Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘አቡነ አረጋዊ’

አቡነ አረጋዊ ለከሃዲዎቹ ሻዕብያዎች/ ሕወሓቶችና ኦነጎች፤ “ዛሬም የሉሲፈርን ባንዲራ ታውለበልባላችሁን?”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 22, 2023

💭 አቡነ አረጋዊ | ትግራዋዩ እንጀራ ሻጭ ወጣት ቤተክርስቲያኑን በአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ እንዲቀባ በራዕይ ታዘዘ

💭 ትዕዛዙንም በሥራ ላይ በማዋል፤ ይህችን ውብ ቤተክርስቲያን በጽዮን ቀለማት እንዲቀባት ራዕይ የታየው ወንድማችን እንጀራ ጋግሮ በመሸጥ የሚተዳደር ወጣት ነው። ቤተክርስቲያኗን እና አካባቢዋን ከቀባ በኋላ በዚሁ በሳሪስ አቦ ኮረብታ ላይ በ አዲስ መልክ ለሚሰራው ለ አቡነ አረጋዊ ቤተከርስቲያን ህንፃ የግንብ አጥር በመገንባት ላይ ይገኛል።

😇 በእውነት የእግዚአብሔር ሥራ ድንቅ ነው! አባታችን አቡነ አረጋዊ ዛሬ በዕለታቸው የሚጠቁሙንና የሚያሳስቡን ቍል ክስተቶች አሉ፤

የጽዮን ቀለማት የደመቁበትን ሰንደቅ በኩራት ማውለብለብ የሚገባቸው አክሱም ጽዮናውያን የማይገባቸውን የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ ሲያውለበልቡ፤

የጽዮን ቀለማት የደመቁበትን ሰንደቅ ማውለብለብ የማይገባቸው አስመሳይ ቃኤላውያን ደግሞ የጽዮንን ቀለማት፤ ልክ እንደ ሰዶማውያኑ፤ ዛሬም ያለሃፍረት በማጠልሸት ላይ መሆናቸው፤ ሕዝበ ክርስቲያኑን ወደተጨማሪ ፈተናዎች ያስገቡታል።

🛑 እነዚህን ቀናት በጥሞና እንከታተላቸው፤ ሰይጣን ተለቅቋል፤ በግራኝ ሞግዚት በክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ ሰማይ ላይ በቅዱስ ሚካኤል ዕለት የታየው ደማማ ደመና ብዙ የሚለን ነገር አለ። የዋቄዮአላህሉሲፈር ጭፍሮች ኢትዮጵያን፣ ተዋሕዶ ሃይማኖቷን፣ ግዕዝ ቋንቋዋንና ሰንደቋን ለመዋጋት ከምንጊዜውም በላይ ተነቃቅተውና ተደራጅተው ተሰማርተዋል። ጊዚያቸው አጭር መሆኑን ተገንዝበውታል፤ ስለዚህ በተቻላቸው አቅምና ፍጥነት የተቻላቸውን ያህል ጥፋት ለማድረስ፣ የሚችሉትን ያህል ሰው አስተው ወደ ጥልቁ አብረው ለመውረድ ወስነዋል። አጥፍተው ጠፊዎቹ ሌላ አማራጭ የላቸውም!

👉 ክፍል ፪. ጥር ፲፬ የአባታችን አቡነ አረጋዊ በዓለ ንግሥ በምዕራፈ ቅዱሳን ፈለገ ህይወት አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ አና አቡነ አረጋዊ ገዳም

❖❖❖ የደብረዳሞው ጻድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ የእመቤታችን የአሥራት ሃገር የሆነችውን እናት ኢትዮጵያን ያጸደቋት፣ በአባታችን በኖህ በኩል ያገኘናቸውን የጽዮን ማርያም ቀለማትን ለዓለም ያሳዩ ድንቅ አባት ናቸው።❖❖❖

ጻድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ ዛሬ በተለይ በትግራይ በበደልና ግፍ ከሚሰቃዩት አባቶቻችን እና እናቶቻችን፣ ወንድሞቻችን እና እኅቶቻችን ጋር ናቸው፤ ረድኤት በረከታቸው ለሁላችን ይድረሰን!

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፲፫]❖❖❖

  • ፩ ሰነፍ በልቡ። አምላክ የለም ይላል። በሥራቸው ረከሱ፥ ጐስቈሉ፤ በጎ ነገርን የሚሠራ የለም።
  • ፪ የሚያስተውል እግዚአብሔርንም የሚፈልግ እንዳለ ያይ ዘንድ፤ እግዚአብሔር ከሰማይ የሰው ልጆችን ተመለከተ።
  • ፫ ሁሉ ዐመፁ በአንድነትም ረከሱ በጎ ነገርን የሚሠራ የለም፤ አንድም ስንኳ የለም።
  • ፬ ጕሮሮአቸው የተከፈተ መቃብር ነው፥ በምላሳቸው ሸነገሉ፤
  • ፭ ከከንፈራቸው በታች የእባብ መርዝ አለ፤ አፋቸው መርገምንና መራራን ተሞልቶአል፤
  • ፮ ደምን ለማፍሰስ እግራቸው ፈጣን ነው፤ ጥፋትና ጕስቍልና በመንገዳቸው አለ፥ የሰላምን መንገድ አላወቁአትምና፤ እግዚአብሔርን መፍራት በዓይናቸው ፊት የለም።
  • ፯ ሕዝቤን እንደ እንጀራ የሚበሉ ኃጢአት የሚሠሩ ሁሉ በውኑ አያውቁምን? እግዚአብሔርንም አይጠሩትም።
  • ፰ በዚያ በታላቅ ፍርሃት እጅግ ፈሩ፥ እግዚአብሔር በጻድቃን ትውልድ ዘንድ ነውና።
  • ፱ የድሆችን ምክር አሳፈራችሁ፥ እግዚአብሔር ግን ተስፋቸው ነው።
  • ፲ ከጽዮን መድኃኒትን ለእስራኤል ማን ይሰጣል? እግዚአብሔር የሕዝቡን ምርኮ በመለሰ ጊዜ፥ ያዕቆብ ደስ ይለዋል፥ እስራኤልም ሐሤት ያደርጋል።

_______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አባታችን አቡነ አረጋዊ ሆይ፤ ደብረ ዳሞ እንዴት ሰነበተች? ስጋውያኑ እኮ ረስተዋታል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 23, 2022

❖ “ተዋሕዶ ነኝ፣ ኢትዮጵያዊ ነኝ፣ ስለ ጽዮን ዝም አልልም!” የሚለውን ጨምሮ ሁሉም እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ጸጥ፣ ጭጭ ዝም ብለዋል። ሕወሓቶች ሕዝቤን ለአውሬ አስረክበው በየአገራቱ በመንሸራሸር ላይ ናቸው፤ ከአክሱም ጽዮናውያን ጨፍጫፊዎች ከሆኑት አርመኔ ጋላኦሮሞዎች ጋር፤ “ላሳኩት የጭፍጨፋ ተልዕኳቸው” የወይን ጠጅ እና ዊስኪ ብርጭቆዎችን እያጋጩ በመንፈጨት ላይ ናቸው። አባቶችካህናት መምህራን ወዘተ የተባሉት ግብዞች ደግሞ ስለ አክሱም ጽዮን ልጆች፣ ስለ አቡነ አረጋዊ ወዳጆች በየቀኑ ወጥተው ከመጮኽና ለሰመዓትነት የበቁትን ተዋሕዶ ክርስቲያኖችም በአግባቡ ከማሰብ ይልቅ በሕዝበ ክርስቲያኑ ላይ እየደረሰ ያለውን ግፍና ሰቆቃ ለማስረሳት በግራኝና አማካሪዎቹ ሌላ አዲስ አጀንዳ ይዞ የመጣውን ዮናታንየተሰኘ ውዳቂ ፓስተር “እንከሳለን” በማለት ከተደበቁበት ዋሻ ወጥተው በመወራጨት ላይ ናቸው። አይይይ! 😠😠😠 😢😢😢 መቼስ እኛን ሊያታልሉን ይችሉ ይሆናል አግዚአብሔርን እና አቡነ አረጋዊን ግን በጭራሽ ሊያታልሉ አይችሉም፤ ሁሉም ነገር በቪዲዮ ተቀርጿል።

በታሪካዊው የደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ገዳም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን፣ የደገፈውንና እስካሁን ድረስ ሁሉንም ነገር ደባብቆ የቆየውን ሁሉ እግዚአብሔር አምላክ በቅርቡ ይበቀለዋል።

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፪፥፲፪]✞✞✞

እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።”

የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ የአቡነ አረጋዊን ልጆች በሕብረትጨፈጨፏቸው፣ ታሪካዊውን የደብረዳሞ ገዳምም አወደሙት

💭 ምስሉ እና ጽሑፉ ጥር ፳፻፲፫ ዓ.ም ላይ የቀረቡ ነበሩ።

😈 የጥፋትና የሞት ሥርዓተ አምልኮ ወደ ኢትዮጵያ የገባውና የዲያብሎስ ዙፋን በምድሪቱ ላይ የተተከለው ንጉሥ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዮሐንስን ገድለው ቤተ ክርስቲያንን እና ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ከበቁ በኋላ ነው ማለት ነው። አፄ ምኒልክ በአክሱም ጽዮን ያልተቀቡ ንጉሥ መሆናቸውን ልብ እንበል።

😈 “የሉሲፈራውያኑ ሤራ የተጀመረው እነ አረመኔው መሀመድ ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ ወደ ዛሬዋ ትግራይ “ተሰድደው” እንዲገቡ ከተደረገበት ከሺህ አራት መቶ ዓመታት በፊት ነበር። ከዚያ በደረጃ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት በግራኝ ቀዳማዊ፣ ቀጥሎም በአፄ ምኒልክ + ጣይቱ + ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ ኃይለማርያም + ኢሃዴግ በኩል አሁን ያለንበት ደረጃ ላይ ደርሰናል።

ላለፉት መቶ ሠላሳ ዓመታት እነዚህ መናፍቃን እና የኦሮሙማው ዘንዶ ተልዕኮ ተዋሕዶ ክርስቲያን ሰሜኑን በደረጃ አዳክሞ ማጥፋት እንደሆነ ዛሬ ብዙዎች እየገባቸው መጥቷል የሚል እምነት አለኝ። በተለይ በኤርትራ ተጋሩዎች ላይ የፈጸሙትን ዓይነት ኢትዮጵያን የመንጠቂያ ዘይቤ በትግራይ ተጋሩዎች ላይ በተለይ ባለፉት አሥር ወራት በመጠቀም ላይ ናቸው። የአህዛብ መናፍቃኑ ዋና ሉሲፈራዊ የጥቃት ዓላማ፤ ተጋሩ ኢትዮጵያውያን በሂደት ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከሰንደቃቸው እና ከግዕዝ ቋንቋቸው እንዲነጠሉ ማድረግ፤ ይህ ከተሳካላቸው ተዋሕዶ ሃይማኖታቸውን በጨረር፣ በኬሚካል፣ በተበከሉ የእርዳታ ምግቦችና በሜዲያ ቅስቀሳዎች በቀላሉ እንዲተው ማድረግ ይቻላል የሚል እምነት አላቸው፤ በኤርትራም ላለፉት ሰላሳ ዓመታት የታየው ይህ ነው(ከምኒልክ ዲያብሎሳዊ ወንድማማቾችን የመከፋፈል ሤራ እስከ ኃይለ ሥላሴ የእንግሊዝ ተዋጊ አውሮፕላኖች ቦምብ ድብደባ እና ረሃብ በትግራይ እንዲሁም የአሜሪካ ቃኛው ጣቢያ በኤርትራ፣ የመንገስቱ ኃይለ ማርያም እና ግራኝ አብዮት አህመድ ሤራ ድረስ)። በዛሬዋ ኤርትራ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት የተከሉትን ችግኝ ዛሬ ጎንደር አካባቢ በሰፈሩ መናፍቃን ኦሮማራዎች አማካኝነት ወደ ትግራይ በማስገባት ላይ ናቸው። ጣልያኖች እኮ ያኔ፤ “አንገዛም ባሉት ሀበሾች ዘንድ ለሺህ ዓመት የሚቆይ መርዛማ ችግኝ ተክለናል” ብለው ነበር። ይህን ነው ዛሬ እያየነው ያለነው!

👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂዎቹ የኢትዮጵያ ነቀርሣዎች፤ አራቱ የምንሊክ ብሔር በሔረሰቦች ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

  • ☆፩ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/ ትውልድ
  • ☆፪ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ
  • ☆፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
  • ☆፬ኛ. የአፄ ምኒልክ ፪ኛ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ናቸው።

💭 Almost Every Monastery & Religious School in Tigray Has Been Destroyed by The Fascist Oromo Regime

💭 Attacks on One of The World’s Oldest Orthodox Monastries | ደብረ ዳሞ ተጠቃ

  • Ethiopia / ኢትዮጵያ
  • Debre Damo/ደብረ ዳሞ

ጥቅምት ፳፬/24 በፃድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት የጀመረውን ይህን በትግራይ ላይ እየተካሄደ ያለውን የዘመቻ አክሱምጽዮን ጂሃዳዊ የጥቃት ጦርነት የደገፈ እያንዳንዱ ግለሰብ፣ ቡድን ወይም ተቋም ፀረ ሥላሴ፣ ፀረጽዮን፣ ፀረአቡነ አረጋዊ፣ ፀረአቡነ ተክለ ሃይማኖት፣ ፀረተዋሕዶ ክርስትና፣ ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረትግሬ ነው። ወዮለት!

ለመሆኑ “አባ ገዳ” የተባሉት የዲያብሎስ የግብር ልጆች ምን አባታቸው ሊሠሩ ነው ወደ ትግራይ የተላኩት? የትግራይን ሕዝብ ላለፉት መቶ ዓመታት በማስጨፍጨፍ ያሉትና የሞትና ባርነት ማንነትና ምንነት ያላቸው እነዚህ አውሬዎች የትግራይን ምድር መርገጥ የለባቸውም እርግማንና የአቴቴን መንፍስ ይዘው ነው የሚመጡት።

🔥 የጋራ የኤርትራ እና የፋሺስቱ ጋላኦሮሞ ሃይሎች ከኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እጅግ ጥንታዊ ከሆኑት (/6 ኛው ክፍለዘመን) አንዱ የሆነውን የአባታችን አቡነ አረጋዊን ደብረ ዳሞ ገዳምን በከፍተኛ የጦር መሳሪያዎች ድብደባ እንደሚያደርጉ አዳዲስ ዘገባዎች እይወጡ ነው። በደርዘን የሚቆጠሩ ምዕመናን በዋናነት ደግሞ መነኮሳት የጥቃቱ ሰለባ እንደሆኑ እየተዘገበ ነው።

ቅዱስ አቡነ አረጋዌ (ሚካኤል አረጋዊ ) የስድስተኛው ክፍለ ዘመን መነኩሴ የነበሩ ሲሆን በወቅቱ የአክሱም ንጉሠ ነገሥት ገብረ መስቀል ተልእኮ ተሰጥቷቸው የደብረ ዳሞን ገዳም በትግሬይ መስረተዋል።

ደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ የተሰወሩበትና ቅዱሱ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ተክልዬ ከ፲፪/12 ዓመታት የቆዩበት ታሪካዊ ገዳም ነው። ዛሬ አስደበደባችሁት!

🔥 Genocide Alert: Attacks on Ethiopia’s oldest Churches and Monastries.

There are new reports that the joint Eritrean & Ethiopian fascists forces are bombarding Debre Damo, one of THE OLDEST MONASTRIES of the Orthodox Church (6th century), with heavy artillery. Dozens of civilian casualties, mainly monks, also reported

Saint Abune Aregawi (also called Za-Mika’el ‘Aragawi) was a sixth-century monk, whom tradition holds founded the Monastery.

💭 History repeats itself:

🔥 Amharas & Oromos bombing Tigray, Using Rape, Hunger & forced resettlement (Mengistu did it back then, Abiy Ahmedl is doing the same evil now) as a Weapon against People in Tigray for the past 130 years:-

  • 😈 Menelik ll: Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)
  • 😈 Haile Selassie: Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)
  • 😈 Mengistu Hailemariam: Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)
  • 😈 Abiy Ahmed Ali ´= Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)

✤✤✤ [Galatians 5:19-21]✤✤✤

“Now the deeds of the flesh are evident, which are: immorality, impurity, sensuality, idolatry, sorcery, enmities, strife, jealousy, outbursts of anger, disputes, dissensions, factions, envying, drunkenness, carousing, and things like these, of which I forewarn you, just as I have forewarned you, that those who practice such things will not inherit the kingdom of God.”

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Italy Faces Historic Drought | ጣሊያን ታሪካዊ ድርቅ ገጥሟታል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 13, 2022

💭 Italy Faces Historic Drought Threatening Olive Oil Other Food Exports

“Europe is struggling through record breaking temperatures, with Portugal and Spain reaching the triple-digits. Italy is in the midst of a severe drought that is threatening some of the country’s most famous food exports. CBS News foreign correspondent Chris Livesay joined Vladimir Duthiers and Anne-Marie Green from one Italian region that is running out of water.”

💭 Italy at Risk of Famine Due to Drought | ጣሊያን በድርቅ ምክንያት የረሃብ አደጋ ተጋርጦባታል።

💭 ጣልያንን የሚመለከተውን ይህን ዜና ዛሬ በአቡነ አረጋዊ ዕለት በድጋሚ መስማቴ ይገርማል፤ በእውነት ድንቅ ነው! ታች ይመልከቱ!

የኤዶማውያኑን ሮማውያን የቅኝ ግዛት ካርታ ወርሳችሁ ጽዮናውያንን በመጨፍጨፍና በማስራብ ላይ ያላችሁ ኤዶማውያንና እስማኤላውያን የጽዮን ጠላቶች ሆይ፤ ገና ምን አይታችሁ! ዛሬም እኮ ከስህተታችሁ አልተማራችሁም!

✞አክሱም ጽዮንን የደፈረ ሰላም፣ ዕረፍትና እንቅልፍ የለውም✞

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፪፥፲፪]✞✞✞

“እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።”

💭 The genocidal fascist Oromo regime of Ethiopia and Italy Sign a €22 million Loan Agreement on JUNE 14, 2022

💭 They are all systematically and strategically starving my people to death – and they ain’t seen nothing yet! ሕዝቤን በረሃብ እየቀጡ ነውና፤ ገና ምን ዓይተው፤

👉 GMO + Wheat from war-torn Ukraine?! Dear Lord, please have mercy on us.

💭 I’ve just read the following stories:

👉 Food Fears Are Quickening GMO Crop Approvals, Bioceres Says

Consumers more comfortable with drought-resistant crops: CEO

Firm expects US wheat planting approval as soon as year-end

https://www.bloomberg.com/news/articles/2022-08-12/food-fears-are-accelerating-gmo-crop-approvals-bioceres-says

👉 U.N. Ship To Begin Moving Wheat to Food Starved People in Ethiopia From Ukraine.

https://www.pbs.org/newshour/world/u-n-ship-to-begin-moving-wheat-to-food-starved-people-in-ethiopia-from-ukraine

A ship approached Ukraine on Friday to pick up wheat for hungry people in Ethiopia, in the first food delivery to Africa under a U.N.-brokered plan to unblock grain trapped by Russia’s war and bring relief to some of the millions worldwide on the brink of starvation.

💭 Ukraine to export shell eggs to Ethiopia

💭 የዩክሬይን እንቁላል? | ወንጀለኛው ግራኝ ለአህዛብ ኦሮሚያ ሪፐብሊክ (ሰ)አራዊቱ እነዚህን ሚሳዔሎች ከዩክሬይን ገዛ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 25, 2021

አረመኔው የኦሮሚያ መሪ ለአህዛብ (ሰ)አራዊቱ እነዚህን የአየር መከላከያ ሚሳዔሎችን ከፋሺስት ዩክሬን ለመግዛት መስማማቱ ተገልጧል። ገንዘቡ ከየት ይገኛል? ገንዘቡ ከኤሚራቶችና ከሳውዶዎች ፔትሮዶላር እንዲሁም ከእነ ታማኝ በየነ እና ዘመድኩን በቀለ ጎፈንድሚ ዶላር የሚገኝ ይሆናል። አዎ! የኦሮሚያ “ኩሽ” ሪፐብሊክን ለመመስረት በጉ ሕዝበ ሐበሻ ደሙን ላቡን ብቻ ሳይሆን ገና መቅኒውን ይሰጣል፤ አዲስ አበባን እና የህዳሴውን ግድብ ሐበሻ ደሙን እና ላቡን አንጠብጥቦ ገነባው አሁን አህዛብ ኦሮሞና ሱዳን በነፃ ለመውረስ በማሽኮብከብ ላይ ናቸው።

ልዩ እና ብርቅዬ የሆኑትን የተባረኩትን የሀበሻ ዶሮዎችን ልክ እንደ ሰው አንድ በአንድ እየጨረሷቸው ስለሆነ እንደ ሚሳኤል የሚተኮሱትን መርዘኛ እንቁላል በዩክሬይን ወልጃለሁ ይለናል እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ፤ እግረ መንገዱን ግን የአህዛብ ኦሮሚያ “ኩሽ” ሪፐብሊክ ሰአራዊት ቀስበቀስ እየገነባ መሆኑ ነው።

አዎ! ቀስ በቀስ እንቁላል በእግሩ ይሄዳል!

በሌላ በኩል እኔ የምጠረጥረው፤ ባለፈው ጊዜ ሮኬቶችን ወደ አስመራ፣ ባሕር ዳር እና ጎንደር የተኮሰው እራሱ አብዮት አህመድ ነው፤ ምናልባት በአሜሪካ እና ኤሚራቶች አስተባባሪነት ከአሰብ። ሌላው ደግሞ እነ ደብረ ጽዮንን ገና ዱሮ ይዟቸዋል፤ ወይንም የሆነ ቦታ እንዲቀመጡ ተደርገው አብረው እየሰሩ ነው። ግራኝ ጦርነቱን በጣም ይፈልገዋል፤ በክርስቲያኑ የትግራይ ሕዝብ ላይ ጭፍጨፋውን ለመቀጠልም ይሻል። ታዲያ ልክ አሜሪካኖች በአሪዞና ያስቀመጡትን ቢን ላድንን “ውጣና ተናገር” እያሉ በአፍጋኒስታን ላይ እስከ ዛሬ ድረስ ለ፳/20 ዓመታት የዘለቀ የጦርነት ልምምዳቸውን እያካሄዱ እንደቆዩት ግራኝም “ጦርነቱ አልቋል!” ብሎ እንደለመደው ለማታለያ በመዋሸት እነ ደብረ ጽዮንን ብቅ ያደርጋቸውና “ጦርነቱ ይቀጥላል፤ አንድም ትግራዋይ እስኪቀር እንዋጋለን!” ብለው ድምጻቸውን እንዲያሰሙ ይደረጋሉ። ተሳስቼ ልሆን እችላለሁ፤ ነገር አቅሙና ልምዱ ያላቸው ህወሃት በትግራይ ሕዝብ ላይ ከፍተኛ ግፍ የሰራውን ግራኝ አብዮት አህመድን ምንጊዜም መድፋት ይችላሉና ይህን ለሙከራ እንኳን አለማድረጋቸው እንድጠራጠራቸው አድርገውኛል። ይህን እስካላደረጉ ድረስ ለእኔ ሁሉም ተናብበው እየሠሩ ነው፤ ሁለቱም በየፊናቸው የሚፈልጓቸውን ትግራዋይን ከኢትዮጵያዊነታቸውና ከጽዮን ማርያም ሰንደቅ የማራቅ ህልማቸውንና ኦሮሚያ “ኩሽ” ሪፐብሊክ የመመስረቱን ሂደት ዕውን ያደረጉ ይመስላሉ።

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Italy at Risk of Famine Due to Drought | ጣሊያን በድርቅ ምክንያት የረሃብ አደጋ ተጋርጦባታል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 21, 2022

💭 ጣልያንን የሚመለከተውን ይህን ዜና ዛሬ በአቡነ አረጋዊ ዕለት በድጋሚ መስማቴ ይገርማል፤ በእውነት ድንቅ ነው! ታች ይመልከቱ!

የኤዶማውያኑን ሮማውያን የቅኝ ግዛት ካርታ ወርሳችሁ ጽዮናውያንን በመጨፍጨፍና በማስራብ ላይ ያላችሁ ኤዶማውያንና እስማኤላውያን የጽዮን ጠላቶች ሆይ፤ ገና ምን አይታችሁ! ዛሬም እኮ ከስህተታችሁ አልተማራችሁም!

አክሱም ጽዮንን የደፈረ ሰላም፣ ዕረፍትና እንቅልፍ የለውም✞

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፪፥፲፪]✞✞✞

እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።”

The largest river in northern Italy is starting to dry up, as the region grapples with the worst drought the country has seen in 70 years.

Unusually low levels of River Po – Italy’s largest river – are transforming the country’s large fertile region, affecting crop production and threatening the densely populated region with a serious drinking water shortage.

While Northern Italy hasn’t seen normal rainfall for more than 110 days, the problems start in the mountains where the seasonal snowfall has been at its lowest for 20 years – 50% less than the seasonal average.

Rivers and streams in the Po district are at critical levels due to scarce winter precipitation, both snow and rain, causing severe to extremely severe drought conditions not seen in the region in 70 years, according to the Po River Basin Authority.

All measuring stations at the Po River, with the exception of Piacenza, are in severe drought conditions, with flow rates well below the averages for the period.

The precipitation that fell in May was mainly due to localized thunderstorms, even violent, but not sufficient to fill the deficit since the beginning of the year.

Temperatures in the month of May were above average for the period, with maximum values close to or locally above historical records for the month, with significant thermal anomalies beyond the first appearance of the first heat waves, which generated a sharp increase in the phenomenon of evapotranspiration.

At a monitoring station in Boretto, Alessio Picarelli, head of the Interregional Body of the Po River (AIPO), received results that the Po was measuring 2.9 m (9.5 feet) below the zero gauge height, which is drastically below the seasonal average. This is causing the seawater to be sucked back upstream, bringing saltwater into the earth and poisoning crops.2

According to the farmers’ association Coldiretti, the drought in the Po River Valley threatens more than 30% of national agricultural production, including tomato sauce, fruit, vegetables, and wheat, and half of the livestock of the country.

“In the face of a water crisis, the severity of which is about to surpass what has ever been recorded since the beginning of the last century, we ask that a state of emergency be declared as soon as possible in the territories concerned, taking into account the serious prejudice of national interests,” the president of Coldiretti, Ettore Prandini, said in the letter sent to Prime Minister Mario Draghi.

Rome, Enough is Enough! Roma, Basta!

In Historical Context, Rome Caused Massive Destruction to The Zionist Community of Northern Ethiopia.

Esau is The Ancestor of Pagan Rome

The most hated of [God’s] sons is in your womb, as it says (Mal 1:3), “But Esau I have hated…”

Malachi used by Paul in Romans: God hates Esau, says the prophet Malachi, but in this case, Esau is not a code for Paul’s opponents but for the Roman Empire.

Edomites Descendants of Esau

The Edomites were the descendants of Esau, the firstborn son of Isaac and the twin brother of Jacob. In the womb, Esau and Jacob struggled together, and God told their mother, Rebekah, that they would become two nations, with the older one serving the younger (Genesis 25:23). As an adult, Esau rashly sold his inheritance to Jacob for a bowl of red soup (Genesis 25:30-34), and he hated his brother afterward. Esau became the father of the Edomites and Jacob became the father of the Israelites, and the two nations continued to struggle through most of their history. In the Bible, “Seir” (Joshua 24:4), “Bozrah” (Isaiah 63:1) and “Sela” (2 Kings 14:7) are references to Edom’s land and capital. Sela is better known today as Petra.

The name “Edom” comes from a Semitic word meaning “red,” and the land south of the Dead Sea was given that name because of the red sandstone so prominent in the topography. Esau, because of the soup for which he traded his birthright, became known as Edom, and later moved his family into the hill country of the same name. Genesis 36 recounts the early history of the Edomites, stating that they had kings reigning over them long before Israel had a king (Genesis 36:31). The religion of the Edomites was similar to that of other pagan societies who worshiped fertility gods. Esau’s descendants eventually dominated the southern lands and made their living by agriculture and trade. One of the ancient trade routes, the King’s Highway (Numbers 20:17) passed through Edom, and when the Israelites requested permission to use the route on their exodus from Egypt, they were rejected by force.

Because they were close relatives, the Israelites were forbidden to hate the Edomites (Deuteronomy 23:7). However, the Edomites regularly attacked Israel, and many wars were fought as a result. King Saul fought against the Edomites, and King David subjugated them, establishing military garrisons in Edom. With control over Edomite territory, Israel had access to the port of Ezion-Geber on the Red Sea, from which King Solomon sent out many expeditions. After the reign of Solomon, the Edomites revolted and had some freedom until they were subdued by the Assyrians under Tiglath-pileser.

During the Maccabean wars, the Edomites were subjugated by the Jews and forced to convert to Judaism. Through it all, the Edomites maintained much of their old hatred for the Jews. When Greek became the common language, the Edomites were called Idumaeans. With the rise of the Roman Empire, an Idumaean whose father had converted to Judaism was named king of Judea. That Idumaean is known in history as King Herod the Great, the tyrant who ordered a massacre in Bethlehem in an attempt to kill the Christ child (Matthew 2:16-18).

After Herod’s death, the Idumaean people slowly disappeared from history. God had foretold the destruction of the Edomites in Ezekiel 35, saying, “As you rejoiced over the inheritance of the house of Israel, because it was desolate, so I will deal with you; you shall be desolate, Mount Seir, and all Edom, all of it. Then they will know that I am the Lord” (Ezekiel 35:15). Despite Edom’s constant efforts to rule over the Jews, God’s prophecy to Rebekah was fulfilled: the older child served the younger, and Israel proved stronger than Edom.

Avenging Africanus: Belisarius and the Roman Empire’s Return to Africa

Fifty years after the Western Roman Empire was toppled by the Goth warlord Odoacer, a new Caesar is crowned in Byzantium. This man, the Emperor Justinian, refuses to accept that Rome’s best days have passed. With the help of his extraordinary young General Belisarius, Justinian will attempt the impossible – to expel the barbarians from Rome’s Lost Lands and to restore the Empire to its former glory. Join them on their adventure in the LEGEND OF AFRICANUS trilogy. In AVENGING AFRICANUS, the sequel to FROM AFRICANUS, General Belisarius leads Valentinian and the Roman Army on a perilous journey across Mare Nostrum to Africa in order to punish the Vandals for the Sack of Rome a century before, their invasion of Rome’s African province, and their role in the collapse of the Western Empire. The journey is perilous – many prior expeditions against the Vandals had been tried and failed. The Vandal horde outnumbers the Romans twenty to one. If they fail there will be no rescue. If they prevail, the Emperor Justinian’s plan for restoring the Western Empire will be within reach.

One of The Oldest Christian Aksumite Churches Discovered in Ethiopia

😈 Edomite Pagan Rome vs ✞The Oldest Christian Nation of Axumite Ethiopia

A stone pendant with a cross and the term “venerable” in Ethiopia’s ancient Ge’ez script

Some people believe that they know everything about Christianity and its spread, but they don’t know that one of the oldest Christian churches of the Aksumites was discovered in Ethiopia.

Ethiopian Christians claim that their church is one of the oldest. The Christian faith in this area, as they believe, was brought by the first companions of the faith in ancient apostolic times. A recent archaeological find in northern Ethiopia may surprise some Christians and people who have nothing to do with Christianity.

The area where archaeologists have unearthed the ruins of an ancient Christian church was once part of the mighty Aksumite Empire. During its heyday, this empire covered the territories of modern Ethiopia, Eritrea, Djibouti, Somalia and part of the Arabian Peninsula, the researchers note.

Historians managed to unearth the remains of an important site of the Aksumite Empire: a large commercial and religious centre. This ancient city was located north of the Sahara. Between the capital of the empire – Aksum, on the one hand, and the Red Sea, which the then inhabitants of this land called Yeha, on the other hand. The remains of a settlement unearthed during excavations may help reveal some of the mysteries surrounding the rise and fall of this oldest African empire.

Archaeologist Michael Harrower of Johns Hopkins University says that the Axum Empire was a very influential and powerful civilization in the ancient world. He also adds that it is a pity that the Western world is completely unaware of this. But, apart from Egypt and Sudan, which everyone knows about, the Aksumites are the earliest civilization with a complex structure on the African continent.

On the territory of Beta Samati, researchers found a whole group of commercial buildings, many residential buildings. The most important discovery was the discovery of one of the oldest Christian temples in Africa. Archaeologists attributed this structure to the 4th century AD. It is believed that it was built sometime after Christianity was adopted in Aksum. On the temple’s territory, archaeologists have found a well-preserved pendant, coins, figurines and vessels for transporting wine.

The most exciting find was a black stone pendant with an inscription in the shape of a cross. The descriptions on the pendant are made with the letters of the Ethiopian alphabet. This alphabet is still used in the region. Harrower also said the pendant was the size to hang around the neck and was likely worn by a local priest. The archaeological team also found a ring.


A stone pendant with a cross and the term “venerable” in Ethiopia’s ancient Ge’ez script

The ring is forged from copper. It was covered with gold leaf on top. The jeweller who made the ring adorned it with carnelian – a gemstone of red colour. The stone is engraved in the form of a bull’s head with a wreath or a vine above its head.

The researchers determined the construction of the discovered Christian temple as the same period when Christianity was first legalized by the Roman emperor Constantine. Rome was about 3000 miles from Axum.

The Axumite Empire connected Rome and Byzantium. It was an extensive network of trade routes. Despite all this, little is known about the Aksumites.

There is a version that the king of Ezana converted the empire to Christianity in the middle of the fourth century, and soon after, this church was built. The building is quite large, very similar in style to the ancient Roman basilicas.

Researchers found many artefacts of both secular and religious nature inside the structure, including crosses, animal figurines, seals and tokens, which were most likely used for trade. Overall, the items they found suggested a mix of Christian and pre-Christian beliefs, as would be expected at the beginning of the spread of the faith.

The Aksum Empire was mighty and influential until the 8-9 centuries when its decline began. Islam came to the region. Muslims seized control of trade in the Red Sea. And the once-mighty empire disappeared over time.

It is fascinating that despite the spread of Islam, the Christian faith remained solid and predominant in this region. Even when in the 16th century, the area was captured by Muslims from Somalia and the Ottoman Empire. Despite this, the inhabitants of the region have preserved the Christian faith. Even now, almost half of the country consider themselves members of the Ethiopian Orthodox Church.

There are many other ancient Christian churches in Ethiopia. Many of them were built during the Middle Ages – not as venerable as archaeologists have discovered today. Their construction is very curious. They are built underground! The depth of the square pits where these temples were built reaches 50 meters. This is the height of two nine-story buildings!

These buildings have a roof and cross-shaped windows. Everything was built of stone. These churches are significantly younger than the ones found at Beta Sameti. There are several theories about who might have made these churches. Some say that the temples were built by the order of King Lalibela. He visited Jerusalem, was very upset that the temple in the holy land was destroyed, and the king decided to build his “new Jerusalem”. Other historians claim that the Templars built the temples. And there is a fantastic version that angels in one night erected the churches.

There is not much concrete evidence to support any of the theories, but one thing is clear: Ethiopia’s claim that it is the oldest “official” Christian country in the world has very concrete grounding.

👉 ከጽሑፎቹ ላይ የተነሱት ቪዲዮዎች በተዘጋው ቻኔሌ ላይ ነበሩ።

💭በአፍሪቃ በጣም አደገኛ የሚባለው እሳተ ገሞራ በምስራቅ ኮንጎ ፈነዳ | በአቡነ አረጋዊ ዕለት

በኮንጎ ዲሞክራሳዊት ሪፓብሊክ፤ ከጎማ ከተማ አቅራቢያ በሚገኘው የኒራጎንጎ ተራራ ንቁ እሳተ ገሞራ ፈንድቶ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ነዋሪዎችን አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ አስገድዷቸዋል።

በሌላ በኩል፤ በትናንትናው በአቡነ አረጋዊ ዕለት አስገራሚ ክስተት በአካቢዬ በሚገኙ ደመናዎቹ ላይ ለመታዘብ በቅቼ ነበር። ቪዲዮውን ነገ ለማቅረብ እሞክራለሁ።

የሚንከተከተው የኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ እና እኅቶቿ ለኢትዮጵያ ዘስጋ ምን አዘጋጅተውላት ይሆን?

ለማንኛውም ይህን የኮንጎ እሳተ ገሞራ ፍንዳታ ከዚህ በፊት ካቀረብኳቸው ከእነዚህ ክስተቶች ጋር እናገናኘው።

🔥“ሰዶምና ገሞራ | የጣልያኑ እሳት ገሞራ በድጋሚ ፈነዳ | አክሱም ጽዮን + ደብረ አባይ + ደብረ ዳሞ”

❖❖❖ ጥንታዊው የአቡነ አረጋዊ ገዳም ደብረ ዳሞ በድጋሚ ተዘረፈ፣ በቦምብ ተደበደበ ❖❖❖

በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች የበላይነት እየተመራ በእነ አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በትግራይ ሕዝብ ላይ እየተካሄደ ያለው ግፍ የኛዎቹን ከሃዲዎች ብቻ ሳይሆን መላው ዓለምን በማያውቁትና ባላሰቡት መልክ ያስጨንቃቸዋል፤ ገና ደም ያስለቅሳቸዋል። ቀላል ነገር እንዳይመስለን! የእግዚአብሔር ቅዱሳን ከፍተኛ ጦርነት ላይ ናቸው። የጽላተ ሙሴን እና የቅዱሳኑን ኃይል ለመፈተነ/ለመፈታተን ሲሉ ነው ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እስከ ሃያላኑ ሃገራት ሁሉም በህብረት ጸጥ ብለው ኮሮና ያላጠፋችላቸውን ሕዝባችንን ለመበቀልና የሕዝባችንን ሰቆቃ ዓይኖቻቸውን ገልጠው በማየት ላይ የሚገኙት። ግን ቀድመው አንድ በአንድ በእሳቱ የሚጠረጉት እነርሱው ይሆናሉ።

🔥 ኤትና – ኤርታ አሌ – እሳተ ገሞራ – ሰዶምና ገሞራ

ኤርታ አሌ ዝግጁ ነው፤ እነ ግራኝንም እየጠበቃቸው ነው!

በደንብ እናስተውል፤ አክሱም ጽዮን፣ ደብረ አባይ፣ ደብረ ዳሞ ሁሉም በጽዮን ማርያም መቀነት አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ቀለማት ያሸበረቁ ገዳማት ናቸው፤ ይህን ከትግራይ ሕዝብ ለመንጠቅና ተዋሕዷዊውንም ከአምላኩና ከጽዮን እናቱ ጋር ለማጣላት አህዛብ የዋቄዮአላህ ልጆች፣ መናፍቃንና ሰለጠንን ባዮቹ “ኢአማንያኑ” የክርስቶስ ተቃዋሚዎች በህብረት ተግተው እየሠሩ ነው።

🔥 አደገኛውና የአውሮፓ ከፍተኛው በጣሊያን ሃገር ኤትና በተሰኘው ተራራ ላይ የሚገኘው ንቁ እሳተ ጎሞራ ትናንትና በሲሲሊ ደሴት የተፋው ቀላጭ አለት ይህን ይመስል ነበር። አባታችን አቡነ አረጋዊውን ያየሁ መስሎ ነው የታየኝ።

🔥 “የኢጣሊያ እሳተ ገሞራ ቀላጭ አለት ፍንዳታ ፍም ላቫ ዙሪያ የኢትዮጵያ ካርታ መታየት ጀምሯል”

👉 “አውሎ ነፋስ Eta አሜሪካ ገባች | ETAiopia = Erta Ale ፥ ኤታ = ኤታዮጵያ ፥ ኤርታ አሌ”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ለምንድን ነው ሕወሓቶች ምርኮኞችን ብቻ እያሳዩን ስለ ደብረ ዳሞ ገዳም አባቶች ዝም ያሉት? ምን የሚደብቁት ነገር አለ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 22, 2022

❖❖❖ Debre Damo Monastery / አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ገዳም ❖❖❖

💭 ለመሆኑ የጽዮን እና ቀለማቷ ጠላቶች እነማን ናቸው? ቀለማቷን በሉሲፈር ኮከብ ☆ መተካት ይፈልጋሉን? ልክ እንደ፤

  • ደብረ ዳሞ
  • ✞ አክሱም ጽዮን
  • ደብረ አባይ

❖ ስለ ምርኮኞች፣ ዕለታዊ የፕለቲከኞች መግለጫ ብዙ እናያለን፣ እንሰማለን። ቤተ ክርስቲያንን ከፋፍለው ለማዳከም በመሻት ቤተ ክህነትንና ተቋማትን ለመመስረት ጥድፊያ ላይ ናቸው፤ ያው እንግዲህ ዓመት ሊሞላው ነው ስለ መነኮሳቱ፣ ካህናቱ፣ ቀሳውስቱ፣ ምዕመናኑ፣ ገዳማቱና ዓብያተ ክርስቲያናቱ ሁኔታ ግን ዝም፣ ጭጭ ብለዋል። የትግራይ ሙስሊሞች ረመዳን ሲያከብሩ እንኳን አሳይተውናል፤ ጽዮናውያን ግን ምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ከትግራይም ከሱዳን ስደተኞች ካምፖችም ምንም ዓይነት መረጃ አይተንም ሰምተን አናውቅም። በዘር ማጥፋት ጦርነቱ የመጀመሪያ ወራት የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ትግራይን በሚቆጣጠርበት ወቅት ግን ብዙ መረጃዎች፣ ቪዲዮዎችና ምስሎች ሲለቀቁ እንደነበር እናስታውሳለን። ይህ ለምን ሆነ?

በደንብ እናስተውል፤ አክሱም ጽዮን፣ ደብረ አባይ፣ ደብረ ዳሞ ሁሉም በጽዮን ማርያም መቀነት፤ አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ቀለማት ያሸበረቁ ገዳማት ናቸው፤ ይህን ከትግራይ ሕዝብ ለመንጠቅና ተዋሕዷዊውንም ከአምላኩና ከጽዮን እናቱ ጋር ለማጣላት አህዛብ የዋቄዮ-አላህ ልጆች፣ መናፍቃንና ሰለጠንን ባዮቹ “ኢ-አማንያኑ” የክርስቶስ ተቃዋሚዎች በህብረት ተግተው እየሠሩ ነው።

ይህን ያወሳሁት እነዚህ ገዳማት በተጨፈጨፉ ማግስት ነበር። እንግዲህ በዘንድሮው የኅዳር ጽዮን ክብረ በዓል የአክሱም ጽዮን ቤተ ክርስቲያንን በሉሲፈር/ቻይና ባንዲራ ሸፍነዋት ነበር፤ አዎ! የጽዮንን አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ቀለማት ሙሉ በሙሉ ከቤተ ክርስቲያኑ ሕንጻ አስወግደው። እንግዲህ የከሃዲዎቹ ኢ-አማንያን (አክሱማዊ ሆኖ ኢ-አማኒ? እጠየፈዋለሁ፤ ዋይ! ዋይ! ዋይ!) ተልዕኮና ዓላማ ምን እንደሆነ ለመረዳት ከዚህ የተሻለ ማስረጃ ሊኖር አይችልም። ሕወሓቶች ከሻዕቢያ፣ ኦነግ/ብልጽግና እንዲሁም ከዓለም አቀፉ የኤዶማውያንና እስማኤላውያን ኃይሎች ጋር አብረው እየሠሩ ያሉት የአክሱም ጽዮናውያንን የአምስት ሺህ ዓመት እምነት፣ ታሪክና ባሕል አስወግደው የራሳቸውን ሉሲፈራዊ አምልኮ ታሪክ እና ባሕል በሕዝቡ ላይ ለመጫን ነው፤ ‘የራሳቸውን’ ርካሽ ታሪክ ለመሥራት ነው። ወዮላቸው!

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፪፥፲፪]✞✞✞

“እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።”

  • በቅዱሷ አክሱም ጽዮን ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል!
  • ❖ ከዋልድባ ገዳም ፩ሺህ መነኮሳትን ዓምና ልከ በዚህ ጾመ ሑዳዴ ያባረረውንና ድርጊቱንም የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በደብረ አባይ ገዳም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በደንገላት ቅድስት ማርያም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በውቅሮ አማኑኤል ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በዛላምበሳ ጨርቆስ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

‘ብጹዕ’ አቡነ አረጋዊ በ666ቱ ክትባት በመከተባቸው ታመው በዕለተ ጻድቁ አቡነ አረጋዊ በባቢሎን ዱባይ ለመታከም ሲያስቡ ምን ገጠማቸው?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 26, 2022

😇ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

ይህ ክስተት ገጠማቸው…

❖❖❖[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፬፥፳፬]❖❖❖

ሐሰተኞች ክርስቶሶችና ሐሰተኞች ነቢያት ይነሣሉና፥ ቢቻላቸውስ የተመረጡትን እንኳ እስኪያስቱ ድረስ ታላላቅ ምልክትና ድንቅ ያሳያሉ።

እንግዲህ ልክ በእባቡ ክትባት ከተከተቡና፣ ለእባቡ መርዝም ቅስቀሳ ባደረጉ በዓመቱ፤ ያውም በፃድቁ አባታችን በአቡነ አረጋዊ ዕለት! ያውም የፃድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ ልጆች በትግራይ እየተጨፈጨፉ፣ እየተራቡና ሐኪም ቤቶቻቸው ሁሉ ፈራርሰው በሕክምና ዕጦት እየረገፉ ባሉበት ወቅት፣ ያውም ጥቃት የደረሰበት የፃድቁ አቡነ አረጋዊ ደብረ ዳሞ ገዳም ሁኔታ ምን ላይ እንዳለ በማናውቅበት በዚህ የጨለማ ዘመን፤ ዋው!

እግዚአብሔር ይማራቸው፤ ግን የእግዚአብሔርን ክብር መቀነስ ይሆንብኛልና ‘አባት’ አልላቸውም። ምናልባት አውሬው እንደ እነ አቡነ አብርሃም፣ አቡነ ኤርምያስ፣ አቡነ ናትናኤል፣ ኢሬቻ በላይ፣ አቡ ፋና a.k.a አቡነ ፋኑኤል ቤተ ክህነት ውስጥ ሠርገው እንዲገቡ ያደረጋቸው ‘ዶ/ር ፈሪሳውያን’ መካከል አንዱ ይሆናሉ የሚል ጥርጣሬ ለረጅም ጊዜ ነበረኝ። በጣም አዝናለሁ፤ እነዚህን ሰዎች በደንብ ለተመለከተ ምንም ዓይነት የአባትነትን ማንነት አያሳዩም።

ማንም በሕመም እንዲሰቃይ አንሻም፤ ግን ለመሆኑ ስለሚጨፈጨፉት ጽዮናውያን ተቆርቁረውና አልቅሰው ከማውራትና ከመስበክ ይልቅ ለማይመለከታቸውና ብቃት ለሌላቸው የሕክምናው ሳይንስ የዲያብሎስ ጠበቃ ሆነው አሳፋሪ የ”ተከተቡ” ቅስቀሳ የሚያደርጉት እንደ ዶ/ር አቡነ አረጋዊ + ዶ/ር ዘበነ ለማ ወዘተ የመሳሰሉ ፈሪሳውያን ዛሬም ለእባቡ ክትባት ቅስቀሳ በማድረጋቸውና ሚሊየኖች ምዕመናንን በማሳታቸው ተጸጽተውና እራሳቸውን ዝቅ አድርገው ኢትዮጵያንና እግዚአብሔር አምላኳን በይፋ ይቅርታ ለመጠየቅ የትሕትና ብቃት አላቸውን? ይቅርታ ሳይጠይቁ እንዴት በአደባባይ መታየት፣ መናገር ወይም መስበክ ይቻላቸዋል?

ቪዲዮው ላይ በበቂ ማስረጃ የሳይንስ ልሂቃኑ ሳይቀሩ እንደሚጠቁሙን የኮቪድ ወረርሽኝ ገና ከጅምሩ ከእባብ ነው የተገኘው፤ ክትባቱም የእባብ መርዝ ነው! መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበትን መስቀል አስመልክቶ በስቅለት ዕለት የሚከተለውን ጽፌ ነበር፤

መስቀል ለክርስቲያኖች የሕይወትና የድኅነት ምልክት የሆነው መድኅኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ከተሰቀለበት ጊዜ ጀምሮ ነው፡፡ ሁለቱ ከእንጨት የተገኙት የመስቀሉ ክፍሎች (አግድም እና ቀጥታ) በጣም ትልቅ የሆን ትርጉም ነው ያላቸው።

በኦሪት መስቀል የመርገምና የመቀጫ መሣሪያ ሆኖ ይቆጠር ነበር፡፡ ”ማንም ሰው ለሞት የሚያበቃውን ኃጢአት ቢሠራ እንዲሞትም ቢፈረድበት በእንጨትም ላይ ብትሰቅለው በእንጨት ላይ የተሰቀለ በእግዚአብሔር ዘንድ የተረገመ ነውና ሬሳው በእንጨት ላይ አይደር”[ዘዳ ፳፩፥፳፪፡፳፫]

የጥንት ሮማውያን ወንጀለኞችን በመስቀል ተሰቅለው እንዲሞቱ ማድረግ ልማዳቸው ነበር፡፡ ክርስቶስ ኢየሱስ ለድኅነተ ዓለም ከመሰቀሉ በፊት የእርግማን ምልክት የነበረው የመስቀል ታሪክ ጌታችን ከተሰቀለበት በኃላ ግን ታሪኩ ተቀይሯል፡፡

  • ቀኝ (በግ – ፍያታዊ_ዘየማን )እና 😈ግራ (ፍዬል – ፍያታዊ ዘፀጋ)
  • ቀኝ (የኢየሱስ ክርስቶስ ደቀመዝሙር) እና 😈 ግራ (የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ጭፍራ)

ጌታም ቆላተ ዮሳፍጥ ከሚባል በረሀ አውርዶ መናውን ውሀውን ከወትሮ አብልጦ አወረደላቸው። ኃይሉን ክሂሎቱን አሳያቸው። መርዛማ እባብ አስነሥቶ ጐድናቸውን እያስቀደደ አስፈጃቸው። ሙሴም “አቤቱ ጌታዬ ሕዝበ እስራኤልን የሚመግባቸው ቢያጣ ከበረሀ አውርዶ አስፈጃቸው እንዳይሉህ መድኃኒት ፈልግላቸው” ብሎ ጸለየ። ጌታም የወዳጁን ጸሎት ፈጥኖ ይሰማልና “ብረቱን እባብ አስመስለህ በተራራ ላይ ተራዳ ተክለህ ብረቱን በዚያ ላይ ሰቅለህ አሳያቸው። ያን አይቶ ሰምቶ ያመነ ይዳን፤ ያላመነ ይፈጸም፤” አለው። ተራራው የቀራንዮ አምሳል ነው፣ ተራዳው የመስቀል፣ ብረቱ የወልደ እግዚአብሔር፣ እባብ የዲያብሎስ፣ ቍስሉ የኃጢአት፣ መርዙ የመርገመ ሥጋ የመርገመ ነፍስ፣ በረኃው የገሃነመ እሳት አምሳል ነው። ያን አይተው ሰምተው ይዳኑ ማለቱ፤ ስቅለተ ክርስቶስን አይተው ያመኑ ሐዋርያት ሰምተው ያመኑ ምዕመናን የመዳናቸው አምሳል ነው። ያላመኑ ይፈጸሙ ማለቱ፤ ስቅለተ ክርስቶስን አይተው ያላመኑ አይሁድ ሰምተው ያላመኑ አሕዛብ ያለመዳናቸው አምሳል ነው።

ጽዮናውያን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ይህን ሁሉ ዘመን የጠበቃቸውንና ከዘመን ወደ ዘመን በድልና ያሸጋገራቸውን እግዚአብሔር አምላካቸውን ዛሬ ሁሉም ነገር ባለቀበት የፍጻሜ ዘመን በ666ቱ መጫወቻ የእባብ ምራቅ ክትባት ፈጣሪያቸውን እንዳያሳዝኑት አደራ እላለው ፥ ክትባቱ በፍጹም ለጽዩናውያኑ ኢትዮጵያውያን አይሆነንም በተለይ የተዋሕዶ ልጆች እንንቃ፥ ባቢሎን ኤሚራቶች እየተቅበዘበዙ ነው፤ ዛሬም “የእርዳታ ምግብ” ወደ ትግራይ ላክን” ሲሉ ነበር። በተጨማሪ ትውልደ አክሱማዊት ኢትዮጵያ የሆኑትን እነ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን፣ ዶ/ር ሊያ ታደስን፣ አቶ ተወልደን(ሹልክ ብለው በመልቀቅ ተሠውረዋል) እንዲሁም አቡነ ማትያስን ይህን ጉዳይ በሚመለከቱ የሥልጣን ወንበሮች ላይ በዚህ ዘመን ማውጣታቸው ዝም ብሎና በአጋጣሚ አይደለም፤ ዋናው ትኩረታቸው የክቡር መስቀሉ አንዱ ክፍል (ቀጥታ) የሚያመላክተውን የሕይወት ዛፍንና የቃልኪዳኑ ታቦት የሚገኙባትን ጽዮናዊቷን ኢትዮጵያ ላይ ነው፤ ስለዚህ አሁን ባለቀ ሰዓት ክትባቱን ወደ ትግራይ እንዳያስገቡ፤ ዋ! ዶ/ር ቴድሮስና ዶ/ር ሊያ! የኮሮና ክትባት በሚል መርፌ በጭራሽ የጽዮናውያንን ሰውነት እንዳታስነኩ ምክሬና ማስጠንቀቂያዬ ነው። የፃድቁ አባታችንን የአቡነ አረጋዊን መጠሪያ የያዛችሁ (አቡነ አረጋዊ + አረጋዊ በርሄ + ሄርሜላ አረጋዊ) ወዮላችሁ! ጥይቱና ረሃቡ ይበቃናል!

❖❖❖

የኢየሱስ ደም ክትባቴ ነው፤

ስጋ ወደሙ መድኃኒቴ ነው!

[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፶፫፥፬፡፭]

“በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመማችንንም ተሸክሞአል፤ እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቈጠርነው። እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።”

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Health, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Mysterious Red Beam of Light over Egyptian Skies | ሚስጥራዊ ቀይ የብርሃን ጨረር በግብጽ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 25, 2022

💭 እስክንድርያ ግብጽ ፥ ማክሰኞ መጋቢት ፲፫/፳፻፲፬/ 2014 ዓ.ም

Pillar of Fire -The Ten Commandments 1956

‎❖ የእሳት ዓምድ አሥርቱ ትእዛዛት ፲፱፻፶፮

❖❖❖[ኦሪት ዘጸአት ምዕራፍ ፲፫፥፳፩፡፳፪]❖❖❖

በቀንና በሌሊትም ይሄዱ ዘንድ፥ መንገድ ሊያሳያቸው ቀን በደመና ዓምድ፥ ሊያበራላቸውም ሌሊት በእሳት ዓምድ እግዚአብሔር በፊታቸው ሄደ። የደመና ዓምድ በቀን፥ የእሳት ዓምድ በሌሊት ከሕዝቡ ፊት ከቶ ፈቀቅ አላለም።

❖❖❖[Exodus 13:21-22]❖❖❖

By day the Lord went ahead of them in a pillar of cloud to guide them on their way and by night in a pillar of fire to give them light, so that they could travel by day or night. Neither the pillar of cloud by day nor the pillar of fire by night left its place in front of the people.”

_____________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Mysterious Vertical Red Light in Sky over Texas in US | በቴክሳስ ሰማይ ላይ ሚስጥራዊ አቀባዊ ቀይ ብርሃን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 25, 2022

🛑 Everyone knows that a red light means to stop. The word stop has two inferences that are quite different from each other. On one hand, the word stop means to quit. If a father said to his son, “I want you to stop telling lies,” we would rightly assume that he means to quit lying…permanently.

So when we think of my text as The Flashing Red Light Of His Coming, it reminds me of waiting at a railroad station, that when a man or people stand around, as many of us has when we was waiting to catch the train. And we can’t hear the train, or you don’t see him, but you know it’s time. Maybe the dispatcher says, “He’s a little late; he’s not exactly at the time. But we don’t know just when, but he will arrive soon.” And we’ll walk around in the station with our hands in our pockets, and setting on our suitcases, and go out and buy a bag of peanuts, and talk to the—somebody across the street. But all of a sudden we see something happen. There’s a noise takes place out at the tracks. And when they did, the arm goes down, and the red light begins to flash. What is that? The train is in the block. Though you can’t hear him, though you can’t see him, but yet that flashing red light and that arm down shows that he’s coming in. And then if you’re expecting to leave on that train, you’d better throw that bag of peanuts down, stop your talking, get up your suitcases, and get ready, or you’ll be left behind, ’cause he’s just stopping locally, just for a few moments. he’ll be gone. If you still stand to chat … the neighbor across the street, you’ll be left behind.

🔥 Oh! America, Easter is Approaching – yet, your man Abiy Ahmed Ali continues Massacring and starving millions of Christians of Northern Ethiopia to death – for 16 months. Please get rid of the anti-Christian fascist Oromo regime that hijacked Ethiopia — and ‘your’ evil monster PM Abiy Ahmed Ali now. STOP babysitting and supporting them!

You shall not tempt The Almighty Egziahbher God by trying to test the irresistible power or force of The Ark of The Covenant, never ever! The Ark is everywhere, not only in Axum. The Ark has the power to destroy all armies and bring down the walls of cities!

❖❖❖[ትንቢተ ሚክያስ ምዕራፍ ፪፥፩፡፫]❖❖❖

በመኝታቸው ላይ በደልን ለሚያስቡ ክፋትንም ለሚያደርጉ ወዮላቸው! ኃይል በእጃቸው ነውና ሲነጋ ይፈጽሙታል። በእርሻው ላይ ይመኛሉ፥ በግዴታም ይይዙታል፤ በቤቶችም ላይ ይመኛሉ፥ ይወስዱአቸውማል፤ ሰውንና ቤቱን፥ ሰውንና ርስቱንም ይነጥቃሉ። ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ በዚህ ወገን ላይ በክፉ አስባለሁ፥ ከዚያም አንገታችሁን አታነሡም፤ ዘመኑም ክፉ ነውና ቀጥ ብላችሁ አትሄዱም።

❖❖❖[Micah 2:1-3]❖❖❖

Woe to them that devise iniquity, and work evil upon their beds! when the morning is light, they practise it, because it is in the power of their hand. And they covet fields, and take them by violence; and houses, and take them away: so they oppress a man and his house, even a man and his heritage. Therefore thus saith the Lord; Behold, against this family do I devise an evil, from which ye shall not remove your necks; neither shall ye go haughtily: for this time is evil.”

____________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

New Orleans Hammered by The Scariest Looking Tornado | ኒው ኦርሊንስ በጣም አስፈሪ በሆነው ቶርናዶ ተመታች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 23, 2022

🔥 የዩኤስ ባሕረ ሰላጤን ለመምታት ይህን ያህል ትልቅ አውሎ ንፋስ ሆኖ አያውቅም

የጃዝ ሙዚቃ አፍቃሪ ስለሆንኩ ኒው ኦርሊያንስ ከተማ የመኖር ዕቅድ ነበረኝ፤ ግን በሰበባሰበቡ እንቅፋት እየበዛብኝና እግዚአብሔር ሳይፈቅድልኝ ቀርቶ ሃሳቤን ተውኩት፤ ምክኒያቱም ከካሊፎርኒያ፣ ዋሽንግተን ዲሲ እና ሌሎችም ቀጥሎ ዋና የአሜሪካ ስዶምና ገሞራ አካባቢዎች ሉዊዚያናና ጆርጂያ ይገኙበታልና ነው።

💭 አሜሪካ ሆይ፤ ፋሲካ እየተቃረበ ነው ፥ አሁንም የአንቺ ሰው አርመኔው አብዮት አህመድ አሊ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የሰሜን ኢትዮጵያ ክርስቲያኖችን ለ፲፮/16 ወራት ያህል ያለማቋረጥ እየጨፈጨፋቸውና በረህብ እየቆላቸው ነው። አሜሪካ ሆይ፤ እባክሽ ኢትዮጵያን ጠልፎ የያዘውን የፋሽስት ኦሮሞ አገዛዝ እና ያንቺንክፉ ጭራቅ ጠ/ሚ አብዮት አህመድ አሊን አሁን አስወግጂው! ልዑካኖችሽን ወደዚህ አረመኔ ሰው በየወሩ ደጋግመሽ የምትልኪው እኮ ያንቺ ሰው ስለሆነ ብቻ ነው። ወደ ሩሲያው ፑቲን ልዑካኖችሽን ለምን አትልኪም? የማይታሰብ እንደሆነ እያየነው ነው። አሁን በ-HR-6600 ህግ የማጭበርበሪያና ጊዜ የመግዢያ ድራማ በመስራት ለሕዝባችን አሳቢ እንደሆንሽ ማስመሰሉን አቁሜ። ብታስቢልንና በጎ መፍትሔ ለማምጣት ብትፈልጊ ኖሮ የሕዝባችንን ስቃይና መከራ ለማቆም በአንድ ቀን ብቻ ቆራጥ እርምጃ መውሰድ በቻልሽ ነበር። ማንም ባላገደሽ ነበር። በሦስት ሳምንት ውስጥ ለዩክሬይን ፋሺስት አገዛዝ ያሳየሸው ድጋፍና የወሰድሻቸው በጎ እርምጃዎች እኮ በኢትዮጵያ/ለኢትዮጵያ ሕዝብ ለመቶ ዓመታት እንኳን ከወሰድሻቸው በጎ እርምጃዎች በአስር እጥፍ በሥራ ላይ ሲውሉ እያየናቸው ነው።

🏃‍ እንግዲህ ባለፈው ሳምንት በተጠናቀቀው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ የበላይነቱን የተቀዳጅበት ምስጢር እንደ አንድ ምልክት በሆነሽ ነበር።

Axumite Ethiopia Beats Babylon America / አክሱማዊት ኢትዮጵያ ባቢሎን አሜሪካን ቀጣቻት

View Post

🔥 There Has Never Been a Tornado This Huge to Hit The US Gulf Coast

A tornado touched down in the New Orleans area Tuesday as part of a line of severe weather that started in Texas and Oklahoma and moved east into the Deep South.

Oh! America, Easter is Approaching – yet, your man Abiy Ahmed Ali continues Massacring and starving to death millions of Christians of Northern Ethiopia – for 16 months. Please get rid of the anti-Christian fascist Oromo regime that hijacked Ethiopia — and ‘your’ evil monster PM Abiy Ahmed Ali now.

You shall not tempt The Almighty Egziahbher God by trying to test the irresistible power or force of The Ark of The Covenant, never ever! The Ark is everywhere, not only in Axum. The Ark has the power to destroy all armies and bring down the walls of cities!

👉 The Ukraine war shows us:

😈 United by their Illuminist-Luciferian-Masonic-Satanist agendas The following Edomite-Ishmaelite entities and bodies are helping the genocidal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali (Nobel Peace Laureate 2019):

☆ The United Nations

☆ The European Union

☆ The African Union

☆ The United States, Canada & Cuba

☆ Russia

☆ Ukraine

☆ China

☆ Israel

☆ Arab States

☆ Southern Ethiopians

☆ Oromos

☆ Afars

☆ Amharas

☆ Eritrea

☆ Djibouti

☆ Kenya

☆ Sudan

☆ Somalia

☆ Egypt

☆ Iran

☆ Pakistan

☆ India

☆ Azerbaijan

☆ Amnesty International

☆ Human Rights Watch

☆ World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)

☆ The Nobel Prize Committee

☆ The Atheists and Animists

☆ The Muslims

☆ The Protestants

☆ The Sodomites

☆ TPLF?

💭 Even those unlikely allies like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ are all united now in the Anti Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before it is a very curios phenomenon unique appearance in world history.

✞ With the Zionist Tigray an-Ethiopians are:

❖ The Almighty Egziabher God & His Saints

❖ St. Mary of Zion

❖ The Ark of The Covenant

❖❖❖[Isaiah 10:1-4]❖❖❖
“Woe to those who enact evil statutes And to those who constantly record unjust decisions, So as to deprive the needy of justice And rob the poor of My people of their rights, So that widows may be their spoil And that they may plunder the orphans. Now what will you do in the day of punishment, And in the devastation which will come from afar?To whom will you flee for help?
And where will you leave your wealth? Nothing remains but to crouch among the captives Or fall among the slain. In spite of all this, His anger does not turn away And His hand is still stretched out.”

❖❖❖[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፲፥፩፡፬]❖❖❖

መበለቶችም ቅሚያቸው እንዲሆኑ፥ ድሀ አደጎችንም ብዝበዛቸው እንዲያደርጉ፥ የድሀውን ፍርድ ያጣምሙ ዘንድ፥ የችግረኛውንም ሕዝቤን ፍርድ ያጐድሉ ዘንድ የግፍን ትእዛዛት ለሚያዝዙ፥ ክፉንም ጽሕፈት ለሚጽፉ ወዮላቸው! በተጎበኛችሁበት ቀን፥ መከራም ከሩቅ በሚመጣበት ዘመን ምን ታደርጉ ይሆን? ለረድኤትስ ወደ ማን ትሸሻላችሁ? ክብራችሁንስ ወዴት ትተዉታላችሁ? ከእስረኞች በታች ይጐነበሳሉ፥ ከተገደሉትም በታች ይወድቃሉ። በዚህም ሁሉ እንኳ ቍጣው አልተመለሰችም፥ ነገር ግን እጁ ገና ተዘርግታ ትኖራለች።

👉 ያው እንግዲህ፤ ቅንዝንዟ ሄርሜላ አረጋዊ ዛሬ በአቡነ አረጋዊ ዕለት ከክረምት እንቅልፏ ነቅታ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ወኪል ሆና በመወራጨት ላይ ትገኛለች

💭 ኦሮሞው የጽዮናውያን ጠላትና የኤዶማውያኑ ወኪል፤ መላከ ኤዶምበአቡነ አረጋዊ ዕለት ሔርሜላ አረጋዊን ጋበዛት | በአጋጣሚ?

💭 German Marathon Record Holder: “I Dedicate My Successes to The People of Tigray „

🏁 Amanal Petros after his record race: “I dedicate my successes to the people of Tigray “

🏁 አማናል ጴጥሮስ ከውድድሩ በኋላ፤ “ስኬቶቼን ሁሉ ለትግራይ ህዝብ እሰጣለሁ”

ይህ ባለፈው እሑድ ዕለት ልብ ያላልኩት ሌላ ተዓምር ነበር! በአቡነ አረጋዊ ዕለት (ለተሰንበት የዓለምን ክብረወሰን በሰበረችበት) ዕለት ጀግናው ጽዮናዊ አማናል ጴጥሮስ ሁለተኛውን የጀርመን ሬከርድ ሰብሯል። እግዚአብሔር ይባርክህ/ይጠብቅህ ወንድማችን!

💭 Kentucky Tornado፡ Power of The Ark of The Covenant? | የአሜሪካ ቶርናዶ ኃይለ ጽላተ ሙሴ?

💭 በአቡነ አረጋዊ ዕለት | ፀሐይ በነበልባሎች እየታመሰች ነው | ብዙ የኮሮና የጅምላ ጭነቶች ወደ ምድር እየመጡ ነው

💭 በአፍሪቃ በጣም አደገኛ የሚባለው እሳተ ገሞራ በምስራቅ ኮንጎ ፈነዳ | በአቡነ አረጋዊ ዕለት

💭 ባለ ራዕዩ እንጀራ ጋጋሪ ጽዮናዊ የአቡነ አረጋዊ ቤተ ክርስቲያን ሕንጻን በጽዮን ቀለማት እንዲቀባው በሕልሙ ታዘዘ

________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

O Canada, Remember DEBRE DAMO — Ethiopia’s OLDEST MONASTRY — CTV Once Visited — Now Looted & Bombed by Trudeau’s Evil Ally

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 22, 2022

❖❖❖ Debre Damo Monastery / ደብረ ዳሞ ገዳም ❖❖❖

💭 ለመሆኑ የጽዮን እና ቀለማቷ ጠላቶች እነማን ናቸው? ቀለማቷን በሉሲፈር ኮከብ ☆ መተካት ይፈልጋሉን? ልክ እንደ፤

አክሱም ጽዮን

ደብረ አባይ

❖ Ethiopia’s Ancient Monastery That Canadian Television (CTV) Visited Was ‘Looted & Bombed’ 😈

Back in 2015 the Canadian Crew was there not only for adventure, but somehow also to live and witness the Ethiopian Orthodox Tewahedo faith, to discover the central element of Orthodox Christian belief and theology — The Love of Christ, The Love of Jesus Christ for humanity, The Love of Christians for Jesus Christ, and The Love of Christians for others. These aspects are distinct in Orthodox Christian teachings—the love for Christ is a reflection of his love for all. That’s what these Canadian Television crew members got climbing on a rope to reach the top of Mount Zion where this marvelous 6th century Debre Damo / St. Abuna Aregewi Monastery is located.

This made the devil mad. We know Satan hates love, and gets angry when good things happen – so a coalition Army of Satan consisting of the Gog/Magog armies of the Muslim-Protestant Oromo Abiy Ahmed Ali (ENDF), Eritrean Army (EDF), Amhara Militias, Somali Soldiers and army of drones from the United Arab Emirates decided to blow up this 6th-century Christian Monastery – one of the oldest Orthodox Christian Monasteries. We still don’t know regarding loss and damage. Until today, medias and teams who try to investigate the bombardment of the Monastery were denied entry. But, in this Jihad some Monks were killed and injured.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: