Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘አልሸባብ’

የሶማሌ ሽብር በኬኒያ | ከመስከረም ፩ የኒው ዮርክ ጥቃት በሕይወት የተረፈው አሜሪካዊ ተገደለ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 18, 2019

በትናንትናው ዕለት በአንድ የናይሮቢ ሆቴል ውስጥ በሙስሊም ሶማሌ አጥፍቶ ጠፊዎች ከተገደሉት 21 ሰዎች መካከል አሜሪካዊው ጄሰን ሽፒንድለር አንዱ ሆኖ ተገኝቷል። ሽፒንድለር በኢትዮጵያ አዲስ አመት መግቢያ ላይ፡..አ በ መስከረም 11/ 2001 .(Sept 11, 2001) በኒው ዮርኩ የዓለም ንግድ ማዕከል ከደረሰው አስከፊ ጥቃት የተረፈ ግለሰብ ነበር።

በጣም የሚያሳዝንና የሚገርም የሕይወት እጣ ነው።

የዚህ አሳዛኝ አጋጣሚ መከሰት ከኢትዮጵያ ጋር የሚያያዝበት ሁኔታ አለ። ይህን የሶማሌዎች ዘመቻ አስመልክቶ በሚቀጥሉት ቀናት ሌላ ቪድዮ ለማቅረብ እሞክራለሁ።

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የሶማሌ ሙስሊሞች ፲ ሞዛምቢካውያን ክርስቲያን ሕፃናትንና ሴቶችን በቆንጨራ አረዷቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 15, 2018

የታጠቁ ሶማሌ ሙስሊሞች የምስራቅ አፍሪቃን የባሕር ጠረፍ ተከትለው በመጓዝ ወደ ደቡባዊው አፍሪቃ ላይ ሽብር በማስፋፋት ላይ ናቸው።

ከሶማሊያ፣ ኬኒያና ታንዛኒያ ቀጥሎ አሁን በሞዛምቢክ ውስጥ ጥቃት በመሠንዘር ላይ ናቸው።

ሽብር ፈጣሪዎቹ ብዙውን ጊዜ ነጭ ጥንብሮችን ጥቁር ሱሪዎችን ያጠለቁ፣ ረጃጅም ጢም ያላቸው፣ ራሰ በራዎች ናቸው።

ከጥቂት ቀና በፊት 10 ክርስቲያን ሞዛምቢካውያንን፤ ሕፃናትንና ሴቶችን ጨምሮ በቆንጨራ አረደዋቸው፣ ጎጆዎቻቸውን አቃጥለውባቸው ነበር።

ወንጀለኞቹ በተለይ በጭካኔአቸው እስላማዊ ሽብርን የሚያስታውሱ ናቸው። ልክ እንደ ሶማሌ አሸባሪ ቡድን፡ እነዚህንም ሽብር ፈጣሪዎች የአካባቢው ማህበረሰብ አልሸባብብለዋቸዋል።

ለግማሽ ዓመት ያህል በሞዛምቢክ ውስጥ ተከታታይ የሽብር ጥቃቶች በመካሄድ ላይ ናቸው። እንደ አልሻባብ መጀመሪያ ላይ ሁየፖሊስ ጣቢያዎች እና ሌሎች የመንግሥት ተቋማት ላይ ነው ጥቃት የሠነዘሩት። እካሁን ወደ 20 የሚጠጉ ጥቃቶች በሲቪላውያን ዜጎች ላይ ተሠንዝረዋል። በሕፃናት ላይ ሳይቀር።

የሞዛምቢክ መንግስት ለእነዚህ የሽብር ጥቃቶች፡ ቅስቀሳና ጥላቻ የሚያደርጉትን ኢማሞችን ተጠያቂ በማድረግ መስጊዶቻቸውን አፈራርሶባቸዋል።

የሽብር ጉዳት የደረሰበት አካባቢ ከሞዛምቢክ ዋና ከተማ ከ ማፑቶ 1800 ኪሎሜትር ርቆ የሚገኝ ሲሆን፣ ሙስሊሞች በብዛት የሚኖሩበት የኤኮኖሚ መዋቅሩ ደካማ የሆነ ክልል ነው የዜና ወኪል ብሉምበርግ የተባለው የዜና ወኪል እንደጠቀሰው ከሆነ አልሸባብን የመሰለ ሽብርተኛ የእስላማዊ ቡድን ተመስርቷል፤ ስሙን “አህል ሱና ዋጃማ” የሚል መጠሪያ ይዟል። የትንቢት ወግ ተማሪዎችማለት ነው። ሁሉም ነገር አረብኛ ነው፤ አፍሪቃም ገብተው።

እስልምና = የአረብ ኢምፔሪያሊዝም = የዲያብሎስ መሣሪያ

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: