Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ’

Senegal | ቀጣዩ የሉሲፈራውያኑ ጥቃት የኢትዮጵያን ቀለማት በተዋሰችዋ በሴኔጋል ላይ | ኢትዮጵያውያኑ ግን እያለቁም ያንቀላፋሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 9, 2021

የመንግስት ተቃዋሚ መሪውን ኦስማን ሶንኮን መታሰር ተከትሎ የሴኔጋል ተቃውሞ ክፉኛ ተባብሷል። ይህ ለሴኔጋል ያልተለመደ ነው።

ሴኔጋል አስራ አምስት ሚሊየን ነዋሪዎች ሲኖሯት ፺፭/95% ሙስሊም ፭/5% ክርስቲያኖች ናቸው። አንድ ተቃዋሚ ታሰረ ተብሎ በዩጋንዳ፣ በሴኔጋልና በሌሎች አፍሪቃ አገራት አመጽ ሲካሄድ ይታያል፤ በሃገራችን ግን የበሰሜኑ ጀነሳይድ እየተፈጸመ፣ በመሓል አገር ግድያዎች እየተካሄዱ፣ ተቃዋሚዎች እየተገደሉና እየታሠሩ ለሆዱ ብቻ የሚያስበው አማራውና ጋላማራው ጭጭ ብሎ ተኝቷል። የታሰረውን የሴኔጋሉን ተቃዋሚ ከጃዋር እና እስክንድር “መታሰር” ጋር እናነጻጽረው። ጃዋር እንኳን ለኦሮሙማ አጀንዳ ማስፈጸሚያ በስልት ነው እንጂ “የታሰረው” ትክክለኛ እስረኛ አይባልም፤ ለአመጽ እንደ ሮኬት የሚምዠገዠጉት ቄሮዎች የት አሉ? አዎ! ግራኝ አብዮት አህመድ፣ ጃዋር መሀመድ፣ ሽመልስ አብዲሳ እና ለማ መገርሳ የዘረጉላቸውን የዋቄዮ-አላህ ጂሃድ ፍኖተ ካርታ ተከትለው በተዋሕዷውያን ላይ ጭፍጨፋ በማድረግ ላይ ናቸው። በእነ እስክንድር ነጋ ጉዳይ ላይስ እንደ ሴኔጋሉ በወኔ አመጽ ሊቀሰቅሱ የሚሹ የአዲስ አበባ ነዋሪዎችና አማራዎች የት ጠፉ? አዎ! እነርሱም በዋቄዮ-አላህ-አቴቴ መንፈስ ቁጥጥር ሥር ስለሆኑ ወኔያቸው የሚቀሰቀሰው በተዋሕዶ ትግራዋያን ላይ ሲሆን ብቻ ነው። እስኪ እናስበው ባለፉት ሦስት ዓመታት ያ ሁሉ በታሪካችን ታይቶ የማይታወቅ ጉድ በሃገራችን ሲከሰት ጠቅላይ ሚንስትሩ መለስ ዜናዊ ቢሆን ኖሮ ምን ዓይነት ከባድ አመጽ ሊቀሰቀስ እንደሚችል። ግን ክአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጋር ሲነጻጸር መለስ ዜናዊ መልአክ እንደነበር አሁን እያየነው ነው።

ለማንኛውም፤ ሉሲፈራውያኑ በያዙት የዓለምአቀፍ ሕዝብ ቁጥር ቅነሳ አጀንዳ በተለይ የአፍሪቃን የሕዝብ ቁጥር ለመቀነስ ዛሬ ከመቼውም በተጠናከረ እየሠሩ ነው። ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው አፍሪቃ የሕዝብ ቁጥር ማደግ ከፍተኛ መለኮታዊ ሚና የምትጫወተው አክሱም ጽዮን እንደሆነች ደርሰውበታል፤ ስለዚህ ይህን በረከትሰጪ የንብ ቀፎ በማፈራረስ ንቡቹን መጨረስ ይሻሉ። ከፊሉን በጦርነት፣ ከፊሉን በበሽታ፣ ከፊሉን በተበከለ ምግብና መጠጥ፣ ከፊሉን በክትባት፣ ከፊሉን በስደት! ለአፍሪቃ የተመደበላት የሕዝብ ቁጥር ከ ኅምሳ ሚሊየን አይበልጥም። የሚተርፉት እነዚህ ኅምሳ ሚሊየንም የዱር አራዊቱን ይንከባከቡ ዘንድ በክፍትአየር የዱር እንስሳት መካነ የሚያገለግሉ ባሪያዎች ይሆናሉ።

ሰሞኑን በአህጉራችን በአፍሪቃ በመናወጥ ላይ ያለችው ኢትዮጵያ ብቻ አይደለችም። በሴኔጋል፣ በመካከለኛው አፍሪቃ ሪፐብሊክ፣ በኒጀር፣ በማሊ፣ በናይጄሪያ፣ በሶማሊያ ከፍተኛ አመጾች እየተካሄዱ ነው። በእዚህ ህውከት እንደተለመደው ጂሃዲስቶች ናቸው ከፍተኛ ሚና የሚጫወቱት። በ ሞዛምቢክ የእስልምና አመጽ 670,000 በላይ ነዋሪዎቹን አፈናቅሏል፣ ለረሃብ አጋልጧል

ከዲቪዲ ስብስቤ አንድ የምወደው ፊልም “The Blast from The Past“ ይባላል፤

በዚህ ፊልም ራንዲ ኒውማን የተባለው ታዋቂ አሜሪካዊ የሙዚቃ ሰው የሚከተለውን ዘፍን ጽፎ ነበር፦

🔥 Randy Newman – Political Science

No one likes us

I don’t know why.

We may not be perfect

But heaven knows we try.

But all around even our old friends put us down.

Let’s drop the big one and see what happens.

We give them money

But are they grateful?

No they’re spiteful

And they’re hateful.

They don’t respect us so let’s surprise them;

We’ll drop the big one and pulverize them.

Now Asia’s crowded

And Europe’s too old.

Africa’s far too hot,

And Canada’s too cold.

And South America stole our name.

Let’s drop the big one; there’ll be no one left to blame us.

Bridge:

We’ll save Australia;

Don’t wanna hurt no kangaroo.

We’ll build an all-American amusement park there;

They’ve got surfing, too.

Well, boom goes London,

And boom Paris.

More room for you

And more room for me.

And every city the whole world round

Will just be another American town.

Oh, how peaceful it’ll be;

We’ll set everybody free;

You’ll have Japanese kimonos, baby,

There’ll be Italian shoes for me.

They all hate us anyhow,

So let’s drop the big one now.

Let’s drop the big one now.

______________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ከወር በፊት ልክ በዛሬው መድኃኔ ዓለም ዕለት ጨረቃዋ ላይ ያየሁት ተዓምር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 7, 2020

👉 መድኃኔ ዓለም ነሐሴ ፳፯ / 27 / ፪ሺ፲፪ ዓ.

እጄ ያለወትሮው እየተንቀጠቀጠ ካሜራውን መያዝ እኪያቅተኝ ድረስ፤ ጌታችንን ኢየሱስ ክርስቶስን፣ ክቡር መስቀሉን፣ ላሊበላ ቤተ ጊዮርጊስን ቀለማቶቻችንን እና ኢዮጵያን ያየሁ መሰለኝ፤ የተሰማኝም ይህ ነው።

ጨረቃዋ እንደ መስተዋት ሆና ጌታችንን፣ እመቤታችንን፣ ክቡር መስቀሉን፣ ኢትዮጵያችንን፣ ቀለማቶቻችንን፣ የላሊበላን መስቀል (ያለፈውን የፀሐይ ግርዶሽ እናስታውሳለን?) ለመላው እያሳየች እኮ ነው። ኢትዮጵያኛው እና መስቀለኛው “ት” ፊደል እኮ በግልጽ ይታያል፤ በጣም ይገርማል! ይህ ተዓምር ቀላል ነገር አይደለም። በዚሁ ዕለት በአዲስ አበባ ኮተቤ ሚካኤል አካባቢ ከተከሰተው ከፍተኛ የእሳት ቃጠሎ ጋር ምን ሊያገናኘው እንደሚችል አላውቅም። ግን የሆነ ነገር አለ።

👉 ባለፈው የሆሳዕና ዕለት እመቤታችንን እና ልጇን ጌታችንን ነበር የታዩኝ፤

____________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ነብዩ ዮናስ አይደለሁም ሆኖም ይህ ትናንት የታየኝ ሌላ አስገራሚ ክስተት ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 12, 2020

ጾመ ነነዌ (የኢትዮጵያ ጾም) ዘመነ ዮሐንስ፤ ዛሬ ረቡዕ ፬ – ፪ሺ፲፪ ዓ.ም ነው፤ ሐዋርያው ቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ ነው።

ነቢዩ ዮናስ ነነዌ መሬት ላይ እንደደረሰ ባወቀ ጊዜ ከእግዚአብሔር መሸሽ አለመቻሉን ተረዳ። የነነዌ ሰዎችንም ንስሐ ግቡ እያለ መስበክ ማስተማር ጀመረ፡፡ የነነዌ ሰዎችን የዮናስን ትምህርት ሰምተው ንስሐ በገቡ ጊዜ እግዚአብሔር አምላክ ይቅር ብሎ ከጥፋት አድኗቸዋል፡፡ነቢዩ ዮናስም ሐሰተኛ እንዳይባል እሳቱ እንደ ደመና ሆኖ ከላይ ታይቷል።

ዮናስ ማለት የስሙ ትርጉም ርግብ ማለት ነው።

በጾማችን እግዚእብሔር አምላክ መዓቱን በምሕረቱ ቁጣውን በትዕግስቱ መልሶ በኃጢአት ለጠፋው ዓለም ይቅርታውን ይላክልን፡፡

___________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: