Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘አቡነ ተክለ ሃይማኖት’

Muslim Azerbaijanis Declare This Warning to Christian Armenians “Leave Your Homes – or We Will Force You!”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 2, 2022

😈 ሙስሊም አዘርባጃኒዎች ይህንን ማስጠንቀቂያ ለክርስቲያን አርመኖች አወጁ “ከቤታችሁ ውጡ ፥ አለበለዚያ እርምጃ ለመውሰድ እንገደዳለን!

😈 ቱርክ በአንድ ጊዜ በሁለቱ ጥንታውያን የክርስቲያን ሕዝቦች አርሜኒያ እና ኢትዮጵያ ላይ ያደረሰችው የዘር ማጥፋት ወንጀል

😈 ሙስሊሙ አዘርባጃኒዎች አዛን በድምጽ ማጉያ ክርስቲያን አረሜኒያ ወገኖቻችንን ሆን ብለው ሲረብሹ። እንደዚህ አይነት ጩኸቶች/መልዕክቶች ለክርስቲያን አርመን ነዋሪዎች ቀዳሚ ስጋት ናቸው። (በክርስቲያን ኢትዮጵያም ይህ ነው እየተካሄደ ያለው)

😈 የመስቀል ጠላት ✞

አዘርባጃን የሀድሩትን የቅዱስ ትንሳኤ ቤተክርስቲያንን አርክሳለች፣ መስቀሉን አፈረሰች እና ሁሉንም የአርመን ፅሁፎች ደመሰሰች። (በክርስቲያን ኢትዮጵያም ይህ ነው እየተካሄደ ያለው)

😈 Turkey’s Simultaneous Genocide of the two oldest Christian nations of Armenia & Ethiopia

😈 The Muslim Azerbaijanis turned on Azan through the loudspeakers. Such messages are a primary threat to the Christian Armenian residents.

😈 Enemy of The CROSS ✞

Azerbaijan defiled the Holy Resurrection Church of Hadrut, dismantled THE CROSS & erased all Armenian inscriptions

💭 The Government of Azerbaijan Declares This Warning To All Armenians: “Leave Nagorno-Karabakh, or We Will Force You.”

Now that the world’s attention is diverted to Russia’s war with Ukraine, the Azeris and Turks are in the perfect opportunity to test the waters of the Russian brokered ceasefire. There are still Armenians living in Nagorno-Karabakh — that region that was governed by Armenians until 2020 when Azerbaijan, armed with Turkish Bayraktars, vanquished them — and the Azeris are beginning to pressure these Armenians to leave. There are Russian soldiers (part of a peacekeeping mission) present in Nagorno-Karabakh, but now with the war occurring in Donbas, the Azeris (and by extension, their Turkish patriarchs whom they ethnically identify with) are acting aggressively, testing the limits of the Russians. For example, in early March, Azeri forces were seen encircling Armenian villages and, with loudspeakers, demanding that the Armenian inhabitants leave Nagorno-Karabakh. This was seen in the village of Khramort where the Azeri military declared through a loudspeaker:

Urgently leave the territory, otherwise we will force you. All responsibility for the casualties will fall on you․ Do not endanger your life and the lives of your loved ones. You are on the territory of Azerbaijan, and all actions are regulated by Azerbaijani law.”

What the Azeris want is not peace, but ethnic cleansing.

Depriving Armenians of natural gas has followed. On March 8th, a critical gas pipeline that was used to bring natural gas to the Armenians was cut off in Nagorno-Karabakh, leaving them without heat for two weeks. The pipeline was then “repaired” but was reportedly cut off again and then restored. The ethnic and religious hatred towards the Armenians was demonstrated in the recent desecration of the St. Harutyun church in Hadrut, which was condemned by Armenia’s Ministry of Foreign Affairs of the Republic of Armenia:

“These pre-planned actions carried out by the authorities of Azerbaijan, aimed at destroying and desecrating the identity of Armenian religious, historical and cultural monuments in the territories under the control of the Azerbaijani armed forces, are another manifestation of Azerbaijan’s ethnic and religious intolerance and the continuation of the policy of depriving Artsakh of Armenians and the Armenian trace.”

Azerbaijani soldiers then entered the area occupied by Russian peacekeeping forces, forced the evacuation of an Armenian village and even used drone strikes to kill numerous Armenian soldiers. The Russian Defense Ministry reported that the Azeri soldiers left, but both Azeri and Armenian sources denied this, and even the US, France and Russia have all denounced Azerbaijan for its violation of the ceasefire.

Even with the ceasefire, there has still been violence taking place in Nagorno-Karabakh. According to the Investigative Committee of the Republic of Artsakh, in early February “two members of the Azerbaijani Armed Forces were killed on the spot near the village of Khramort in the Askeran region, on the grounds of national, racial or religious hatred or religious fanaticism.” Following this event, “Unidentified gunmen opened fire on three” Armenian employees who were working in a mine in the administrative area of ​​Khramort village, Askeran region.

On February 11th of 2022, shots were fired from Azerbaijani military positions located near the communities of Karmir Shuka and Taghavard in the region of Artsakh’s Martuni, according to Ombudsman of Artsakh Gegham Stepanyan in a statement on social media. Stepanyan observed:

“Given the distance between the settlements and the Azerbaijani positions, and the fact that the residential part of the village is directly observed from the Azerbaijani positions, it is undeniable that the Azerbaijani side has directly targeted the houses of the residents as a result of which residential houses, mainly walls, roofs, have been damaged.

The window of a house of Karmir Shuka resident was smashed during the same operations which are aimed at threatening civilians, and the bullet penetrated into the living room of the house”

“I reaffirm the claim that the criminal acts of Azerbaijan are of regular and systematic nature, aimed at creating an atmosphere of fear in Artsakh.

Azerbaijan will continue its criminal attempts against the people of Artsakh as long as the international community has not condemned unanimously the open Azerbaijani illegal acts against humanity”, he added.

The Azeris have found a loophole in the ceasefire to try to justify their actions. Article 4 of the ceasefire declaration calls for the withdrawal of Armenian soldiers. Three thousand Armenians reportedly left Nagorno-Karabakh, but local ethnic Armenian soldiers did not, giving the Azeris an avenue for their aggression. While Baku sees these self-proclaimed Nagorno-Karabakh Defense soldiers as illegal, the local Armenian population sees them as necessary for security from violence by Azerbaijani soldiers. But now, with the local defense not allowed in the region, the only thing standing between the local Armenians and the Azeri soldiers are the Russian peacekeepers. There are nearly two thousand Russian soldiers in Nagorno-Karabakh (and also around two thousand Russian support staff), and Baku sees this foreign presence as temporary, as there is an expectation that these troops will be sent to fight in Ukraine. The importance of Russian peacekeepers for the security of the Armenians is obvious. For example,on the 15th of February, 2022, Azerbaijani servicemen opened fire in the direction of Armenian farmers near Khramort. While a tractor was damaged, the civilians were saved thanks to the intervention of the Russian peacekeepers, according to the Prosecutor’s Office of Artsakh.

With such recent events, it is obvious that whatever relative peace is ongoing in Nagorno-Karabakh, it will not last long. Violence will resume in the region, and it will most definitely escalate tensions between Russia and Turkey. Such conflict will carry with it a resuming of where the Ottomans left off in the genocide of the Armenian people.

Source

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ግራኝ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ በአርሜኒያ ኦርቶዶክስ ወገኖቻችን ላይ የተጠቀመቻቸውን ድሮኖች ሊገዛ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 24, 2021

#ArmenianGenocide – #TigrayGenocide / #የአርሜኒያጭፍጨፋ – #የትግራይጭፍጨፋ ❖

በክርስቲያን አርሜኒያ ላይ የሚደርሰው በክርስቲያን ኢትዮጵያም ላይ ይደርሳል

❖ ❖ ❖መጀመሪያ ክርስቲያን አረሜኒያ ቀጥሎ ክርስቲያን ኢትዮጵያ❖ ❖ ❖

የእኅት አገር ኦርቶዶክስ አርሜኒያ አብያተ ክርስቲያናት (ቅድስት ማርያም + መድኃኔ ዓለም) በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ድሮኖች ነበር ባለፈው ጥቅመት ወር ላይ የተደበደቡት (በክርስቲያን ትግራይ ላይ ጂሃድ ከመታወጁ ልክ ከወር በፊት)

አሁን የጂሃድ ድሮኖች ጭፍጨፋውን ከኤሚራቶች የተረከበችው የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ወይ ከኤርትራ ወይ ከሱዳን ሆና የትግራይን ክርስቲያኖች እና ዓብያተ ክርስቲያናትና ገዳማቱን ትጨፈጭፍ ዘንድ ከአረመኔው ግራኝ ወኪሏ ፈቃድ ተሰጥቷታል (እናስታውስ “አል-ነጃሺ” የተባለውን መስጊድ በቅርቡ የሰራችው ቱርክ ናት፤ ጥንታዊ እና “አል-ነጃሺ” የተባለው መስጊድ ውቅሮ ላይ የለም፤ ሐሰት ነው! የነበረው የመሀመዳውያኑ መቃብር ብቻ ነው። መስጊዱ የተሰራው ከጥቂት ዓመታት በፊት በቱርክ ነው። እንዲፈርስ የተደረገውም በእባቦቹ ግራኞች አርአያና ሞግዚት በቱርኩ ፕሬዚደንት ጠይብ ኤርዶጋን ትዕዛዝ ነው። የአክሱም ጽዮንን ጭፍጨፋ ለማስረሳትና፤ በኋላ ላይም “መስጊዱን እናድሰው” በሚል ተንኮል ወደ ትግራይ ለመግባት። በሱዳን የሚገኙትን የትግራይ ስደተኛ ወገኖቻችንን “ድንኳን ልትከልላችሁ” ብላ ጠጋ ያለቸው ቱርክ ነበረች። አሁን ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት የነበረው ዓይነት አመቺ ሁኒታ ስለተፈጠረላት የድሮኖች ጣቢያ በሱዳን ቢሰጣት አይድነቀን። ይህን ሁሉ መስዋዕት የከፈለው የትግራይ ሕዝብ ከሺህ አራት መቶ ዓመታት በፊት ከአጋንንት አንበጦች መፈልፈያ ከመካ ወደ ውቅሮ መጥተው የሰፈሩትን አጋንንት አራግፎ ወደ ኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ መጣል ይኖርበታል። በትግራይ፣ ኤርትራ እና ምናልባትም በላሊበላ አማካኝነት እንደ አዲስ በህብረት በምትመሠረተዋ ሰሜን ኢትዮጵያ እስልምና መከልከል ይኖርበታል። ያኔ ብቻ ነው ዓለምን የምታስደንቅ ታላቅ ሃገር ልትመሠረት የምትችለው። የትግራይ ተዋሕዶ አባቶች በዚህ ጉዳይ እንደ አንበሣ በግልጽና በድፍረት መወያየት መጀመር አለባቸው። ዛሬ ከሁሉም እንደምንሰማው “መቼ አውቅንና ተታለልን!” ማለት አይሠራም፤ ለመጭው ትውልድ ሌላ ብዙ ዋጋ ያስከፍላልና።

ስለ ክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ለኢትዮጵያ አደገኛነት ላለፉት ሃያ ዓመታት ስናስጠነቅቅ ነበር፤ ለ ጠ/ሚ መለስ ዜናዊ የ97 ምርጫ ሊደርስ አካባቢ ተከታታይ ደብዳቤዎችን ጽፈን ነበር፤ አርሱም አምኖበት በአንድ ወቅት “ከአረቦችና ቱርኮች ጋር የምናደርጋቸውን ግኑኝነቶች መቀነስ አለብን፤” የሚል ንግግር አስምቶ እንደነበር አስታውሳለሁ። በተጨማሪ፤ “ክቡር መለስ ዜናዊ፤ ለኢትዮጵያ ያስፈልጓታልና በዚህ ምርጭ አሁን አይቅረቡ፤ ትንሽ ዕረፍት ይውሰዱና በሌላ ኢትዮጵያኛ በሆነ መልክ ተመልሰው፣  ተጠናክረውና ሕገ-መንግስቱን አፈራርሰው ጂቡቲንም፣ ኤርትራንም ደቡብ ሱዳንንም የምትጠቀለል ታላቅ ሃገር ሊመሩ ይችላሉ።” በማለት ጽፌ ነበር። አለመታደል ሆኖ እነ ባራክ ሁሴን ኦባማ፣ የግብጹ መሀመድ ሙርሲ፣ ሸህ አላሙዲንና ልጁ አብዮት አህመድ አሊ መለስ ዜናዊን ገደሉት (ነፍሱን ይማርለት!) ፤ ብዙም ሳይቆይ እነ ስብሐት ነጋ በሉሲፈራውያኑ ትዕዛዝ ይህን ዕድል ለኢትዮጵያ ቀንደኛ ጠላት ለኦሮሞው ለአብዮት አህመድ አሊ እና ኦሮሞ መንጋው በሰፊ ሰፌድ አድርገው ሰጧቸውና አረፉት።

👉 ልክ እንደ ዛሬዎቹ ኢትዮጵያውያንአርሜኒያውያንም ከ፻ ዓመታት በፊት ከሚበላቸው አውሬ ጎን ተሰልፈው ነበር

👉 በአርሜኒያውያን የባሪያ ጉልበት የተገነባው የምድር ባቡር የእራሳቸው የአርሜኒያኑን ጭፍጨፋ አፋጥኖት ነበር።

ይህ ጥናት እና ትምህርት የቀረበው የጀርመን የታሪክ ተመራራማሪዎች ባቀረቡት መረጃ ላይ ተሞርኩዞ ነው።

መረጃው ከጥቂት ዓመታት በፊት በጀርመን ፓርላማ (ቡንደስታግ)ውስጥ ቀርቦ የፓርላማውን አባላት በሀዘን ካስዋጠና እምባ በእምባ ካደረገ በኋላ ቱርክ በአርሜኒያውያን ወገኖቻችን ላይ የፈጸመችው ጭፍጨፋ የዘር ማጥፋት/ጀነሳይድ እንደሆነ በይፋ አጽድቀውት ነበር።

መረጃው እንደሚያሳየው እ..1871 .ም ላይ በተለያዩ ግዛቶች እንደ ዘመነ መሳፍንት ይገዙ የነበሩት ጀርመንኛ ተናጋሪ ሕዝቦች ጀርመን የምትባለዋን የዛሬዋን ጀርመን አንድ በማድረግ ቆረቆሯት። በዚህ ጊዘ የነበሩት ገዥዎች፣ መጀመሪያ ኦቶ ፎን ቢስማርክየመጀመሪያው የጀርመን መሪ/ካንዝለር ጀርመን ልክ እንደ እነ ብሪታኒያ፣ ፈረንሳይ፣ ሩሲያና ቤልጂም ኃያል ለመሆንና በመላው ዓለም ንጉሠ ነገሥታዊ/ኢምፔሪያላዊ ህልሟን ለማሟላት ስትል ወደ ቱርክ ወርዳ ለቱርኮች እርዳታ ታደርግላቸው ነበር። ዛሬም እንደዚሁ። በዚህ ወቅት ነበር ወስላታው የጀርመን ንጉሥ ነገሥት/ ካይዘር ቪልሄልም ፪ኛውለቱርኮች ድጋፍ እየሰጠ አርሜኒያውያንን ለከባድ ጭፍጨፋ ያበቃቸው። (በጣም ይገርማል በሃገራችንም ልክ ኢትዮጵያውያን በጣልያኖችን ላይ በአደዋው ጦርነት ድል እንዳደረጉ ቪልሄልም ፪ኛውወደ ኢትዮጵያ በመውረድ ከአፄ ምኒሊክ ጋር ጥብቅ ግኑኝነት ማድረግ ጀመረ። ልብ በል፤ በዚህ ጊዜ ነበር ፕሮቴስታንቱ የጀርመን ሚሲዮናዊ ዮሃን ክራፕፍ “ኦሮሚያ” የሚባለውን ስም ለወራሪዎቹ ጋሎች በመስጠት ፀረኢትዮጵያ/ፀረኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ዘመቻ ማካሄድ እንዲጀምሩ የተደረገው። ወደዚህ ጉዳይ ሌላ ጊዜ እመለሳለሁ!)

በጀርመኖች የተደገፉት ቱርኮች በአርሜኒያውያን ላይ ስለፈጸሙት ጀነሳይድ ሴትየዋ ካቀረበችልን መረጃ በመነሳት የሚከተሉትን አስገራሚ ንፅጽሮች ማድረግ እንችላለን።

👉 ሊበላው የተዘጋጀውን ዘንዶ መቀለብ

መጀመሪያ በአርሜኒያውያን ላይ ቀጥሎ ከሰላሳ ዓመታት በኋላ በአይሁዶች ላያ የተካሄደው ጀነሳይድ ዛሬ እና ላለፉት መቶ ሃምሳ ዓመታት በሃገራችን እየተካሄደ ካለው የቀስበቀስ የዘር ማጥፋት ዘመቻ ጋር በጣም ይመሳሰላል።

__________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Genocide on Ancient Nations | Armenians + Jews + Christian Ethiopians of Tigray

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 24, 2021

#ArmenianGenocide – #TigrayGenocide / #የአርሜኒያጭፍጨፋ – #የትግራይጭፍጨፋ ❖

Up to 1.5 million Armenians were wiped out by the Ottoman Empire beginning on April 24, 1915, a reality Turkey continues to deny, and Turkey would like to see in Tigray, Ethiopia by giving evil Abiy Ahmed Ali its drones. Ethiopian Christian never forget Turkey helped another Ahmed (Ahmed ‘Gragn’ Ahmad ibn Ibrihim al-Ghazi) 500 years ago to wage a similar satanic Jihad against Christian Ethiopia.

106 years on, Armenians and experts alike remember the brutal atrocities and forced exodus from what is now Turkey, which left up to 1.5 million Armenians dead.

April 24 marks the start, in 1915, of the Armenian Genocide. “Every Armenian is affected by the repeated massacres that occurred in the Ottoman Empire as family members perished,” said Joseph Kechichian, senior fellow at the King Faisal Center for Research and Islamic Studies in Riyadh.

“My own paternal grandmother was among the victims. Imagine how growing up without a grandmother — and in my orphaned father’s case, a mother — affects you,” he added.

“We never kissed her hand, not even once. She was always missed, and we spoke about her all the time. My late father had teary eyes each and every time he thought of his mother.”

Every Armenian family has similar stories, said Kechichian. “We pray for the souls of those lost, and we beseech the Almighty to grant them eternal rest,” he added.

“We also ask the Lord to forgive those who committed the atrocities and enlighten their successors so they too can find peace,” he said. “Denial is ugly and unbecoming, and it hurts survivors and their offspring, no matter the elapsed time.”

Donald Miller, professor of religion and sociology at the University of Southern California, said: “The ongoing denial of the genocide by the government of Turkey pours salt into the wound of the moral conscience of Armenians all over the world. On April 24, the genocide will be commemorated all over the world.”

On that day, the Ottoman government arrested and executed several hundred Armenian intellectuals.

Ordinary Armenians were then turned away from their homes and sent on death marches through the Mesopotamian desert without food or water.

The day will be commemorated around the world today as a growing number of countries recognize the atrocity.

ሰላም ለኪ እመቤቴ ኪዳነ ምሕረት ሆይ፤ እንደ ቃል ኪዳንሽ ምስጋናሽ የሚነገርበትን ቤተ ክርስቲያን በስምሽ ያሳነፀውን መታሰቢያሽን ያደረገውን በስምሽ የጸለየውን ከበረከትሽ ታሳትፊውና ይቅር ባይ ከሚሆን ልጅሽ ይቅርታን ታሰጪው ዘንድ ሰላም እያልኩ ከፊትሽ ወድቄ ኪዳንሽ እማፀንሻለሁ።

መቤቴ ማርያም ሆይ፤ በክፉ ሰዎች እጅ ከመውደቅ በቃል ኪዳንሽ ጠብቂኝ በልዩ ጠላት በዲያብሎስ ወይም በስይጣን ኃይል ተይዞ ከመቀጥቀጥ በእግረ አጋንንት ከመረገጥና ከመቀጥቀጥ አድኚኝ ለዘላለሙ አሜን።

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

👉 የወራሪዎቹ የዋቄዮአላህ ጋሎች እና አረቦች ግልጽ ሀበሻን፣ ተዋሕዶንና አክሱም ጽዮንን የማጥፋት ሤራ፤ #የትግራይጭፍጨፋ

ጥቅምት ፳፪/፪ሺ፲፫ ዓ./ ኡራኤል – November 1 – 2 , 2020

የሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት ሊቀመንበር ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን አዲስ አበባ ገባ ፤ በግራኞች አብዮት አህመድ እና ሽመልስ አብዲሳ ታጅቦ የጋሎችን ካባ፣ ጦርና ጋሻ ተሸለመ ፤ “አላህ ዋክባር! ሕዳሴ ግድብ ኬኛ!” አሉ።

👉 እነሱ ሴቶቻቸው ነው የተደፈሩት ፤ የኛ ወታደሮች እኮ በሳንጃ ተደፍረዋል

ጥቅምት ፳፫/፪ሺ፲፫ ዓ./ ጊዮርጊስ– November 3 = 4, 2020

ታላቁ ሊቀ ሰማዕታት ቅዱስ ጊዮርጊስ የጽዮንን ልጆች ትግራዋይን ወደ ሰሜን እዝ መራቸው

የአርሜኒያ ጭፍጨፋ በፈረንጆቹ በሚያዝያ24/ ፳፬ ጀመረ፤ የትግራይ ጭፍጨፋ በ ጥክቅምት ፳፬ (ተክለ ሐይማኖት) ጀመረ። በዚሁ ዕለት የአሜሪካው የፕሬዚደንት ምርጭ ተካሄደ፣ ዛሬ ጆ ባይድን የአርሜኒያን ጭፍጨፋ “ጭፍጨፋ/ጄነሳይድ ነው” ብለው በይፋ ለማወጅ የመጀመሪያው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ይሆናሉ ተብሎ ይጠበቃል።

106 years after the #ArmenianGenocide – on the 1st or 2nd Christian nation in the world – the same thing is happening in the exact similar cruel manner to #Tigray, #Ethiopia – #Tigraygenocide on the other 1st or 2nd core nation of Ethiopia. By coincidence? I don’t think so: on November 4th,2020 (OCT 24, 2013( Ethiopian Calendar), the unelected evil Prime Minister of Ethiopia (Oromia) Abiy Ahmed declared a genocidal war on Tigray,

አሁን ከቱርክ ድሮኖች ገዝቶ ከደብረ ዳሞ እስከ ጣና ሐይቅ ጊሼን ማርያም የሚገኙትን ዓብያተ ክርስቲያናትን እና ገዳማትን፣ ከተሞችንና መንደሮቹን ሁሉ ለመደብደብ በመዘጋጀት ላይ ይገኛል። ባለፈው ዓመት ልክ በዚህ ጊዜ ይህን ጠቁመን ነበር።

👉 “France24 | አብዮት አህመድ ሰሜን ኢትዮጵያውያንን እንደ አፄ ኃይለ ሥላሴ በርሃብ ሊቀጣ ነው”

👉 የሚከተለው አምና ልክ በዚህ ሳምንት የቀረበ ጽሑፍ ነው፦

👉 “ግራኝ ዐቢይ ከሜንጫ ወደ ሚሳኤል ተሸጋገረ | ሰሜን ኢትዮጵያን ለመደብደብ ተዋጊ አውሮፕላኖችን ሊሸምት ነው

ርኩሱ ግራኝ ዐቢይ አህመድ ድኻውን ህዝባችንን ማስራብ፣ ማፈናቀል፣ ማቃጠልና ማረድ አልበቃውም። ይህ ሰይጣን በዓለም ታይቶ የማይታወቅ በጣም እርኩስ የሆነ ፋሺስታዊ ምኞትና ዕቅድ እንዳለው ሆኖ ነው የሚሰማኝ። በኢትዮጵያና ተዋሕዶ ላይ ያለው ጥላቻ በጣም ከፍተኛ ነው፤ ይህ ስሜቱ ከዚህ በፊት ያልተሠራ ታሪክ ለመስራት ከፍተኛ ጉጉት እንዲኖረው ይገፋፈዋል። እኔ በእርሱ ቦታ ብሆን የሚሰማኝ፤ “ሌላ ማንም ኃያል ጠላት ያቃተውን እኔ አደርገዋለሁ፤ ከሁሉ እበልጣለሁ! ይህች አጋጣሚ አትገኝም፣ ታሪክ ከእኔ ጋር ናት፣ ጀብደኛ አቋም መያዝ አለብኝ” ብሎ እንደሚያስብ ነው።

ህወሃቶች ከአጠራቀሙት አሮጌ የጦር መሳሪያ ጋር በትግራይ ተኝተዋል። ሳይተኩሱ እንደሸሹ ሳይተኩሱ ይሞታሉ። በሚቀጥሉት ዓመታት ጦርነት ቢቀሰቀስ እንኳን በቂ ጥይትና መለዋወጫ የማያገኙበት በርና መስኮት ሁሉ ዝግ ስለሆነ መሳሪያ ሁሉ ዝጎ ይወድቃል። በዙሪያቸው ሁሉም አዋሻኝ ድንበር ዝግ ስለሆነም አዳዲስ መሳሪያዎችን ለማግኘት አይችሉም። ገንዘቡስ ከየት ይገኛል? በሌላ በኩል ግን ያው እየቀለቡ ያሳደጉት አዞ፡ ዐቢይ አህመድ ለሕዳሴው ግድብ መዋል ከሚገባውና ከድኻው አፍ ተነጥቆ በተገኘው፤ እንዲሁም አረብ ሞግዚቶቹ ባጎረሱት ገንዘብ ዘመናዊ የጦር መሣሪዎችን ከግብረሰዶማዊው ፍቅረኛው ማክሮን ለመግዛት በመዘጋጀት ላይ ነው። ምክኒያት ፈጥሮና ተዋጊ አውሮፕላን አብራሪዎችን ከግብጽ በማስመጣት ሰሜን ኢትዮጵያውያንን በአየር ለመጨፍጨፍ እየተዘጋጀ ነው፤ አዎ! እየመጣላችሁ ነው። የኖቤል ሽልማቱ የጭፍጨፋ ዋስትናው ነው!

ጂቡቲን የሰረቀችን አልበቃትም፡ ዛሬ ደግሞ ፈረንሳይ የሰሜኑን ሕዝበ ለማስጨፍጨፍ ተዋጊ አውሮፕላኖችንና ሚሳየሎችን ታቀብላለች። የራሱን ሃገር ታሪካዊ ካቴድራል ለማቃጠል የደፈረው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ማክሮን ያለምኪኒያት ወደ ላሊበላ አልተጓዘም።

ሆኖም ዕቅዳቸው ሁሉ ይከሽፋል፤ ዐቢይ፣ ለማ፣ ጃዋር፣ ሽመልስ,ታከለ፣ ማክሮን እና መሀመድ ሁሉም በኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ይቀቀላሉ።

አባ ዘወንጌል ይህን ነግረውናል፦

በአራቱም አቅጣጫ ኢትዮጵያ ትወረራለች። ሰላም በማስከበር በሚል ሰበብም በ2 ሃያላን ሀገራት የሚመሩ ሰባት የሙስሊም ሀገራት በኢትዮጵያ ምድር ላይ እሳት ያዘንባሉ። በአሰብ ወደብ ላይ በልዩ ሁኔታ የተከማቸው የጦር መሣሪያ በኢትዮጵያ ምድር ላይ እንደበረዶ ይዘንባል። ብዙ ፍጅትም ይሆናል። ኦርቶዶክሳውያን በያሉበት፣ በየተገኙበት እንደከብት ይታረዳሉ። የኢትዮጵያ ምድር በደም ትጨቀያለች። የደም ጎርፍ፣ የደም አበላ በምድሪቱ ላይ ይፈሳል።”

ዒላማዎች፦

👉 አክሱም

👉 ላሊበላ

👉 ጎንደር

👉 ባሕር ዳር / ጣና ገዳማት

👉 ዋልድባ

👉 ደብረ ዳሞ

👉 አስመራ

👉 መቀሌ

👉 ግሸን ማርያም

👉 ሕዳሴ ግድብ

👉“የዋቄዮአላህአቴቴ ጂሃድ በአክሱም ጽዮን | ግራኝ ቀዳማዊ + ምኒልክ + ኃይለ ሥላስ + መንግስቱ + ግራኝ ዳግማዊ + ቤን አሚር”

ቀይ ሽብር” በተሰኘው ለዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የደም ግብር መስጫው “አብዮታዊ” ዘመን ገዳዩ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ልክ ይህን የቤን አሚሮች ጎራዴ ሲመዝ “አብዮት አህመድ አሊ የተባለው የግራኝ ዝርያ ያለበት አውሬ በአቴቴ መንፈስ በበሻሻ ተፈጠረ።

____________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አባታችን አቡነ ተክለ ሐይማኖት ማን ምን እንደሆነ ዛሬ በግልጽ እያሳዩን ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 1, 2020

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ

አይዞን! ወደ ኋላ አንመለስ! ያ ዘመን አብቅቶለታል!ምን ጉድ ተሸክመን ከማን ጋር ለዘመናት ኖረን ስንራብ፣ ስንታመም፣ ደማችን ሲፈስና ስሚጠጥ ሃገራችንም ስትቆረቁዝ እንደነበር ማየት ነበረብን፤ ካልደፈረስ አይጠራምና የኢትዮጵያ አምላክ በቅርቡ የሚበጀውን ያምጣልናል!

_______________________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሰቆቃወ ደብረ ሊባኖስ | ልክ እንደ ግራኝ አህመድ ፋሺስት ጣልያንም ፈጸመችው ፥ ዳግማዊ ግራኝስ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 20, 2020

፹፫ /83 ዓመታት በፊት በዝነኛው የደብረ ሊባኖስ ገዳም ቀደም ሲል ግራኝ አህመድ ፈጽሞት የነበረው ዓይነት ጭፍጨፋ ሮማውያኑ ጣልያኖችም አውሬነት በተሞላበት አረመኔነት በመንፈሳውያን ኢትዮጵያውያን ላይ አካሄዱ።

ይህ በሃገራችንና በመላው ዓለም በአግባቡ የማይታወቅና ብዙ ጊዜ የማይነገርለት ክስተት ነው። ይኼ የሮማውያኑ የጣልያን ፋሽዝም ከፈጸማቸው ጆሮ ጭው የሚያደርጉ የጭካኔ ሥራዎች አንዱ ነው።

ፋሺስቶች የአቡነ ተክለ ሃይማኖት ፍልሰተ ዐጽም የተከናወነበትን በዓል ለማክበር የተሰበሰቡትን ምዕመናንንና መነኮሳትን ነበር በጭካኔ የጨፈጨፉት፡፡ በጫጋል፣ በውሻ ገደል፣ በሥጋ ወደሙ ሸለቆና በደብረ ብርሃን አጠገብ በእንግጫ በተከናወነው ጭፍጨፋ ገና ነፍስ ያላወቁ ሕጻናት የቆሎ ተማሪዎችን ጨምሮ ከ1801 እስከ 2201 የሚደርሱ ምእመናንና መነኮሳት በግፍ ተረሽነዋል፡፡ አውሬ እንዲበላቸውም የትም ተወርውረው ነበር፡፡

በዚህም አላበቃም፡፡ በገዳሙ የነበሩ መጻሕፍት፣ የከበሩ ዕቃዎች፣ ንዋያተ ቅድሳት፣ ገንዘብና ሌሎች ንረቶች ተዘረፉ፡፡ ገዳሙም ነጻነት እስኪመለስ ድረስ በመከራ ውስጥ ኖረ፡፡

አስገራሚው ነገር ከ500 ዓመታት በፊት ግራኝ አሕመድ ገዳሙን ሲያቃጥል የሞቱት መነኮሳት ቁጥር 450 ነበር፡፡ ፋሽስት ኢጣልያ የጨፈጨፈቺው ከእርሱ አምስት ጊዜ እጥፍ የሚበልጥ መሆኑን ስናስበው የጭካኔውን መጠን ያመለክተናል፡፡

ሕጻናት፣ ወጣቶች፣ ጎልማሶችና አረጋውያን በሃይማኖታቸውና በኢትዮጵያዊነታቸው ምክንያት ብቻ የደረሰባቸውን ግፍ ስናስበው ልባችን በኀዘን ፍላጻ ይወጋል፡፡ በተለይ ዛሬም ኦሮሞ ነንየሚሉት የፋሺስት ኢጣልያ የግብር ልጆችም በዚህ ታሪካዊ ገዳም ላይ ተመሳሳይ ጥቃት ለመፈጸም ያዙን ልቀቁን እያሉ ሲፎክሩ ስንሰማ ሁሉም ዲያብሎስ ከተከለው ዛፍ የተገኙ ኢትዮጵያንና እግዚአብሔር አምላኳን የሚጠሉ ሥጋዊ ፍጥረታት መሆናቸውን እንረዳለን።

__________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

እኅተ ማርያም | ሰይጣናዊው ኢሬቻ ከሃገረ እግዚአብሔር ኢትዮጵያ መጥፋት አለበት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 7, 2019

ኡራኤል – ጊዮርጊስ – ተክለ ሐይማኖት – መርቆርዮስ – ኃብተ ማርያም

ውድ ተዋሕዷውያን፡ ያው ጠላቶቻችን እራሳቸውን በመገላለጥና በማጋለጥ ከቀን ወደ ቀን በግልጽ በመታየት ላይ ናቸው

[ወደ ኤፌሶን ሰዎች ምዕራፍ ፮፥፲፪]

መጋደላችን ከደምና ከሥጋ ጋር አይደለምና፥ ከአለቆችና ከሥልጣናት ጋር ከዚህም ከጨለማ ዓለም ገዦች ጋር በሰማያዊም ስፍራ ካለ ከክፋት መንፈሳውያን ሠራዊት ጋር ነው እንጂ።

ባለፈው ወር ላይ ካቀረብኩት ጽሑፍ የተወሰደ

በሃገራችን የምናየው የችግኝ ተከላ “አረንጓዴ” ዘመቻ በሚል መርሆ የዋቄዮአላህ አምልኮ ስነ ሥርዓት እየተካሄደ መሆኑ ነው። ችግኝ ይተክላሉ ከዚያም የተተከለው ችግኝ ዛፍ ሲሆን እኛ ነን ያስተከለነው ቦታው የኛ ነው፤ ማህተም አስቀምጠንበታል፣ ቅቤ እነቀባዋለን ይላሉ። ውሻ የሸናበትን ቦታ ሁሌ የርሱ ክልል እንደሆነ አድርጎ ነው የሚቆጥረው። ሙስሊምም ቁልቋል የተከለበትን፣ መቃብር ወይም መስጊድ የሠራብትን ቦታ ትንሽ ቆይቶ የእኔ ነው ይላል። የዋቄዮአላህ የግብር ልጆችም ኢሬቻን መስቀል አደባባይ እናክብር የሚሉት ለዚህ ነው፤ አደባባዩንና ከተማይቱን ለመውረስ ብርቱ ፍላጎት ስላላቸው ነው።

ቀደም ሲል መንግስቱ ኃይለ ማርያም ከአደባባዩ መስቀሉን በማስወገድ የደም መስዋእት የሚደረግበትን “አብዮት” ብሎ እንደሰየመው፤ ልጁ አብዮት አህመድም ስልጣኑን ሲረከብ የመጀመሪያ ድርጊቱ በአደባባዩ ላይ ደም ማፍሰስ (ለሰይጣን ተገበረልት)ነበር(ቦንቡን የቀበረው እርሱ እራሱ ነው)። ባለፈው ወር ላይ አብዮት አህመድ ጄነራል ሰዓረ መኮንንን ለዋቂዮአላህ ዛፍ ችግኝ እንዲተክሉ ባዘዛቸው ማግስት ነበር የገደላቸው/ያስገደላቸው። በዚህ ሳምንት ደግሞ አቡነ ማትያስን ለችግኝ ተከላ ወደ ጅጅጋ ላካቸው (በቤተክርስቲያን ላይ እንዴት እያላገጠ እንደሆነ እየታዘብን ነው?)። ለአቡነ ማትያስስ ምን አዘጋጅቶላቸው ይሆን?

የእነዚህ ምስጋናቢስ ከሃዲዎች አካሄድ እጅግ በጣም አደገኛ ነው፤ ጦርነታቸው በኢትዮጵያ ላይ ብቻ ሳይሆን በኢየሱስ ክርስቶስ እና መስቀሉ ላይ ነው።

አዎ! እህታችን “ከተዋሕዶ ውጭ ሁሉም ድንጋይ ነው፣ የዋቄዮአላህ (ኢሬቻ ጣዖት) አማልኪዎች ቅድመ አያቶች ናቸው ክርስቶስን የሰቀሉት ” ስትል በጣም ትክክል ናት፡

ኢሬቻ የሰይጣን፣ ጥንቁልና፣ ጣዖት አምልኮ ነው። ደብረዘይትን ያለ እግዚአብሔር እና የከተማዋ ነዋሪዎቹ ልጆቹ ፈቃድ “ቢሸፍቱ” ብለው ሰየሟት፤ ከዚያም ኤሬቻ የተባለውን የሰይጣን አምልኮን በሰፊው ለማክበር ወሰኑ፤ አሁን እንዲያውም በተባበሩት መንግስታት ዕውቀና ካልተሰጠለን እንሞታለን በማለት ላይ ይገኛሉ።

ኢትዮጵያን ከመርሳትና ክርስቶስን ከመካድ የከፋ ክህደት የለም። ምስጋናቢስነት ወደ ሲዖል ያስወስዳል። አሁን የመጨረሻውን ዕድል ታገኙ ዘንድ ላልሰሙ አሰሙልኝ ለመታረድ የሚነዱትን አድን ይላል እና ስለዚህ እንዲህ በላቸው። የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ወደ እኔ ተመለሱ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፥ እኔም ወደ እናንተ እመለሳለሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። “[ትንቢተ ዘካርያስ ፩:]

ባእድ አምልኮና መጨረሻው ደግሞ ይሄ ነው (ብቻ አይደለም) ከሞት በኋላ ገሀነምም አለ የዘለአለም ስቃይ። ኢየሱስን አምናችሁ በመቀበል ከእግዚአብሔር ጋር ብትታረቁ ይሻላችኋል። ሰይጣን ተገበረለትም አልተገበረለትም ፣ ተመለከም አልተመለከም ለሰው ልጅ ርህራሄ የለውም። አንድ ነገር ብቻ ልናገር [እግዚአብሔር ፃዲቅ ነው] ዝምታው መልስ ነው፡ ተመለሱ እግዚአብሔርን አምልኩ።

በበዓልና በባህል በሃይማኖት ሰበብ በሰይጣን ተታላችሁ መገዛቱን አቁሙ። ኢየሱስን ያመነ ከምድር ጋር በምንም የማይመሳሰል መንግስተ ሰማያት ለመግባት ለማረፍ ለመደሰት ሞት እንኳ ለሱ መሻገሪያ ድልድዩ ነው። በልጁ የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው፤ በልጁ የማያምን ግን የእግዚአብሔር ቍጣ በእርሱ ላይ ይኖራል እንጂ ሕይወትን አያይም።”[የዮሐንስ ወንጌል ፫:፴፮] በኢየሱስ ነፃ ያልወጡ ሰዎች ገና ፍርድ ይጠብቃቸዋል አይደለም አሁን በፍርድና በቁጣ ውስጥ ናቸው። እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ቃሌን የሚሰማ የላከኝንም የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው፥ ከሞትም ወደ ሕይወት ተሻገረ እንጂ ወደ ፍርድ አይመጣም።

______________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የአቡነ ተክለ ሐይማኖት ቤተክርስቲያን የተቃጠለው እንዲህ ነው | በአቃጣዮች ላይ እሳቱን ያውረድባችሁ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 31, 2019

ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ፤ “ኃይለኛ የሆነ አውሎ ነፋስ ሊመጣብን ነውና አደጋ ላይ ነን ፣ እንተባበር ለክፉው ሁሉ አብረን እንዘጋጅ” ሲሉ ፥ ግራኝ አብዮት አህመድ ግን፤ “ቤተክርስቲያን ወደፊትም ትቃጠላለች ምንም ማድረግ አንችልም፤ ቻሉት! ተቀበሉት!” ይለናል። ቤተክርስቲያን እየተቃጠለች ነው፤ ሃገር እየነደደች ነው፤ ግራኝ አብዮት አህመድ ግን በባዕዳውያን ሃገራት እየተንሸራሸረ ነው።

እኛ ግን ስለጽዮን ዝም አንልም!

[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፷፪፥፩]

ስለ ጽዮን ዝም አልልም፥ ስለ ኢየሩሳሌምም ጸጥ አልልም፥ ጽድቅዋ እንደ ጸዳል መዳንዋም እንደሚበራ ፋና እስኪወጣ ድረስ።

[፩ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕራፍ ፪፥፭]

እናንተ ደግሞ እንደ ሕያዋን ድንጋዮች ሆናችሁ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ ለእግዚአብሔር ደስ የሚያሰኝ መንፈሳዊ መሥዋዕትን ታቀርቡ ዘንድ ቅዱሳን ካህናት እንድትሆኑ መንፈሳዊ ቤት ለመሆን ተሠሩ።

_______________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አቤት ቅሌት! በክርስቶስ አገር ላይ “ኢሬቻ”? | በኢሬቻ ላይ የእግዚአብሔር እሳት ይውረድ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 31, 2019

አሜን!

ኡራኤል – ጊዮርጊስ – ተክለ ሐይማኖት – መርቆርዮስ ዮሴፍ

ይህ ኃይለኛ መልዕክት ነው፤ ለጣዖት አምላኪዎች ምናልባት የመጨረሻው ዕድል ነው…ዝምታው መልስ ነው!

ኦሮሚያ የተባለው ክልል ካርታ ላይ ፍየሏ ትታያችኋለች???

ያለምክኒያት አይደለም፤ ዓለም ሁሉ፡ በስካር “አረንጓዴ፣ አረንጓዴ፣ አረንጓዴ” በማለት ላይ ነው። ለተፈጥሮ ተቆርቋሪ መስለው “በተፈጥሮ ጥበቃ”አጀንዳ አርንጓዴ ቀለም ተቀብተው የሚነሳሱ ታጋዮች 95% የዲያብሎስ አርበኞች ናቸው። ይህን በመላው ዓለም አይተነዋል፤ ምንም አዲስ ነገር የለም።

በአሜሪካ እንኳ “አሌክሳንድራ ኦካዚዮ ኮርቴዝ” (የቅሌታማዋ ሶማሊት አጋር) የተባለቸው ጋለሞታ ጣዖት አምላኪ The Green New Deal” የሚል ተመሳሳይ አረንጓዴ ዘመቻ ለማካሄድ በመሻት ቅስቀሳ በማደረግ ላይ ናት። ይገርማል፤ “አረንጓዴ” ጣዖት አምላኪ እስላሞችና ኮሙኒስቶች የሚወዱት ቀለም ነው!

በሃገራችን የምናየውም የችግኝ ተከላ “አረንጓዴ” ዘመቻ በሚል መርሆ የዋቄዮአላህ አምልኮ ስነ ሥርዓት እየተካሄደ መሆኑ ነው። ችግኝ ይተክላሉ ከዚያም የተተከለው ችግኝ ዛፍ ሲሆን እኛ ነን ያስተከለነው ቦታው የኛ ነው፤ ማህተም አስቀምጠንበታል፣ ቅቤ እነቀባዋለን ይላሉ። ውሻ የሸናበትን ቦታ ሁሌ የርሱ ክልል እንደሆነ አድርጎ ነው የሚቆጥረው። ሙስሊምም ቁልቋል የተከለበትን፣ መቃብር ወይም መስጊድ የሠራብትን ቦታ ትንሽ ቆይቶ የእኔ ነው ይላል። የዋቄዮአላህ የግብር ልጆችም ኢሬቻን መስቀል አደባባይ እናክብር የሚሉት ለዚህ ነው፤ አደባባዩንና ከተማይቱን ለመውረስ ብርቱ ፍላጎት ስላላቸው ነው።

ቀደም ሲል መንግስቱ ኃይለ ማርያም ከአደባባዩ መስቀሉን በማስወገድ የደም መስዋእት የሚደረግበትን “አብዮት” ብሎ እንደሰየመው፤ ልጁ አብዮት አህመድም ስልጣኑን ሲረከብ የመጀመሪያ ድርጊቱ በአደባባዩ ላይ ደም ማፍሰስ (ለሰይጣን ተገበረልት)ነበር(ቦንቡን የቀበረው እርሱ እራሱ ነው)። ባለፈው ወር ላይ አብዮት አህመድ ጄነራል ሰዓረ መኮንንን ለዋቂዮአላህ ዛፍ ችግኝ እንዲተክሉ ባዘዛቸው ማግስት ነበር የገደላቸው/ያስገደላቸው። በዚህ ሳምንት ደግሞ አቡነ ማትያስን ለችግኝ ተከላ ወደ ጅጅጋ ላካቸው (በቤተክርስቲያን ላይ እንዴት እያላገጠ እንደሆነ እየታዘብን ነው?)። ለአቡነ ማትያስስ ምን አዘጋጅቶላቸው ይሆን?

የእነዚህ ምስጋናቢስ ከሃዲዎች አካሄድ እጅግ በጣም አደገኛ ነው፤ ጦርነታቸው በኢትዮጵያ ላይ ብቻ ሳይሆን በኢየሱስ ክርስቶስ እና መስቀሉ ላይ ነው።

አዎ! እህታችን “ከተዋሕዶ ውጭ ሁሉም ድንጋይ ነው፣ የዋቄዮአላህ (ኢሬቻ ጣዖት) አማልኪዎች ቅድመ አያቶች ናቸው ክርስቶስን የሰቀሉት ” ስትል በጣም ትክክል ናት፡

ኢሬቻ የሰይጣን፣ ጥንቁልና፣ ጣዖት አምልኮ ነው። ደብረዘይትን ያለ እግዚአብሔር እና የከተማዋ ነዋሪዎቹ ልጆቹ ፈቃድ “ቢሸፍቱ” ብለው ሰየሟት፤ ከዚያም ኤሬቻ የተባለውን የሰይጣን አምልኮን በሰፊው ለማክበር ወሰኑ፤ አሁን እንዲያውም በተባበሩት መንግስታት ዕውቀና ካልተሰጠለን እንሞታለን በማለት ላይ ይገኛሉ።

ኢትዮጵያን ከመርሳትና ክርስቶስን ከመካድ የከፋ ክህደት የለም። ምስጋናቢስነት ወደ ሲዖል ያስወስዳል። አሁን የመጨረሻውን ዕድል ታገኙ ዘንድ ላልሰሙ አሰሙልኝ ለመታረድ የሚነዱትን አድን ይላል እና ስለዚህ እንዲህ በላቸው። የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ወደ እኔ ተመለሱ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፥ እኔም ወደ እናንተ እመለሳለሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። “[ትንቢተ ዘካርያስ ፩:፫]

ባእድ አምልኮና መጨረሻው ደግሞ ይሄ ነው (ብቻ አይደለም) ከሞት በኋላ ገሀነምም አለ የዘለአለም ስቃይ። ኢየሱስን አምናችሁ በመቀበል ከእግዚአብሔር ጋር ብትታረቁ ይሻላችኋል። ሰይጣን ተገበረለትም አልተገበረለትም ፣ ተመለከም አልተመለከም ለሰው ልጅ ርህራሄ የለውም። አንድ ነገር ብቻ ልናገር (እግዚአብሔር ፃዲቅ ነው)ዝምታው መልስ ነው፡ ተመለሱ እግዚአብሔርን አምልኩ።

በበዓልና በባህል በሃይማኖት ሰበብ በሰይጣን ተታላችሁ መገዛቱን አቁሙ። ኢየሱስን ያመነ ከምድር ጋር በምንም የማይመሳሰል መንግስተ ሰማያት ለመግባት ለማረፍ ለመደሰት ሞት እንኳ ለሱ መሻገሪያ ድልድዩ ነው። በልጁ የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው፤ በልጁ የማያምን ግን የእግዚአብሔር ቍጣ በእርሱ ላይ ይኖራል እንጂ ሕይወትን አያይም።”[የዮሐንስ ወንጌል ፫:፴፮] በኢየሱስ ነፃ ያልወጡ ሰዎች ገና ፍርድ ይጠብቃቸዋል አይደለም አሁን በፍርድና በቁጣ ውስጥ ናቸው። እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ቃሌን የሚሰማ የላከኝንም የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው፥ ከሞትም ወደ ሕይወት ተሻገረ እንጂ ወደ ፍርድ አይመጣም።

በተጨማሪ፡ ከኢትዮጵያ ይልቅ ሌት ተቀን “አማራ፣ አማራ ፥ ትግሬ፣ ትግሬ ፥ ሲዳማ ሲዳማ” የምትሉትም በተመሳሳይ የክህደትና ጥፋት ጎዳና ላይ እንደምትገኙ እወቁት። የጊዜ ጉዳይ ነው፤ ኦሮሞ ነን የሚሉት ዛሬ ልምዱ አላቸው፤ በጥፋቱ ጎዳና ላይ ለመቶ ዓመታት ያህል ሲሽከረከሩ ቆይተዋልና።

_____________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: