Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘አረመኔነት’

ጋላ-ኦሮሞው ኤርሚያስ ለገሰ ጋኔኑን በድሃው ‘ድውይ’ አይያለው ላይ አራግፎ ወደ ርዕዮት ሜዲያ አመራ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 2, 2023

ርዕዮት ሜዲያ እንደደረሰም፤ ቴዎድሮስ ፀጋዬ አቡነጴጥሮስን ያንቋሽሽለት ዘንድ አሻሸው። ድውዩ ሃብታሙ አያሌውም “እንዴት የእኔን ኦሮማራ ካህን ክብር ትቀንሳለህ?” በሚል ንዴት በአቡነ ማትያስ ላይ ጥላቻውን አስታወከ።

አሁን ደግሞ በፓትርያርኩ ላይ መጣችሁ፤ እናንት መሰሪ የሰይጣን ቁራጮች!? 😈

👹 አቤት ድፍረት! አቤት እብሪት! አቤት ቅሌት! እንግዲህ ይህ ቃኤላዊ ከ ኦሮማራ360′ ጋር በተያየዘ የገጠመውን ችግር፣ ብስጭትና ውርደት አሁንም በትግራይ ተወላጆች ላይ ለማራገፍ መሞከሩ ነው ፤ ቆሻሻ! 👹

ከጎኑ ያለው እባብ ጋላኦሮሞ ኦቦጎዳናደግሞ (ያን የኮብራ ፊቱን ልብ ብላችሁ ተመልከቱት!) ላለፉት ሁለት ዓመታት ጋላኦሮሞዎችና ኦሮማራዎች በትግራይ ሕዝብ ላይ በፈጸሙት የዘር ማጥፋት ወንጀል ላይ ላለመተንፈስ ሲል ከሜዲያ ርቆ ነበር። አሁን ግን እንደለመዳው የጅሎቹን አማራዎችን አእምሮና ስሜት ለመቆጣጠር በየቀኑ ብቅ ብሎ እየተቅለሰለሰ ሲናገር ይታያል/ይሰማል። እነዚህ ከንቱዎች የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ጠላቶች በዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠያቂ ከሚሆኑት ጋላኦሮሞዎችና/ኦሮማራዎች መካከል ናቸው። እነዚህን የጥላቻ አቅማዳዎች እረፍትና እንቅልፍ እናሳጣቸው ዘንድ ግድ ነው፤ የእግዚአብሔር አምላክ ትዕግሥት አለቋል፤ የፍርዱም ጽዋ ሞልቷል።

ግን አየን፤ ሕዝብ እያለቀ፣ ካህናትና ምዕመናን እየተገደሉ፣ ገዳማትና አብያተ ክርስቲያናት እየተቃጠሉ፤ ምንም ሳይመስላቸው ከአቅለሽላሹ ኦሮማራ ከአበበ በለው ጋር በኢየሩሳሌም ሰርግ ሲደግሱ የነበሩት እነ ድሃው አያሌው ከአክሱም ኢትዮጵያ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች መከራና ሰቃይ ይልቅ የሙስሊሞች ሰውሰራሽጉዳይ እንዴት በይበልጥ እንዳሳሰባቸው? ውዳቂ ግብዞች! በኅዳር ጽዮን በአክሱም ከተጨፉት ሺህ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ይልቅ ዛሬ በስልት ድራማ የሚሰራባቸውና የሚሰሩት ሙስሊሞች በለጡባቸው?! ከንቱ የተገለባበጠበት ትውልድ!

በነገራችን ላይ፤ ዛሬ በአዲስ አበባ ኢንተርኔት ለምን እንዳልተዘጋ በደንብ እንመዝግበው። የሥልጣን ድራማ እየተሠራ መሆኑ ነው፣ በሕዝበ ክርስቲያኑ ላይ የሠሩትን ግፍና ወንጀል ለማስቀየስ ብሎም የተበዳይነቱን ካርድ ከክርስቲያኖች ነጥቀው ሥልጣኑን ለእነ ጃዋር ለማስረከብ እየሠሩ ያሉት የሽግግር ድራማ ነው። ይህን እናስታውሰው!

“ስለ ጽዮን ዝም አንልም” አሉን ይሁዳዎቹ!የፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ አክሱም ጽዮናውያንን ጨፈጨፋቸው። አይ እናንተ ግብዞች ጻፎችና ፈሪሳውያን፥ አክሱም ጽዮንን በጋላ፣ በሶማሌ እና በቤን አሚር እስማኤላውያን ያስደፈራችሁ ወቅት ሁላችሁም አብቅቶላቸዋል፤ አሁን አንገታችሁን ለመሀመዳውያኑ ሰይፍ አዘጋጁ!

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Pentagon Buys Elon’s Starlink for Ukraine | So, US is Directly Involved in Ukraine War

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 2, 2023

💭 ፔንታጎን የኢሎን ማስክን ስታርሊንክን ለዩክሬን ገዛላት | ስለዚህ ዩኤስ አሜሪካ በቀጥታ በዩክሬን ጦርነት ውስጥ ገብታለች

የሚገርም ነው፤ ዛሬ አቶ ኢለን ማስክ እንደገና የዓለማችን ቍ. ፩ ኃብታም ሰው መሆኑ ተገልጧል። በተጨማሪ ከወራት በፊት ልክ በዚህ በአባታችን በአቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት ነበር ኢለን ማስክ የሰይጣንን ልብስና የተዘቀዘቀውን መስቀል ለብሶ ብቅ ማለቱን መረጃ አቀብዬ የነበረው።

💭 SpaceX’s Starlink, the satellite communications service started by billionaire Elon Musk, now has a Department of Defense contract to buy those satellite services for Ukraine, the Pentagon said on Thursday.

“We continue to work with a range of global partners to ensure Ukraine has the resilient satellite and communication capabilities they need. Satellite communications constitute a vital layer in Ukraine’s overall communications network and the department contracts with Starlink for services of this type,” the Pentagon said in a statement.

Starlink has been used by Ukrainian troops for a variety of efforts, including battlefield communications.

SpaceX, through private donations and under a separate contract with a U.S. foreign aid agency, has been providing Ukrainians and the country’s military with Starlink internet service, a fast-growing network of more than 4,000 satellites in low Earth orbit, since the beginning of the war in 2022.

The Pentagon contract is a boon for SpaceX after Musk, the company’s CEO, said in October it could not afford to indefinitely fund Starlink in Ukraine, an effort he said cost $20 million a month to maintain.

Russia has tried to cut off and jam internet services in Ukraine, including attempts to block Starlink in the region, though SpaceX has countered those attacks by hardening the service’s software.

The Pentagon did not disclose the terms of the contract, which Bloomberg reported earlier on Thursday, “for operational security reasons and due to the critical nature of these systems.”

💭 Elon Musk Wears Satanic Costume with Baphomet on it For Halloween

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Uncle Joe Biden Takes Massive Fall on Stage During Grad Ceremony | Uganda Effect?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 1, 2023

💭 አጎቴ ጆ ባይደን በምረቃ ስነ-ስርዓት ላይ በመድረክ ላይ ከፍተኛ ውድቀት ገጠማቸው | የኡጋንዳ ውጤት?

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ መድኃኔ ዓለም

💭 President Biden took a tumble today during the the Air Force Academy Graduation in Colorado.

After shaking hands with hundreds of cadets from the class of 2023, Biden took a stumble while he was returning to his seat.

President Biden appeared to have tripped over something on the stage.

Secret Service agents and an Air Force official rushed to help the president get back on his feet.

💭 Uganda: Mass Protests Against USA & Joe Biden! ‘We Don’t Want Your Pro-Gay Money!`

💭 የዩጋንዳ ተማሪዎች በአሜሪካ እና በጆ ባይደን ላይ ሕዝባዊ ተቃውሞ አደረጉ፤ ‘የእርስዎን የግብረ-ሰዶማዊነትን አራማጅ ገንዘብ አንፈልግም!’

💭 Indonesian President Saves Tripping Joe Biden | Babylon Falling?

💭 የኢንዶኔዥያ ፕሬዝዳንት የተደናበሩትን የአሜሪካን ፕሬዚደንትን ጆ ባይደንን ከመውደቅ አዳኗቸው | ባቢሎን እየወደቀች ነውን?

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopia: Ethnic Cleansing Persists Under Tigray Truce | HRW + AI

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 1, 2023

💭 በትግራይ የሰላም ስምምነት ሥር ብሔርን የማጽዳት ስራ ቀጥሏል | ሁማን ራይትስ ዋች/HRW + አምነስቲ ኢንተርናሽናል/ AI

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ መድኃኔ ዓለም

  • የፋሽስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ በትግራይ ክልል በሚፈፀመው የሰብአዊ መብት ረገጣ አይኑን ጨፍኗል።
  • በምዕራብ ትግራይ የሚገኙ የመብት ተቆርቋሪዎች ለደረሰባቸው ሰቆቃ እና መባረር እስካሁን ድረስ ምንም አይነት ተጠያቂነት የለም።

😮 ይህ መረጃ ልክ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ በጀመረበት በዛሬው የፃድቁ አባታችን የአቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት መውጣቱ ወንጀለኞቹን የጋላ-ኦሮሞ፣ የአማራ፣ የሻዕብያ እና ሕወሓት 😈 አውሬዎች ሊያስደነግጣቸው ይገባል፤ ወዮላቸው!

እነዚህ አውሬዎች በጽላተ ሙሴ ላይ ተጽፈው የተሰጡንን አሠርቱንም ትዕዛዛት ነው ልክ እንደ መሀመዳውያኑ በድፍረትና በግልጽ እየጣሷቸው ያሉት።

የአብርሃም፣ ይስሐቅና ያዕቆብ አምላክ የሰጠነን አሠርቱ ትዕዛዛትን ሙሉ በሙሉ እያወቀ ሽሯል፣ ከእየሱስ ክርስቶስና እናቱ ጋር በጽኑ ተጣልቷል። ከዚህ የበለጠ አስከፊ ነገር የለም!

እስኪ አንድ በአንድ እናነጻጽረው ታዲያ ሁሉንም ትዕዛዛት አልጣሷቸውምን?! እግዚአብሔር አምላክን በእጅጉ አላሳዘኑትም አላስቆጡትምን?! ይህን የማያስተምር ወይም የማይጠቁም ክርስቲያን ‘ከኢየሱስ ክርስቶስ ነኝ’ይል ዘንድ በጭራሽ አይገባውም!

  • ፩. እግዚአብሔር አምላክህ እኔ ነኝ ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይሁኑልህ፡፡ ዘጸ ፳፥፪፡፫፡፡
  • ፪. የእግዚአብሔር የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ፡፡ ዘጸ ፳፥፯፡፡
  • ፫. የሰንበትን ቀን ትቀድሰው ዘንድ አስብ አክብረውም፡፡ ዘጸ ፳፥፲፡፡
  • ፬. አባትህንና እናትህን አክብር፡፡ ዘጸ ፳፥፲፪፡፡
  • ፭. አትግደል፡፡ ዘጸ ፳፥፲፫፡፡
  • ፮. አታመንዝር፡፡ ዘጸ ፳፥፲፬፡፡
  • ፯. አትስረቅ፡፡ ዘጸ ፳፥፲፭፡፡
  • ፰. በሐሰት አትመስክር፡፡ ዘጸ ፳፥፲፮፡፡
  • ፱. አትመኝ፡፡ ዘጸ ፳፥፲፯፡፡
  • ፲. ባልንጀራህን እንደራስህ ውደድ፡፡ ዘሌ ፲፱፥፲፰፡፡

እህ ህ ህ! አይ ጋላ! አይ አማራ! በዋቄዮ-አላህ ባሪያ ለመሆን የበቃኸው ቃኤል አማራ ሆይ፤ እንደው ብቸኛ አጋርህ ሊሆን በሚችለው ክርስቲያን ወንድምህ ላይ ይህን ያህል ግፍ ከምትሠራበት ምን አለ የኢትዮጵያ እና ተዋሕዶ ክርስቲያን ሕዝቧ ቍ.፩ ጠላት የሆኑትን ወራሪ አማሌቃውያን ጋላ-ኦሮሞውችን እነ መለስ ዜናዊ ከሰጡህ ክልል ተግተህ ብታጸዳ፣ እንደው ምናለ እነ ከሚሴን፣ አጣዬን፣ ወሎን፣ ሸዋን፣ ወለጋን፣ አዲስ አበባን ወዘተ ከጋላዎች አጽድተህ አጋንታዊ የሆኑት የቦታዎቹን መጠሪያዎች ሁሉ ወደቀድሞው ስማቸው መልስህ ለራስህ መጭ ትውልድ ትልቅ ውለታ ለመዋል ብትተጋ?!። አይይይይ! የቆርቆሮ መስጊድ ይህን ያህል ፈረሰ (አመጽ አፍቃሪዎቹ መሀመዳውያን ለምን አጻፋውን አልመለሱም!) ቤተ ክርስቲያን ተቃጠለ!” ብለው በመጮኽ በአክሱም ጽዮናውያን ላይ የፈጸሙትን ግፍና መከራ ለማስረሳት ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት የተጠቀሟቸውን ስልቶች በመጠቀም ላይ ናቸው። አዎ! ልክ በኅዳር ጽዮን አክሱም ጽዮን ላይ ጭፍጨፋ ባደርጉ ማግስት ነበር ሆን ብለው፤ “አል ነጃሽ” የተሰኘውን መስጊድ ያፈረሱት። አሥር ገዳማትና ዓብያተ ክርስቲያናት ካፈረሱና ሊያፈርሱ ካቀዱ በኋላ ወዲያው አንድ መስጊድ ያፈርሳሉ። አንድ ሚሊየን ክርስቲያኖችን ጨፍጭፈው መቶ ሙስሊሞችን ይሰዋሉ። አዲስ ነገር የለም፤ የዋቄዮ-አላህ ዲያብሎሳዊ ጂሃድ ይህን ነው የሚመስለው።

💭 የኢትዮጵያ ችግር ኦሮሞ ነዉ ፥ የኦሮሞ ችግርም ኢትዮጵያ ናት/ር ገመቹ መገርሳ

👹 ጋላ-ኦሮሞዎቹስ የኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት ቍ. ፩ ጠላት መሆናቸውን ቋቅ ድረስ አየነው ነው።። ለአምስት ዓመታት ያህል አማራ እና ተጋሩ ተዋሕዷውያንን + ጌዲዮኖችን ወዘተ በኦሮሚያ ሲዖል ሲጨፈጨፉ የቆዩት የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው እባቦቹ የግራኝ ጋላ-ኦሮሞዎች ዛሬም መልካቸው ቀይረው’በሰላም’ መልክ በመምጣት ኢትዮጵያንና እግዚአብሔር አምላኳን በመዋጋት ላይ ናቸው። “የትግሬ ደም ደሜ ነው!/ የአማራ ደም ደሜ ነው” ብለው ከአክሱም ኢትዮጵያውያን ጎን በጭራሽ ሊሰለፉ እንደማይችሉ በደንብ አይተነዋል። አይ የይሉኝታ ባሪያ የሆንከው ወገኔ፤ የእነዚህ የሰይጣን ጭፍሮች እባብነትና ጭካኔ እኮ ተወዳዳሪ የለውም፤ መጥላትና መዋጋት የሚገባህን ኃይል ትተህ ምንም ያላደረገህን ምስኪን የትግራይ ሕዝብ ይህን ያህል እያሳደድክ ታሰቃያለህ፤ አይይ አለመታደል፤ ኃጢዓትህ ምን ያህል ከባድ ቢሆን ነው ስህተትህን አይተህ ለመቀበል እንኳን ያልቻልከው?! የሕዝበ ክርስቲያኑን ውድቀት የሚሹት እነ አምነስቲ ኢንተርናስናል እንኳን ልክ በዚህ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ በጀመረበት የአባታችን አቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት ከበቂ በላይ መረጃ እያቀበሉህ ነው፤ “ከወልቃይት ውጣ!” እያሉህ ነው፤ አንተ ግን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ጋላ-ኦሮሞን፣ ሻዕብያንና ሕወሓትን ለማስደሰት ስትል በወንድምህ አቤል ላይ ዛሬም ግፍና ወንጀል መሥራቱን ቀጠልክበት፤ በግትርነት፣ በእብሪትና ልበ-ደንዳናነት ዛሬም የዲያብሎስ ባሪያ መሆኑን እየመረጥክ እኮ ነው። ምን ለማግኘት? እንደ ጋላ ነፍስህን ሸጠህ ዓለምን ለመውረስ? ከራስህ ‘ነገድ’ ሆኖ የሚጸጸትና፤ “ተው! ከባድ ወንጀል ሠርተናል፣ ተሳስተናል፤ እንጠንቀቅ! እንመለስ! ንሰሐ እንግባ፣ ለመጭው ትውልድ ከባድ ሸክም ትተን አንለፍ!” የሚል አንድ ካህን፣ ቄስ፣ መምህር፣ ፖለቲከኛ፣ ጋዜጠኛ ወይንም ተራ ሰው እንኳን አለመኖሩ የሃጢዓትህን ክብደት ነው የሚጠቁመን! በዚህ ባዕዳዉያኑ እንኳን በእጅጉ ተገርመዋል፤ እጅግ በጣም ያሳዝናል!

ጋላኦሮሞዎቹ እኮ ዛሬ ብቻ ሳይሆን ላለፉት መቶ ሃምሳ/አምስት መቶ ዓመታት ከኤዶማውያኑ ጋር፣ ከሻዕቢያ ጋር፣ አምሐራካልሆነው ኦሮማራ/አማራጋር፣ ከሶማሌው ጋር፣ ከድርቡሽ ሱዳን ጋር፣ ከግብጽ ጋር እንዲሁም የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ከሆኑት እስማኤላውያን አረቦች፣ ቱርኮች እና ኢራኖች ጋር ሆነው ተዋሕዶ ጽዮናውያንን፤

  • 🔥 በጥይትና በመድፍ ጨፈጨፏቸው
  • 🔥 የጽዮናውያንን ውሃን፣ መሬቱንና ዓየሩን ሁሉ በከሉባቸው
  • 🔥 የጽዮናውያንን ከብቶቻቸውና እንስሳቶቻቸውን ዘረፏቸው፣ ጨፈጨፉባቸው
  • 🔥 የጽዮናውያንን ሰብሎቻቸውንና የእህል ጎተራዎቻቸውን ፣ ዛፎቻቸውንና አታክልቶቻቸውን አቃጠሉባቸው፣ ቆራረጡባቸው
  • 🔥 የጽዮናውያንን ዓብያተ ክርስቲያናቱንና ገዳማቱን አፈራረሱባቸው
  • 🔥 የጽዮናውያንን መንደሮቻቸውንና ከተሞቻቸውን አወደሙባቸው፣
  • 🔥 የጽዮናውያንን ትምህርት ቤቶቻቸውንና ሆስፒታሎቻቸውን ሁሉ አፈራረሱባቸው
  • 🔥 ይባስ ብለው ደግሞ ጽዮናውያንን ለማስራብ ወደ አክሱም/ትግራይ ምግብ እንዳያልፍ መንገዱን ሁሉ ዘጉባቸው

😈 ጋላኦሮሞዎች ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት በጥቅሉ እስከ ስልሳ ሚሊየን አክሱም ጽዮናውያንን በጥይት፣ በረሃብና በሽታ ገድለዋል። ❖

የጋላኦሮሞዎች ጭካኔና አርመኔነት ሁሌ ያየነው ስለሆነ የሚጠበቅ ነው፤ ልብ የሚሰብረው ግን “ተዋሕዶ ክርስቲያን ነኝ! ኢትዮጵያዊ ነኝ” እያለ ሰንድቁን የሚያውለበልበውና በዋቄዮአላህ መንፈስ የተበከለውአማራየተባለው ከእስማኤላውያኑ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ጋር አብሮ ክርስቲያን ወንድሞቹን የጨፈጨፈ እና በረሃብ እየቆላ ያለ ብቸኛው የዓለማችን መንጋ መሆኑ ነው። እንደው ዛሬም? ለምንድን ነው እግዚአብሔርን ሳይቀር ለማታለል የሚሻው? እጅግ በጣም ያሳዝናል! ዛሬም ከሠራው በጣም ከባድ ስህተት ምናልባት በንስሐ ተመልሶ እጁን ወደ እግዚአብሔር በመዘርጋት ፈንታ፤ የአጥፍቶ ጠፊን ካባ አጥልቆና ፍጻሜው ከተቃረበው ከአራጁ ፋሺስት ኦሮሞ አገዛዝ ጋር ማበሩን ቀጥሎ የንጹሐንን ደም ያፈሳል/ያስፈስሳል፣ በፈቃዱ ስሙን ከሕይወት ዛፍ እንዲሠረዝ ያደርጋል። ቃኤል! ቃኤል! ቃኤል!

[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮፥፲፮]

እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ…”

❖[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፬፥፳]

ማንም። እግዚአብሔርን እወዳለሁ እያለ ወንድሙን ቢጠላ ሐሰተኛ ነው፤ ያየውን ወንድሙን የማይወድ ያላየውን እግዚአብሔርን ሊወደው እንዴት ይችላል?”

👹 The Fascist Oromo Regime Turn Blind Eye to Human Rights Abuses in Tigray Zone.

Rights Abusers in Western Tigray Zone Face No Accountability for Torture, Forced Expulsions.

Human rights violations have become frequent occurrences in Ethiopia’s Tigray Zone. Despite protests from international groups and activists, it appears that Ethiopian authorities are ignoring these abuses. The situation in Tigray is dire, ranging from arbitrary arrests and detention to torture and extrajudicial killings. This blog post examines the causes of Ethiopian authorities’ failure to uphold citizens’ fundamental rights as well as possible solutions to this urgent problem. As we explore the heartbreaking reality of human rights abuses in Ethiopia’s Tigray Zone, buckle up for an eye-opening read.

Overview of the Situation

A new report from Amnesty International claims that Ethiopian authorities are ignoring violations of human rights in the Tigray region. Since the November 2, 2022, truce agreement, local authorities and Amhara forces in Ethiopia’s northern Tigray region have persisted in forcibly expelling Tigrayans as part of an ethnic cleansing campaign in Western Tigray Zone, Human Rights Watch said today. Involved in serious rights violations in Western Tigray are commanders and officials, which the Ethiopian government should suspend, look into, and suitably prosecute.

Previously a report, which is based on interviews with more than 100 people, details the extrajudicial killings, torture, and arbitrary detentions that Ethiopian security forces have committed in Tigray since November 2020.

Amnesty International’s director for East Africa, Michelle Kagari, stated that the Ethiopian government had consistently violated human rights in Tigray. The magnitude and seriousness of the abuses we have discovered are shocking, and they emphasize the urgent need for an impartial investigation.

Since Tigray’s armed conflict began in November 2020, Amhara security forces and interim authorities have committed war crimes and crimes against humanity by ethnically cleansing Western Tigray’s Tigrayans. Human Rights Watch found that Col. Demeke Zewdu and Belay Ayalew, previously implicated in abuses, continue to arbitrarily detain, torture, and deport Tigrayans.

The Ethiopian government has denied any wrongdoing by security personnel in Tigray.

In a recent release by the Human right Watch it is said by the deputy African director at Human Rights Watch named, Laetitia Bader said “The November truce in northern Ethiopia has not brought about an end to the ethnic cleansing of Tigrayans in Western Tigray Zone,”

And she continued. “If the Ethiopian government is serious about ensuring justice for abuses, then it should stop opposing independent investigations into the atrocities in Western Tigray and hold abusive officials and commanders to account.”

Human Rights Abuses in Western Tigray Zone

Human rights violations are pervasive in Ethiopia’s Western Tigray Zone and frequently go unpunished by the state. Extrajudicial executions, arbitrary detentions and arrests, compelled relocations, and sexual assault are some of these violations.

There have been numerous reports of extrajudicial killings of civilians by Ethiopian security forces in the Western Tigray Zone. At least six people were killed in one incident when security forces opened fire on a crowd of protesters. Another incident involved security personnel shooting and killing a man who was attempting to escape.

In the Western Tigray Zone, arbitrary arrests and detentions are also frequent. In one instance, a man was taken into custody and held for more than two months before any charges were brought against him. In another instance, a woman was arbitrarily detained for three days without being given a reason and without being able to contact her family.

Additionally, forced evictions are occurring in the Western Tigray Zone. In one instance, Ethiopian security forces forcibly removed over 100 families from their homes. Before the eviction, the families received neither a warning nor an explanation, nor were they given access to alternate housing. The eviction caused many of the families to lose everything they owned.

In the Western Tigray Zone, sexual violence is also employed as a tool of repression. In one incident, an Ethiopian soldier raped a woman who was attempting to run away from him. Another incident involved five men dressed in uniforms from the military who gang-raped a woman.

Focus on Government Responsibility for Human Rights Abuses

People have charged the Ethiopian government with ignoring violations of human rights in the Tigray region. Numerous violations, such as arbitrary detentions, torture, and extrajudicial killings, have been documented by Human Rights Watch. The government has also been charged with destroying homes and property and forcibly displacing thousands of people.

Despite these accusations, the government has always denied any wrongdoing regarding human rights violations in Tigray. Officials have asserted that the situation in Tigray is “normal” and that a separate investigation into the allegations is not necessary.

This abdication of accountability is highly troubling. The Ethiopian government has a responsibility to defend its citizens from all kinds of wrongdoing, even when it comes from its security forces. The government is essentially granting its security forces carte blanche to continue abusing their authority by refusing to acknowledge the gravity of the accusations.

The Ethiopian government must answer to the international community for failing to uphold human rights in Tigray. Leaders from around the world should urge Prime Minister Abiy Ahmed to allow an impartial investigation into the allegations of abuse and prosecute those responsible. Additionally, they ought to support civil society organizations that document abuses and work to defend the rights of victims politically and financially.

International Response to the Situation

Human rights violations have been alleged to have taken place by the Ethiopian government in the Tigray region, where a military operation is taking place. The United Nations has demanded that the allegations be the subject of an impartial investigation.

Numerous instances of extrajudicial executions, enforced disappearances, and sexual assault by Ethiopian security forces in the Tigray region have been documented by Human Rights Watch (HRW). Reports of human rights violations have also been sent to the Ethiopian Human Rights Commission.

Michelle Bachelet, the UN High Commissioner for Human Rights, has demanded an unbiased investigation into the claims of human rights violations in Tigray. She claimed that “credible but troubling information” about regional human rights abuses had been provided to her office.

On Tuesday, the UN Security Council is expected to discuss the situation in Tigray. Abiy Ahmed, the prime minister of Ethiopia, rejected calls for an impartial investigation and asserted that his government is capable of looking into any claims of wrongdoing by its security forces.

The Role of Local Communities in Achieving Justice

Local communities play a crucial role in achieving justice. It would be challenging to hold those accountable for violations of human rights without their assistance. The local population has played a significant role in drawing attention to the atrocities occurring in Tigray.

The Ethiopian government has been ignoring violations of human rights in the Tigray region for many years. These wrongdoings have included torture, arbitrary arrests, and forced evictions. Local communities have long been aware of these abuses, but due to government repression, they have been powerless to take action.

For the years of abuse they have endured, the people of Tigray are now calling for justice. They might finally be able to accomplish it with the assistance of the neighboring communities.

Recommendations

To the federal government of Ethiopia and regional authorities:

• Suspend civilian officials, including interim Amhara officials, and security force members from the Amhara Special Forces and Ethiopian federal forces who are suspected of committing serious abuses in the Western Tigray Zone while investigations are ongoing.

• As necessary, look into serious transgressions of humanitarian and human rights law, including those committed by the three individuals listed in the Human Rights Watch/Amnesty International report from April 2022: Colonel Demeke Zewdu, Commander Dejene Maru, and Belay Ayalew.

• Prosecute everyone accountable for grave violations of human rights in Western Tigray and elsewhere.

• Make it easier for independent human rights investigators, such as the International Commission of Human Rights Experts on Ethiopia, to visit Western Tigray.

• Ensure that Western Tigray and other conflict-affected areas are accessible to human rights monitors, such as the national Ethiopian Human Rights Commission and the UN Office of the High Commissioner for Human Rights, and that they are required to publicly report their findings regularly.

• Create an independent organization that can plan and oversee safe, voluntary, informed, and respectable returns in consultation with the displaced communities and pertinent UN agencies.

Ahead of the African Union

• Make sure that the AU Monitoring Mission, during its anticipated visit in June, publicly reports on protection issues, rights violations, and humanitarian access in Western Tigray.

To the allies of Ethiopia

• Take into consideration imposing targeted financial and visa sanctions on people connected to grave violations of human rights during the conflict in northern Ethiopia and after the cease-fire.

• Keep an eye on initiatives for justice and accountability in Ethiopia and push for more openness regarding official inquiries and efforts at accountability.

• Based on clear and specific indicators of accountability and justice for victims of serious abuses, evaluate re-engagement with the Ethiopian federal government.

• As long as thorough, impartial investigations into abuses committed during the conflict are needed, support the International Commission of Human Rights Experts on Ethiopia (ICHREE), including by renewing the commission’s mandate at the UN Human Rights Council in September.

• Encourage the development of independent screening processes to prevent the reintegration of federal, state, and local police and military personnel who have engaged in serious abuses.

Conclusion

It is obvious that the Ethiopian government has been ignoring human rights violations in the Tigray region, and this must change immediately. All people are entitled to the fundamental liberties of life, liberty, and personal security. Ethiopia must be held responsible for these violations, and we must demand that they stop right away. Additionally, the international community must use sanctions, if necessary, to put pressure on Ethiopia to uphold the rights of its citizens. Up until that time, it is our responsibility as individuals to speak up for those who are unable to defend themselves and make sure their voices are heard all over the world.

Source

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopia: How a Lucky Village in Tigray Survived The Devastating Genocidal War

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 31, 2023

ዳባ ሰላማ፤ እድለኛዋ የትግራይ መንደር ከአውዳሚውና ከዘር አጥፊው ጦርነት እንዴት ተረፈች?

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ መድኃኔ ዓለም

❖ ከጥፋት ማምለጥ ከቻሉት ቦታዎች አንዱ ዳባ ሰላማ መንደር ነው። በትግራይ ዶጉአ ተምቤን ወረዳ ውስጥ የሚገኝ መንደሩ ወደ ፭ሺህ / 5,000 የሚጠጉ ሰዎች የሚኖሩት አራት ሰፈሮችን ያቀፈ ነው። እነዚህ ሰፈሮች በአንደኛው የኢትዮጵያ ጥንታዊ ገዳማት ዙሪያ ተበታትነው ይገኛሉ። በገለልተኛ ፣ ከፍ ባለ ፣ ጠፍጣፋ ሸንተረር ላይ የሚገኝ ፣ ማህበረሰቡ በእርሻ ላይ በጣም ጥገኛ ነው።

❖ የዳባ ሰላማ ነዋሪዎች እራሳቸውን እንደ እድለኛ አድርገው ይቆጥራሉ። ሌሎች መንደሮች የወታደራዊ ጥቃቶች ኢላማ ሆነዋል። ከአሥሩ መንደሮች በአራቱ በሰላማዊ ሰዎች ላይ እልቂት ተፈጽሟል። ሴቶች እና ልጃገረዶች በወታደር ሃይሎች የፆታዊ ጥቃት ሰለባ ሆነዋል። ቤቶች፣ ትምህርት ቤቶች እና የእርሻ ምርቶች ሆን ተብሎ ወድመዋል።

❖ በዳባ ሰላማ የማህበረሰቡ የእህል መጋዘኖች እና ሌሎች ንብረቶች አልተዘረፉም፣ አልተቃጠሉም ወይም ሆን ተብሎ በአፈር ውስጥ በመዝለቅ ወይም በመደባለቅ እንደሌሎች ማህበረሰቦች አልተዘረፉም።

❖ ቃለ መጠይቅ የተደረገላቸው ሰዎች ምንም እንኳን መከራ ቢደርስባቸውም ሰዎች እርስ በርሳቸው ይረዳዳሉ ብለዋል። ይህ ከሌሎች የጎበኟቸው መንደሮች ጋር የሚነፃፀር ሲሆን ይህም ትልቁ ቅሬታ ማህበራዊ ትስስር በጣም ደካማ ሆኗል.

❖ “በሌሎች መንደሮች፣ የሕወሓት መሪዎች አንዳንድ ጊዜ እርዳታን ወይም ቁሳቁሶችን ከተራበው ሰው ነጥቀውና ወደራሳቸው ቤተሰብ አባላት አዙረው ይወስዱ ነበር።” ዋይ! ዋይ! ዋይ!

❖ እ.ኤ.አ. በ2020 ዓ.ም መገባደጃ ላይ የጦር ግንባር ወደ ዳባ ሰላማ ሲቃረብ የገበሬው አባወራዎች መኖሪያ ቤታቸውን ጥለው ሄዱ። ከብቶቻቸውን፣ ጠፍጣፋ ዳቦ እና የምግብ አቅርቦታቸውን ዱቄት፣ ቅመማ ቅመም፣ ቡና እና ጨው ጨምሮ ወደ ገደል እና ተራራ ሸሹ።

❖ ገበሬዎቹ ከመሄዳቸው በፊት ጉድጓዶችን በመሬት ውስጥ ቆፍረው የያዙትን የእህል ከረጢት በቤታቸው ውስጥ ደብቀዋል። በወታደሮች ለጭካኔ የተጋለጡ እንደሆኑ የሚታሰቡ አዛውንቶች በመንደሩ ውስጥ ያሉትን ቤቶች የመቆጣጠር ሃላፊነት ወስደዋል ።

❖ በመጨረሻም በክልሉ በተፈጠረው እገዳ ምክንያት ሸቀጦች ለመንደሩ ነዋሪዎች ውድ ነበሩ። በጣም በከፋ ደረጃ የበሬ መሸጫ ዋጋ ፶/50 ኪሎ ግራም እህል መግዛቱ አይቀርም። የገበያውን ዋጋ መግዛት የሚችሉት የተሻለ ኑሮ ያላቸው ነዋሪዎች ብቻ ናቸው።

❖ በመጨረሻ ግን ዳባ ሰላማ በሰው ሰራሽ ርሃብ የተጎዳችው በትግራይ ውስጥ ካሉ መንደሮች ያነሰ በመሆኑ እና በመሆኗ ነው። መንደሩ ጥሩ ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ ነበረው፣ ገበሬዎች ማህበራዊ ካፒታል እና ማህበራዊ ትስስርን እንዲጠብቁ ያስችላቸዋል።

💭 እህ ህ ህ! የደበቋቸውና ያልተነገረላቸው ስንት መንደሮች ይኖሩ ይሆን? ስንቱን ንጹሕ አክሱም ኢትዮጵያዊ ካህን፣ ምዕመን፣ ይህ እርኩስ የዳግማዊ ምንሊክ ዲቃላ ትውልድ የኢትዮጵያና ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነቷ መሠረት የሆኑትን ብርቅዬ ገዳማትና አብያተ ክርስቲያናት እንደ ዓይን ብሌኑ መጠበቅና መንከባከብ ሲገባው ባዕዳውያኑን የኢትዮጵያና ክርስትና ትሪካዊ ጠላቶች ጋብዘው በድሮንና መትረየስ ደበደቧቸው/አስደበደቧቸው።

እናስታውሳለን፤ ልክ በእነዚህ የቅዱስ ጊዮርጊስ እና አቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለታት የዘር ማጥፋት ጦርነቱን እንደጀመሩት የእርኩሱ ሕወሓት መሪ ደብረ ሲዖል የቪዲዮ መልዕክቶችን እራሳቸው በጋራ ስላቀዱት ጦርነት ሲያስተላለፍ? አዎ! ደጋግሜ የምለው ነው፤ እሱና የጂሃድ አጋሮቹ በጭራሽ በተንቤን በርሃ አልነበሩም፤ የተዘጋጀላቸው ልዩ ቦታ ነው የነበሩት፤ ወይንም በጂቡቲ አሊያ ደግሞ በደቡብ ሱዳንና ሌላ ቦታ ነው የነበሩት። መልዕክቱን ሲያስተላልፉ ሆን ብለው የቤተ ክርስቲያን ቅዳሴ በማይክሮፎኑ እንዲሰማ አደረጉ፤ “ያው በቤተክርሲያንና ገዳም ግቢ ነን ያለነው፣ ኩኩሉሉ! ኑና ፈልጉን!” ለማለት አስበውና አቅደው ነው ቅዳሴውን ሆን ብለው ያሰሙት። በበነገታው ጂኒ ብርሃኑ ጁላ በካሜራ ፊት ቀርቦ፤ “ጁንታው በየገዳማቱና አብያተ ክርስቲያናቱ ስለተደበቀ በድሮን እናርበደብደዋለን!” አለ። ያው አብያተ ክርስቲያናቱንና ገዳማቱን ደብድበው እነ ደብረ ሲዖልን ወደ አዲስ አበባ አመጧቸው። አሁን ጋላ-ኦሮሞዎቹ አማራ ክልል በተባለውም የሚገኙትን ታሪካዊ ገዳማትና ዓብያት ክርስቲያናት በተመሳሳይ መልክ እንደሚጨፈጭፏቸው ገና ጦርነቱ ሳይጀምር ከሦስት ዓመታት በፊት እንጠቁም ዘንድ ተፈቅዶልን ነበር። ታዲያ ይህን አሳዛኝ ክስተት ዛሬ በዓይናችን እያየን በጆሯችን እየሰማን አይደለምን?!

💭 የግራኝ ሠራዊት ጄነራል | አክሱም ጽዮንን ነጥለን እንመታታለን

እነዚህ አረመኔዎች! በክፉነታቸው ዓለምን በማስገረም ላይ ይገኛሉ። ዓለም፤ “ያውም ኢትዮጵያውያን!” በማለት ላይ ነው። እኛም፤ “እነዚህ እኮ ኢትዮጵያውያን አይደሉም፤ የኢትዮጵያ/የኤርትራ/የትግራይ/የአማራ/የኦሮሞ ቤተ ክህነት ተብየዎቹ በጭራሽ የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ቤተ ክህነት አይደሉም። ሁሉም ተፈትነው ፈተናውን ወድቀዋል። እንዲያውም ዛሬ ‘ቤተ ክህነት’ የሚባል የፈሪሳውያን ስብስብ የሚያስፈልግበት ጊዜ አይደለም። ትክከለኛዎቹ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ምዕመናን ደግሞ ዛሬ ቤተክህነት አያስፈልጋቸውም፤ ሰባኪ ተብዬ ወስላታ ግብዝንም የሚሰሙበት ጆሮ የላቸውምም። የኢትዮጵያና ቤተክርስቲያኗ ጠላቶች አረመኔ አህዛብ ጋላ-ኦሮሞዎች ናቸው። እግዚአብሔር በአግባቡ ያውቃቸዋል!” በማለት ለዓለም በማሳወቅ ላይ እንገኛለን።

እያየን አይደለም እንዴ፤ ሕዝባችን ከፍተኛ ስቃይና መከራ ላይ በተገኘባቸው ባለፉት ሦስት እና አማስት ዓመታት ዝም ጭጭ ብለው ከአረመኔው የጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ጎን በመሰለፍ ዝም ጭጭ ሲሉ የነበሩት ‘ካህናት’፣ መምህራን፣ ቀሳውስትና ልሂቃን ሁሉ አሁን ከተደበቀቡት ዋሻ ብቅ ብለው የመግለጫና ቃለ መጠይቅ ጋጋታውን በየቀኑ በመስጠት ላይ ይገኛሉ። እስኪ ዲቃላዎቹን እነ ‘ሊቀ ትጉሃን’ ደረጀ፣ ዘወይንዬ፣ ‘ሊቀ ትጉሃን’ ገብረ መስቀል፣ ዶ/ር ፋንታሁን ዋቄ፣ ዶ/ር ዘበነ ለማ፣’አቡነ’ ናትናኤል ወዘተ የተሰኙትን አጭበርባሪ የኦሮሙማ ካድሬዎችን እንታዘባቸው። አክሱም ጽዮን ስትጨፈጨፍ አላነቡም፣ ትንፍሽ አላሉም። አሁን ሁለት ሚሊየን የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ልጆች ካለቁ በኋላ በድጋሚ ወጥተው እንደለመዱት ሞኙን ተከታያቸውን “በማሳመንና በማደናገር” ነፍሱን ለመስረቅ በመትጋት ላይ ናቸው። ሊቀ ትጉሃን ገብረ መስቀል ተብዬውና ፍዬሉ ዘመድኩን በቀለማ ልክ አክሱም ጽዮን ስትጨፈጨፍ ሰሞን፤ መጽሐፍ ቅዱስን እየጠቀሱ፤ “ከሃጢዓታቸው የተነሳ ነው፣ በሰሜኑ የትግራይ ሰዎች ላይ ይህ ሊፈጸም ግድ ነው…ቅብርጥሴ” እያሉ በቁስል ላይ አህዛባዊ ጥላቻን ሲነዙ ነበር። እስኪ አሁን በአማራ ክልል እየተካሄደ ስላለው የጋላ-ኦሮሞ የወረራ ጭፍጨፋ ተመሳሳይ ነገር ይበሉ?! በጭራሽ አያደርጓትም፤ ወራዶች!

በትናንትናው ዕለት ደግሞ ጋላ-ኦሮሞዎቹና ኦሮማራዎቹ ‘አቡነ’ ናትናኤል የተባሉትን አደገኛ የጋላ-ኦሮሞ ተወካይ፣ ቀደም ሲል ደግሞ አሁን እንደምጠረጥረው ለኦሮትግሬ የሚሠሩትን አባ ሰረቀብርሃን የተሰኙትን ግብዝ ሆን ብለው በተከታታይ ለቃለ መጠይቅ በማቅረብ የተረፈውን በግ አታልለው ለማስለቀስ ሞክረዋል። በተደጋጋሚ ተናግሪያለሁ፤ ሁሉም ‘አሳቢና ተቆርቋሪ መስለው፤ እያሳመኑና እያደናገሩ የሚሰሩት ጋላ ኦሮሞን ለማንገስ ነው።

ወንደም ቴዎድሮስ ጸጋዬ ከእባቦቹ ኦሮሙማዎች ከኤርሚያስ ለገሰ እና ሞገስ ጋር መስራቱን አቁም እልሃለሁ። ሕወሓቶች በተለየየ መንገድ ገንዘብ እየከፈሉህም ከሆነም ገንዘቡን መልሰህ ንሰሐ ግባ። ይህ መንፈሳዊ ውጊያ ነው፤ ዋ! እላለሁ።

❖ በተረፈ ግን፤ የአብርሐም፣ የይስሐቅና የያዕቆብ አምላክ፤ “ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው!” ይለናል። አዎ! ይህ ወቅት ግን የሰላም ወቅት አይደለም፤ የእውነት፣ የፍትሕና የበቀል ወቅት እንጂ።

አይይይይ ሕወሓት! አይይይ ሻዕቢያ! አይይይ አማራ! አይይይ ጋላ-ኦሮሞ! እንግዲህ የበቀል ጊዜ ደርሷል፣ የትም አታመልጧትም!አይይ ኢሳያስ አፈቆርኪ/አብዱላ-ሃሰን! አይይ ግራኝ አህመድ አሊ! አይይ ጌታቸው ረዳ፣ ደብረ ሲዖል! አይይይ ጂኒ ጁላ! አይይ አገኘሁ ተሻገር! አይይይ ብርሃኑ ነጋ! አይይይ ጂኒ ጃዋር መሀመድ! እግዚአብሔር አምላክ አንድ በአንድ ይበቀላችኋል! በተለይ ጋላ-ኦሮሞንና አጋሮቹን በአባቶቻችንና በእናቶቻችን ስም እስከ መጨረሻው እንበቀላቸው ዘንድ ግድ ነው! በቃ! የመቶ ሰላሳ ዓመት-ሰቆቃ በቃ! በቃ! በቃ!

❖❖❖[መክብብ ፫፥፩፡፰]❖❖❖

“ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው፤ ከሰማይ በታች ለሚከናወነው ለማንኛውም ነገር ወቅት አለው፤ ለመወለድ ጊዜ አለው፤ ለመሞትም ጊዜ አለው፤ ለመትከል ጊዜ አለው፤ ለመንቀልም ጊዜ አለው፤ ለመግደል ጊዜ አለው፤ ለማዳንም ጊዜ አለው፤ ለማፍረስ ጊዜ አለው፤ ለመገንባትም ጊዜ አለው፤ ለማልቀስ ጊዜ አለው፤ ለመሣቅም ጊዜ አለው፤ ለሐዘን ጊዜ አለው፤ ለጭፈራም ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመጣል ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመሰብሰብም ጊዜ አለው፤ ለመተቃቀፍ ጊዜ አለው፤ ለመለያየትም ጊዜ አለው፤ ለመፈለግ ጊዜ አለው፤ ለመተው ጊዜ አለው፤ ለማስቀመጥ ጊዜ አለው፤ አውጥቶ ለመጣልም ጊዜ አለው፤ ለመቅደድ ጊዜ አለው፤ ለመስፋትም ጊዜ አለው፤ ለዝምታ ጊዜ አለው፤ ለመናገርም ጊዜ አለው፤ ለመውደድ ጊዜ አለው፤ ለመጥላትም ጊዜ አለው፤ ለጦርነት ጊዜ አለው፤ ለሰላምም ጊዜ አለው።”

The war waged by the Ethiopian Federal Government and Eritrea against the Tigray regional government, which lasted from November 2020 to November 2022, caused massive devastation. Multiple war crimes were reported and there were claims of genocidal intent. A starvation campaign led to the death of at least 300,000 civilian victims.

One of the places that managed to escape the destruction was the Dabba Selama village. Located in Tigray’s Dogu’a Tembien district, the village is composed of four settlements, home to about 5,000 people. These settlements are scattered around one of Ethiopia’s oldest monasteries. Located on an isolated, elevated, flat ridge, the community is highly dependent on agriculture.

We’ve published a book on the Dogu’a Tembien district, based on 25 years of geographical research in the district. In January 2023, after the war had ended, we returned to the district to continue research on the society and environment. We focused on 10 villages in Dogu’a Tembien, one of which is Dabba Selama.

The residents of Dabba Selama consider themselves lucky. Other villages became targets for military attacks. In four of the 10 villages, massacres of civilians occurred. Women and girls were victims of sexual violence perpetrated by military forces. Homes, schools and farm products were deliberately destroyed.

Even though the war front moved past Dabba Selama several times, the community suffered less than the other villages we studied, thanks to their geographical isolation, strong community bonds and agriculturally productive landscape.

Isolated

During our interviews we understood that there was no warfare in the village itself and no direct civilian casualties. Unlike the nine other villages we visited, the interviewees in Dabba Selama did not mention children or elders dying from hunger.

Because the village and monastery are in rugged terrain, some 20km from the nearest road, Ethiopian and Eritrean armies marched through the settlements just once and did not stop in it. The community’s grain stores and other assets weren’t looted, burned, or purposefully ruined by soaking or admixing of soil, as in other communities. The farmers had food even during the critical period. Many of them could afford to buy some (expensive) additional food or medications.

It is also fortunate that the one time the soldiers crossed the village, they didn’t notice the monastery beyond an overhanging cliff and nobody informed them of its existence. Otherwise, they might have invaded it. The armies believed that the Tigray leadership was hiding in caves and other inhospitable locations. They also set out to destroy Tigray’s historical sites.

Strong social bonds

Those interviewed said that, despite the suffering, people helped each other. This contrasts with other villages we visited where the big complaint was that social bonds had become much weaker.

In Dabba Selama, community bonds were strong even before the war, like most remote villages. People typically helped each other with cereals or money, and this continued. The community – including village leaders – shared what they had, so people survived. In other villages, leaders sometimes diverted aid or supplies to their family members.

Food stocks

When the war broke out, the village had some food in stock. The farmlands in Dabba Selama, especially those on the high plain, are relatively productive and farmers had cereals in their granaries.

Not far from the village, at the foot of steep slopes, there are springs. The farmers use these for small-scale irrigation. With its rugged terrain, good rainfall and warm temperatures, the area is also suitable for keeping livestock.

Many farmers from the village traded fruit, selling it at nearby markets when there was no active fighting.

Ability to hide

At the end of 2020, when the war front came close to Dabba Selama, the farm households abandoned their homesteads. They fled to the gorges and mountains with their livestock, flatbread and food supplies, including flour, spices, coffee and salt.

Before leaving, the farmers dug pits in the ground and hid the grain bags they had in their houses. Old men, who are traditionally perceived to be less exposed to brutalities by the military, took the responsibility to supervise the houses in the village. Fortunately the fighting did not come close. In nearby villages, this strategy went wrong and it’s reported that elders were massacred, but not so in Dabba Selama.

Tough times

This is not to say the residents of Dabba Selama did not endure hardship. The community struggled to produce food. Many farmlands in Dabba Selama were not cultivated on time in 2021 and 2022 due to the war. It was difficult to get seeds and fertiliser.

Farmers mainly sowed teff grass (Eragrostis tef) in the absence of other seeds. Compared to other crops, teff gives lower yields per farmland area.

The seed shortage was partly due to hunger. Many households had to eat the grain seeds they had conserved from previous harvests.

Crops were poorly managed because of the war, and the yield of 2022 was worse than any year at peace time, given the total absence of agricultural inputs.

In addition, reforestation areas and natural forests were affected by wood harvesting and charcoal preparation made necessary by poverty. Over the 30 years before the war, a strong effort had been made to regreen Tigray as part of sustainable land management.

Finally, owing to the blockade on the region, commodities were expensive for the villagers. At the worst point, the sale price of an ox would barely purchase 50kg of grain. Only the better-off residents could afford the market prices.

Natural and social capital

Ultimately though, Dabba Selama has suffered less from the human-made starvation than other villages in Tigray due to its isolation and its location. The village had a good economic situation, allowing farmers to maintain their social capital and social bonds.

👉 Courtesy: the Conversation

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

What Did Serbian Tennis Superstar Novax Djokovic Say About The Kosovo Protests?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 30, 2023

💭 ዝነኛው ሰርቢያዊ ቴኒስ ተጫዋች ኖቫክ ጆኮቪች ስለ ኮሶቮ ተቃውሞ ምን አለ?

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ መድኃኔ ዓለም

ኖቫክ ጆኮቪች በፈረንሳይ ክፍት የሸክላ ሜዳ ቴኒስ የመጀመሪያ ጨዋታውን ካሸነፈ በኋላ በሰሜናዊ ኮሶቮ ሰላም እንዲሰፍን ጥሪ ካቀረበ በኋላ ቁጣ ቀስቅሷል።

ኖቫክ ጆኮቪች ምን አለ?

ጆኮቪች ግጥሚያውን ካሸነፈ በኋላ የቴሌቪዥን ካሜራው መነጽር ላይ ለሰርቢያ የቴሌቪዥን ኔትወርክ ፈርሟል።

ይህ ያልተለመደ አይደለም ፥ አሸናፊ ተጫዋቾች ግጥሚያዎቻቸውን ካሸነፉ በኋላ በመደበኛነት በቴሌቪዥን ካሜራዎች ላይ ይፈርማሉ።

ይሁን እንጂ ጆኮቪች በስክሪኑ ላይ ስሙን ከመፈረም ይልቅ “ኮሶቮ የሰርቢያ ልብ ናት፣ ጥቃትን አቁሙ!” ሲል በሰርቢያኛ ጽፏል።

ጆኮቪች ከጨዋታው በኋላ በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ መልዕክቱን ለሰርቢያ ሚዲያ ለመፃፍ መወሰኑን አስረድቷል።

በሰርቢያኛ “ኮሶቮ የእኛ ምድጃ፣ ምሽግ፣ ለአገራችን በጣም አስፈላጊ ክስተቶች ማዕከል ናት” ሲል ተናግሯል።

“ትልቁ ጦርነት የተካሄደው እዚያ ነው፣ በጣም አስፈላጊዎቹ ገዳማት እዚያ አሉ።

“በካሜራ ላይ የጻፍኩበት ብዙ ምክንያቶች አሉ።”

ጆኮቪች በኋላ የተፈረመውን መልእክት ምስል በ ኢንስታግራም/Instagram መለያው ላይ በድጋሚ አውጥቶታል።

💭 Novak Djokovic has stirred anger after calling for peace in northern Kosovo after winning his first match at the French Open.

What did Novak Djokovic say?

After winning his match, Djokovic signed the camera for a Serbian television network.

This isn’t unusual — winning players regularly sign television cameras after winning their matches.

However, instead of just signing his name on the screen, Djokovic wrote “Kosovo is the heart of Serbia. Stop the violence,” in Serbian.

Djokovic explained his decision to write the message to Serbian media in a press conference after the game.

“Kosovo is our hearth, stronghold, centre of the most important events for our country,” he said in Serbian.

“The biggest battle happened there, the most important monasteries are there.

“There are many reasons why I wrote it on the camera.”

Djokovic later reposted an image of his signed message on his Instagram account.

🛑 America Prevents World No 1 Tennis Player from Entering Country Because He Refuses to Take COVID Vaccine

🛑 አሜሪካ የአለም ቁጥር ፩ የሜዳ ቴኒስ ተጫዋቹን ሰርቢያዊውን ኖቫክ ጆኮቪችን ወደ ሀገሯ እንዳይገባ ከልክላለች ምክንያቱም የኮቪድ ክትባት ለመውሰድ ፈቃደኛ ባለመሆኑ።

Novak = NoVax – Djokovic = DjoCovid – NoVax Djokovid

💭 Orthodox Christians NOVAX & ARYNA Triumph in Australia | What Could be the Message?

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Kosovo: Antichrist NATO’s Jihad 2.0 Against Orthodox Serbians Has Begun

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 30, 2023

🔥 ኮሶቮ፡ የክርስቶስ ተቃዋሚ የኔቶ ጂሃድ 2.0 በኦርቶዶክስ ሰርቢያውያን ላይ ተጀመረ።

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ መድኃኔ ዓለም

🔥 ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሰርብያውያን በብዛት በሚኖሩበት በሰሜን ኮሶቮ በቅርቡ ከተካሄደው የሙስሊም አልባኒያ ከንቲባዎች ምርጫ ጋር በተያያዘ በተነሳ ግጭት ቢያንስ ፳፭/25 በኔቶ የሚመራ የኮሶቮ ሃይል (KFOR) ሰላም አስከባሪዎች እና ፶/50 የሰርቢያ ተቃዋሚዎች ቆስለዋል።

ልብ እንበል፤ የኤዶማውያኑ የስሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪድን ድርጅት ኔቶ ልክ ከሃያ አምስት ዓመታት በፊት ጠንካራ የነበረችውን ዩጎዝላቪያን ሲያፈራርስ እንዳደረገው ዛሬም እስማኤላውያኑን ወራሪ አልባንያውያንን ለመርዳት ነው የቆመው። አሁንም እየተከላከለ ያለው መሀመዳውያኑን ሲከላከል ክርስቲያኖችን ግን በማጥቃት ላይ ነው።

በሃገራችንም እየታየ ያለው ምስል ይህ ነው። በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ የሚደገፉት ፋሺስቶቹ ጋላ-ኦሮሞዎች ከተማዎችንና ቀበሌዎችን እየወረሩ እንደ ኮሶቮ የራሳቸውን ከንቲባ፣ ሃላፊና ፖሊስ ሥልጣን ላይ በማውጣት ላይ ናቸው።

🔥 Orthodox Christian Serbia & NATO-Muslim Kosovo on The Verge of War

ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሰርቢያ እና ኔቶሙስሊም ኮሶቮ በጦርነት አፋፍ ላይ

🔥 25 NATO Soldiers & 50 Serbian Civilians Injured

President Aleksandar Vucic put the Serbian army on the highest level of combat alert after around 25 NATO peacekeeping soldiers defending three town halls in northern Kosovo were injured in clashes with Serbs as they protested against ethnic Albanian mayors

At least 25 NATO-led Kosovo Force (KFOR) peacekeepers and 50 Serbian protesters were injured on Tuesday in northern Kosovo during clashes over the recent election of ethnic Albanian mayors, reported United Press International.

The violence comes after local Serbs gathered in front of municipal buildings on Saturday to protest the town Zvecan’s newly elected mayors and to prevent them from entering. The ethnic Albanian mayors were sworn in on Friday to replace Serb mayors who had resigned in November in protest over a cross-border dispute involving vehicle registrations.

On Tuesday, KFOR units issued a warning to the protesters to disperse.

“You are causing unrest. You are putting yourself and your community at risk,” an audio warning from the KFOR troops blared out. “Leave the area and go home. Otherwise, the KFOR will be forced to intervene.”

KFOR troops used tear gas and stun grenades to disperse the crowd while protesters responded with stones, bottles and sticks, according to Kosovo police who confirmed that five protesters were arrested.

In addition to the injuries, military, police and media vehicles were damaged during the attacks, the police said, calling the protesters continually non-peaceful.

So far, several KFOR officers were injured while five individuals have been arrested for attacks and violence, the police said.

Protest is ongoing and the situation continues to be tense, especially in Zvecan. In other municipalities, there are people and criminal groups wearing black clothes and masks, the police added.

NATO issued a statement on Tuesday, calling for an end to the violence.

“NATO strongly condemns the unprovoked attacks against KFOR troops in northern Kosovo, which have led to a number of them being injured. Such attacks are totally unacceptable. Violence must stop immediately,” NATO said.

“We call on all sides to refrain from actions that further inflame tensions, and to engage in dialogue. KFOR will take all necessary actions to maintain a safe and secure environment, and will continue to act impartially, in accordance with its mandate under the United Nations Security Council Resolution 1244 of 1999.”

Several Italian and Hungarian soldiers were among those injured after sustaining trauma wounds with fractures and burns due to the explosion of incendiary devices and were under observation at a health facility, according to the KFOR.

“I want to express my solidarity with the soldiers of the KFOR mission who were injured in Kosovo during the clashes between Serbian demonstrators and the Kosovar Police. Among them 11 Italians, three of whom are in serious condition, but not life-threatening. The Italian military continues to commit themselves to peace,” Italian Foreign Minister Antonio Tajani, wrote in a tweet on Tuesday.

US ambassador to Kosovo, Jeff Hovenier, also condemned the attacks.

“The US strongly condemns the violent actions of protesters in Zvecan today, including the use of explosives against NATO’s KFOR troops seeking to keep the peace. We reiterate our call for an immediate halt to violence or actions that inflame tensions or promote conflict,” Hovenier said in a tweet.

Meanwhile, Serbian President Aleksander Vucic, whose country does not recognise Kosovo, blasted Kosovo Prime Minister Albin Kurti for fuelling tensions.

“In the last three days, anyone could understand what was being prepared for today in Kosovo. Everything was organised by Albin Kurti, everything with his desire to bring about a big conflict between Serbs and NATO,” Vucic told reporters Tuesday.

Serbs in the north gathered at 7 am Tuesday to express their dissatisfaction with the illegal takeover of local governments and that the KFOR did not protect the Serbs and did not prevent the violence.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Turkish Man Goes on Racist Tirade Against Immigrants During Post-Election Street Interview

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 29, 2023

😈 የቱርክ ሰው ከኤርዶጋን ምርጫ በኋላ በጎዳና ላይ በሰጠው ቃለ መጠይቅ በአፍጋኒስታን፣ ፓኪስታን እና አረብ ስደተኞች ላይ ዘረኛ ጥቃት ፈጸመ። መሀመዳዊው ቱርክ፤ “አረቦች + አፍጋኖች + ፓኪስታኖች ኋላ ቀር ናቸው፤ ሰው አይደሉም! ወዘተ” ይለናል። ሶማሌዎችና ጋላ-ኦሮሞዎች ግን በተለይ ለቱርኮች ከፍተኛ ፍቅር አላቸው።

እንግዲህ ጥላቻ ወደ ቃልና ተግባር የሚለወጠው በዚህ መንገድ ነው። ቱርኮችና ጋላ-ኦሮሞዎች ላለፉት አምስት መቶ ዓመታት ጥብቅ የሆነ የእርኩስ መንፈሳዊ ሕብረት በማድረግ በተለይ በአርሜኒያ እና ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ጭፍጨፋዎችን በማካሄድ ላይ ናቸው። በኢትዮጵያ ብቻ እስከ ስልሳ ሚሊየን ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች የቱርክ እና ጋላ-ኦሮሞ ሕብረት በፈጠረው ዲያብሎሳዊ ሤራ ሕይወታቸውን አጥተዋል። አዎ! 60 ሚሊየን!

እንደ እነዚህ ግለሰብ ያሉ ቱርኮች በአፍጋኒስታን፣ ፓኪስታንና አረብ ሙስሊም ወንድሞቻቸው ላይ ይህን ያህል ጥላቻና የስድብ ቃላት በግልጽና በድፍረት ማሳየት ከቻለ ከምድረ ገጽ መጥፋት አለባቸው ለሚሏቸው ክርስቲያኖች ምን ያህል ጥላቻ እንዳላቸው ለመገመት አያዳግትም። ታሪክ አሳይቶናል።

እንዲያውም ይህ ተሳዳቢ ቱርክ ግለሰብ የሚያሰማው የጥላቻ ንግግር የዛሬዋ ኢትዮጵያ ጋላ-ኦሮሞ መሪ አርመኔው ግራኝ አብዮት አህመድና አጋሮቹ በአክሱማውያን ክርስቲያን ኢትዮጵያውያን ላይ ከሰነዘሯቸው የጥላቻ ንግግሮች የለሰለሰ ነው። እነ አብዮት አህመድ ባለፉት ሁለት ዓመታት ይህን መሰል የጥላቻ ንግግር እያሰሙ ነው እስከ ሁለት ሚሊየን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን የጨፈጨፉት እንዲሁም ሁለት መቶ ሺህ ሴቶችን፣ ደናግልትንና ሕፃናትን በአሰቃቂ መልክ የደፈሩት።

💭 This is how hatred turns into words and deeds/ actions. The Turks and the Gala-Oromos have been in a strict spiritual alliance for the past five hundred years, and are carrying out massacres, especially against the Orthodox Christians of Armenia and Ethiopia, to this day. In Ethiopia alone, up to sixty million Orthodox Tewahedo Christians lost their lives in the diabolical conspiracy created by the Turkish and Gala-Oromo union. Yes! 60 million!

If such individual Turks can openly and boldly show so much hatred and insults against their Muslim brothers from Afghanistan, Pakistan and Arabia, it is not difficult to imagine how much hatred they have for Christians who deeply believe they should disappear from the world. History has shown us.

In fact, the hate speech of this wicked Turkish individual is softer than the hate speech of today’s Gala-Oromo leader of Ethiopia, the evil Abiy Ahmed Ali and his allies against the Aksumite Christian Ethiopians. In the last two years, Abiy Ahmed has been making this kind of hateful speech repeatedly. The Gala-Oromos and their allies have massacred up to two million Orthodox Christians and brutalized two hundred thousand women, virgins and children in under two years

🔥 World War III | For the past 500 years, Anti-Christ Turkey is Bombing The World’s Most Ancient Christian Nations: Armenia & Ethiopia

💭 Ethiopia: The Next Phase of Genocide of Christians | Protestant + Islamic Jihad by The Heathen Galla-Oromos

500-year-old Anti-Christian Turkic-Galla-Oromo Jihad Alliance

👉 One tragic example: On 7 January 2022 (Orthodox Christmas)

The Fascist Galla-Oromo regime of Ethiopia used a Turkish drone operated by the Turkish army in a strike on a camp for internally displaced people that killed nearly 60 civilians

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Axum, Ethiopia: ‘Ghosts’ at Emperor Kaleb’s Tomb?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 28, 2023

የአፄ ካሌብ መቃብር፣ አክሱም | ሰውዬው በአፄ ካሌብ መቃብር ‘መናፍስት አየሁ’ ይለናል

❖❖❖ እንኳን ለታላቁ መናኝ ንጉሥ ቅዱስ አፄ ካሌብ ዓመታዊ የዕረፍት በዓል/ መታሰቢያ አደረሰን።❖❖❖

👑 ቅዱሱን ንጉሥ አፄ ካሌብን በዓለም ያሉ አብያተ ክርስቲያናት በትልቁ ያከብሩታል። ኢትዮጵያ ውስጥ ግን አክሱም አካባቢ ካልሆነ ከነ ስም አጠራሩ እንኳ እየተዘነጋ ይመስላል።

ነገር ግን ጀግንነቱ፣ ውለታው፣ ምናኔውና ቅድስናው የማይረሳ ነውና እንኳን በእምነት የሚመስሉን ይቅርና የማይመስሉን ምሥራቅ ኦርቶዶክሶችና ካቶሊኮች ዓመታዊ በዓሉን በወርኀ ጥቅምት ያከብራሉ።

ከአክሱም ነገሥታት በኃይሉም ሆነ በሃይማኖታዊ ቅድስናው አፄ ካሌብ ዋናው ነው። ቅዱሱ የነገሠው በ485 ዓ/ም አካባቢ ሲሆን እስከ 515 ዓ/ም ድረስ በዙፋኑ ላይ ቆይቷል። ከመልካም ትዳሩ አፄ ገብረ መስቀልን ጨምሮ ልጆችን ወልዷል።

😇 ስለ ቅዱስ አፄ ካሌብ የሚከተሉትን ነጥቦች ብቻ እናንሳ፦

  • ፩ኛ. በንግሥና ዙፋን ከመቀመጡ በፊት የሚገባውን መንፈሳዊ ትምሕርት ጠንቅቆ ተምሯል።
  • ፪ኛ.ሃይማኖቱ የጠራና እጅግ የሚደነቅ ነበር። በእርሱ ዘመን ሃይማኖት ለነገሥታቱ የፖለቲካ ማስፈጸሚያ ነበር። እርሱ ግን እግዚአብሔርን በፍጹም ልቡ አምልኳል።
  • ፫ኛ.ለእመቤታችንና ለቸር ልጇ የነበረው ጥልቅ ፍቅር የተገለጠና የሚያስቀና ነበር።
  • ፬ኛ.ገና በዙፋኑ ሳለ ጸሎትን ያዘወትር ነበር።
  • ፭ኛ.ዛሬም ድረስ ሁሉም ክርስቲያኖች የማይረሱትን መንፈሳዊ ቅንዓትን አሳይቷል።

ይሕስ እንደ ምን ነው ቢሉ:-

*በወቅቱ ዐመፀኛው የአይሁድ መሪ ፊንሐስ በሃገረ ናግራን(የዛሬዋ የመን) ውስጥ የነበሩ ክርስቲያኖችን ክርስቶስን ካዱ በሚል ጨፈጨፋቸው። ከተማዋንም ለአርባ ቀናት በእሳት አነደዳት። ዜናው በመላው ዓለም ሲሰማ በርካቶቹ ቢያዝኑም የተረፉትን ለመታደግ የሞከረ አልነበረም።

😇 ቅዱስ አፄ ካሌብ ግን የሆነውን ሲሰማ ወደ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ገብቶ በግንባሩ ሰገደ። ወደ ፈጣሪም ጸለየ:- “ጌታዬ ሆይ! የክርስቲያኖችን ደም እመልስ ዘንድ እርዳኝ? እኔ በጦሬ ብዛት አልመካም። እኔ ተሸንፌ ክርስትና ከሚናቅ እዚሁ ግደለኝ” ብሎ በበርሃ ላሉ መነኮሳት እንዲጸልዩ ላከባቸው።

ጊዜ ሳያጠፋ በመርከብና በፈረስ : በበቅሎና በግመል ናግራን (የመን) ደረሰ። ፊንሐስን ገድሎ ሠራዊቱንም ማርኮ ክርስቲያኖችን ነጻ አወጣ። ደምና እንባቸውንም አበሰ። አብያተ መቅደሶችን አንጾላቸው ወደ ኢትዮጵያ ተመለሰ።

ወዲያው እንደተመለሰ ወደ አክሱም ጽዮን ገብቶ “ጌታየ ኢየሱስ ክርስቶስ ስላደረክልኝ የምሰጥህ ሰውነቴን እንጂ ሐብቴን አይደለም” ብሎ መንግስቱን ለልጁ ገብረ መስቀል አውርሶ ከዙፋኑ ወጣ። የወርቅ አክሊሉን ወደ ኢየሩሳሌም ልኮ እርሱ በአባ ጰንጠሌዎን እጅ መንኩሶ መነነ።

ከዚሕች ዓለም ከአንዲት ረዋት(ኩባያ)፣ ከአንዲት ሰሌንና ከአንዲት ቀሚስ በቀር የወሰደው አልነበረም። ከዚያም በበዓቱ ውስጥ በጾምና በጸሎት ተወስኖ አንድም ሰው ሳያይ በሰባ ዓመቱ (በ፭፻፳፱/529 ዓ/ም) ዐርፏል። 😇 ጌታችንም በሰማይ ክብርን አጐናጽፎታል።

ንጉሥ ካሌብን ሳስብ ዛሬ በመላዋ ሃገራችን ሥልጣኑን ይዘው ኢትዮጵያን እየበደሏት ያሉት የኦነግ/ብልጽግና፣ የሻዕቢያ፣ የሕወሓት፣ የብአዴን፣ የኢዜማ፣ የአብን መስለ ወንጀለኛ ፓርቲዎች መሪዎች በደብረ ዘይት ሆራ ሐይቅ የተፈለፈሉ ተባዮች/ቁንጫዎች ሆነው ነው የታዩኝ።

እንደ ንጉሥ ካሌብ ያለ ምርጥ የዓለም መሪ ለሃገራችን ያምጣልን። ለቅዱስ አፄ ካሌብ የተለመነ አምላክ ለእኛም ይለመነን። በጻድቁም ጸሎት ከመከራ ይሠውረን።

On May 28, we commemorate Saint Elesbaan (Kaleb), King of Ethiopia.

The sixth-century King Kāleb is one of a few African historical characters that have left a visible trace in European art and literature. Venerated by the Catholic Church as Saint Elesbaan, he is frequently present in pre-modern and modern literature and iconography.

👑 King Kaleb of Ethiopia’s Axum — St. Elesbaan(አፄ ካሌብ) : The Black Saint Who Embodied Christianity for the African Masses

The Kingdom of Axum flourished for many years with a succession of powerful rulers, but one stood out as being the most important.

Axum at the time was enjoying the wealth and business of Christian Byzantines that were heavily engaged in trade within their region.

King Kaleb of Axum (520 c) also known by his throne name Ella Asbeha/Atsbeha is well known for his invasion and conquest of Yemen in southern Arabia.

King Kaleb is believed to have launched an attack against the Jewish King Yusuf Asar Yathar because of his ruthless persecution of Christians.

King Kaleb is said to have rented about 60 ships from ports ran by the Byzantines in the Erythrean Sea, or the modern day Red Sea.

His forces were in the range of 100,000 to 120,000 which he sent to combat the king in Yemen.

After a bloody war that tested both sides to the extreme, King Kaleb emerged victorious and proceeded to kill King Yusuf.

In his place he appointed a Christian called Sumuafa Ashawa as his viceroy.

Due to his willingness to protect Christians, the 16th century Cardinal Cesare Baronio named him Saint Elesbaan.

He was also referred to by the Greeks as Hellesthaeus or “the one who brought about the morning or the one who collects tribute”.

Some historians believe that the Axumite kingdom over extended itself by conquering Yemen, and it eventually led to their demise.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Freedom of The Enemy Will Be Granted | የጠላት ነፃነት ይሰጣል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 28, 2023

መንፈሳዊ ጦርነት ሊሟላ አይችልም – ለአባታችን ቃለ ሕይወት ያሰማልንና፤ አባ ማር ማሪ አማኑኤል እንዲህ በማለት ይመክሩናል፤

የዘመናችን ልዕለ ኃያል የሆነች ሀገር መንፈሳዊውን ጦርነትን ተዋግታ ማሸነፍ አትችልም። ከኑክሌር የጦር መሳሪዎች መንፈሳዊውን ውጊያ ማሸነፍ አይችሉም። በጭራሽ!

አያችሁ መንፈሳዊው ጦርነት ፍፁም ነው፣ የተለየ ደረጃ ነው፣ በጣም ኃይለኛ ነው፣ በጣምም ግዙፍ ነው። እና ጌታ አሁን ልቦናችሁን ለአፍታ ከከፍተ እመኑኝ፤ አሁን የሰማይ መላእክት ሲጋደሉልን ማየት ትችላላችሁ።

መላእክቱ ጠላትን እና ርኩስ መናፍስቱን ሁሉ ያለማቋረጥ እየተዋጓቸው ነው። በቀላሉ እንድንሄድ እና እንድንመጣ እና በነጻነት እንድንጓዝ፣ መኪና ውስጥ እንድትገቡ፤ ታውቃላችሁ፤ ወደ ሥራ ወደ ትምህርት ቤት፣ ወደ ቤተ ክርስቲያን፣ ወደ ገባያ በሰላም ለመሄድ የቻለነው በመልአክቱ እርዳታ ነው።

የምታደርጉትን ሁሉ አስታውሱ። ጌታችን ሁሌ እየጠበቃችሁ ነው። ለዚህም ነው ኑሮ በጣም ቀላል የሆነው። ግን ጌታ እጁን የሚያነሳበትና ለዲያብሎስ ጠላት ሙሉ ነፃነት የሚሰጥበት ቀን ይመጣል።

አሁን ጠላት ሙሉ ነፃነት የለውም። ሙሉ ነፃነት ሲኖረው ምን እንደሚሰራ ተመልከቱ፤ በዓለም ውስጥ ብቻ ሳይሆን ቤተ ክርስቲያን ውስጥም ሳይቀር ምን እንደሚሰራ ተመልከቱ፤ ቤተ ክርስቲያን ከፋፍሏታል።

በክርስቶስ ወንድማማቾች መሆን ያለባቸውን ቤተ ክርስቲያን እና የቤተ ክርስቲያን መሪዎችን እርስበርስ እንዲጠላሉ አድርጓቸዋል።

በጣም የማይታመን ነገር ነው!

ግን ይህ የምታዩት ጠላት ሙሉ የማጥፊያ ነፃነት ገና አልተሰጠውም። ሆኖም ግን እኛ ትግል ላይ ነን።

አንድ ጉድጓድ ውስጥ ወድቀን እንወጣለን፣ ከዚያም ወደ ትልቅ እና ጥልቅ መውደቁን እንቀጥልበታለን።

እና በቃን ዳግም ሃጢዓት አንሰራም እንላለን ፥ ግን ከዚያ የከፋ ሃጢዓት እንሰራለን፣ ከእንግዲህ አልመለስም እንላለን፤ ግን ከዚህ የከፋ መጥፎ ነገር እናደርጋለን፣ ዕፅ አልወስድም እንላለን ግን በይበልጥ መውሰዱን እንገፋበታለን።

ይባስ ብሎ፤ ቁማር አልጫወትም እንላለን ፥ ግን ደጋግመን እንጫወታለን።

ወንዶች ከልጃገረዶች ጋር አልወጣም እንላለን ፥ ግን የባሰውን ዝሙት እንፈጽማለን።

ሴቶች ከወንዶች ጋር አልወጣም እንላለን ፥ ግን ይባስ ብለን ከባዱን ሃጢአት ለመፈጸም እንወስናለን። ያንን አላደርግም እላለሁ ግን አሁንም ደግሜ ደጋግሜ አደርገዋለሁ።

አዎ! ጠላት እየተቃጠለ ነው። ሆኖም እስከዚህ ቅጽበት ድረስ ሙሉ ነፃነት ገና አልተሰጠውም።

ግን በጊዜው ይመጣል። ሦስት ዓመት ተኩል ጌታ ያንን ጠላት ይፈታዋል እና ይላል።

ልክ እኔ ኢየሱስ ክርስቶስ የጠፉ ነፍሳት ለማዳን፣ ለመውሰድ እና ወደ እግዚአብሔር ለማምጣት ሦስት ዓመት ተኩል ጊዜ እንደነበረኝ፣ እኔ ፍትሃዊ ነኝ፤ ስለዚህ የትግሉን ድርሻ እሰጥሃለሁ። አዎ! ለመግደል እና ለማጥፋት የሦስት ዓመት ተኩል ነፃነት ተሰጥቶሃል፤ ከዚያ ነፃ ትወጣለህ!

እግዚአብሔር ይመስገንና ዛሬም ሰላምታ የሚሰጧችሁ ሰዎች አሉ። አሁንም ስለእናንተ የሚያስቡና የሚቆረቆሩ ሰዎች አሉ።

እግዚአብሔር ይመስገን አሁንም አፍቃሪ ሰዎች አሉ። እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ፤ ትግል ነው ግን አመሰግነዋለሁ።

ማንም የማይኖርበት ጊዜ ግን ይመጣል። ለምን? ምክንያቱም ሰይጣን ቦታውን ይሞላልና ነው፤ ነፃነትን ይበላልና ነው። መላው ዓለም ከምስራቅ እስከ ምዕራብ፣ ከሰሜን እስከ ደቡብ ማንም ሰው ዓይኑን ከመግለጡ በፊት በሰይጣን ይበላል። እና አሁን ሰይጣንን የሚያመልኩትን ሳይቀር ያቃጥላቸዋል።

አያችሁ፤ ሰይጣን ሁሉንም ሰው እርሱን የሚያመልኩትን ጨምሮ ይጠላቸዋል። ምስኪኖች አላፊውን ሰው እያመለኩ ነው። በመጨረሻ እነርሱንም ያቃጥላቸዋል

አያችሁ፤ ሰይጣን ሁሉንም በስሜታዊነት ይጠላል፤ በተለይ ጌታን የሚወዱትን በይበልጥ ይጠላል።

ለእርሱ የሚገዙለትንም ግን ይጠላቸዋል።

ያ ነፃነት ሲሰጠው ይህን ያደርጋል፤ እነዚህን ምስክሮች ይገድላቸዋል። ምን ያህል ኃይል እንዳላቸው ተመልከቱ። ሙሴ ውሃውን ወደ ደም ለወጠው። ኤልያስ ከሰማይ እሳት አወረደ። ሔኖክ ወደ ዓለም ፍርዱን አሳለፈ። ብዙ ኃይል እነሱ አላቸውና ምድርን በቀላሉ ማጥቃት ይችላሉ፤ ብዙ መቅሰፍቶችን እንደፈለጉ ማውረድ ይችላሉ። ለሚመጣው ማንም ሰው ስልጣን ይሰጣቸዋል። እና እነሱን ለመጉዳት የሚሞከር ሁሉ ይቃጠላታል፣ ይሞታታል፤ ሰይጣን ተፈትቶ ሙሉ ስልጣን ሲሰጠው ግን ይገድላቸዋል።

መላውን ዓለም በኮንክሪት ማደባለቂያ ውስጥ አስገብቶ ያሽከረክረዋል። እና ሁሉንም በአንድ ላይ ያደበለቃቅለዋል፤ አዲስ ኮንክሪት ያወጣል። ምናልባት በጥቂት ሰከንድ ውስጥ ሁሉም ይደርቃል

ፍትሃዊ እንደሆነ ይፈቅድለታል። አዎ! ፍትሃዊ፤ ግን ጌታ ለምን ለሰይጣን እንኳን ፍትሃዊነት እንደሚሰጠው ታውቃላችሁን? ምክንያቱም፤ በጊዜው የነበሩ ሰዎች ከጌታ ርቀው በመሄዳቸው ነበርና ነው።

ምንም እንኳን ለሰይጣን ሙሉ ነፃነት ቢሰጠውም ግን አሁንም ሁለት ምስክሮች አሉት። ‘ለመመስከር ሰዎች ተመልሰው ይምጡ’ለማለትና ንስሐ መግባት ይችሉ ዘንድ ነው።

የዚህ ዓለም የመጨረሻ ሰከንድ ቢሆንም ግእና ጌታ ግን ሁልጊዜ የእሱ የሆኑ ምስክሮች አሉት። ምንም ቢሆን ለራሱ ምስክሮች አሉት። በየትኛውም ጊዜ እና በየትኛውም ቦታ ክርስቶስ እራሱን ያለ ምስክር አይተውም። በገሃነም ልብ ውስጥ እንኳን ሁለት ምስክሮች አሉት።

ስለዚህ በእነዚህ ሦስት ዓመታት ተኩል ውስጥ ዓለምን ለማጥፋት ለሰይጣን እድል ይሰጠዋል።

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: