Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘አርጀንቲና’

Poster Boy for Vaccination Campaign Dies Suddenly at Just 4 Years Old (R.I.P)

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 14, 2022

💭 ለኮቪድ ክትባት ዘመቻ ማስታወቂያ ሲሰራ የነበረው አረጀንቲናዊው ሕፃን በ አራት አመቱ በድንገት ህይወቱ አለፈ።

👹 ይህ የሴጣን የአምልኮ ሥርዓት ነው የዘመናችን የልጅ መስዋዕትነት ፥ ገዳዮች! በሃገራችንም ጋላ-ኦሮሞዎቹ ተመሳሳይ ሰይጣናዊ ተግባር በመፈጸም ላይ ስለሆኑ ነው ሉሲፈራውያኑ የመረጧቸው። እነዚህ ለሲዖል ሞት የተዘጋጁ ክፉዎች ስንቱን ሕፃናት ሰው?! ከእናት ማሕጸን ሳይቀር እያወጡ ለዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ንጹሐንን ገበሩ። አይይይ!

❖❖❖[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፰፥፵፬]❖❖❖

እናንተ ከአባታችሁ ከዲያብሎስ ናችሁ የአባታችሁንም ምኞት ልታደርጉ ትወዳላችሁ። እርሱ ከመጀመሪያ ነፍሰ ገዳይ ነበረ፤ እውነትም በእርሱ ስለ ሌለ በእውነት አልቆመም። ሐሰትን ሲናገር ከራሱ ይናገራል፥ ሐሰተኛ የሐሰትም አባት ነውና።

ነፍሱን ይማርለት። አውሬዎቹ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች የአዳምን ዘር ለማጥፋት ወስነዋል። አረመኔዎች! አንድ በአንድ ወድ ገሃነም እሳት ይጣላሉ።

ሳንቲኖ ጎዶይ ብላንኮ የሳን ሚጌል (ቅዱስ ሚካኤል) ከተማ ነዋሪ ነበር። የእግር ኳስ አፍቃሪ እና የፕላቴንስ ደጋፊ ከመሆኑ በተጨማሪ ሞዴል መስራት ይወድ ነበር። ከአንድ ወር በፊት ልጁ በሀገሪቱ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በተዋወቀው የክትባት ዘመቻ “Activa hugs” ውስጥ ‘ኮከብ’ ለመሆን በቅቶ ነበር። ዛሬ ፊቱ የሁሉም የህዝብ ጤና ጣቢያዎች አካል ነው።

💭 ሕፃን ‘ሳንቲኖ ጎዶይ ብላንኮ’ የለበሰው ሸሚዝ ላይ የጽዮን ቀለማት ይታያሉ።

✞✞✞ (D. E. P., R. I. P., ነፍሱን ይማርለት)✞✞✞

😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

This is Satanic Ritual Abuse, Modern Day Child Sacrifice – Murderers! In Ethiopia The Galla-Oromos are also massacring children. The Luciferians chose them because the Gala-Oromos are doing the same satanic work in our country. How many children have these evil people who are prepared for the death of hell sacrificed in Ethiopia?! God knows! Even by taking unborn babies out of the mother’s womb, they used the innocent as a sacrifice to the satanic entity; ‘Waqqeyo-Allah-Lucifer’. May they burn in hell!

💭 In a tragic turn of events, Santino Godoy Blanco, just 4 years old, has passed away from pneumonia on Nov. 3, according to multiple reports.

If that name sounds at all familiar to you, that’s because Blanco was the face of one of Argentina’s various vaccination campaigns.

Santino Godoy Blanco was a 4-year-old boy from the town of San Miguel. In addition to being a soccer fanatic and a fan of Platense, he liked to model. A month ago the boy had starred in “Activa hugs”, a vaccination campaign promoted by the Ministry of Health of the Nation. His face today is part of all public health centers.

You can see an example of the type of campaign that Blanco was featured in below:

San Miguel murió un nene en un hospital y su familia denuncia abandono de persona.

Santino Godoy Blanco, 4 year old star of vaccination campaign in Argentina, dies pic.twitter.com/rEwJ6KZqrT

— Tiossinob (@tiossinob) November 13, 2022

______________

Posted in Ethiopia, Health, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ተዓምር በአርጀንቲና | ድንግል ማርያም በሰንደ’ቀ’ለማቶቻችንና በካርታችን ተከብባ ታየች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 1, 2020

ባለፈው ሳምንት ረቡዕ ዕለት(ኪዳነ ምህረት) ከረፋዱ 11 ሰዓት አካባቢ ይህን ምስል ያነሳቸው አንዲት ልጃገረድ ነች። የተነሳውም በሰሜን ምስራቅ አርጀንቲና ኮሪየንቴስ ግዛት፡ በ ሳን ካርሎስ ከተማ ነው።

ፎቶግራፍ አንሺዋ እንደገለጸችው በሰማዩ ላይ “በመጀመሪያ የማርያም መቀነት/ቀስተ ደመና መታየት ጀመረ ፣ ከዚያም አንዳንድ ጠብታዎች በፀሐይ ዙሪያ ያለውን የድንግል ማርያምን ምስልን መፍጠር ጀመሩ።”

ምንጭ

በሌላ በኩል ከዚህ ጋር በተያያዘና ጣልያንን አስመልክቶ፦

አብዛኛው የአርጀንቲና ነዋሪ ስፓንኛ ቋንቋ ተናጋሪ ቢሆንም ዝርያው ግን ጣልያናዊ ነው። በጎረቤቷም በኡሩጓይም አንድ ሦስተኛው ነዋሪ ጣልያናዊ ነው። እኔን ሁሌ ቁስል የሚያደርገኝ ነገር እኛ የዘመኑ የኢትዮጵያ ትውልድ እግዚአብሔር የሰጠንን አንዲት ትንሽ ሃገር እንኳን ደፍረን መክላከል እናመነታለን፡ ጣልያኖች ግን 11 ሺህ ኪሎሜትር ያህል ውቂያኖሱን ተጉዘው አርጀንቲና እና ኡሩጓይ የተባቱን በጋራ ከትዮጵያ በሦስት እጥፍ የሚገጅፉትን ሃገራት መስርተው የተንደላቀቀ ኑሮ ሲኖሩባቸው ማየቱ ነው።

ሌሎቹም እንደዚሁ፦ እንግሊዞች መላው ዓለምን ፥ ጀርመኖች ዩ.ኤስ አሜሪካን ፣ ካናዳን፣ ደቡብ አፍሪቃን፣ እና ቺሌን ፥ ፈረንሳዮች አሜሪካን፣ አፍሪቃን እና ካናዳን፣ ሆላንዶች ደቡብ አፍሪቃን፣ ሱሪናምንና አሜሪካን ፥ ፖርቱጋሎች ብራዚልን ፥ ስፔይኖች የተቀረውን ደቡብ አሜሪካንና ሜክሲኮን ፥ አረቦች ሰሜን አፍሪቃን ወዘተ ወርረው በመያዝ ዘሮቻቸውን አስፍረውባቸዋል። ኢትዮጵያውያን ግን እግዚአብሔር በሰጣቸው ብቸኛ ሃገራቸው እንኳን በክብር ለመኖር ተስኗቸዋል። ኤርትራን፣ ጅቡቲን፣ ሱዳንን፣ የመንን፣ ሶማሊያንና ኬኒያን ወደ ኢትዮጵያ በማስመለስ ፈንታ “አዲስ አበባ የማናት?” ብለው ከንቱ ጥያቄ ማቅረብ ጀምረዋል። ኤዶማውያንና እስማኤላውያንን ከሃገራቸው ጠራርገው በማስወጣት ለመጭው ትውልድ አመቺ የሆነችውን ሃገር በመፍጠር ፋንታ ሴት ልጆቻቸውን በባርነት ለእስማኤላውያኑ አረቦችና ኦሮሞዎች አሳልፈው ይሰጣሉ። ምን ዓይነት ደካማና ቅሌታም ትውልድ ብንሆን ነው?

እስኪ እራሳችንን እንጠይቅ፤ እንደው ከእነዚህ ለመቶ ሃያ ቀናት ያህል ከተሠወሩት ምስኪን እህቶቻችን መካከል አንዷ ወደ ሃገራችን የመጣችው ወላዲተ አምላክ ብትሆንስ? እመቤታችን ትጠብቃቸውና፤ እነዚህ ታታሪ በገና ደርዳሪ ሕፃናት በተመሳሳይ ሁኔታ ላይ ቢገኙ ኖሮስ? ከስጋ ልጆቻችሁና እህቶቻችሁ መካከል ቢሆኑስ?

የእመቤታችን አማላጅነት እረድኤትና በረከቷ ከሁላችን ጋር ይሁን አሜን!!!

___________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ማሜ በ G20 | ገዳዩ የሳዑዲ ልዑል መሀመድ፡ ማክሮንን እና ሜይን አደነዘዛቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 2, 2018

የፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ማክሮን ከትኩስ የግድያ ዘመቻ ወደ አረጀንቲና ለመጣው የሳዑዲ አረቢያ ልዑል መሀመድ (ሌላ “M‘) ስጋት እንዳደረበት ሲነግረው፡ እባቡ ሳዑዲ “አይዞህ አትስጋ!„ በማለት አጽናናው።

የእንግሊዟ ጠቅላይ ሚንስትር ተሪዛ ሜይ ደግሞ ከ መሀመድ ጋር ስትገናኝ ሙሉ በሙሉ የደነዘዘች ትመስላለች። የእንግሊዙ ጋዜጣ “ደይሊ ኤክስፕረስ” “ተሪዛ ሜይ የውጭ አገር መሪዎችን ተቀብላ ስታነጋግር ይህን የመሰለ ባይተዋር የሆነ ነገር ገጥሟት አያውቅም” በማለት በርዕሰአንቀጹ ጽፎ ነበር።

“ሰብአዊ መብት” እያሉ የሚንጫጩት የሉሲፈራውያኑ ግብዝ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች ስም የሚጀምረው በ “Mነው፤ ዛሬ ደግሞ የሳዑዲው “ሀመድ”፣ የ አርጀንቲናው ክሮኒ እና የ ህንዱ “ዲ” ታክለውበታል። የሰዋስው ትኩረት ብንሰጠው፦ መመማሜ...ማማማሞ የሚሉትን ስሞች እናገኛለን — መሜማሞ

 ሀመድ = = ርከል = ክሮን = ክሮኒ =

አደንዛዡ መንፈስ የዲያብሎስ መሀመድ መሆኑ ነው

በነገራችን ላይ፡ በዘንድሮውም የ G20 መሪዎች ስብሰባ ላይ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም የተባበሩት መንግስታት ድርጅታቸውን ወክለው በድጋሚ ተሳትፈዋል። አይይ የ ዶክተር ነገርየሳቸው ስም፡ “አድሃኖ” ደግሞ በ ”M” ነው የሚጨርሰው። ከዚህ በፊት አፍሪቃን ወክለው በተደጋጋሚ ሲጋበዙ የነበሩትን ሌላ ባለ “Mለስ ዜናዊን ገድለዋቸዋል። ወቸውጉድ! እስኪ “”ጨረሻውን ያሳየን!

_______________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፕሬዚደንት ማክሮን 666 ግንባሩ ላይ በ ቢጫ እንቁላል ተመታ | እሰይ!!!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 2, 2018

ጽዮን ማርያም – ዑራኤል – ጊዮርጊስ – ተክለሃይማኖት – መርቆርዮስ

ደግ አደረጉት! የእነዚህ ወንጀለኞች ተንኮል ተዘርዝሮ አያልቅም። ከኢትዮጵያውያን ረዳቶቹ ጋር ኢትዮጵያውያንን ዘሩ በማይታወቅ ነጭ እንቁላል ከሚመርዙት ሰዎች መካከል ይመደባል።

የሚገርም ነው! ገና አሁን መታዘቤ ነው፤ ኃብታሞቹ የሮትሺልድስ ባለ ባንኮች ወስላታውን ማክሮንን ለፕሬዚደንትነት ሲመርጡት 66,6 % የሚሆነውን ድምጽ አግኝቷል በማለት ነበር።

______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቢጫ ካርድ ለ ማክሮን | ፕሬዚደንት ማክሮን አረጀንቲና ሲገባ ቢጫ የለበሱ ተቃዋሚዎች ተቀበሉት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 1, 2018

ወስላታው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ተዋረደ። ለ G20 መሪዎች ስብሰባ በአረጀንቲና ዋና ከተማ፡ ቡዌኖስ አይሬስ ሲገባ ባለፈው ሳምንት በፓሪስ የተቃውሞ ሰልፍ ወቅት እንደታየው ቢጫ ሰደርያ የለበሱ የማክሮን ተቃዋሚዎች ማክሮንን ተቀብለው አዋረዱት።

Macron – Merkel – May አንድ በአንድ

ቢጫ ካርድ ትናንትና ለጀርመኗ አንጌላ ሜርከል ተሰጣት፡ ዛሬ ደግሞ ለፈረንሳዩ ለኢማኑኤል ማክሮን፣ ነገ ደግሞ ምናልባት ለእንግሊዟ ተሪዛ ሜይ

  • + አረንጓዴ = ማለፊ
  • + ቢጫ = ማስጠንቀቂያ
  • + ቀይ = ማቆሚያ

እነዚህ ዞምቢዎች ሲዋረዱ ማየት እንዴት ደስ ይላል!!! ብዙ መጠበቅ የለብንምያው አይናችን እያየ በቀናት ውስጥ እየተዋረዱ የሚቆሙበትና የሚሸነፉት ሁኔታ እየተፈጠረ ነው።

UPDATED 12/01/2018


ፓሪስ በዛሬው እለትም በመንደድ ላይ ነች፤ ወስላታው ማክሮን ግን በG20 መሪዎች ስብሰባ ወቅት ከአርጀንቲናው ፕሬዚደንት ማውሪሲዮ ማክሪ ጋር ሻምፓኝ ይጠጣል። “ማክሪአንድ ሌላ “M

ጆርጅ ሀርበርት ቡሽ ዛሬ ሞተ፤ ወደ ፍርድ ዞን አለፈ። ከ እባቡ ጆን ማኬይን(ቃኤል)ጋር በሲዖል ይገናኝ ይሆናል። አውሬው ሰው በጣም እርኩስ ከሆኑት የአለማችን እንሽላሊቶች መካከል አንዱ ነበር። እነደ ኪሺንጀር፣ ክሊንተን፣ ኦባማ እና ሶሮስ የመሳሰሉትን ዞምቢዎች ቶሎ ያስከትልልን!

______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኃይለኛ ምስል | ጀግኖቹ እህቶቻችን በሰማይ ሲበሩ፡ የሳውዲ ሴቶች ገና መሬት ላይ ዳዴ ይላሉ!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 9, 2018

የትናንትናውን ቀን ምዕራባውያኑ “የሴቶች ቀን” ይሉታል። ሜዲያው ሁሉ ሊያወራለት የሚገባው ታሪካዊ ቀን ነበር። በትናንትናው ዕለት እህቶቻችን ከኢትዮጲያ አየር መንገድ ጋር ሙሉ በሴቶች የተከናወነ ጉዞ ወደ ሩቋ አርጀንቲና አካሂደው ነበር። በዋና ከተማዋ ቡዌኖስ አይሬስ የአርጀንቲና ፕሬዚደንትና ምክትል ፕሬዚደንት ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸው ነበር። እህቶቻችን ለሦስተኛ ጊዜ ነው በዚህ መልክ ሲበሩ።

በሌላ በኩል ደግሞ፡ የእህቶቻችን ጠላቶች የሆኑት ሳውዲዎች ሴቶቻቸውን ለመጀመሪያ ጊዜ መኪና እንዲነዱ በትናንትናው ዕለት ፈቀደውላቸው ነበር።

ሳውዲዎች ወደታች ቁልቁል ያያሉ፤ ገና በምድር ላይ ናቸውና!

የኢትዮጵያ ሴቶች ግን ወደሰማይ ያያሉ፤ ክንፍ አውጥተውም መብረር ይችላሉ!!!

በሴቶች ብቻ የበረረ ዓየር መንግድ የኢትዮጵያ ብቻ ነው። ለሴቶች መብት እንቆማለን የሚሉት ም ዕራባውያን እንኳን ተመሳሳይ ተግባር ፈጽመው አያውቁም።

ይህ በጣም ኃይለኛ ምስልነው፤ ብዙ ነገሮችን የሚናገርና የሚያስደንቅ የንፅፅር ምስል ነው!!!

እህቶቻችን ለእነዚህ አረቦች በፍጹም፣ በጭራሽ የበታች ሆነው መኖርና መሥራት የለባቸውም!

International Women’s Day – a comparative story of symbolic nature the Medias avoid to report on:

Ethiopian Women Fly High Ethiopian Airlines honors March 8, 2018 sends all women crew to Buenos Aires, Argentina – while Saudi Women are still crabbing their way across the desert.

This is for a 3rd time that the all female Ethiopian crew is making history.

While ‘Rich’ Anti-Christian Saudi Women Still Crawl on Earth – The Sky’s The Limit for ‘Poor’ Christian Ethiopian Women

A woman from Spain, Estefania Aguirre, did a video recently mocking “International women’s day” and said that the women marching are an embarrassment to all women:

______

 

Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: