Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘አባ ሰረቀ ብርሃን’

‘ዲያቆን’ ሃብታሙ Vs አባ ሰረቀ | የሥነ-ምግባር ጉድለት ወይስ የፀረ-ትግራዋይ ቫይረስ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 5, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

ከሳምንት በፊት ከኦሮሞዎች ጋር በቀጥታ ስርጭት የእንባ ጎርፍ ሲያጎርፍ የነበረውና„ዲያቆን” የተባለው ትግራዋይ-ጠሉ ጋዜጠኛ ሃብታሙ አያሌው ቆሞስ አባ ሰረቀን በ “አንተ” እያነሳና ”እብድ” እያለ በሁለት ሺህ ተመልካቾች ፊት ሲያማቸው ይሰማል። አሸባሪውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን በ “እርስዎ” ፣ “ክቡር ጠ/ሚንስትር” ብሎ ይጠራል፤ የተዋሕዶውን አባት “አንተ”.…ዋው!

ግን እንደው ምን ዓይነት ዝቅጠት ነው?! ምን ዓይነት ቅሌት ነው!?

💭 ባሳለፍናቸው የሁዳዴ ጾም ቀናት ለ”ጽዋ ቲዩብ” + ለ”ኢትዮጵያ360” + ለኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ + ለዘመድኩን በቀለ + ለአደባባይ ሜዲያ + ለ ሌሎች ሃያ “ሜዲያዎች” የሚከተለውን የመጨረሻ ጥሪ ደጋግመን አድርገንላቸው ነበር፤

🔥”ደቡባውያን ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ ኦሮማራ የአክሱም ጽዮን ጠላቶችና ተላላፊዎች ሆይ፥ ❖❖❖ በጥቂቱ ከ ፻፶/150ሺህ በላይ ንጹሐን ትግራዋያን በጽንፈኛው የኦሮሞ አገዛዝ ተጨፍጭፈዋል❖❖❖ እስከ መጭው የጌታችን ስቅለት ድረስ ንስሐ ግቡ፥ ልባችሁንም መልሱ!

__________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: