Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘አረብ’

Turkish Drone Used by Ethiopia Killed 59 Civilians Sheltering in a School in Tigray: Report

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 9, 2022

💭 ኢትዮጵያ የምትጠቀመው የቱርክ ድሮን በትግራይ በሚገኝ ትምህርት ቤት ውስጥ የተጠለሉ ፭፱/59 ንፁሀን ዜጎችን ገደለ

ወራዳ ትውልድ!

ሰላማዊ ክርስቲያን ግሪኮችንና አርመኖችን አባርሮ ገዳይ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርኮችን ወደ ኢትዮጵያ ያስገባል!

➡ የኢትዮጵያ ሥልጣኔና የተዋሕዶ ክርስትና መገኛ የሆነችውን ትግራይን ለማውደም የሚከተሉት ኃይሎች በጋራ ተሰልፈዋል፤ ለታሪክ ይቀመጣል፤

፩. የዓረብ ኤሚራቶች ዘመናዊ ድሮኖች

፪. የቱርክ ዘመናዊ ድሮኖች

፫. የኢራን ድሮኖች

፬. የሻዕቢያ ቤን-አሚር አህዛብ ሰራዊት ከእነ ከባድ መሳሪያው

፭. የአማራ ልዩ ሃይል

፮. የአማራ ፋኖ እና ሚሊሺያ የምዕራብ ትግራይ ጨፍጫፊዎች

፯. የኦሮሞ ልዩ ሃይል የማይካድራ እና ማህበረ ዴጎ ጨፍጫፊዎች

፰. ከሁሉም ክልሎች የተውጣጡ ልዩ ሃይል እና ሚሊሻዎች

፱. የሶማሊያ አገር ወታደሮች አክሱም ጽዮንን ጨፍጫፊዎች

፲. የዩክሬን ዘመናዊ መሳሪያዎች

የፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ የከፈተው ጦርነት ዋና ዓላማ መጀመሪያ የትግራይን ጽዮናውያንን ከዚያም ተዋሕዶ አማራን ከምድረ ገጽ አጥፍቶ እስላማዊቷን ኦሮሚያ ኤሚራትን ለመመስረት ነው! አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ መንገዱን ጠራጊ ሲሆን የቀጣዩ ዓላማቸው በባራክ ሁሴን ኦባማ፣ በሚነሶታዋ ሶማሌ-አሜሪካዊት ኢልሃን ኦማር፣ በቱርክ እና ኳታር ሞግዚትነት የሚወራጨውን ጂኒ ጂሃድ ጃዋርን ወደ ሥልጣን ማምጣት ነው። ጦርነቱንም ሆነ ከእነ መለሰ ዜናዊ እስከ ኢንጂነር ስመኘውና አቶ ስዩም መስፍን ግድያዎች ድረስ ጊዜና ቦታ እየመረጡ በስልትና በሂደት ወደግባቸው በመጠጋት ላይ ይገኛሉ። በተለይ ለዚህ ዲያብሎሳዊ ተግባር ቺፕ ቀብረው ያስቀመጧቸውን እነ ግራኝ አብዮት አህመድን እና ዶ/ር ደብረጽዮንን ከሚያማክሩት አሜሪካውያን መካከል ‘ወይዘሮ ብሮንዊን ብራቶን/ Bronwyn E Bruton’ አንዷ ናት። ይህች ግለሰብ ለ’ሲ.አይ.ኤ’፣ ለ’ዩ.ኤስ.ኤይድ’ (በትግራይ እርዳታውን አቋርጦ ከሳምንታት በፊት ለኦሮሚያ አስር ቢሊየን ብር ሽልማት አበርክቷል) እና ‘አትላንቲክ ካውንስል’ ለተባሉት የሉሲፈራውያኑ ተቋማት የምትሠራ ሴት ናት። ይህን የውስጥ ታዛቢዎች በደንብ እየጠቆሙን ነው!

💭“አዲሱን የዓለም ሥርዓት ለማስጠበቅ ልዩ ቀውስ ያስፈልጋል።…አዲሱን የዓለም ሥርዓት ለመጠበቅ የመንግስት ያልሆኑ ተዋናዮችን እና ስልጣን የተሰጣቸውን ግለሰቦችን ማስወገድ ግድ ነው”። “Extraordinary Crisis Needed to Preserve New World Order….The elimination of non-state actors and empowered individuals “must be done” in order to preserve the new world order.

የአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ እና ጭፍሮቹ እራሶች ተቆርጠው ወደ አክሱም ጽዮን ካለተወሰዱ ድል የለም! እነ ዶ/ር ደብረጺዮን ከግራኝ ጋር ተናብበው እየሠሩ መሆናቸውን አስቀድመን አውስተነዋል። ዓላማቸው፤ የተለያዩ የጦርነት ድራማዎችን በመፍጠርና ለረሃቡ ጊዜ በመግዛት ጽዮናውያንን/በተለይ ወጣቱን፣ ካህናቱንና ቀሳውስቱን ከትግራይ ምድር አጥፍተው፤ የቀሩትን፤ በተለይ እኅቶቻችንን “ምርኮኛ” ከተባሉት የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው ወታደሮች ጋር አገናኝተው ክርስቲያን ያልሆነ አዲስ ዲቃላ ትውልድ መፍጠር ነው። “ቅርሶች ተሰውረዋል፤ ለገበያ ቀርበዋል”፣ “ሦስት መቶ ሺህ የትግራይ ወጣቶች ተሰውረዋል…ወዘተ” እያሉ የሰውን ሙቀት በመለካትና ለተከታዩ ሉሲፈራዊ ተግባራቸው ሕዝቡን በማለማመድ/በማዘጋጀት ላይ ናቸው። እነ ዶ/ር ደብረጺዮን የትግራይ አባቶችን የትግራይ ቤተክህነት እንዲመሰርቱ ሲያዟቸው፤ ግራኝና አቴቴ እዳነች እባቤ ደግሞ በአዲስ አበባ ከብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ጋር በተልካሻ የቱርክ ድራማ እንዲጠመዱ በማድረግ በትግራይ እየተፈጸመ ስላለው ግፍና ወንጀል የሚጠበቅባቸውን ግዴታቸውን እንዳይወጡና ነገሮች ሁሉ እንዲረሳሱ በማድረግ ላይ ናቸው። እነ ብሮንዊን ብራቶን በሰጧቸው የአዲሱ የዓለም ስርዓት ኢሉሚናቲ የዘመን መጨረሻ ሰይጣናዊ የማለማመጃ ቅድመ ሁኔታ (NWO Illuminati Endtime Satanic Conditioning) ፍኖተ ካርታ።

ስለዚህ እነ አቶ ደብረጺዮን የትግራይን ሰቆቃ በአንድ ቀን ሊገታ የሚችለውን ቆራጥ እርምጃ የሚሆነውን እነ ግራኝንና ጭፍሮቹን በእሳት መጥረጉን አይፈልጉትም። እውነት ለትግራይ ሕዝብ የቆሙ ቢሆኑ ኖሮ ይህን የማድረግ ግዴታ ነበረባቸው። ለዚህም እኮ ነው በትግራይ እና አማራ ክልል ብዙ ባለሥልጣናት በየጊዜው ሲገደሉ እስካሁን አንድም የግራኝ ባለሥልጣን ሲወገድ ያላየነው። አንድም፤ በጣም ይገርማል! ስለዚህ በትግራይ እንደ አፄ ዮሐንስ ያለ ጀግና ይነሳ ዘንድ ግድ ይሆናል።

ለአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ/ ለትግራይ የቆመ ኃይል የፋሺስቱን ኦሮሞ አገዛዝ የማስወገድና ኦሮሚያ + አማራ + ሶማሌ የተሰኙትንለትግራይ ሕዝብ አደገኛ የሆኑትን ሕገ-ወጥ ክልሎች አፈራርሶ መቶ አውራጃዎችና ወረዳዎችን መመሥረት አማራጭ የማይገኝለት ተልዕኮው ሊሆን ይገባል።

💭 The Washington Post has analyzed photos of shrapnel and satellite imagery and cross-referenced video to confirm that Ethiopia used a Turkish drone in January in an attack that killed at least 59 civilians sheltering in a school in Tigray, the Stockholm Center for Freedom reported, citing an analysis by the paper published on Monday.

On January 7, a school was struck by a drone-delivered bomb, killing at least 59 people and gravely injuring dozens more, according to aid workers whose organizations worked at the camp for internally displaced people in Dedebit, located in the northern Ethiopian region of Tigray.

According to The Washington Post, more than 300 civilians have been killed by drone and air strikes since September, including more than 100 since the start of this year.

Weapon remnants recovered from the site of the strike by aid workers showed internal components and screw configurations that matched images of Turkish-made MAM-L munitions released by the weapons manufacturer. The MAM-L pairs exclusively with the Turkish-made Bayraktar TB-2 drone.

Military experts from the Dutch nongovernmental organization PAX and Amnesty International also identified the weapon used as a MAM-L bomb that is fitted to a TB2 drone, Politico earlier reported.

The attacks have drawn criticism from US President Joe Biden and a warning from the United Nations that they may constitute a grave violation of international law, Politico said.

Drones are rapidly turning into the decisive weapon of the conflict and have helped Ethiopian government forces turn the tide against rebels from the Tigray People’s Liberation Front, which governed the country for nearly three decades before 2018.

Turkey has exported Bayraktar armed drones manufactured by defense contractor Baykar Makina Sanayi ve Ticaret Anonim Şirketi (Baykar), which is run by President Recep Tayyip Erdoğan’s son-in-law Selçuk Bayraktar. Ukraine, Poland, Qatar, Libya, Kyrgyzstan, Kazakhstan, Ethiopia and Azerbaijan have all taken delivery of the armed drones.

According to Turkey’s 2021 export figures announced by the Turkish Exporters Assembly in early December, Turkey’s arms sales reached a record level, with the biggest increase to African countries.

In the first 11 months of 2021, Turkey exported $2.793 billion worth of defense products, an increase of 39.7 percent compared to the same period of the previous year. The Turkish defense industry, which set an export record of $2.7 billion in 2019, is preparing to set a new record by closing this year with exports of more than $3 billion. For the first time the defense sector had a 1.8 percent share of Turkey’s total exports in November 2021.

Source

_____________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Islamic Turkey + Iran + UAE Drone Jihad Against Christian Tigray, Ethiopia Footage of Drone Deadly Strike Emerges

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 10, 2022

😠😠😠 😢😢😢

ሁሉም በሕብረት እየሠሩ ነው! ለዚህ ሁሉ ግፍና ሰቆቃ ሕወሓትን ጨምሮ ሁሉም የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ተጠያቂዎች ናቸው

👉 “Thesis-Antithesis-Synthesis (ተሲስ ፣ ፀረፀረስታ እና ውህደት/መደመር

በዚህ ድምዳሜዬ እንዳትደነግጥ ወገን፤ እስካሁን በደንብ ያልተዘጋጀ ግለሰብ እርሱን በጣም ይጎዳልናል፤ ይህን ጉዳይ አስመልክቶ እውነቱን መቀበል ግድ ነውና ተጠንቀቁ እንጠንቀቅ እላለሁ!

አሁን ሁሉም ነገር ቀስበቀስ ግልጽ እይሆነ መጥቷል። ሉሲፈርና ጭፍሮቹ ሥራቸውን በግልጽ እየሠሩና ግባቸውንም ያለብዙ ተቃውሞ እያሳኩት ነው።

በመላው ዓለም እንደምናየው የሁሉም ሃገራት መንግስታት በኮሮሮሮና አሳበው አብዛኛዎቹን ዜጎቻቸውን በመከተተተብ ላይ ናቸው። እክስ ስድስት ቢሊየን የሚጠጋውን ይዓለማችንን የሕዝብ ቁጥር በዚህ የክትትትባት ዘመቻ ዓማካኝነት ለመቀነስ ተወስኗል።

ጦርነቱን በድብቅ 24/7 የሚከታተሉትን ምዕራባውያኑ እኮ ሁሉም አካላት ተጠያቂዎች እንደሆኑ የጠቆሙን ያለምክኒያት አልነበረም። የእነርሱ ጭፍሮች ናቸውና፤ ዲያብሎስ ልጆቹን በመጨረሻ አሳልፎ እንደሚሰጥ የታወቀ ነገር ነው።

All sides to the year-long conflict in Ethiopia’s northern Tigray region have committed violations that may amount to war crimes and crimes against humanity”

ምዕራባውያኑ የራሳቸውን የሕዝብ ቁጥር ለመቀነስ ከጨከኑ የኛዎቹ የማይጨክኑበት ምንም ምክኒያት አይኖርም። ስለዚህ አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ እና ደብረጽዮን የሉሲፈራውያኑን ተልዕኮ ለማሟላት በጥንታዊው የትግራይ ክርስቲያን ሕዝብ ላይ ጂሃዱን እያካሄዱበት ነው። አዎ! ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና “ከሞት የተረፉት” እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ተጻራሪዎች መስለው ለአንድ ግባቸው ግን በጋራ እየሠሩ ነው። እነ አቶ ጌታቸው ረዳም እኮ ገና ጦርነቱ ሲጀምር፤ “አንድም ትግራዋይ እስኪቀር ድረስ እንታገላለን!” ብለውናል። ይህ የጀግንነት መግለጫ አልነበረም፤ ጀግናማ አንድም የራሱ ዜጋ እንዲሞትበት/እንዲገደልበት አይፈልግም፤ አስቀድሞ ይከላከልለታል እንጂ።

ታች በቀረቡት ጽሑፎች እንደምናየው ገና ይህ የፀረክርስቲያኖች የዘር ማጥፋት ጦርነት እንደጀመረ፤ “ሕወሓቶች ጡት አጥበተው ያሳደጉትንና ሥልጣን ላይ እንዲወጣ ያደረጉትን አረመኔውን ግራኝ አብዮት አህመድን በተጋሩ ላይ በፈጸማቸው ወንጀሎችና ግፎች ባፋጣኝ የሚደፉት ከሆነ እውነትም ተጻራሪዎች ናቸው፤ እውነትም ከስህተታቸው ተምረው ለትግራይ ሕዝብ የቆሙ ይሆናሉ” ለማለት ደፍሬ ነበር።

ግን ይህ እስካሁን በአንዱም መልክ ሲፈጸም አላየንም። ትግራይ ዛሬም እንደተከበበች፣ ሕዝቧ እንደተራበና እንደተጠማ፣ በቦምብ እንደተደበደበ፣ በመላዋ ኢትዮጵያ እንደታገተና በአስቃቂ ሁኔታ በባርነት እንደተያዘ ነው። ሕወሓቶች እስካሁን ለትግራይ ሕዝብ አንድም በጎ ነገር ያደረጉለት ነገር የለም። ግፍና በደል የፈጸሙበትን የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ባለሥልጣናትና የጦር አበጋዞች ለፍርድ የማቅረብ አዝማሚያ እንኳን የላቸውም። በትግራይ አባቶችና፣ እናቶች፣ ወንድሞችና እኅቶች እንዲሁም ገዳማት፣ ዓብያተ ክርስቲያናትና ሌሎች ተቋማት ላይ ስለደረሰው ጉዳት መርምረው ለመላው ዓለም ለማሳወቅ ምንም ዓይነት ፍላጎት ያላቸው አይመስልም። እንዲያውም “ጦርነት የባህል ጨዋታችን ነው!” በሚል ቅስቀሳ የኮምፒተር ጨዋታ እንደሚጫወቱ ጦርነቱን በየመንደሩ እየተዘዋወሩ በመቀጠል ሕዝበ ክርስቲያኑን በበቂ ቁጥር ካስጨረሱና የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ “አወት!” እያውለበለቡ በማውለብለብ ሉሲፈረን ለማንገስ፣ በተጋሩ የታችኛው ህሊና ውስጥም ማህተም እያደረጉ ጎን ለጎን የተፈጸሙትንም ወንጀሎችን፣ የግራኝ አብዮት አህመድን ወንጀሎች ለመደበቅ ጊዜ የሚገዙ ይመስላሉ።

💭 በትግራይ ላይ ጦርነቱን እንደተጀመረ የሚከተለውን ጽሑፍና ቪዲዮ አቅርቤ ነበር፦

👉 “ግራኝ በቅዱስ ያሬድ ልጆች ላይ ጦርነት መክፈቱን የሚደግፉትአባቶችእነማን ናቸው?”

👉 “ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?”

፩ኛ. የምዕራቡን ኤዶማውያንን እና የምስራቁን እስማኤላውያንን(ካቶሊክ፣ ፕሮቴስታንት፣ እስላም፣ ኢአማኒ፣ ግብረሰዶም)

ምክኒያቱም፦ ሁለቱም ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ዲያብሎሳዊ ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋትና በኢትዮጵያ የሚገኘውን የሕይወት ዛፍም ለሳጥናኤል ስም፣ ክብርና ዝና ሲሉ መውረስ ይሻሉና ነው።

፪ኛ. ዋቀፌታን/ኦሮሙማን

ምክኒያቱ፦ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋት ይሻሉና ነው። የፕሮቴስታንቲዝም አባት ማርቲን ሉተር ወደ ጀርመንኛ በተረጎመው መጽሐፍ ቅዱስ ኢትዮጵያን‘ ‘ኩሽብሎ ነው የጻፋት። ይህ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። እ..አ ከ 1837 እስከ 1843 .ም ባለው ጊዜ ፕሮቴስታንቱ ጀርመናዊ ዮኻን ክራፕፍ ኦሮሚያ የተባለውን ግዛት ለመመሥረት የተነሳሳው ክርስትናን ለማስፋፋት ሳይሆን፡ እንደ አንድ ፕሮቴስታንት የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ለመዋጋት ነው። ለዚህም በወራሪነት ባሕርይ ከጀርመኖች ጋር ይስማማሉ በሚል ሃሳብ “ጋላ” ተብለው ሲጠሩ የነበሩትን ጎሳዎች ለማደራጀት በመነሳሳት በ ኢትዮጵያፋንታ ኩሽየሚለው ትርጉም ያለበትን መጽሐፍ ቅዱስ ይዞ ወደ ምስራቅ አፍሪቃ/ኢትዮጵያ ተጓዝ፤ በዚህም የኦሮሙማ እንቅስቃሴን ጀመረው። ተልዕኮው ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረተዋሕዶ እና የክርስቶስ ተቃዋሚ ተልዕኮ መሆኑን ዛሬ እያየነው ነው። ዋናው ዲያብሎሳዊ ዓላማቸው፤ ኢትዮጵያን አፍርሰው ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነትንም በተለይ ከአማራና ትግሬ በመንጠቅ “መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው ኩሽ እኛ ነን” የሚለው ነው።

ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]

፫ኛ. የአማራ ብሔርተኝነትን

ምክኒያቱ፦ ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ትግሬዎችንና ትግርኛን አጥፍተው ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ግዕዝን፣ ሰንደቁን፣ አክሱም ጽዮንን፣ ቅዱስ ያሬድና አቡነ አረጋዊን ከተቻለም መላው ትግራይንና ኤርትራን ወርሰው ለራሳቸው ብቻ ለማድረግ ይሻሉና ነው። በነገራችን ላይ፤ ኦሮሞዎች በኬኛ ቅዠታቸው ሙጭጭ ያሉበትንና “ፊንፊኔ/ ፊልፊሌ” የሚለውን ስያሜ ለአዲስ አበባ ፍልወሃ ክፍለ ከተማ እቴጌ ጣይቱ እንደሰጡት፤ “አማራ” የተባለውን የአማራ ከንቱ ብሔርተኞች ክልልን መጠሪያ ስም የሰጡት ደግሞትግሬው/ሚ መለስ ዜናዊ ነበሩ። የሕይወት ምፀት!

፬ኛ. የትግሬ ብሔርተኝነትን

ምክኒያቱ፦ ኢአማንያኑ ሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣አባ ዓቢየ እግዚእን፣ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢአማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው። መንግስቱን ለኦሮሙማዎች እንዳስረከቡት፣ ቤተ ክህነትንም ለእነ ኤሬቻ በላይ በማስረክብ ላይ ያሉ ይመስላሉ። በትግራይ ላይ የተከፈተውን ጦርነት የደገፉበት አንዱ ምክኒያትም ይህ ሊሆን ይችላል፤ ዋናው ፍላጎታቸው ግን የትግርኛ ተናጋሪ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ልብ በመስበርና ተስፋ በማስቆረጥ፡ ተዋሕዶ ክርስትናን እና ኢትዮጵያን እንዲተው ማድረግ ነው። በነገራችን ላይ፤ ዛሬ የትግራይ ከንቱ “ትግራይ! ትግራይ!” ብሔርተኞች ለሚጮሁለት ክፍለሃገር “ትግራይ” የሚለውን መጠሪያ የሰጡት ድንቁ አማራኢትዮጵያዊ ንጉሥ አፄ አምደ ጽዮን ናቸው። የሕይወት ምፀት!

ሉሲፈራውያኑ እና ቆሻሻው ወኪላቸው አብዮት አህመድ አሊ ትግራይን ከኢትዮጵያ ገንጥለው የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጠላቶቿ የምትመራዋን የዛሬዋን ኢትዮጵያን አፈራርሰው ከሞያሌ እስከ መተከልና ጎንደር ያለውን ግዛት ለኦሮሞዎች ለማስረከብ ተግተው በመሥራት ላይ ናቸው። አማራው የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው ኦሮሞዎቹ ጎን ተሰልፎ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸው ትግሬ ወንድሞቹ ላይ በመቶ ዓመት ውስጥ ለሦስተኛ ጊዜ ጦርነት በማወጁ አብቅቶለታል! አክሱም ጽዮንን ክዷልና የሆነ ተዓምር ካልመጣ በቀር ምንም ተስፋ የለውም፤ በቅርቡ ሃገር አልባ ነው የሚሆነው። እነ ግራኝ እየሠሩ ያሉት ትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቃቸው እና ከተዋሕዶ ክርስትናቸው እንዲላቀቁ ብሎም አእምሯቸውን ተቆጣጥረው፣ መንፈሳቸውን አድክመውና ሞራላቸውን ሰብረው ልክ እንደ “ኤርትራውያን” ለአውሮፓውያን አረጋውያን የኩላሊትና መቅኒ መለዋወጫ እንዲሆኑ ማድረግ ነው። ሰሞኑን “አማራ” የተባለው ክልል ባንዲራውን ለመቀየር መወሰኑ ከዚህ ሤራ ጋር የተያያዘ ነው። ከኦሮሞዎቹ ከእነ አብዮት አህመድ ጋር ተናበው በመስራት ላይ ያሉት ሀወሃቶች የዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ አካል ቢሆኑ አይገርመንም። ዋ! ! !

በዓለማችን ያሉ ብዙ ሕዝቦች በተቻለ መጠን በሃይማኖት፣ በቋንቋ፣ በባህልና በመልክ የሚመስሏቸውንና የሚቀርቧቸውን ሕዝቦች እየፈለጉ ማስጠጋትና መውደድ በጀመሩበት በዚህ ዘመን ትንሿ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ብሔሮች ግን ጥላቻን አንግሦ አንዱ ከሌላው የሚለይበትንና የሚረቅበትን፣ አንዱ ሌላውን የሚጠላበትንና የሚያርቅበትን ሰበባ ሰበብ እየፈላለገ እርስበርስ መባላቱንና ውድቀቱን መርጧል። ሞቃዲሾን አልፎ ኪጋሊንና ካምፓላን፣ ቀይ ባሕርን ተሻግሮ ኤደንና ሙስካትን “ የኛ ነበሩ! የኛ ይሆናሉ!” በሚል ወኔ ታላቅነትንና አርቆ አሳቢነትን እንደ ቀደሙት አያቶቹ ይዞ “ኢትዮጵያ እርስቴ” በማለት ፈንታ እራሱን አጥብቦና በጣም አውርዶ በወልቃይትና ራያ ሚጢጢ“እርስቶች” ላንቅው እስኪበጠስ ይነታረካል። ዛሬማ ሰው ከ“አዲስ አበባ የማን ናት?” አሰልቺና አላስፈላጊ ንትርክ ወርዶ ጉልበቱንና ጊዜውን በመስቀል አደባባይና ጃን ሜዳ ላይ ብቻ እንዲያጠፋ ተደርጓል። ጃን ሜዳን እና መስቀል አደባባይን ያረከሱትን ግራኝ አብዮት አህመድን እና ታከል ዑማን አድኖ እንደመድፋት፤ “ጮኸን ጮኸን ጃን ሜዳ ተፈቀደልን!” ይልና ሆያሆየን ጨፍሮ ለቀጣዩ እንቅልፉ ወደ አልጋው ይመለሳል። በከሃዲዎቹ የሉሲፈራውያኑ ባሪያ ልሂቃኖቹ አዕምሮው እስኪጠብብ ድረስ መታጠቡ ከዚህ የበለጠ ማስረጃ የለም።

የሕዝቡን ስነልቦና በልተውታል፤ ስለዚህ “አዲስ አበባ ኬኝ” ይሉና መስቀል አደባባይን እና ጃን ሜዳን በመቆፈር የተዋሕዷውያኑን ሃሳብ በነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ላይ ብቻ እንዲቀር ያስሩታል፣ ወደ ወልቃይት፣ ራያና ሁመራ ልጆቹን እየላከ ትግሬዎች ወገኖቹን እንዲገድል፣ የራሱንም ደም እንዲያፈስ፣ የአክቲቪስቱ ሃሳብም በእነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ብቻ ተወስኖና ታስሮ እንዲቀር፣ የቀረውም እንዲኮላሽና ሰፊዋን ኢትዮጵያን ከጠላቶቿ ነፃ ለማውጣት አቅም እንዳይኖረው፤ ብዙም እንዳይጠይቅ፣ በጥቃቅን ነገሮች ላይ ብቻ ጊዜና ጉልበቱን እያባከነ ለባርነት እንዲዘጋጅ አድርገውታል። ትልቅ ቅሌት! ወዮላችሁ!

👉 አንድን ሀገር/ሕዝብ ለመቆጣጠር ሉሲፊራውያኑ የሚጠቀሙባቸው መሳሪያዎች፦

ተስፋ ማስቆረጥ/ሞራል መስበር

አለመረጋጋትን መፍጠር

አመፅ መቀስቀስ

መደበኛነትን/መረጋጋትን ማምጣት

👉 A Luciferian Plan of Controlling a nation by the tools of

Demoralization

Destabilization

Insurgency

Normalization

👉 “Fascist Abiy Ahmed’s Eritrean Mercenaries Commit Atrocities in Tigray”

😠😠😠 😢😢😢

እውነት እንደሚሉን በትግራይ ጦርነት እየተካሄደ ነውን? አይመስለኝም! የሚመስለኝ “ውጊያ አለ” እያሉ በሁሉም በኩል የተቀነባበር ጭፍጨፋ በትግራይ ክርስቲያን አባቶቼ፣ እናቶቼ፣ ወንድሞቼና እኅቶቼ ላይ እየተካሄደ ነው። ይህ ደግሞ የሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያንና እስማኤላውያን ጭፍሮች የሆኑት ኦሮሞዎች፣ አማራዎች፣ መሀመዳውያንና ኢአማንያን ሁሉ ምኞትና ፍላጎት መሆኑ የታወቀ ነው። በዓብያተ ክርስቲያናት፣ በገዳማትና ታሪካዊ ቦታዎች አካባቢ፤“ውጊያ እየተካሄደ ነው!” መባሉንና ጭፍጨፋዎቹም በእነዚህ ቦታዎች እየተካሄደ እንደሆነ ልብ እንበል። “እዚህ አለን!” እያሉ በመጥራት በወገኖቻችን ሕይወት ላይ የኩኩሉሉ ድብብቆስ ጨዋታ የሚጫወቱ ይመስላል። 😠😠😠

በእውነት ህወሀቶች ከሠሩት በጣም ግዙፍ ስህተት ተምረው የወገኖቼን ስቃይ እና ሰቆቃ ማቆም ቢፈልጉና ለደቡባውያን የሰጡትን በረከትና ዕድል ወደ ሰሜን የመመለስ ፍላጎት ቢኖራቸው ኖሮ ትግራይ ሆነው ሳይሆን ጥይት መተኮስ የነበረባቸው፤ ወደ አዲስ አበባ ተጉዘው ግራኝን በደፉትና የጦርነቱንም አቅጣጫ ወደ ደቡብ በቀየሩት ነበር። ላለፉት ሦስት ዓመታት ስለፍፍ የነበረው ይህን ነው፤ “ባካችሁ ጡት አጥባትችሁ ያሳደጋችሁትን ሰይጣን ድፉትና ወደ አስኩም ጽዮን መጥታችሁ ንስሐ በመግባት ኢትዮጵያን የመንፈሳዊ ማንነትና ምንነት ላላቸው ትክክለኛዎቹ ኢትዮጵያውያን አስረክባችሁ ታሪክ ሥሩ!” ስል ነበር። እውነት ለመናገር ልክ ጦርነቱ እንደተጀመረ ህወሀቶች በሦስት ቀናት አዲስ አበባ ይገባሉ የሚል እምነት ነበረኝ። እንዴት ነው በወሬ ካልሆነ፤ አንዴም በአግባቡ ሲበቀሉ የማናያቸው?

የሚገርም ነው፤ እንደ ጋዛ ገላጣማ ከሆኑና እስራኤል 24/7 ዓይኖቿን ከምትተክለበት ትንሽ ቦታ ፍልስጤማውያኑ አሸባሪዎች ለዓመታት ሮኬቶችን ወደ እስራኤል መተኮስ ችለው ያው ከእስራኤል ጋር የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ለመድረስ በቅተዋል። በሌላ በኩል እነ ሳውዲና ኤሚራቶች እንዲሁ 24/7 ክትትል ከሚያደርጉባት ከገላጣማዋ የመንም የአሥር ዓመት ዕድሜ እንኳን የማይሞላቸው ሁቲነፃ አውጪዎች እስከ ጂዳና ሪያድ ድረስ የሚደርሱ ሮኬቶችንና ድሮኖችን በመላክ የበቀል እርምጃዎችን በመውሰድ ላይ ናቸው።

ታዲያ የኔ ጥያቄ፤ ለሃያ ሰባት ዓመታት ኢትዮጵያን ሲያስተዳድሩ የነበሩት ህወሀቶች ተመሳሳይ ተግባር ለመፈጸም እንዴት ተሳናቸው? ምንም ዓይነት የወታደራዊ ዕውቀት የሌለን እኛ ታዛቢዎች እንኳን የተባበሩት አረብ ኤሚራቶች በአሰብ ቤዛቸው ተዋጊ አውሮፕላኖችንና ድሮኖችን ለክርስቲያን ኢትዮጵያ ጭፍጭፍጨፋ እያሰፈሩ መሆናቸውን ከሁለት ዓመት በፊት ከሩቅ ሆነን ስንጠቁም ነበር። እውነት የህወሀት ጄነራሎች ይህ መረጃ ሳይኖራቸው ቀርቶ ነውን? ዛሬም ኤሚራቶች የየመንን ደሴት ለዚሁ ተግባር በማዘጋጀት ላይ ናቸው፣ ግራኝ ከቱርክ ድሮኖችን ሊሸምት ነው ወዘተ” እያልን ነው፤ ነገር ግን የትግራይም ሆኑ የኢትዮጵያ ሜዲያዎች ለዚህ ትልቅ ጉዳይ ተገቢውን ትኩረት ሲሰጡት አይታዩም።

ለመሆኑ ለምን ይሆን በትግራይ ህፃናት ላይ የኬሚካል ቦምቦችን ሲጥል የነብረውን ምርኮኛ ኦሮሞ ፓይለትን ለቅቀውት ወደ ደብረ ዘይት እንዲመለስ ያደረጉት? የትግራይ ቀሳውስትና ካህናት በሰበባሰቡ እየተገደሉ ነው፤ እያለቁ ያሉት ክርስቲያኖች ናቸው፤ ታዲያ ምናልባት ዛሬም የስጋ ማንነትና ምንነት ላላቸው ደቡባውያን እየሠሩ ስለሆኑ ይሆን፤ “ሕዝቤ” የሚሉትን ሕዝብ ሊከላከሉት ያልቻሉት/ያልፈለጉት? የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው “ብሔር በሔረሰቦች” በጋራ ተናብበው በትግራይ ሕዝብ ላይ ጭፍጨፋ እያካሄዱ ግፍ እየሠሩ ታዲያ ህወሃቶች ዛሬም “የብሔርብሔረሰቦች እኩለነት” የሚለውን የተሰወረና የተሸፈነ ንድፈ ሀሳብ ተጠቅመው ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት በሃገረ ኢትዮጵያ የነገሰውን የስጋን ማንነትና ምንነት ማለትም የስጋን አካል እንደ መንግስት አካል (ህግ) ፣ የሞትና ባርነትን ሥርዓት ለማስቀጠል ይሻሉን?

ዛሬ በደንብ ግልጽ የሆነልን የህወሀት/ኢሀዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን/ኢዜማ የተዘጋጁበት መልክና ምሳሌ ይህ መሆኑን ነው። የኢትዮጵያ ባንዲራ ላይ እና የመንፈስ ማንነትና ምንነት ካለው የትግራይ ሕዝብ ታሪክ ጋር ምንም ዓይነት ግኑኝነት በሌለው “የትግራይ ባንዲራ” ላይ ያረፈው ባለ አምስት ፈርጥ ኮከብ በሕዝባችን ላይ ያስከተለብንን ስቃይና ሰቆቃ ካየን በኋላ ዛሬም ሲውለበለብ ማየታችን እውነትም እነዚህን ቡድኖች ሉሲፈር ለስሙና ለክብሩ ፈጥሯቸዋል፣ ምኞቱንም እያሟሉለት ነው ማለት ነው። እንድምናየውም አራተኛ ትውልድ የተባለው የምኒልክ መንግስት መጨረሻ ወይም ፍጻሜ የህወሀት/ኢሀዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን/ኢዜማ አገዛዝ ነው። እነዚህን ቡድኖች የፀነሳቸው የምኒልክ የስጋ ምኞት ነበርና። ዛሬ ያለው አገዛዝ/መንግስት የምኒልክ መንግስት ነው።

በትግራይ ሕዝብ ላይ ከዚህ በፊት ታይቶና ተሰምቶ የማይታወቅ ግፍና በደል እየደረሰበትና በደል ፈጻሚዎቹም አረመኔዎቹ እነ ግራኝ አብዮት አህመድ መሆናቸው በግልጽ እየታወቀ፤ እንዴት ነው ህወሀቶች የበቀል እርምጃ የመውሰድ ከበቂ በላይ ብዙ ምክኒያቶች ኖሯቸው በግራኝ አገዛዝ አባላት ላይ እስካሁን አንድም የጥቃት እርምጃ መውሰድ ያልቻለው/ያልፈለገው? ዲያ ህወሃት እና ኦነግ/ብልጽግና/ብአዴን/አብን በእነ ሳሙራ ዩኑስ፣ ኬሪያ ኢብራሂም እና አረከበ እቁባይ በኩል አብረው ተናብበው እየሠሩ ይሆንን?

💭 ይህ ጥርጣሬየ ከንቱ ሊሆን የሚችለው የሚከተለውን ካየን ብቻ ነው፦

👉 ፩ኛ. እነ ግራኝ አብዮት በእሳት ሲጠረጉ

👉 ፪ኛ. ‘ህወሀትየሚለው የመጠሪያ ስም ሲቀየር

👉 ፫ኛ. ባለ ሁለት ቀለሙ እና ኮከብ ያረፈበት የሉሲፈር ባንዲራ ከትግራይ ሲወገድ

________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Muslim Arabs + Turks + Iranians Waging Jihad Against Christian Tigray, Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 9, 2022

💭 Another callous drone attack by evil Abiy Ahmed in an IDP [internally displaced persons] camp in Dedebit, Tigray has claimed the lives of 56 Christians so far. The drones are supplied and operated by Turkish, Iranian, UAE and China Mercenaries – and with the permission of the USA, Russia and Europe.

____________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የቤይሩት ፍንዳታ እና ሠርገኛዋ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 6, 2020

_______________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Life | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቤይሩት ባቢ’ሌባኖን በኃይለኛ ፈንጅ ጋየች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 4, 2020

በይፋ አስር ሰው እንደሞተ ቢነገርም ምናልባት በብዙ ሺሆች የሚቆጠሩ ሰዎች ሳይሞቱ እንደማይቀሩ ይገመታል። እኔ የምጠረጥረው የዲያብሎስ አርበኞቹ ሂዝቡላ ከፓኪስታን የኑክሌር መሣርያ ሳያገኙ አልቀሩም ይባላል። ምናልባት እዚህ ግምጃ ቤት ውስጥ ደብቀውት ከሆነ ምንም ነገር የማያመልጣቸው እስራኤሎች ቦታውን አመድ አድርገውታል። ለማንኛውም እህቶቻችንን እንደ ቆሻሻ ወደ መንገድ የወረወረችውን የሊባኖስን ጉዳይ በቅርቡ እንከታተለዋለን።

_______________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

ተጠንቀቁ! | ከአረብ እና ቱርክ ምግብ ሁሉ እራቁ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 2, 2020

666ቷ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ አቅነዝንዟታል፤ ሰሞኑን ከታዩት አስደንጋጭ ክስተቶች መካከል፤

ክፍል

እንግሊዝ አገር፤ የቱርክ ከባብ (ከ እባብ)

ምግብ ውስጥ ማስወረጃ ክኒኖች

ክፍል ፪

ወደ አሜሪካ እና እስራኤል በሚላኩት የቱርክ ኬኮች

ውስጥ ሽባ የሚያደርጉ ክኒኖች ተገኙ

ልብ እንበል፤ መሀመዳውያኑ፡ ልክ አሁን በአውስትራሊያ እያካሄዱት እንዳሉት “የደን ቃጠሎ ጂሃድ” “የመርዝ ጂሃድ” የተሰኘውን ዲያብሎሳዊ መሳሪያ ይጠቀማሉ።

ሃገራችንን እና ይህን ከቱርክ ጋርይ የተቆራኘ ጽንፈኛ ድርጊት በሚመለከት ላለፉት አስር ዓመታት ስናስጠነቅቅ ነበር። ቱርክ የተረገመች ሃገር ናት፤ ሆኖም ሃገራችንን በመክበብ ላይ እና መርዛማ ነገሮቿን ወደ ሃገራችን በማስገባት ላይ ናት። ስኳርን አስመልክቶ ብዙ ሲወራ እንደነበር እናስታውሳለን፤ “ዋልድባ ገዳማት አካባቢ የስኳር ፋብሪካ ካልከፈትን የምትወዷትን ስኳር አታገኟትም” እያለ ሲፎክር የነበረው የ666ቱ መንግስት የስኳርን ጉዳይ ለቱርኮች ነበር አሳልፎ የሰጠው። ቱርኮች አቃቂ አካባቢ የስኳር ማከፋፈያ ተቋማትን እንዲከፍቱ ተደርጓል፤ ይህ የስኳር ምርት ማሸጊያ እና ማከፋፈያ ተቋሙም እንግዲህ የአዲስ አበባን አካባቢ ይቆጣጠራል ማለት ነው። ስኳር፣ ዱቄት፣ ዘይትማን ነው ጥራቱን የሚቆጣጠረው? የትኛውስ አካል ነው እነዚህ ነገሮች ውስጥ መርዝ ይኑርባቸው አይኑርባቸው ተከታትሎ ሊመረምና ሊያጣራ የሚችል? የእስላም ዳቦ ቤቱም እንደ አሸን በዝቷል፤ በየትኛው የኢትዮጵያ ታሪክ ነው ሙስሊሞች ዳቦ ጋጋሪ የነበሩበት?

አገር ቤትም ሆነ ውጭ ያላችሁ ወንድሞችና እህቶች ከማንኛውም የቱርክ እና አረብ ምግቦች እራቁ፤ ከባብ (አሳማም፣ አይጥም ይቀላቀልበታል) ምናምን አትብሉ (በመሠረቱ ክርስቲያን በጭራሽ ይህን መመገብ የለበትም)። የክርስቲያን ወገኖቻችሁን መግደያ እና የጂሃዳቸው ማጠናከሪያ ገንዘብ የሚሰበስቡባቸውንም ሱቆቻቸውን፣ ዳቦ ቤቶቻቸውንና ገበያዎቻቸውን ለሸመታ አትጠቀሙ። ሌላ ስንት አማራጭ እያለስ ለምንድን ነው አረቡና ቱርኩ ጋር ሄደን መግዛት የሚኖርብን? ከፍተኛ የመንፈሳዊ ውጊያ እየተካሄደባት ባለችው ዓለማችን ይህ እንግዲህ እያንዳንዱ ግለሰብ በግሉ ሊወጣው የሚችለው የመንፈሳዊ ውጊያ አንዱ ተግባር ነው።

___________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፔትራ | የመጀመሪያዎቹ መሀመዳውያን ዞረው ይሰግዱባት የነበረቸው ከተማ በጎርፍ ተመታች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 11, 2018

ይህ የዘመኑ ምልክት ነው!

እንደ ፈርዖን ልባቸው የደነደነው አረቦቹ የኢትዮጵያ ጠላቶች ለእሳት እየተዘጋጁ ናቸው። ታይቶ የማይታወቅ ጎርፍ ሳዑዲ አረቢያን፣ ኦማንን፣ ጆርዳንን እና ሌሎች የአረብ አገራትን በማጥለቅለቅ ላይ ነው።

ቪዲዮው የሚያሳየው በጥንታዊቷ የዮርዳኖሷ ከተማ ፔትራ አካባቢ የደረሰውን ኃይለኛ ጎርፍ ነው። ይህች ከተማ ከጥንት ጀምራ በጣዖት አምላኪዎች ዘንድ የምትታወቅ ነበረች።

እንደሚታወቀው የመጀመሪያዎቹ መሀመዳውያን እ..622 .ም እስከ 725 .ም ድረስ፡ እንደ አሁኑ ወደ መካ ሳይሆን፡ ወደ ፔትራ፡ ዮርዳኖስ ነበር ዞረው የሚሰግዱት። አይደንቅም? ወደ መካ ዞረው መስገዱን የጀመሩት (ቂብላ) ከመሀመድ ሞት በኋላ ነው ማለት ነው። ቀጣዩ ቪዲዮ ይህን አስገራሚ ትምህርት ያስተምረናል።

እያንዳንዱ ሙስሊም ፀረክርስቶስ ነው!

[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፪፥፳፪]

ክርስቶስ አይደለም ብሎ ኢየሱስን ከሚክድ በቀር ውሸተኛው ማን ነው? አብንና ወልድን የሚክድ ይህ የክርስቶስ ተቃዋሚ ነው

______

Posted in Curiosity, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በጀግናው ቻይና ላይ መሀመዳውያኑ ትንባሆ እያጨሹ በእስትንፋሳቸው ጋኔን ሊያስገቡበት ሞከሩ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 14, 2018

ትንባሆ ከሰይጣን ነው

መሀመዳውያን በጣም የሚፈሩት ቻይናዊ ወደ ለንደኑ ሃይድ የመተንፈሻ መናፈሻ ባለፈው እሑድ ሲመለስ ሦስት ወር ካሳለፈ በኋላ መሆኑ ነው። “ከእንግሊዝ ፖሊስ ጋር ተባብረን አባረርነው” በማለት በጣም ተደሰው ነበር። አሁን ሲመለስ የሚሆኑት ጠፋቸው፤ በቃ እየተከታተሉ ሲተናኮሉት ይታያሉ፤ በተለይ ትንባሆ የሚያጨሱት መሀመዳውያን በቻይናው ላይ መንፈሳዊውን እባብ (ጋኔን) ክሳምባቸው አውጥተው በቻይናው ላይ ሊያስገቡበት ሲሞክሩ ይታያሉ፤ መከላከያ የሌለው ምስኪን ቻይና ፊቱን እንዴት እንደሚያደርግ በደንብ እንመልከት፤ አስደናቂ የሆነ ክስተት ነው።

ለዚህ ነው የመሀመዳውያኑን ቡና አትጠጡ፣ ጥንባሆ ወይም ሺሻ አታጭሱ… “ራቁ! ራቁ! ራቁ” የምንለው።

ባለፈው ሳምንት ባቀረብኩት ቪዲዮ፤ “ባቢሎናውያኑ የመሀመድን ጋኔን እንደ አላዲን እፍፍ ብለው የሚነፉበትን ቱቦ ሊዘርጉልን ነው።” ብዬ ነበር፦

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጥቁሮችን “ዝንጆሮ” እያለ ሲሳደብ የነበረው ግብጻዊው ሙስሊም ሰባኪ የእንግሊዙን ፖሊስ በክፉኛ አቆሰለው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 21, 2018

“ኦማር” የተሰኘው ዘረኛ ግብጻዊ በብረት ከዘራው ነበር ፖሊሱን ፊቱ ላይ እስኪደማ የመታው፤ ያውም በሺህ የሚቆጠሩ ሰዎች በተገኙበት ሃይድ ፓርክ ውስጥ፤ ካሜራ ፊት ለፊት። ዝነጀሮ ተሰደበች እንጂ፡ ጀግናው ቻይና ያለው ነገር እውነት ነው፦

ጥቁሮችን ዝንጆሮዎች እያልክ ትሳደባለህ፡ ግን “ዝንጀሮ” የሚለውን ቃል ጉግል ሳደርግ የወጣው ፎቶ ልክ እንዳንተ ያሉትን አረቦች ነው የሚመስለው”

በእውነቱ ይህ የለንደን “የመተነፈሻ መናፈሻ” ትልቅ ገላጣ የመማሪያ ቦታ ነው። አዲስ አበባን ጨምሮ እያንዳንዱ ከተማ ይህን የመሰለ ቦታ ሊኖረው ይገባል።

ላለፉት ዓመታት መጽሐፍ ቅዱስን ይዘው በመምጣት ፀረክርስቶስ ቅስቀሳ ሰንበት ሰንበት ሲያካሂዱ፣ ክርስቲያኖችንና አይሁዶችን ሲተናኮሉና ሲያንቋሽሹ የነበሩት የእስልምና ዳዋ የሰበካ ቡድኖች፡ እንደ ጀግናው ቻይና እና እንደ አንበሣው ክርስቲያን ቦብ ዘ ቢልደር በመሳሰሰሉት ግለሰቦች አሁን እየተዋረዱ ነው፤ አሳፋሪ በሆነ መልክ መላው ዓለም ይመለከት ዘንድ እየተጋለጡና እራሳቸውንም ለማጋለጥ እይተገደዱ ነው። ገና ምን አይተው!

ምንም ዓይነት ቅዱስ መንፈሳዊነት የሌለበትን አሳፋሪ የሆነ አምልኮ ይዘውና ወንድሞቻቸውም አጸያፊ የሆኑ ድርጊቶችን በመላው ዓለም በአምላካቸው ስም እየፈጸሙ አሁን በአደባባይ ደፍረው በመውጣት የክርስቲያኖችን አምላክ በደፈና ለማንቋሸሽ መመኮራቸው አምልኳቸው ኃይለኛ የሰይጣን መሣሪያ እንደሆነ ነው የሚነግረን። በገደሉ ቁጥር አምልኳቸውን ለሌላው ወደ ውጭ ያሳያሉ (ባደባባይ ስግደት፣ ተሸፋፍኖ መሄድ፣ መለፍለፍና መጮኽ ወዘተ)። የክርስትና ተቃራኒ!

ግን በእኛ በኩል፡ ይህ የትዕቢት፣ የዕብሪት፣ የድፍረት፣ የኩራት፣ የዘረኝነትና የጥላቻ ምንጭ የሆነው ዲያብሎስ ፈጣሪአችንን አይወዳደርምና አሁን በደንብ እየተጋለጠ ነው፤ ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክን ሁልጊዜ በደንብ ልናመሰግነው ይገባናል።

[ወደ ገላትያ ሰዎች ምዕራፍ ፬፤ ፲፱፡ ፴፩]

ልጆቼ ሆይ፥ ክርስቶስ በእናንተ እስኪሣል ድረስ ዳግመኛ ስለ እናንተ ምጥ ይዞኛል።

ስለ እናንተ አመነታለሁና አሁን በእናንተ ዘንድ ሆኜ ድምፄን ልለውጥ በወደድሁ።

እናንተ ከሕግ በታች ልትኖሩ የምትወዱ፥ ሕጉን አትሰሙምን? እስኪ ንገሩኝ።

አንዱ ከባሪያይቱ አንዱም ከጨዋይቱ የሆኑ ሁለት ልጆች ለአብርሃም እንደ ነበሩት ተጽፎአልና።

ነገር ግን የባሪያይቱ ልጅ እንደ ሥጋ ተወልዶአል፥ የጨዋይቱ ግን በተስፋው ቃል ተወልዶአል።

ይህም ነገር ምሳሌ ነው፤ እነዚህ ሴቶች እንደ ሁለቱ ኪዳኖች ናቸውና። ከደብረ ሲና የሆነችው አንዲቱ ለባርነት ልጆችን ትወልዳለች፥ እርስዋም አጋር ናት።

ይህችም አጋር በዓረብ ምድር ያለችው ደብረ ሲና ናት፤ አሁንም ያለችውን ኢየሩሳሌምን ትመስላለች፥ ከልጆችዋ ጋር በባርነት ናትና።

ላይኛይቱ ኢየሩሳሌም ግን በነጻነት የምትኖር ናት እርስዋም እናታችን ናት።

አንቺ የማትወልጅ መካን፥ ደስ ይበልሽ፤ አንቺ አምጠሽ የማታውቂ፥ እልል በዪና ጩኺ፤ ባል ካላቱ ይልቅ የብቸኛይቱ ልጆች በዝተዋልና ተብሎ ተጽፎአል።

እኛም፥ ወንድሞች ሆይ፥ እንደ ይስሐቅ የተስፋ ቃል ልጆች ነን።

ነገር ግን እንደ ሥጋ የተወለደው እንደ መንፈስ የተወለደውን በዚያን ጊዜ እንዳሳደደው ዛሬም እንዲሁ ነው።

ነገር ግን መጽሐፍ ምን ይላል? የባሪያይቱ ልጅ ከጨዋይቱ ልጅ ጋር አይወርስምና ባሪያይቱን ከልጅዋ ጋር አውጣት።

ስለዚህ፥ ወንድሞች ሆይ፥ የጨዋይቱ ልጆች ነን እንጂ የባሪያይቱ አይደለንም።

______

Posted in Ethiopia, Faith, Life | Tagged: , , , , , , , , , , | 1 Comment »

 
%d bloggers like this: