አይ አስቀያሚው ‘የበታችነት ስሜት’! “ማዳም” ተብለው እንዲጠሩ ይሻሉ…ይህ የፈረንሳይኛ ቃል በአረብኛ የለም ማለት ነው?
ምናልባት አመዳሞች ስለሆኑ ይሆናል!
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 13, 2018
አይ አስቀያሚው ‘የበታችነት ስሜት’! “ማዳም” ተብለው እንዲጠሩ ይሻሉ…ይህ የፈረንሳይኛ ቃል በአረብኛ የለም ማለት ነው?
ምናልባት አመዳሞች ስለሆኑ ይሆናል!
Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: ሴቶች, በደል, ትልቅ, ትንሽ, አረብ አገር, ኢትዮጵያውያን, ዓይጥ, ድመት | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 2, 2017
በከብቶች ማጠቢያ! ለከብቶች እንኳን የውሃ መርጪው ጉልበት ተቀንሶ ነው የሚታጠቡት። በዚህ ጭካኔ የማያዝን፣ ደሙ የማይፈላ ካለ አረመኔ ነው። በ2009 ዓ.ም? አቤት ጭካኔ! ይህን አይቶ ወደ አረብ ምድር የሚጓዝ፣ የእነርሱን አምልኮ እና ስነምግባር የሚቀበል፡ የራሱ ጉዳይ፤ የሲዖልን መንገድ መርጧል ማለት ነው። እግዚዖ!!!
ቸሩ እግዚአብሔር፡ እነዚህን ምስኪን ሴቶች ፈጥነህ ነፃ ታወጣቸው ዘንድ በእመብርሃን ስም እማጸንሀለሁ!!!
“አረቦች ፒያሳ ላይ ለቀቁት” የሚለው ቪዲዮ ላይ “ሙስሊም ሴቶች እንዴት ነው የሚጸዱት?
በማለት ጠይቄ ነበር። ያው!
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: ሙስሊሞች, ሴቶች, አረብ አገር, ኢማሞች, እስልምና, የሴቶች ባርነት, የከብት ኑሮ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 19, 2017
የባቢሎን ቤል ሃውልት በመካ
ሳዑዲ ባቢሎን የመጥፊያዋ ጊዜ ተቃርቧል፤ በጎቹን ኢትዮጵያውያንን በድጋሚ ያው ሂዱ! ውጡ! እያለች እንደ ከብት በመንዳት ላይ ናት። ወይ ጉዷ!
ወንድሞች እህቶች የኢትዮጵያ ልጆች፡ አይክፋችሁ፡ አይክፋን፡ እንዲያውም ደስ ይበላችሁ፡ ደስ ይበለን ቶሎ ውጡ፡ ከባቢሎን በፍጥነት አምልጡ!
ትንቢተ ኤርሚያስ 50፡
2 በአሕዛብ መካከል ተናገሩ አውሩም፥ ዓላማውንም አንሡ፤ አውሩ፥ አትደብቁ። ባቢሎን ተወሰደች፥ ቤል አፈረ፥ ሜሮዳክ ደነገጠ፤ ምስሎችዋ አፈሩ፥ ጣዖታትዋ ደነገጡ በሉ።
6 ሕዝቤ የጠፉ በጎች ሆነዋል፤ እረኞቻቸው አሳቱአቸው፥ በተራሮችም ላይ የተቅበዘበዙ አደረጉአቸው፤ ከተራራ ወደ ኮረብታ አለፉ፥ በረታቸውንም ረሱ።
7 ያገኙአቸው ሁሉ በሉአቸው፥ ጠላቶቻቸውም። በጽድቅ ማደሪያ በእግዚአብሔር ላይ፥ በአባቶቻቸው ተስፋ በእግዚአብሔር ላይ ኃጢአት ስለ ሠሩ እኛ አልበደልንም አሉ።
8 ከባቢሎን መካከል ሽሹ፥ ከከለዳውያንም ድር ውጡ፥ በመንጎችም ፊት እንደ አውራ ፍየሎች ሁኑ።
ርስቴን የምትበዘብዙ እናንተ ሆይ፥ ደስ ብሎአችኋልና፥ ሐሤትንም አድርጋችኋልና፥ በመስክ ላይም እንዳለች ጊደር ሆናችሁ ተቀናጥታችኋልና፥ እንደ ብርቱዎችም ፈረሶች አሽካክታችኋልና፥
12 እናታችሁ እጅግ ታፍራለች፥ የወለደቻችሁም ትጐሰቍላለች፤ እነሆ፥ በአሕዛብ መካከል ኋለኛይቱ ትሆናለች፤ ምድረ በዳና ደረቅ ምድር በረሀም ትሆናለች።
13 ከእግዚአብሔር ቍጣ የተነሣ ባድማ ትሆናለች እንጂ ሰው አይቀመጥባትም፤ በባቢሎንም በኩል የሚያልፍ ሁሉ ይደነቃል በመጣባትም መቅሠፍት ሁሉ ያፍዋጫል።
35 ሰይፍ በከለዳውያንና በባቢሎን በሚኖሩ ላይ፥ በአለቆችዋና በጥበበኞችዋ ላይ አለ፥ ይላል እግዚአብሔር።
36 ሰይፍ በሚጓደዱት ላይ አለ ሰነፎችም ይሆናሉ፥ ሰይፍም በኃያላኖችዋ ላይ አለ እነርሱም ይደነግጣሉ።
37 ሰይፍ በፈረሶቻቸውና በሰረገሎቻቸው ላይ በመካከልዋም ባሉት በልዩ በልዩ ሕዝብ ሁሉ ላይ አለ፥ እነርሱም እንደ ሴቶች ይሆናሉ፤ ሰይፍም በመዝገብዋ ላይ አለ ለብዝበዛም ይሆናል።
38 እርስዋ የተቀረጹ ምስሎች ምድር ናት፥ እነርሱም በጣዖታት ይመካሉና ድርቅ በውኆችዋ ላይ ይሆናል እነርሱም ይደርቃሉ።
የእፉኝት ምላስ
ትንቢተ ኤርሚያስ 50፡
24 ባቢሎን ሆይ፥ አጥምጄብሻለሁ አንቺም ሳታውቂ ተይዘሻል፤ ከእግዚአብሔር ጋር ስለ ተዋጋሽ ተገኝተሻል ተይዘሽማል።
27 ወይፈኖችዋን ሁሉ እረዱ፥ ወደ መታረድም ይውረዱ፤ ቀናቸው፥ የመጐብኘታቸው ጊዜ፥ ደርሶአልና ወዮላቸው!
28 የአምላካችንን የእግዚአብሔርን በቀል የመቅደሱንም በቀል በጽዮን ይነግሩ ዘንድ ሸሽተው ከባቢሎን አገር ያመለጡት ሰዎች ድምፅ ተሰምቶአል።
31 ትዕቢተኛው ሆይ፥ የመጐብኘትህ ጊዜ፥ ቀንህ ደርሶአልና እነሆ፥ በአንተ ላይ ነኝ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
32 ትዕቢተኛው ተሰናክሎ ይወድቃል የሚያነሣውም የለም፤ በከተሞቹም ውስጥ እሳት አነድዳለሁ፥ በዙሪያውም ያለውን ሁሉ ትበላለች።
ሰይጣን ተለቅቋል፤ ልጆቹም የልብልብ ብሏቸዋል፣ ደፋር፣ ጯሂ፣ ተናጋሪና ተሳዳቢ ሆነዋል። ጊዚያቸው ነው፤ የተሰጣቸውም ጊዜ በጣም አጭር ስለሆነ በየአቅጣጫው እያጠቁን ነው።
ክርስቲያን ኢትዮጵያችን የሚዋጓትን ሙስሊም ጠላቶቿን ፡ እጆቿን ዘርግታ ተቀበለቻቸው፣ ተርባና ተጠምታ፡ ካላት፣ ከለፋችበት አካፍላ በጉርሻ አበላቻቸው፣ ለሺህ ዓመታት ታግሳ፣ እራሷን ዝቅ አድርጋ፣ ላቧ ጠብ እስኪል እንደ ከባድ ሸክም ተሸከማ አሳደገጃጀቸው፣ ፈወሰቻቸው፣ አስተማረቻቸው። አሁን ጠገቡባት፣ ጠሏት፣ ከመካ መዲና መስጊድ አሳድዶ ከሚያወጣቸውና ኢሰብዓዊ በሆነ መልክ እየሰበሰበ ከጠረፋቸው ከአረብ ጋር እየተማከሩ ባገራችን ላይ መልሰው ሴራውን ጠነሰሱባት፣ ወደ እግዚአብሔር በመምጣት ፋንታ› ይባስ ብለው አምላኳን በድፍረት አንቋሸሹባት፣ ልጆቹንም ይሳደባሉ ይገድላሉ።
የእፉኝት ምላስ ያላት ይህች ሴት በክርስቶስና በድንግል ማርያም ላይ ኡ! ኡ! የሚያሰኝ የብልግና ቃል የምትሰነዝረው የት ባገኘችው መረጃ ላይ በመመርኮዝ ይሆን? ወልድን የት ታውቀዋለችና? ቁራኗ ወይም ሃዲቷ ላይ ተጽፏልን? ሰይጣን ይህን ያህል ዘልቆ ደፍሮ አይጽፍም። ግን ቁራኑም ሃዲቱም ብልግናውን የጻፈው ስለራሷ መሀመድ ነው። መንፈስ አልባ ጭንቅላቷም ውስጥ ሊቀረጽ የሚችለው ይኽው ስለ መሀመድ የተጻፈው ብልግና ብቻ ነው የሚሆነው። ታዲያ የራሷን ጉድ አረብ አገር ሄዳ ስላወቀች በተዘዋዋሪ መንገድ በራሱ በመሀመድ ላይ እያላገጠች አይደለምን? መቼም ሙስሊሞች እንደተለመደው ነገሮችን ፕሮጀክት ማድረግ ይወዳሉና እራሳቸው እየገደሉ ሌላውን ገዳይ እንደሚሉት አሁንም የመሀመድን ጉድ ለክርስቶስ ይሰጣሉ፤ የራሷ አሮባት የሰው ታማስላለች እንዲሉ።
ሰይጣን ሳይቀር በጌታችን ላይ ይህን ያህል ደፍሮ እንደማይናገር እናውቃለን፤ ታዲያ እንደነዚህች ላሉት ብኩን፣ ባለጌና ከሃዲ ሴቶች እግዚአብሔር ምን ዓይነት ፍርድ የሚሰጣቸው ይመስለናል?
እንቆጣለን፣ ዳዊትን እንደግማለን፤ ግን አንጥላቸው! ሆኖም፡ ብዙም አንቅረባቸው!
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: ሙስሊሞች, ሳዑዲ አረቢያ, ስድብ, በኢትዮጵያ ላይ ሤራ, ባቢሎን, ቤል, አምልኮተ ጣዖት, አረብ አገር, የእፉኝት ልጆች, ጂሃድ, ጸረ-ክርስቲያን | Leave a Comment »