Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2023
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘አቧራ’

Apocalypse in India: People Are Suffocating | Terrible Dust Storm in Bollywood Mumbai

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 31, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 አፖካሊፕስ በህንድ፤ ሰዎች እየታፈኑ ነው | በቦሊውድ ሙምባይ ውስጥ አስፈሪ የአቧራ ማዕበል

💭 በራጃስታን ላይ የፈጠረው የምዕራቡ ረብሻ እና ሳይክሎኒክ ዝውውር ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ አምጥቷልእግዚኦ!

ህንድ ከቅኝ ግዛት ነፃ ከወጣችከ ፸፭/75 ዓመታት በኋላ የብሪታንያ የመጀመሪያው ህንዳዊ ተወላጅ መሪ ሪሺ ሱናክ በመሆኑ በደስታ አጨበጨበችለት

የለንደን ከተማ ከንቲባ ሳዲቅ ካን የህንድፓኪስታን ዝርያ ያለው ሙስሊም ነው።

” A western disturbance and cyclonic circulation over Rajasthan brought unseasonal rains” ¡Madre mía!

☆ India applauds Britain’s 1st Indian-origin leader Rishi Sunak, 75 years after colonial rule

☆ The Mayor of London is Sadiq Khan, a Muslim of Indian-Pakistani heritage

💭 After unseasonal rain, Mumbai under a thick haze layer.

The Weather Dept said that the dust winds phenomenon would last for Sunday only, but again from Monday onwards, there is a possibility of a dip in temperature in Maharashtra for the next few days

A day after a western disturbance and cyclonic circulation over Rajasthan brought unseasonal rains it, Mumbai on Sunday had a thick layer of haze settled over it.

According to weather experts, the haze was attributed to “dust-raising winds”, brought as a result of the same Western Disturbance which caused Saturday’s rains and a drop in Sunday’s temperature.

It was further said that since everybody was wearing mask due to Covid-19, no other precautions were required.

“This haze consists of mainly sand because it originates from the Middle East where the conditions are sandier. It cannot be defined as smog, which comprises a more complex mixture of pollutants,” said Gufran Beig, Project Director, SAFAR.

The Weather Department said that the dust winds phenomenon is going to last for Sunday only, but again from Monday onwards, there is a possibility of a dip in temperature in Maharashtra for the next few days.

The maximum temperature of Mumbai’s Santacruz stood at 23.8 degrees Celsius, which is lowest in the last 10 years.

The dip in temperature was a result of the cloudy sky over north Konkan. It brought day time temperatures to as low as 23-24 degrees Celsius, which is the lowest maximum temperature in the last 10 years or maybe more, for the month of January.

The India Meteorological Department (IMD) on Saturday said that after affecting normal life in Karachi, a massive dust storm headed towards Gujarat and south Rajasthan on Saturday evening and it may continue to have an effect till next 12 hours.

Karachi was caught off guard on Saturday morning when a dust storm that travelled from Pakistan’s west disturbed the normal life there with visibility reduced to less than or about 500 metres.

“Saurashtra coast has been getting dust rising winds from afternoon. Dwarka station reported 400 m visibility, at Porbandar, wind speed was more than 10 km per hour with visibility of less than 1 km,” the IMD said.

Winds carrying dust blew from south Pakistan areas and adjoining the Arabian Sea towards Kutch and Saurashtra towards evening.

The ‘Sand and Dust Storms Risk Assessment in Asia and the Pacific’ report for 2021, published by the Asian and Pacific Centre for the Development of Disaster Information Management (APDIM), which is a regional institution of the United Nations Economic and Social Commission for Asia and the Pacific (UNESCAP), had said more than 500 million people in India and more than 80 per cent of the populations of Turkmenistan, Pakistan, Uzbekistan, Tajikistan, and Iran are exposed to medium and high levels of poor air quality due to sand and dust storms.

Lahore, Karachi, and Delhi are the three most affected cities, the report had said.

Dust storms, if severe, and over a longer time, also adversely affect agriculture, especially cotton.

👉 Source: National Herald India

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

A Tsunami Dust Storm & Scary Thunderstorm Hit Texas! The Sun Disappears

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 31, 2022

💭 የሱናሚ አቧራ ማዕበል እና አስፈሪ ነጎድጓድ ቴክሳስን መቷት! ፀሐይ ጠፋች

💭 Mysterious Vertical Red Light in Sky over Texas in US | በቴክሳስ ሰማይ ላይ ሚስጥራዊ አቀባዊ ቀይ ብርሃን

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

‘Blood Rain’ of Ethiopian Christians Hits Europe as Saharan ‘Dust Bomb’ Turns Skies Red | The Ark of The Covenant?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 17, 2022

💭 የጽዮን ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ‘የደም ዝናብ’ አውሮፓን በመምታት የሰሃራ ‘የአቧራ ቦምብ’ ሰማዩን ወደ ቀይ ቀለም ለውጦታል | የቃል ኪዳኑ ታቦት?

In the Ethiopian Holy City of Axum where we Orthodox Christians believe The Ark of the Covenant is housed a massacre took place on 28 November 2020, continuing on 29 November, tallying more than 800 Christian worshipers deaths, according to AP’s Feb 17 report of witness accounts. (AP , Feb 17, 2021)

God says, “Dust thou art, and unto dust thou shalt return.” In other words we are not consigning to the grave mere dust. We are burying the body of someone who is made in the image and likeness of God. From the dust God had created man and transformed him by breathing into his nostrils the breath of life. Everyone is a living soul.

The Axum Massacre martyrs were incinerated, with some even having their bodies scattered by being thrown into a river to be separate from one another, atom by atom. Others were lost everywhere and their bodies were never discovered. Others were devoured by carnivores. But we believe that our dust is precious to God. Nothing is lost or irrecoverable to him. As that is true, in life we are not our own but belong, body and spirit to God, so too in death our bodies are still his. We dare not have a demeaning attitude to them.

Interesting, in the movie “Raiders of the Lost Ark”? The Ark of the Covenant was filled with sand.

The God of Abraham, Isaac and Jacob will not be mocked, and, in Raiders of the Lost Ark, when French archaeologist and rival of Indiana Jones, René Emile Belloq attempted to mock him—and that entire exercise was a blasphemous mockery—he found that not only was there nought by sand in the box, but just like the faithless man who tried to steady the Ark and was smitten down for disobedience, those who attempted to abuse it faithlessly were similarly not rewarded with the contents, but dust. “For dust thou art, and unto dust thou shalt return.

Indiana : Marion, don’t look at it. Shut your eyes, Marion. Don’t look at it, no matter what happens! Indiana : The Ark of the Covenant, the chest that the Hebrews used to carry around the Ten Commandments.” — was his way of saying, “God, we’re not with them!” as the Destroying angel—ostensibly the same one that killed the Egyptians millennia earlier—swept through the Nazis.

💭 In the past 16 months, half a million Orthodox Christians were massacred and starved to death in Tigray, Ethiopia by The illegitimate fascist Oromo regime of Ethiopia. Unlike Ukraine, the whole world remains indifferent and silent to the #TigrayGenocide. International organizations like The United nations and the African Union, apart from the occasional media statement, they’ve pursued a path of all-too-quiet diplomacy. Not enough solidarity even from the Orthodox Christian world. In fact, the Russian and Ukrainian governments are supporting the genocidal, anti-Orthodox-Christian, anti-Ethiopia Oromo regime of Nobel Peace Laureate Abiy Ahmed Ali. Mind boggling, isn’t it?!

Colors of Zion – የጽዮን ቀለማት ❖

😈The following entities and bodies are enabling the genocidal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali to massacre ancient Christians, directly or indirectly:

☆ The United Nations

☆ The European Union

☆ The African Union

☆ The United States, Canada & Cuba

☆ Russia

☆ China

☆ Israel

☆ Arab States

☆ Southern Ethiopians

☆ Amharas

☆ Afars

☆ Eritrea

☆ Djibouti

☆ Kenya

☆ Sudan

☆ Somalia

☆ Egypt

☆ Iran

☆ Pakistan

☆ India

☆ Azerbaijan

☆ Amnesty International

☆ Human Rights Watch

☆ World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)

☆ The Nobel Prize Committee

☆ The Atheists and Animists

☆ The Muslims

☆ The Protestants

☆ The Sodomites

☆ TPLF?

💭 Even those unlikely allies like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ are all united now in the Anti Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before it is a very curios phenomenon unique appearance in world history.

✞ With the Zionist Tigrayan-Ethiopians are:

❖ The Almighty Egziabher God & His Saints

❖ St. Mary of Zion

❖ The Ark of The Covenant

💭 Due to the leftist and atheistic nature of the TPLF, because of its tiresome, foreign and satanic ideological games of: „Unitarianism vs Multiculturalism“, the Supernatural Force that always stood/stands with the Northern Ethiopian Christians is blocked – and These Celestial Powers are not yet being ‘activated’. Even the the above Edomite and Ishmaelite entities and bodies who in the beginning tried to help them have gradually abandoned them.

But The God of Abraham, Isaac and Jacob won’t remain indifferent and silent

✞✞✞[Isaiah 33:1]✞✞✞
“Woe to you, O destroyer, While you were not destroyed; And he who is treacherous, while others did not deal treacherously with him.
As soon as you finish destroying, you will be destroyed; As soon as you cease to deal treacherously, others will deal treacherously with you.”

✞✞✞[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፴፫፥፩]✞✞✞

አንተ ሳትጠፋ የምታጠፋ፥ በአንተም ላይ ወንጀል ሳይደረግ ወንጀል የምታደርግ ወዮልህ! ማጥፋትን በተውህ ጊዜ ትጠፋለህ፤ መወንጀልንም በተውህ ጊዜ ይወነጅሉሃል።

💭 ‘It is like it was raining mud’: Eerie-looking sky raises concerns across Europe

A ski resort looked like a desert and the sky resembled that of Mars as dust from Africa expanded across western Europe this week.

Imagine stepping outside to a world where the sky was rusty orange and, although it was daytime, the sun could not be seen. For people across western Europe early this week, no such imagination was needed as the sky looked like an apocalyptic scene straight out of a science fiction film.

In addition to creating an eerie appearance in the sky, the dust is also a natural air pollutant.

_____________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ምስጢራዊቷ የዓብይ አዲ ከተማ | ጋኔኑ በነፋስ ከመስጊዱ ተላከ ፥ ግራኝ በአላሙዲን ተመለመለ | የሉሲፈር ኮከብ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 25, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

✞✞✞ረቡዕ ፥ ሚያዝያ ፲፱/19 ፪ሺ፫ /2003 .(ቅዱስ ገብርኤል ፥ ትንሣኤ ማግስት)✞✞✞

👉 ልክ እንደ ዛሬው ያኔም ቅዱስ ገብርኤል በረቡዕ ዕለት ነበር የዋለው፤ ዋው!

ዘንድሮ ሁለት መቶ ክርስቲያን የጽዮን ልጆች በሉሲፈራውያኑ ወኪል በግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ተጨፍጭፈው የሰማዕትነት አክሊል በተቀዳጁባት በ ዓብይ አዲ ከተማ ከ ፲/10 ዓመታት በፊት ብዙ ምስጢራዊ ነገሮች ተከስተዋል። ይህ ተሽከርካሪ ነፋስ ጋኔን (አቧራ) ከዚህ መስጊድ ከተላከ በኋላ ልክ በዓመቱ

ግራኝ አብዮት አህመድ + የግብጹ ሙርሲ + ሸህ መሀመድ አላሙዲን + ፕሬዚደንት ባራክ ሁሴን ኦባማ ብጹእ አቡነ ጳውሎስን እና ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊን ገደሏቸው።

💭 በሁለተኛው ክፍል ስለ ኮከቡ እና ስለ ክርስቶስ ተቃዋሚ ሃገር ስለ ቱርክ የቀረበውን መረጃ በጥሞና እንከታተለው። በጣም ጠቃሚ ነውና!

👉 ሉሲፈር የዋቄዮ-አላህ ባሪያውን ሙስሊሙን አብዮት አህመድ አሊን በዚህ ከዓብይ አዲ መስጊድ በወጣው ጋኔን ቀብቶታልን?

😈 ከቀናት በፊት ግራኝ ለቱርኩ ኤርዶጋን የሚከተለውን መናዘዙን የማውቃቸው ቱርኮች አውስተውኛል፤

እኔ ሙስሊም ነኝ፣ ለእስልምና ጉዳይ የቆምኩ አህመድነኝ፣ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ሙስሊሞቹ ቱርኮችንና ግብጾችን ወንድሞቻችንን ያዋረዷቸውን ተዋሕዶ ትግራዋይንና አማራዎችን እርስበርስ እያባላሁ በመጨረስ ኢትዮጵያን አፈራርሰን ልክ እንደ አፍጋኒስታን ታሊባኖች የእስላማዊቷን ኦሮሚያ ኤሚራት ለመመስረት ቆርጬ ተንስቻለሁ፤ ታሪካዊዎቹን ቦታዎችን በማውደም ላይ ነኝ፣ ታሪካዊ የሆኑት የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችንም በማዘጋትና በምትካቸውም የእስላማዊቷን ኦሮሚያ ኤሚራት ኤምባሲዎች ለመተካት አቅደናል፤ ይህ እድል እንዳያመልጠን የግራኝ ቀዳማዊን መሸነፍና ሞት አብረን እንበቀል፣ ድሮንህን ስጠኝ፣ ገንዘብ ካስፈለገም ከሸህ አላሙዲን ይገኛል‘” በማለት የኢትዮጵያ ቀንደኛ ታሪካዊ ጠላት የሆነችውን የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክን ከአምስት መቶ ዓመታት በኋላ ፀረክርስቲያን ጂሃዷን እንድትደግመው በር ከፍቶላታል።

ጂኒው አብይ ከመስጊዱ በወጣው ጋኔን ልክ በቅዱስ ገብርኤል ዕለት ተጠመቀ ፥ በዓመቱም ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስን እና ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊን ከእነ አላሙዲን እና ኦባማ ጋር ሆኖ በመግደል እራሱን በሉሲፈራውያኑ አስመረጠ። የተቀባው በዓብይ አዲ ጋኔን ነውን?

ስለ እኔ ትንሽ ላውሳ፤ ቤተሰቦቼ አክሱማውያን ሲሆኑ ከፊሎቹ ከፍተኛ የመንፈሳዊ ፀጋ የተሰጣቸው ምናልባትም እስከ ንጉሥ ኢዛና ድረስ የሚዘልቅ የዘር ሐረግ የነበራቸው “ቅዱሳን” ነበሩ/ናቸው። ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ከጎንደር ፈልሰው ወደዚህ ወደ አብይ አዲ አካባቢ ሰፈሩ። መለስ ዜናዊ በአባቱ በኩል የቤተሰቦቼ የቅርብ ዘመድ ሲሆን፤ ሸህ አላሙዲን ደግሞ፤ ከሃዘን ጋር ነው የምናገረው፤ በእናቱ በኩል ከዚሁ አካባቢ የተገኘ የስጋ ዘመዳችን ነው፤ ታሪኩ ረጅምና ውስብስብ ስለሆነ እዚህ ላይ ላቋርጠው። ግን ሰይጣን ከቤተክርስቲያን አይርቅም እንደሚባለው፤ ቅድስት ምድር ትግራይንም ሰይጣን መጀመሪያ በወደቀው ንጋት ኮከብ በኩል ቀስበቀስም ስጋ በለበሱ ልጆቹ (መሀመዳውያን በኩል) እነ ንጉሥ አርማህን ሳይቀር ለማታለል በቅቷል። እርኩሱ ቃኤል ቁዱሱን አቤልን፣ የዱር አህያው እስማኤል ቃልኪዳን የተገባለትን ይስሐቅን፣ እርኩሱና በእግዚአብሔር የተጠላው ኤሳው መንትያ ወንድሙን ያዕቆብን እንደተፈታተኗቸውና እንዳጠቋቸው ሁሉ በትግራይም በአምልኮ እግዚአብሔር ጠንካራ የሆኑትን የጽዮን ልጆችን የሚያጠቃቸው በቅድሚያ ከራሳቸው በወጡ እና ወዳጅ መስለው በተጠጉት ቃኤላውያን፣ እስማኤላውያንና ኤዶማውያን ነው። አምላካችንንና ጌታችንን ኢየሱስ ክርስቶስንም የካዱት እኮ ወንድሞቹና አጋሮቹ ነበሩ፣ ፈርደውና አስፈርደው የሰቀሉትም እኮ የቅድስት ከተማ ኢየሩሳሌም ልጆች ነበሩ።

ይህ ነፋስ ጋኔን የታየበትና መስጊዱ ያለበት አካባቢ በአላሙዲን፣ በኢሳያስ አፈወርቂ እና በአብዮት አህመድ አሊ መካከል እርኩስ መንፈሳዊ የሆነ ግኑኝነት ፈጥሮ ይሆን? ኢሳያስ አፈወርቂም ከዚሁ አካባቢ የተገኘ አውሬ ነው፣ አብዮት አህመድ አሊም በወጣትነት እድሜው ወደዚህ አካባቢ(አብይ የሚለውን መጠሪያ ተከትሎ ይመስላል) መምጣቱን እና ትግርኛ ቋንቋም እንዲማር መደረጉን እናስታውሳለን።

በእነዚህ የዓመቱ መጨረሻ ልዩ ቀናት በዝርዝር የምመለስበት ጉዳይ ነው፤ መስጊዱን፣ የሉሲፈርን ኮከብ (ሕወሓት ባለማወቅ እንዲይዝ የተደረገው ኮከብ ነው)እና ክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክን አስመልክቶ በጣም ፈጣን የሆኑ እንቅስቃሴዎች እየታዩ ነው። በዘንድሮው የአሸንዳ በዓል በማወቅም ሆነ ባለማወቅ በጽዮን ልጆች መኻል ሰርገው የገቡት ወገኖች ጥንታዊ እና ጽዮናዊ የሆነውን የትግራዋይ ኢትዮጵያውያን አለባበስ ለመቀየር ሉሲፈራዊ ተግባር ሲፈጽሙ ታዝቤአለሁ። ትናንትና እኅቶቻችንን ከሩቁ ሳያቸው ለየት ያለ አለባበስ የነበራቸው በመጀመሪያ ሙስሊሞች መስለውኝ፤ “እነርሱም አሸንዳ ያከብራሉ እንዴ?” በማለት እራሴን ጠይቄ ነበር፤ ጠጋ ብዬ ሳይ ግን በክቡሩ መስቀላችን ፋንታ የሉሲፈር ቀይ ኮከብ፣ በጽዮን ቀለማት ፈንታ “ሁለት ቀለም ብቻ” ያረፉባቸውን አልባሳት ተከናንበው ሳይ በጣም አሳዝኖኝ ነበር። ጠላትን የሚያበረታታና የሚያስደስት ፥ እግዚአብሔርን ግን የሚያሳዝን እና የሚያስቆጣ ተግባር ነበርና፤ አላስፈላጊ የሆነ ፈተና እና ስቃይ በወገኖቼ ላይ ከሚያመጡት ነገሮች አንዱ ይህ ነውና። አላስፈላጊ የሆነ ፈተና እና ስቃይ በወገኖቼ ላይ ከሚያመጡት ነገሮች አንዱ ይህ ነውና።

ትክክለኛዋ ኃይማኖት አንዲት ብቻ ናት፤ እሷም ክርስትና ናት። “አንድ ጌታ አንድ ሃይማኖት አንዲት ጥምቀት፤”[ወደ ኤፌሶን ሰዎች ምዕራፍ ፬፥፭]። ሰዎች ኃይማኖት የሚያደርጓቸው ሕጎች ሁሉ አስቀድመው በምድር አፈር በኩል የተዘጋጁ ናቸው። እስልምና የሚባለው አምልኮ አስቀድሞ የተዘጋጀው በአረቢያ የምድር አፈር ሕግ በኩል ነበር። ቅዱስ ጳውሎስም የእስልምናውን እምነት ሕግና ሥርዓት ነው እስልምና ከመታወቁ ከስድስት መቶ ዓመታት በፊት በዓረቢያ ምድር ሕግና ሥርዓት የገለጸው። ቅዱስ ጳውሎስ በሃጋር/እስማኤል ዲቃላዊ ማንነትና ምንነት በምድር አፈር ሕግ በኩል የግለጸውም የእስልምናው እምነት/አምልኮ የተዘጋጀበትን ሕግና ሥርዓት መሆኑን እናስተውል፤[ወደ ገላትያ ሰዎች ምዕራፍ ፬]። ሐዋርያው ጳውሎስ በሃጋር/እስማኤል ስምና ክብር “ስጋ” ያለውም የዓረቡ ምድር የተዘጋጀበትን የእስልምናውን ሕግ ነው። “ኃይማኖቱ”/አምልኮው የስጋ ሕግና ሥርዓት ነውና።

ሙስሊሞች ለአምላካቸው ዋቄዮ-አላህ በሚሠሩት መስጊድ “ሚናራ” በሚባለው የምሰሶውና በሙአዚኑ አዛን ጋኔን መጥሪያው ክፍል ላይ የተገለጸው የፈጣሪያቸውን ሉሲፈርን መልክና ምሳሌ (ሎጎ) ይህን ሙስሊሞች ቅዱስ ጳውሎስን እንዲጠሉ ያደረጋቸውን እውነት ለማሳየነት ላቅርብ። ይህ ትልቅ መንፈሳዊ ምስጢር ነው። የእስልምናው እምነት የተዘጋጀው በስጋ ሕግና ሥርዓት መሆኑን ከግንዛቤ በመውሰድ፤ በቪዲዮው በምናየው የሉሲፈር በባለ አምስቱ ፈርጥ ኮከበ መልክና ምሳሌ በኩል የተገለጠው የፈጣሪያቸው ሉሲፈር ስምና ክብር (የስጋ ማንነትና ምንነት)ነው። ኮከቧ ምሳሌነቷ ለአምስቱ የስጋ የስሜት ሕዋሳት ነውና። ለስጋ ምሳሌ ናት። በድጋሚ፤ ቅዱስ ጳውሎስ በዓረብ ምድር ሕግና ሥርዓት በኩል “ስጋ!” በማለት የገለጸው አንድም የእስልምናውን ሕግና ሥርዓት ነው። የስጋ ሕግና ሥርዓት ደግሞ በመንፈስ ሕግና ሥርዓት ሞት በኩል የሚገለጥ የሞትና የባርነት ማንነትና ምንነት ወይም ስምና ክብር ነው። ይህም አዳም አትብላ የተባለውን ዕፀ በለስ በልቶ ለሕይወትና ለነጻነት የተሰጠውን ኪዳን (ሕግ) በሻረና በመንፈሱ በሞተ ጊዜ የተገለጠው ኃይማኖት ወይም የመንግስት ሕግና ሥርዓት ነው።

በሌላ በኩል ሰማያዊቷ ኢየሩሳሌም የተዘጋጀችበት የምድር አፈር ሕግ ትክክለኛዋ ኃይማኖት ክርስትና ናት። “ሰማያዊ” የተባለችው ኢየሩሳሌም ደግሞ ዛሬ ሉሲፈር በትግራይ በወረወራት ኮከብ አማካኝነት ሊያጠፋት በመታገል ላይ ያለችው የተቀደሰችው ምድር አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ናት። በዚህም መረዳት የተቀደሰችው ምድር ኢትዮጵያ የተዘጋጀችበት የምድር አፈር ሕግ (መንግስት)፤ ከእስላማዊው የዓረቢያው ምድር በተጻራሪ፤ ክርስትና የተባለው። ቅዱስ ጳውሎስ ይህን ይህን የምድር አፈር ሕግ በይስሐቅ ማንነትና ምንነት “መንፈስ” በማለት ይገልጸዋል። በዚህም ክርስትና የመንፈስ ሕግ መሆኑን ይመሰክራል። የስጋ ሕግ ማለት የሞትና ባርነት ሕግ ማለት ነው። የመንፈስ ሕግ ማለት ግን የሕይወትና የነጻነት ሕግ ማለት ነው። ቅዱስ ጳውሎስ፤ “አንዲት ኃይማኖት” በማለት የጠራትም ይህችን የመንፈስ ስምና ክብር ነው። ይህችም ደግሞ ፍቅር የተባለችው የተፈጥሮ ሕግ ናት። የክርስትናው ሕግና ሥርዓት የመንፈስ ሕግ መሆኑን የሚመሰክርልን ደግሞ የእግዚአብሔር መንግስት ምሳሌ የሆነው የዳዊት ኮከብ ይሆናል። የዳዊት ኮከብ ስድስት ፈርጥ ያለው የኮከቡ መልክና ምሳሌ ስለ መንፈስ አካል የሚናገር ሕግ ነበርና።

👉 ከዚህ ቀደም ይህን አቅርቤ ነበር፦

G7 + የለንደን ጉባኤ + የሉሲፈር ባንዲራ የተሰጣቸው የትግራይ እና አማራ ክልሎች ብቻ ናቸው”

ልብ እንበል፦

ባለ አምስት ፈርጥ የሉሲፈር ኮከብ ያረፈባቸው የክልል ባንዲራዎች የሚከተሉት ክልሎች ብቻ ናቸው፦

የአፋር ክልል ባንዲራ

የአማራ ክልል ባንዲራ

የጋንቤላ ክልል ባንዲራ

የሶማሊ ክልል ባንዲራ

የትግራይ ክልል ባንዲራ

በዚህ አላበቃም፤ ከእነዚህ ባንዲራዎች መካከል ባለ“ሁለት ቀለም ብቻ”

(ፀረሥላሴ/Antitrinitarian፣ ሁለትዮሽ/Dualistic)ባንዲራ እንዲያውለበልቡ የተደረጉት ክልሎች፦

የአማራ ክልል

የትግራይ ክልል

ብቻ ናቸው። የአማራ ክልል ባንዲራውን ለመለወጥ ወስኗል፤ ነገር ግን ለጊዜው ግራኝ እያስፈራራ ስላገተው የሉሲፈር ኮከብ ያረፈችበትን ባንዲራ ማውለብለቡን ቀጥሏል። ኮከቡን ይዛው እንድትቆይ የምትፈለግዋ ትግራይ ብቻ ናት። የሳጥናኤል ጎልም ሆነ የዚህ የጭፍጨፋ ጦርነት ዋናው ዓላማም አክሱም/ትግራይ፤ ኢትዮጵያዊነቷን + ተዋሕዶ ክርስትናዋን( እስራኤል ዘነፍስነቷን) እንዲሁም ትክክለኛውን አጼ ዮሐንስ የሰጧትን “ቀይ፣ ቢጫ፣ አረንጓዴ” የጽዮን ሰንደቋን በፈቃዷ በመተው የሉሲፈር ባንዲራ የምታውለበለብና በስጋ የምትበለጽግ ብቸኛው የኢአማናይ/የሉሲፈር ሃገር ማድረግ ነው።

💭 “The Abi Addi Massacre in Tigray | 200 Civilians Killed by Ethiopia & Eritrean Militaries”

‘Their Bodies Were Torn into Pieces’: Ethiopian & Eritrean Troops Accused of Massacre in Abi Addi, Tigray”

በዓብይ ዓዲ ከተማ ተዋሕዷውያን አካሎቻቸው ተቆራርጠዋልየኢትዮጵያ እና የኤርትራ ወታደሮች በትግራይ ዓብይ ዓዲ በተፈፀመ ጭፍጨፋ ተከሰሱ። ፻፹፪/182 ንጹሐን በአብይ አህመድ የጋላ እና በኢሳያስ አፈቆርኪ የቤን አሚር አህዛብ ሰአራዊቶች በጅምላ ተጨፍጨፈዋል። 😢😢😢

In Abi Addi Most corps were already eaten by wild animals. Others were half-eaten by dogs. Their bodies were torn into pieces”

በትግራይ ዓብይ አዲ ከተማ አብዛኛው አስከሬን ቀድሞውኑ በዱር እንስሳት ተበልቷል። ሌሎች ደግሞ በከፊል በውሾች ተበሉ፡፡ አካላቸው ተቆራርጧል።„

እህ ህ ህ! አይ ጋላ! አይ አማራ! አይ ኢሳያስ ቤን አሚር!እግዚኦ!እግዚኦ!እግዚኦ!

የአክሱም ጽዮን ልጆች የትግራይ ወገኖቼ ቅዱስ የሆነውን ቍጣ ተቆጡ! በጣም ተቆጡ! ግን በእነዚህ ምስጋናቢስ አረመኔ ወገኖች አትበሳጩ፣ አትዘኑ፤ እነርሱ ወደ ጥልቁ የሚገቡ ናቸውና እንዲያውም ለእነርሱ እዘኑላቸው! አዎ! ምንም ወለም ዘለም እያሉ እራስን ማታለል የለም፤ እግዚአብሔር ሁሉንም አይቶታል፤ በወገኖቻችን ላይ ግፍ እየሰሩ ያሉት ኦሮሞዎችና አማራዎች ናቸው። እየሠሩት ባሉት ወንጀል ትንሽም እንኳን ቢሆን ተጸጽተው ንስሐ ለመግባት ወደ ቤተ ክርስትያን በመሄድና ተድብቀውም በማልቀስ ፈንታ የትግራይን እናቶች እንባና ጩኸት በድፍረትና በፈሮዖናዊ ዕብሪት ለመንጠቅ ሲሉ ሰሞኑን ሰልፍ ወጥተው በመጮኽ ላይ ናቸው፤ በጣም ነው የሚያሳዝነው፤ ግን ምን ይደረግ የአቤል ደም ጩኸት እያቅበዘበዛቸው እኮ ነው! ገና ምኑን አይተው!

ምንም ወለም ዘለም እያሉ እራስን ማታለል የለም፤ እግዚአብሔር ሁሉንም አይቶታል፤ በወገኖቻችን ላይ ግፍ እየሰሩ ያሉት ኦሮሞዎችና አማራዎች ናቸው። እየሠሩት ባሉት ወንጀል ተድብቀው በማልቀስ ፈንታ የትግራይን እናቶች እንባና ጩኸት በድፍረትና በፈሮዖናዊ ዕብሪት ለመንጠቅ ሲሉ ሰሞኑን ሰልፍ ወጥተው በመጮኽ ላይ ናቸው። 😢😢😢

____________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አውሎ ነፋስ Eta አሜሪካ ገባች | ETAiopia = Erta Ale ፥ ኤታ = ኤታዮጵያ ፥ ኤርታ አሌ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 9, 2020

ወገኖቻችንን እያባሏቸው እና እያስጨፈጨፏቸው ነው ፥ ስለዚህ ነፋሱ፣ ጎርፉ፣ መብረቁ እና እሳቱ ይላክላቸዋል። ልክ ይህን ቪዲዮ ሳዘጋጅ በየዓመቱ ከአውሮፓ የሚፈልሱ ወፎች የበረራ ጉዟቸውን ከአውሮፓ ወደ ኢትዮጵያ ሲያደርጉ ታዩኝ፤ ቶሎ ብዬ ካሜራየን ለማግኘት ሞክሬ ትንሽም ቢሆን አንስቻቸዋለሁ።

በዓለም ዙሪያ በቢሊዮን የሚቆጠሩ ወፎች በየአመቱ የመራቢያ እና የክረምት ቦታዎችን ፍለጋ ወደ ሞቃታማ ቦታዎች ይሰደዳሉ፡፡ ከሰሜን አውሮፓ የሚነሱት ብዙ ጊዜ ወደ አፍሪቃ በተለይም ወደተቀደሱት የሰሜን ጽዮን ተራሮች ነው የሚያመሩት ፥ ያለ ፓስፖርት፣ ያለቪዛ፣ ያለ ገንዘብ፣ ያለ ስንቅ፣ ያለ ጂ.ፒ.ኤስ፣ ያለ ኮሮና ጭምብል፣ ለብቻቸው ተንጥለው ሳይታገቱና ሳይገደሉ። የእግዚአብሔር ሥራ ድንቅ ነው።

***UPDATED***

የደርግ ፋሺዝም ተመልሶ መጣ፦

መንግስታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ባወጣው ዘገባ እንዳመለከተው ወደ ፮፻ሺ/600 ሺህ የሚጠጉ የትግራይ ተወላጆች ለረሃብ ተጋልጠዋል።

UN Warns 9 Million Ethiopians Risk Displacement In Escalating Conflict

_______________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የአሜሪካ አቧራ ትንበያ ሞዴል የኢትዮጵያን ካርታ ሠርቷል | የይሑዳ አንበሣ ከጽዮን ተራሮች አገሣ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 23, 2020

የሳሃራ አቧራ በመጭዎቹ ቀናት ግማሽ አሜሪካን ይሸፍናል

ከአፍሪቃ የተነሳውና የመግቢያ ቪዛ የማያስፈልገው የሳሃራ አቧራ በቀጣዮቹ ፭ ቀናት በአሜሪካ ምስራቃዊ ግማሽ እንደሚጓዝ የብሔራዊ የአየር ሁኔታ ኃይል አቧራ ትንበያ ሞዴል ያሳያል፡፡ ቪዲዮው ላይ እንደሚታየውም የሰማዩ ቀለማትም አረንጓዴ፣ ቢጫ እና ቀይ ናቸው። ከዚህ በተጨማሪ ቀለማቱ የኢትዮጵያን ካርታም ያሳያሉ። ዋው!

ላለፉት ሺህ ዓመታት በሳሃራ በርሃ ላይ በአረብ ሙስሊሞች የተገደሉት አፍሪቃውያን ባሮችና ስደተኞች ቁጥር በብዙ መቶ ሚሊየን የሚቆጠር ነው። ይህ መታወቅ ያለበትና አሳዛኝ የሆነ ታሪካዊ ክስተት ተገቢውን ትኩረት አለማግኘቱ ሁሌ ያሳዝነኛል። የትራንስ ሳሃራ የባርነት ንግድብለን ጉግል እናድርግ። ዛሬም በምዕራባውያኑ አበረታችነትና ተባባሪነት ኢትዮጵያውያን ሳይቀሩ በጣም ብዙ አፍሪቃውያን ከሳሃራ በርሃ አቧራ ጋር እንዲደባለቁ እየተደረጉ ነው። አሁን የምጠይቀው ይህ ወደ አሜሪካ፣ አውሮፓ እና አረቢያ የሚጓዘው አቧራ የወገኖቻችን አካል ቢሆንስ? የሚለውን ጥያቄ ነው። ከሜዲተራንያን ባሕር የሚመጣውን አሳ መብላት አቁሚያለሁያለችኝን ሆላንዳዊት አስታወስኳት። ለመሆኑ በሊቢያ ሳሃራ በርሃ ላይ ለሰማዕትነት የበቁት ወንድሞቻችን ጉዳይስ የት ደረሰ?

_____________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የሳሃራ አቧራ ወደ አሜሪካ አመራ | የይሑዳ አንበሣ ከጽዮን ተራሮች አገሣ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 22, 2020

ኢትዮጵያ ፥ የአውሎ ንፋሶች መነሻ እና የሳሃራ አቧራ መቀስቀሻ ንፋስ መነሻ

አሜሪካ፤ ወደ ሚኒሊክ ቤተ መንግስት ያስገባሻቸውን ፀረኢትዮጵያ ወኪሎችሽን ቶሎ አውጪያቸው! ከግብጽ ጋር የጀመርሽው ድራማ በሥልጣን ላይ ያስቀመጥሻቸው ኦሮሞወኪሎችሽ የሥልጣን እድሜያቸው እንዲራዘም እና ኢትዮጵያን ለማፈራረስ በቂ ጊዜ እንዲያገኙ ለማድረግ ነው። በተመሳሳይ ሰዓት ደግሞ ኢትዮጵያዊው በብሔራዊ ስሜት ተነሳስቶ ካስቀመጥሽው የአውሬ መንግስት ጎን እንዲሰለፍና የዘር ማጽዳቱ ዘመቻ ሕዝቡ በደነዘዘበት ወቅት ባፋጣኝ እንዲቀጥል ለማድረግ ነው።

ግድቡን ግራኝ አህመድ ወላሂ! ግብጽን አልጎዳም” ብሎ ሸጦታል። ግብጽን እንደሚረዳ በአጻፋውም ከአረቦች፣ ከአሜሪካ እና ከግብጽ እርዳታ እንደሚያገኝና ቤኒሻንጉልን በኦሮሚያ ሥር ማካተት ይችል ዘንድ ቃል ተገብቶለታል። ውሉን ተፈራርሟል፤ ኢንጂነር ስመኘውንም በመገድል ታማኝነቱን አሳይቷል። ለዚህም አሁን ማንም ሳይቃወምው አዲስ አበባ፣ ሐረር፣ ድሬዳዋ፣ ናዝሬት፣ ደብረ ዘይትና ቢኒሻንጉል ጉሙዝበተሰኘው ክልል የሚገኙትን ኢትዮጵያውያንን ቀስበቀስ በማፈናቀል ብሎም በጥይት፣ በኮሮና እና በመርዝ በመግደል ላይ ይገኛል። ይህን ማየትና መረዳት የተሳነው ወገን ቢኖር በቁሙ የሞተን የመቃብር ሙቀትየሚናፍቀው ብቻ ነው። በአሜሪካ እና በአረቦቹ በቅደም ተከተል እንዲፈጸም የታቀደው ነገር ሁሉ ዛሬ ሳይሆን ገና ከ150 ዓመታት በፊት ነበር የተጠነሰሰው።

ነገር ግን ኢትዮጵያን ላለፉት 150 ዓመታት ክፉኛ ሲበድሉ የቆዩት የእነዚህ አውሬዎች ዘመን አብቅቷልና አሁን ወደ ኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ አንድ ባንድ ከመውደቅ በቀር ሌላ ምንም ዓይነት ዕጣ ፈንታ የላቸውም። አሜሪካ፡ አውሮፓ፣ አረቢያ በቃችሁ! በቃችሁ! በቃችሁ!

_____________________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አውሮፓና አሜሪካ አይተውት በማያውቁትና ከአፍሪቃ በመጣ ሙቀት እየተቃጠሉ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 25, 2019

ሰይፍ የሚያነሡ ሁሉ በሰይፍ ይጠፋሉ!

ልክ ሃሪኬንና ቶርኔዶየሚሏቸው አውሎ ንፋሳት መነሻ ኢትዮጵያ እንደሆነው፡ የዚህ ሙቀት አመላላሽ ንፋስ መነሻም ከሃገራችን ተራሮች ነው። ይገርማል፤ በጽዮን ተራሮች ላይ ሆኖ ንፋሱን እፍፍፍ!የሚለው ኃይል አለ። በሰማይ በኩል በሳተላይትና ቴሌስኮፕች ይከታተሉታል፤ በምድር ላይ ደግሞ በተቀደሱት ተራሮች ላይ በሚገኙት ቅዱሳት ገዳማቱ አቅራቢያ ፋብሪካዎችንና የንፋስ ቱርቢኖችን በመስራት ይህን ኃይል ይተናኮሉታል።

ሰሞኑን በመታየት ላይ ያለው ንፋስ ከሳህራ በርሃ አቧራ ይዞና ብዙ ሺህ ኪሎሜትሮችን በማቁረጥ ወደ አውሮፓና አሜሪካ ይጓዛል፤ ለእነዚህ አህጉራት ፎስፈረስ አዘሉ አቧራ አንዳንዴ ይጠቅማቸዋል አንዳንዴ ይቀጣቸዋል። አሁን በሃገራችን ስልጣን ላይ ያስቀመጧቸው እርኩሶች አባቶችን፣ እናቶችን፣ ልጆቻቸውን እና ዓብያተ ክርስቲያኖቻቸውን በእሳት እያቃጠሏቸው ስለሆነ አሁን አውሮፓውያኑ እና አሜሪካውያኑ በመቀጣት ላይ ናቸው፤ ያው እንግዲህ አይተውት የማያውቁትንና ከሰማይ የመጣውን ኃይለኛ ሙቅት እየቀመሱት ነው። በነገራችን ላይ ይህን ከሰማይ የሚመጣውን የፀሐይ ሙቀት ለመከላከል ነው ላለፉት 25 ዓመታት ሰማዩን በኬሚካል በመርጨት ላይ የሚገኙት፤ አውሮፕላን ሲያልፍ ሰማይ ላይ የሚታየው ደመናማ የመሰለ መስመር ከዚህ ጋር የተያያዘ ይመስለኛል። ገና መጀመሩ ነው!

ከሦስቱ “M“ኦች Macron, Merkel &  May መካከል አንዷ ሜይ በትናንትናው ዕለት ከእንባዋ ጋር ከስልጣን ተሰናበተች። አዲሱ ጠቅላይ ሚንስትር ቦሪስ ጆንሰን የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ ዝርያ አለበት። ምንም እንኳን ቅድመ አያቱ ለዘብተኛ ስለነበር በኦቶማን ቱርኮች ተገድሎ እንደነበር ቢታወቀም፣ ምንም እንኳን ቦሪስ ጆንሰን አጥባቂ ካቶሊክ እንደሆነ ቢነገርለትም፤ ያም ሆነ ይህ ቱርክ ቱርክ ነው፤ አፍንጫና አይን ይመሰክራሉ። ቦሪስ በንግስቲቷ ምረቃ ጠቅላይ ሚንስትር ሆኖ በተሾመበት ዕለት ብሪታኒያ በታሪኳ አይታው በማታውቀው ሙቀት እየተቀቀለች ነው።

በዘመነ ቦሪስ ብዙ ቀውጥ እና የእስላም ሽብር ጥቃቶች በብሪታኒያ እንደሚታዩ ከወዲሁ መተንበይ እደፍራለሁ።

______________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: