Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 26, 2019
“And, it’s trained that if you open your mouths you will be attacked‘ „እናም ፣ አፋችሁን ከከፈታችሁ ጥቃት እንዲሰነዝርባችሁ ሥልጠና ተሰጥቶታል” አሉ ፕሬዚደንት ትራምፕ።
በተጨማሪ፡ ፕሬዚደንት ትራምፕ ኮናን በተባለው ውሻ እርዳታ ስለተገደለው፡ የአይ ኤስ መሪ አል–ባግዳዲ ይህን ብለው ነበር፦
“The Caliph Is Dead! President Trump Says Isis Leader Al-Baghdadi ‘ Died Like A Dog. He Died Like A Coward’”
“ካሊፍ አል–ባግዳዲ ልክ እንደ ውሻ ተዋርዶ ሞተ ፤ እንደ ቦቅቧቃ ሞተ”
አሁን ደግሞ ቀዳዳ-አፉን አሸባሪ፡ ቦቅቧቃውን ጂኒ ጃዋራን ለመያዝ ወደ ሚነሶታ ይላኩት! ሂድና ያዘው ጀግና! በሚነሶታ በረዶ ላይ እያሳደደ ሲያንከባልለው ታየኝ!
በሌላ በኩል ግን ለብዙ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ሞት ተጠያቂ የሆነውን ሽብር ፈጣሪ አሜሪካ እንደ ልቡ እንዲንቀሳቀስ መፍቀዷ በጣም ያሳዝናል። ለነገሩማ ሲ.አይ.ኤ እና አረብ ደንበኞቹ የመለመሉት ቅጥረኛ ነው። ጃዋር፣ አብዮት አህመድና ቄሮ ሠራዊታቸው እርኩሱ የአይ ኤስ መሪ እንኳን ያላሳየውን ጭካኔ የተሞላበት ግድያ ነው በኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ላይ የሚፈጽሙት። የአል-ባግዳዲ ጂሃዲስቶች አራስ ሴቶችን እንደገደሉ የሴቶችን ጡት እንደቆረጡ ተሰምቶ አያውቅም። የኛዎቹ እርኩሶች እያሳዩን ያሉት ጭካኔና ግፍ በምድርም በሰማይም ይመዘገባል፤ ፍርዱንም በቅርቡ ከእግዚአብሔር ያገኟታል።
________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: ሚነሶታ, ሽብር ፈጣሪ, ሽብር ፈጣሪዎች, አል-ባግዳዲ, አሸባሪ, ኢትዮጵያ, ኮነን ውሻው, ጃዋር መሀመድ, ፕሬዚደንት ትራምፕ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 30, 2019
“ገብርኤል ሰይፉ መዘዘ” [ሄኖክ ፴፩፥፯፡፲፬]
አባ ዘ–ወንጌል እንዳስጠነቀቁን፦ “ተጠንቀቁ! ተዘጋጁ! ቀርቧል አራጁ!!!”
ለዘመናት ተሸክመን ደማችንን እየመጠጡ አብረውን ከኖሩት አራጅ ጠላቶቻችንን ጋር ተደምረን የመኖሪያ ጊዜው እያበቃ ነው። አከተመ! እንዳንተነፍስ፣ መግለጫዎች እንዳንሰጥና ለሰላማዊ ሰልፍ እንኳን እንዳንወጣ እስክንበቃ ድረስ ምን ያህል እንዳደከሙን እየታዘብን አይደል…አዎ! እራስን መከላከል መደመር ነው!
አል–ባግዳዲን ፈልጎ ያገኘው ውሻ የእነ ግራኝ አህመድን ቡችሎችንም ወደፊት ከሚደበቁበት ዋሻ ፈልፍሎ ያወጣቸዋል።
ይገርማል! የሙስሊም ሽብርተኞች መሪ የሆነውን ሰው በእስልምና በጣም የሚጠላው ውሻ ነው ፈልጎ ያገኘው። ሐሰተኛው ነብይ መሀመድ መሬት ውስጥ የደበቀውን ቅቤም ፈልፍሎ ያወጣበት ውሻ እንደነበር አባቶች ነግረውናል… ፍትህ እንዴት ይጥማል!
ሽብር ፈጣሪዎችን እያሳደዱ የሚይዙ ውሾችን እንዲህ ያስፈልጉናልና በደንብ እንንከባከባቸው፤ በአዲስ አበባ እንደታዘብኩት ለጥበቃ ሲል ሁሉም እንደ አቅሙ ውሾችን በማሳደግ ላይ ነው። መሀመዳውያን ግን ውሾችን ሰለሚፈሯቸውና ሰለሚጠሏቸው የነዋሪዎቹን ቡችሎች እየገደሉባቸው ነው፤ ሰው ይህን አያውቅም። ውሾች አጋንንትን ለይተው ማየት ይችላሉ።
______________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: ህውከት, መከላከል, መከራ, ሙስሊሞች, አል-ባግዳዲ, አሸባሪዎች, አብይ አህመድ, ኢትዮጵያ, ውሾች, ጂሃድ, ጃዋር መሀመድ, ግራኝ አህመድ, ፀረ-ተዋሕዶ ዘመቻ | Leave a Comment »