Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2023
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘አምልኮተ ጣዖት’

አስገራሚ ጊዜ ነው | ሁሉም ነገር ቦግ ብሎ እየታየን ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 11, 2020

አባታችን እነ አባ ዘወንጌል የነገሩን ሁሉ ሲፈጸም እየታየን ነው።

ከዚህ በፊት ባቀረብኩት ቪዲዮ፦

አቶ ታየ ቦጋለን ይህን ያህል እብሪተኛና ቁጡ ያደረገው የትግሬ ጥላቻ ይሆን?”

ስል፡ አሁን ይህ ነገር እንደሚከሰት ይታወቀኝ ነበር። አቶ ታየ አማራየሚሏቸውን ኢትዮጵያውያንን ኢትዮጵያ ሱሴ፣ ምኒልክ ባለውለታዬእያሉ ለማደንዘዝ ብሎም በደገኞቹ ሰሜን ኢትዮጵያውያን መካከል ጸብ፣ መቃቃርና ግጭት እንዲቀሰቀሰ እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ ካዘጋጃቸው ብዙ የፊደል “ተዝርያዎች መካከል አንዱ ነው። የ ቦጋለ፣ የ ደንድዓ፣ ድዮስ ንቱ፣ ከለ ዑማ፣ ምራት ነገራ፣ ፍቅሬ ሎሳ …”“…

ታስታውሳላችሁ፤ ጂኒ ጃዋር በመንግሥት ተመድበውለት የነበሩት የደህንነት ጥበቃ አባላት በምሽት እንዲነሱብኝ ታዘዋል በሚል በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ያስተላለፈው መልዕክት ቁጣን፣ ተቃውሞንና ጭፍጨፋን ሲቀሰቀስ አቶ ታየ ቦጋለ የጃዋርንና የአብዮት አህመድን ቅሌት ለመሸፈንና የሰውን አትኩሮትን ወደእርሱ ለመውሰድ አቶ ታየ ቦጋለ ልሞት ነው፡ ላሜ ቦራ የልጆቼን እና ሚስቴን ነገር አደራ!ሲል?

የእነዚህ ሰዎች በሕዝባችን ላይ ያላቸው ንቀት በጣም የሚገርም ነው!

እግዚአብሔር ይርዳቸው!

___________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ለኢትዮጵያና ተዋሕዶ የተሰውትን ጀግናውን አፄ ዮሐንስን የሚያሳድደው አቶ ታየ በመጋቢ ተግሳፅ ቦግ አለ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 19, 2019

በዘመነ ዮሐንስ፡ እንዲያውም እንደ አፄ ዮሐንስ የመሰለ ተዋሕዶ መሪ ነው ለሃገራችን የሚያስፈልጋት!

አቶ ታየ ቦጋለን ይህን ያህል እብሪተኛና ቁጡ ያደረገው የትግሬ ጥላቻ ይሆን? ወይስ የአንድ ዓለም ጣዖታዊ አምልኮንለመመስረት አፄ ዮሐንስና ተዋሕዶ ልጆቻቸው መሰናክል ስለሆኑበት? አቶ ታየ እና ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ግማሽ ሐቅ ይዘው እባባዊ በሆነ መልክ ታሪክን ለመከለስ በመታገል ላይ ናቸው። ጉድ እኮ ነው፤ የታሪክ ሊቆቹ ሁሉ ኦሮሞነን የሚሉት ታሪክ አልባዎች ናቸው። በትግሬዎች ላይ ያላቸው ጥላቻ በዘር የሚተላለፍ ወይም ጄኔቲካዊ ይመስላል። ለእነዚህ አደገኛ ሰዎች የሚያጨበጭብ ኢትዮጵያዊ ግብዝ የሆነ ወገን ብቻ ነው፤ ዘጠኝ መድኃኒት ሰጥተውት አንድ መርዝ ጠብ እያደረጉለት መሆኑ አይታወቀውም።

ማን ከማን ጋር መዋለዱ/መወላለዱ የስጋ ነገር ነውና እንደ ኢትዮጵያውያን ላሉ መንፈሳዊ ሕዝቦች ብዙ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባው ነገር አይደለም። የስጋውን ነገር ከረጅም ጊዜ በፊት አልፈነዋል! ዋናው የኑሯችን ጉዳይ ከመንፈሳዊ ሕይወት ጋር የተያያዘ ነው፤ ስለዚህ ከመንፍሳዊ ማንነታችን ጋር በተያያዘ በዚህ በጉ ከፍየሎች በሚለይበት ዘመን ወይ ከክርስቶስ ጋር ወይ ከዲያብሎስ ጋር፣ ወይ ከቅዱስ መንፈስ ጋር ወይ ከእርኩስ መንፈስ ጋር፣ ወይ ከመስቀሉ ጋር ወይ ከጨረቃ ጋር፣ ወይ ከበጉ ጋር አሊያ ደግሞ ከፍየሉ ጋር መደመር ግድ ነው። ከፍየሉ ጋር ከሆንክ የኢትዮጵያና ክርስቶስ አምላኳ ጠላት ነህ ማለት ነው።

ኢትዮጵያ ማለት ክርስትና ማለት ነው፤ ወደድንም ጠላንም፡ ከዚህ ውጭ ሌሎች አምልኮዎች በሃገረ ኢትዮጵያ ምንም ዓይነት ሚና ሊጫወቱ አይገባቸውም።

እነ አቶ ታየ ቦጋለና ፕሮፊሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ኩሽ፣ ዋቀፌና ቅብርጥሴ እያሉ ክንቱ የሆነ ዝባዝንኬ ነገር ከሚቀበጣጥሩ ሕዝቤ ነውየሚሉትን ኦሮሞየተባለውን ሕዝብ አባቶቹ በኢትዮጵያ ላይ ከሠሩትና ከተረገሙበት አስከፊ በደል ተጸጽተው ለንስሐ እንዲበቁ በቅንነት ቢያስተምሩት የተሻለ ነው። የሚያስዝን ነው፤ የኦሮሞ ልሂቃንዘመን ያለፈበትን የነገስታት ታሪክ ሌት ተቀን እያነሱ ባለፈበትና በሞተ ነገር ሲጨቀጭቁን ነው እሚውሉት ፥ ታሪክ ከመስራት ይልቅ ታሪክ በማውራት ዘመናቸው ሊያበቃ ነው።

ኦሮሞ ነን” የሚሉት ምስጋናቢሶች ሰፊውን ጠልተው ጠባቡን፣ የሚያኮራውን ንቀው የሚያቀለውን፣ የሚያስከብረውን አውግዘው የሚያዋርደውን፣ ግዕዝን ትተው ላቲኑን፣ ክርስቶስን ትተው ዲያብሎስን፣ የማርያም መቀነትን ትተው የዘንዶውን ቀበቶ፣ እውነቱን ትተው ውሸቱን መርጠዋልና በቅርቡ ክፉኛ ይቀጣሉ። መዳን የሚፈልጉ ወገኖች ግን ዲያብሎስ የሰጣቸውን ኦሮሞነታቸውን በመካድ ከአምልኮተ ጣዖት መላቀቅ አለባቸው፣ ዋቄዮ አላህን እርግፍ አድርገው በመተው ንስሃ ገብተው ከሌሎች ኢትዮጵያውያን ጋር ቶሎ ቢቀላቀሉ ይሻላቸዋል።

[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፬፳፮፳፯]

ማንም ወደ እኔ የሚመጣ ቢኖር አባቱንና እናቱን ሚስቱንም ልጆቹንም ወንድሞቹንም እኅቶቹንም የራሱን ሕይወት ስንኳ ሳይቀር ባይጠላ፥ ደቀ መዝሙሬ ሊሆን አይችልም። ማንም መስቀሉን ተሸክሞ በኋላዬ የማይመጣ፥ ደቀ መዝሙሬ ሊሆን አይችልም

_____________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የሱዳን መስዋዕት ለጊዮን? | የአርባ ሰዎች ሬሳ ከአባይ ወንዝ ወጣ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 8, 2019

ጣና ሐይቅ ላይ ያሉት ቅዱሳት ገዳማት የአባይን ውሃ ለሺህ ዓመታት ያህል ሲባረኩ ቆይተዋል፤ ወረድ ብለው የሚኖሩት የወይጦ ሙስሊሞች ደግሞ በረከቱን ለመንጠቅ ወንዙ ላይ የደም መስዋዕት በማድረግ ዶሮዎችንና ሌሎች እንስሳትን ያርዱለታል። (የቪዲዮው ቀጣዩ ክፍል የሚያሳየው በአባይ ወንዝ ላይ ተመሳሳይ የሆኑ ጣዖታዊ ተግባራት ከኡጋንዳና ደቡብ ሱዳን በኩል እንደሚፈጸሙ ነው)

የሱዳን መንግሥት ወታደራዊ መሪዎችና ሕዝባዊ ተቃውሞ በፈጠሩት ግጭት ብዙ ሰዎች በመገደላቸው ሱዳን ከአፍሪቃው ህብረት ታግዳለች። ተቃዋሚ ሰልፈኞች እንዲገደሉ ያዘዘችው ሳውዲ አረቢያ ነች፤ እዚህ ያንብቡ

ኢንጂነር ስመኘውን ባስገደለበት ዕለት ወደ አሜሪካ ተጉዞ የነበረው ዶ/ር አብዮት አህመድ አሁንም ኢትዮጵያን ለቅቆ ወደ ሱዳን በተጓዘበት ልክ በዚሁ ዕለት በዋሽንግተን ተቀማጭነት ባላቸው ሦስት ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች ላይ የግድያ ሙከራ አድርጎ ነበር። ነጠብጣቦቹን እናገናኝ


Two Sudan Rebel Leaders Arrested after Meeting Ethiopia PM


The arrest of Jallab and Ardol came hours after Mohammad Esmat, another DFCF member, was taken into custody after he met with Abiy.

There was no immediate comment from the TMC.

This amounts to a practical response from the military council that effectively rejects the Ethiopian prime minister’s mediation effort,” Khalid Omar Yousef, a DFCF leader, told Reuters after Esmat’s arrest.

Yousef said that Abiy had proposed setting up a transitional council comprised of eight civilians and seven military officers with a rotating presidency.

The opposition demanded that the military rulers take responsibility for the bloodshed, allow an international investigation into the violence and free political prisoners, Yousef added. The Sudanese opposition would not agree to any deal before all of its conditions are met, he said.

While no breakthrough was announced at the end of Abiy’s one-day visit, an aide to the Ethiopian prime minister said the talks went well and that Abiy would be returning to Sudan soon.

Source

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

“ከፍሬአቸው ታውቁአቸዋላችሁ” | ሙስሊሞች ክርስቶስን ሲሳደቡ ኢትዮጵያዊ ልጆቹን ሲያንገላቱ፣ ሲያንቋሽሹና ሲዝቱባቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 19, 2017

የባቢሎን ቤል ሃውልት በመካ

ሳዑዲ ባቢሎን የመጥፊያዋ ጊዜ ተቃርቧል፤ በጎቹን ኢትዮጵያውያንን በድጋሚ ያው ሂዱ! ውጡ! እያለች እንደ ከብት በመንዳት ላይ ናት። ወይ ጉዷ!

ወንድሞች እህቶች የኢትዮጵያ ልጆች፡ አይክፋችሁ፡ አይክፋን፡ እንዲያውም ደስ ይበላችሁ፡ ደስ ይበለን ቶሎ ውጡ፡ ከባቢሎን በፍጥነት አምልጡ!

ትንቢተ ኤርሚያስ 50

2 በአሕዛብ መካከል ተናገሩ አውሩም፥ ዓላማውንም አንሡ፤ አውሩ፥ አትደብቁ። ባቢሎን ተወሰደች፥ ቤል አፈረ፥ ሜሮዳክ ደነገጠ፤ ምስሎችዋ አፈሩ፥ ጣዖታትዋ ደነገጡ በሉ።

6 ሕዝቤ የጠፉ በጎች ሆነዋል፤ እረኞቻቸው አሳቱአቸው፥ በተራሮችም ላይ የተቅበዘበዙ አደረጉአቸው፤ ከተራራ ወደ ኮረብታ አለፉ፥ በረታቸውንም ረሱ።

7 ያገኙአቸው ሁሉ በሉአቸው፥ ጠላቶቻቸውም። በጽድቅ ማደሪያ በእግዚአብሔር ላይ፥ በአባቶቻቸው ተስፋ በእግዚአብሔር ላይ ኃጢአት ስለ ሠሩ እኛ አልበደልንም አሉ።

8 ከባቢሎን መካከል ሽሹ፥ ከከለዳውያንም ድር ውጡ፥ በመንጎችም ፊት እንደ አውራ ፍየሎች ሁኑ።

ርስቴን የምትበዘብዙ እናንተ ሆይ፥ ደስ ብሎአችኋልና፥ ሐሤትንም አድርጋችኋልና፥ በመስክ ላይም እንዳለች ጊደር ሆናችሁ ተቀናጥታችኋልና፥ እንደ ብርቱዎችም ፈረሶች አሽካክታችኋልና፥

12 እናታችሁ እጅግ ታፍራለች፥ የወለደቻችሁም ትጐሰቍላለች፤ እነሆ፥ በአሕዛብ መካከል ኋለኛይቱ ትሆናለች፤ ምድረ በዳና ደረቅ ምድር በረሀም ትሆናለች።

13 ከእግዚአብሔር ቍጣ የተነሣ ባድማ ትሆናለች እንጂ ሰው አይቀመጥባትም፤ በባቢሎንም በኩል የሚያልፍ ሁሉ ይደነቃል በመጣባትም መቅሠፍት ሁሉ ያፍዋጫል።

35 ሰይፍ በከለዳውያንና በባቢሎን በሚኖሩ ላይ፥ በአለቆችዋና በጥበበኞችዋ ላይ አለ፥ ይላል እግዚአብሔር።

36 ሰይፍ በሚጓደዱት ላይ አለ ሰነፎችም ይሆናሉ፥ ሰይፍም በኃያላኖችዋ ላይ አለ እነርሱም ይደነግጣሉ።

37 ሰይፍ በፈረሶቻቸውና በሰረገሎቻቸው ላይ በመካከልዋም ባሉት በልዩ በልዩ ሕዝብ ሁሉ ላይ አለ፥ እነርሱም እንደ ሴቶች ይሆናሉ፤ ሰይፍም በመዝገብዋ ላይ አለ ለብዝበዛም ይሆናል።

38 እርስዋ የተቀረጹ ምስሎች ምድር ናት፥ እነርሱም በጣዖታት ይመካሉና ድርቅ በውኆችዋ ላይ ይሆናል እነርሱም ይደርቃሉ።

የእፉኝት ምላስ


ትንቢተ ኤርሚያስ 50

24 ባቢሎን ሆይ፥ አጥምጄብሻለሁ አንቺም ሳታውቂ ተይዘሻል፤ ከእግዚአብሔር ጋር ስለ ተዋጋሽ ተገኝተሻል ተይዘሽማል።

27 ወይፈኖችዋን ሁሉ እረዱ፥ ወደ መታረድም ይውረዱ፤ ቀናቸው፥ የመጐብኘታቸው ጊዜ፥ ደርሶአልና ወዮላቸው!

28 የአምላካችንን የእግዚአብሔርን በቀል የመቅደሱንም በቀል በጽዮን ይነግሩ ዘንድ ሸሽተው ከባቢሎን አገር ያመለጡት ሰዎች ድምፅ ተሰምቶአል።

31 ትዕቢተኛው ሆይ፥ የመጐብኘትህ ጊዜ፥ ቀንህ ደርሶአልና እነሆ፥ በአንተ ላይ ነኝ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።

32 ትዕቢተኛው ተሰናክሎ ይወድቃል የሚያነሣውም የለም፤ በከተሞቹም ውስጥ እሳት አነድዳለሁ፥ በዙሪያውም ያለውን ሁሉ ትበላለች።

ሰይጣን ተለቅቋል፤ ልጆቹም የልብልብ ብሏቸዋል፣ ደፋር፣ ጯሂ፣ ተናጋሪና ተሳዳቢ ሆነዋል። ጊዚያቸው ነው፤ የተሰጣቸውም ጊዜ በጣም አጭር ስለሆነ በየአቅጣጫው እያጠቁን ነው።

ክርስቲያን ኢትዮጵያችን የሚዋጓትን ሙስሊም ጠላቶቿን ፡ እጆቿን ዘርግታ ተቀበለቻቸው፣ ተርባና ተጠምታ፡ ካላት፣ ከለፋችበት አካፍላ በጉርሻ አበላቻቸው፣ ለሺህ ዓመታት ታግሳ፣ እራሷን ዝቅ አድርጋ፣ ላቧ ጠብ እስኪል እንደ ከባድ ሸክም ተሸከማ አሳደገጃጀቸው፣ ፈወሰቻቸው፣ አስተማረቻቸው። አሁን ጠገቡባት፣ ጠሏት፣ ከመካ መዲና መስጊድ አሳድዶ ከሚያወጣቸውና ኢሰብዓዊ በሆነ መልክ እየሰበሰበ ከጠረፋቸው ከአረብ ጋር እየተማከሩ ባገራችን ላይ መልሰው ሴራው ጠነሰሱባት፣ ወደ እግዚአብሔር በመምጣት ፋንታ› ይባስ ብለው አምላኳን በድፍረት አንቋሸሹባት፣ ልጆቹንም ይሳደባሉ ይገድላሉ

የእፉኝት ምላስ ያላት ይህች ሴት በክርስቶስና በድንግል ማርያም ላይ ኡ! ! የሚያሰኝ የብልግና ቃል የምትሰነዝረው የት ባገኘችው መረጃ ላይ በመመርኮዝ ይሆን? ወልድን የት ታውቀዋለችና? ቁራኗ ወይም ሃዲቷ ላይ ተጽፏልን? ሰይጣን ይህን ያህል ዘልቆ ደፍሮ አይጽፍም። ግን ቁራኑም ሃዲቱም ብልግናውን የጻፈው ስለራሷ መሀመድ ነው። መንፈስ አልባ ጭንቅላቷም ውስጥ ሊቀረጽ የሚችለው ይኽው ስለ መሀመድ የተጻፈው ብልግና ብቻ ነው የሚሆነው። ታዲያ የራሷን ጉድ አረብ አገር ሄዳ ስላወቀች በተዘዋዋሪ መንገድ በራሱ በመሀመድ ላይ እያላገጠች አይደለምን? መቼም ሙስሊሞች እንደተለመደው ነገሮችን ፕሮጀክት ማድረግ ይወዳሉና እራሳቸው እየገደሉ ሌላውን ገዳይ እንደሚሉት አሁንም የመሀመድን ጉድ ለክርስቶስ ይሰጣሉ፤ የራሷ አሮባት የሰው ታማስላለች እንዲሉ።

ሰይጣን ሳይቀር በጌታችን ላይ ይህን ያህል ደፍሮ እንደማይናገር እናውቃለን፤ ታዲያ እንደነዚህች ላሉት ብኩን ባለጌ ከሃዲ ሴቶች እግዚአብሔር ምን ዓይነት ፍርድ የሚሰጣቸው ይመስለናል?

እንቆጣለን፣ ዳዊትን እንደግማለን፤ ግን አንጥላቸው! ሆኖም፡ ብዙም አንቅረባቸው!

___

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የክርስቶስን “ደብረዘይት” “ቢሸፍቱ” በሚል መጠሪያ የለወጡት ጣዖት-አምላኪዎች ለዲያብሎስ አምላካቸው መስዋዕት አበርክተዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 3, 2016

ደብረ ዘይት = ደብረ ዘይት በሚል ርዕስ ከሦስት ዓመት በፊት ያቀረብኩት ይህ ጽሑፍ፡ በቀድሞዋ ደብረዘይት በሰንበት እለት ለተከሰተው አሳዛኝ እልቂት ትንቢታዊነት ነበረው ማለት ነው

Re-posted from April 6, 2013

debrezeytከሦስት ዓመታት በፊት ከአራት ሰዎች ጋር ሆኜ ከ አዲስ አበባ ወደ ደብረ ዘይት ከተማ በመጓዝ ላይ ነበርኩ። ቃሊቲን አለፍ እንዳልን፡ መኪናዋን ቤንዚንና ዘይት ሞላናት። እግረ መንገዳችንንም ብርቱካን እንዲሁም አብረውን ለነበሩት አክስታችን ቅቤ ገዝተን ጉዟችንን ቀጠልን። በመኻልም እኔና አክስታችን ብርቱካን እየላጠን ለሾፌሩና ለወንድማችን ማካፈል ጀመርን። አክስታችን ለሾፌሩ፡ ይህችን ብርቱካን እንካ ላጉርስህ” ሲሉ፡ ሾፌራችንም ” ኧረኧረየርስዎ እጅ ቅቤ ነክቷል፡ ባይሆን የእርሱ ቤንዚንና ዘይት ቢነካውም ቅቤ ከነካው የቤንዚኑ ይሻለኛል፡ እርሱ ያጕርሰኝ!” ብሎ፡ አሳቀን፤ አስገረመን።

መጠሪያ ስሞቻችን፣ የክርስትና ስሞቻችን ወይም ክርስቲያናዊ የሆኑ የቦታ ስሞችን የሚሰጠው መንፈስ ቅዱስ ነው። የእግዚአብሔር አምላክን ገናናነት ለማሳወቅ፡ ለእርሱ ክብር ለመስጠት የምንሰይማቸው ቦታዎች ወይም ከተሞች በርሱ ዘንድ ከፍተኛ ትርጕም አላቸው፤ ለኛም ሰላምን፣ ጽድቅንና በረከትን ያመጡልናል። ሶማሊያዎች እስከ ናዝሬት ከተማ ድረስ ያለው ግዛት የኛ ነው በማለት በህልማቸው የነደፉትን ካርታ ጥገኝነቱን ለሰጣቸው እንግዳ ተቀባይ የአዲስ አበባ ነዋሪ በድፍረት/በንቀት ያሳያሉ። ይህን በቅርብ ሆኜ ለመታዘብ በቅቻለሁ። ለመሆኑ በፊት ጂጂጋ ደርሰው ናዝሬት” ዘው ለማለት ያቃታቸው ለምን ይመስለናል? “ናዝሬት” “እየሩሳሌም፡ የእነዚህ ቦታዎች መጠሪያ ሁልጊዜ የጦርነት ወኔያቸውን ይቀሰቅሰዋል፡ ለምንመልሱን ሁላችንም እናውቀዋለን።

ታዲያ ሁለት ሺህ ዓመታት በሞሉት የክርስትና ታሪካችን፡ ብዛት ያላቸው ምሳሌዎችን ለማየት እየበቃን፡ እንደ ደብረ ዘይት” የመሳሰሉትን የቦታ መጠሪያዎች በዘፈቃድ ለመለወጥ የሚሹ ግለሰቦች በምን ተዓምር አሁን ሊመጡብን ቻሉ? ከተራራው በረሃውን፥ ከቅቤው ቤንዚኑን፥ ከደብረ ዘይት የመኪና ዘይትን የሚመርጥ ትውልድ፡ የመቅሰፍት ምንጭ አይሆንብንምንመቼም ለክርስቶስ ጥላቻ ያላቸው፣ ጸረክርስቶስ የሉሲፈር ፈቃደኛ ወኪሎች ካልሆኑ በቀር እዚህ ድረስ ሊያደርሳቸው የሚችል ሌላ ነገር ሊኖር ይችላልንአይመስለኝምይህ እንደ ቀላል ነገር ተደርጎ መታየት ያለበት ጉዳይ አይደለም፡ ምክኒያቱም በግለሰቦቹ ላይ ሊመጣባቸው የሚችለው ፍርድ ልክ መንፈስ ቅዱስን የሚያስቀይሙት ግለሰቦች ከሚመጣባቸው ኃይለኛ ፍርድ የሚለይ አይሆንምና፤ የመንፈስ ቅዱስን ክብር ደፍረዋልና!

ደብረ ዘይት

ደብረ ዘይት በግእዝ ልሣን ደብረዘይት ማለት የወይራ ተራራ ማለት ነው። ቦታው ከኢየሩሳሌም በስተምስራቅ የሚገኝ የወይራ ዛፍ የበዛበት ተራራ ሲሆን ስሙም ከወይራ ዛፉ:-ደብረ ዘይት (የወይራ ዛፍ ተራራበመሰኘት ተገኝቷል። በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ደብረ ዘይት በዓል ሆኖ የሚከበርበት ምክንያት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በደብረዘይት ተራራ ላይ ሳለ ለቅዱሳን ደቀመዛሙርቱ ስለ ዓለም ፍጻሜ እና ስለ ዳግም ምጽአቱ ስላስተማራቸዉ በጌታችን ትምህርት መሰረት ነገረ ምጽአቱን (የመምጣቱን ነገርእንድናስታዉስ ወይም እያሰብን እንድንዘጋጅ ለማድረግ ነዉ።

በዚያ ልማድ መሠረት ጌታችን ዓለምን ለማሳለፍ ደግሞ የሚመጣበትን ምልክትና ጠቋሚ ነገር ምን ምን እንደሆነ፣ እርሱ ከመምጣቱ በፊት በዓለም ላይ ምን፥ ምን እንደሚደረግና ምን እንደሚታይ ለደቀመዛሙርቱ የነገራቸው በደብረ ዘይት ተራራ ላይ ተቀምጦ ነው። (ማቴ. 241-51) ስለ ዓለም ሁሉ ቤዛ ለመሆን በሚሰቀልበት ቀን ዋዜማ ማለት በትልቁ ሐሙስ (ጸሎተ ሐሙስበለበሰው ሥጋ የጸለየው ከደብረ ዘይት ጋር ተያይዞ በሚገኘው ቦታ በጌተሴማኒ ነበር። (ማቴ. 2636) በኃላ ከሙታን ተለይቶ ከተነሣ በኋላም ለደቀመዛሙርቱ እንዲነግሩ ሲልካቸው፥ “ሂዱና ወደ ገሊላ ይቀድማችኋል፥ በዚያም ታዩኛላችሁ ብላችሁ ንገሩአቸው፥” ብሎ የላካቸው በደብረ ዘይት ገሊላ ተብላ ትጠራ ወደ ነበረችው ቦታ ነው። (ማቴ. 289) ገሊላውያን ወደ ኤየሩሳሌም ሲመጡ በደብረ ዘይት ያርፍ ነበርና እነሱ ሲያርፉባት የነበረችው ቦታ ገሊላ እየተባለች ትጠራ ነበር። መድኃኔዓለም ክርስቶስ የድኅነት ሥራ ፈጽሞ ወደ ሰማይ ያረገው ከዚህ ተራራ ተነሥቶ ነው። (ሐዋ. 112) ቀደም ብሎም የሆሳእናው የመድኃኔዓለም አስደናቂ ጉዞ የተጀመረው ከደብረ ዘይት ሥር ነበር። (ማቴ. 211-16)

ወስብሓት ለእግዚአብሔር

__

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: