Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘አረቢያ’

The Ethiopian Slaves Mohammed Purchased | የአህዛብ ነቢይ መሀመድ የገዛቸው ኢትዮጵያዊያን ባሮች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 19, 2021

_________________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በፈረንሳይ ሃገር የቼቼን እና አረብ መሀመዳውያን የእርስበርስ ጦርነት ጀመሩ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 15, 2020

፪ሺ፲፪ ዓ.ም ብዙ አስገራሚ የሆኑ ክስተቶችን እያሳየን ነው። በመጭው ሰንበት ወደሚከሰተው የፀሐይ ግርዶሽ እያመራን ነውና በሚቀጥሉት ቀናት ዋው! የሚያስብሉ ነገሮችን እናያለን። ዲያብሎስ ተደናግጧል!

በምስራቅ ፈረንሳይ በምትገኘዋ በዲጆን ከተማ ከቼችኒያ የመጡት ሙስሊሞች ከአረቢያ ከመጡት ሙስሊም ወንድሞቻቸውጋር በመላተም ላይ ናቸው። ምክኒያቱ? ጥላቻ፣ አመጽና ግድያ የስጋዊ ማንነታቸው መገለጫ ስለሆነ። Never interrupt your enemy while they are fighting amongst themselves! “ጠላትዎ በመካከላቸው የሚጣሉ ከሆነ ፈጽሞ አያቋርጧቸው!” እንዲሉ፤ ጥሩ ነው፡ ይቀጥሉበት!

________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እግዚአብሔር መልስ አለው | አሳቤ ታግታ አሊስ እና አይሻ በሰላም ትምህርታቸውን ሊቀጥሉ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 6, 2020

ከደምቢዶሎ ከጠፉት ህፃናት ተማሪዎች መካከል አንዷ “አሳቤ አየለ አለም “ ናት። አዎ! በአሁኑ ሰዓት በዚህ አለም አሳባችን ሊያይል የሚገባው በእነዚህ ምስኪን ልጆች ጉዳይ ላይ መሆን ነበረበት፤ ሆኖም የኛዎቹ ወንጀለኞች የመጠረጊያ ሰዓታቸው እስኪደርስ ድረስ ዝምታውን መርጠዋል፣ አለምም ጆሮ ዳባ ብላለች። እግዚአብሔር ግን ዝም አይልም!

በኮሮና ቫይረስ ምክኒያት በመላው ዓለም ከአምስት መቶ ሚሊየን በላይ ተማሪዎች ወደ ትህምርት ቤት መሄድ አልቻሉም። አሜሪካ፣ ብሪታኒያ እና አረቢያ ትምህርት ቤቶችን በመዝጋት ላይ ናቸው።

ለመሆኑ በደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ከተሰወሩት እህቶቻችን ጋር አብረው ሲማሩ የነበሩት ኦሮሞ ተማሪዎች ትምህርታቸውን በሰላም ቀጥለዋልን? ጉዳዩን በማስመልከት ወደ ዩኒቨርሲቲው ሄዶ ሊመረምር፣ ሊያጣራና ሊጠይቅ የሚችል አንድም ተቆርቆሬ ሜዲያ ወይም ግለሰብ የለም? !

____________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ረሀብ በአረብ አገር | የሦስት ዓመት ሕፃናት ሴቶች ለጋብቻ በመዳረግ ላይ ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 6, 2019

በቦምብ የሚጨፈጭፋቸው የራሳቸው ወንድሞች የሆኑት ሳውዲዎች ናቸው…. እንግዲህ ኢስላም ይህ ነው! አቤት ቅሌት፤ እግዚኦ! እንዴት ይቀፋል። ለዘመናት ስንራብና ስንጠማ የነበርን ኢትዮጵያውያን እንሞታታለን እንጂ እንደ ነጮችና እንደ አረብ ሙስሊሞች ይህን ያህል ሰውን እስከ መብላት ወይም ሕፃናትን ለዚህ ዓይነት አጸያፊ ተግባር እስከማጋለጥ አልደረስንም። ልዩነቱን እይየን ነው?


Yemeni Girls As Young As Three Married Off For Food


With the bloody conflict in Yemen raging on, desperate parents choose to make their daughters child brides, feeling it is the only way to let other relatives survive the famine and destruction on the ground, Oxfam told RT.

The “man-made humanitarian catastrophe” caused by the brutal civil war in Yemen forced some parents to sell off their daughters, some as young as three years old, in hopes that the dowry bride will keep the rest of the family alive, international charity Oxfam reported.

The relatives planned to use the money, paid for the child brides, to buy food and shelter.

They think this is the only way” to stay alive, Oxfam’s director for Yemen, Muhsin Siddiquey, told RT. “They can bring the dowry, and that can protect the whole family and other extended members.”

Overall, “10 million are just on the brink of famine” in Yemen, he said, adding that the four years of war also sparked “the worst cholera crisis in the century.”

If the humanitarian assistance is not provided timely” and the food supply becomes “nonfunctional even for a day… there will be much more catastrophic situations,” Siddiquey stressed.

The conflict in Yemen, exacerbated by the Saudi-led intervention in 2015, placed a heavy toll on the civilian population, with 400,000 children suffering from “life-threatening” malnutrition, according to the UN figures.

Housing also remains an acute problem since much of homes were demolished by deadly air raids.

Source

_________

Posted in Curiosity, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የዮሐንስ ራእይ ጥልቁ ጕድጓድ? | አረቦች ኢትዮጵያን ለመከፋፈል ሲጥሩ፡ አምላክ በረሃ ምድራቸውን እየሰነጣጠቀላቸው ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 10, 2018

ላለፉት ሣምንታት በአረብ አገሮች የዘነበው ታይቶ የማይታወቅ ዝናብ መነሻው ከኢትዮጵያ ነበር። አሁን በአርብ በርሃ ላይ ግዙፍ የምድር መሰንጠቅ እየታየ ነው፤ ታዲያ ምናልባት ዝናቡ ያስከተለው ጎርፍ ምድሩን ከፍቶት ይሆን? የዮሐንስ ራእይ ላይ የተጠቀሰው ጥልቁ ጕድጓድስ ይህ ይሆን? ከአረቦቹ ጋር አንበጣም አብሮ ወደ ኢትዮጵያ በመግባት ላይ ነው። ፈጠነም ዘገየም፡ አረቦቹ በአገራችን ላይ ለዘመናት በሚጠንሱስት ተንኮለኛ ሤራ ሳቢያ ወደ ሲዖል መግቢያው ጕድጓድ አሁን እየተከፈተላቸው ይሆን?

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፱]

አምስተኛውም መልአክ ነፋ፤ ከሰማይም ወደ ምድር ወድቆ የነበረ ኮከብ አየሁ፥ የጥልቁም ጕድጓድ መክፈቻ ተሰጠው።

የጥልቁንም ጕድጓድ ከፈተው፤ ጢስም ከታላቅ እቶን እንደሚወጣ ጢስ ሆኖ ከጕድጓዱ ወጣ ፀሐይና አየርም በጕድጓዱ ጢስ ጨለሙ።

ከጢሱም አንበጣዎች ወደ ምድር ወጡ፥ የምድርም ጊንጦች ሥልጣን እንዳላቸው ሥልጣን ተሰጣቸው።

የእግዚአብሔርም ማኅተም በግምባራቸው ከሌለባቸው ሰዎች በቀር በምድር ያለውን ሣር ቢሆንም ወይም ማናቸውንም የለመለመ ነገር ወይም ማናቸውንም ዛፍ እንዳይጐዱ ተባለላቸው።

______

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: