.
መንፈቀ ሌሊት (የሌሊት ጸሎት)

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , | 2 Comments »

 
%d bloggers like this: