Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘አላህ’

New Jersey: Saudi Muslim Steals School Bus, His Journal Says ‘Blood, Blood, Destruction, Destruction. Allah.’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 2, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

😈 ኒው ጀርሲ፤ የሳውዲው ሙስሊም የሰረቀ የትምህርት ቤት አውቶቡስ ከሰረቀ በኋላ አውቶብሱን ከአንድ መኖሪያ ቤት ጋር አላተመው። ባድር አልዛህራኒ የተባለው የሳውዲ አረቢያ ዜጋ ማንነት ሲመረመር ሲጸፈው የነበረው ጆርናል ‘ደም፣ ደም፣ ውድመት፣ ውድመት። አላህ አላህይላል።

👉 እስኪ አስቡት ይህ የእናንተ ቤት ቢሆን እና መላው ቤተሰባችሁ በውስጡ ቢገኝ ፥ እግዚዖ ነው! በርግጥም አላህ ሰይጣን ነው!

😈 Bader Alzahrani is charged for transporting a stolen New Jersey school bus across state lines.

On Jan. 15, 2023, a break-in was reported in an unoccupied residential home in Livingston, New Jersey. During a search of a backpack in that home, law enforcement saw a Saudi Arabian passport with the name Bader Alzahrani, along with other items that appeared to belong to Alzahrani. On Jan. 17, 2023, the Livingston Board of Education reported that a school bus was stolen from a parking lot across the street from the unoccupied residential home where the break-in was reported. Law enforcement officers located Alzahrani in Stroudsburg, Pennsylvania, and was later found to be in possession of the keys to the stolen school bus.

As noted in the article below, subsequent investigation found Alzahrani was keeping a journal with entries including:

“Allah, I am ready for your orders. I want to live the rest of my life to serve you and the religion.” “Blood, blood, destruction, destruction. Allah.” and “Jews control everything.”

NJ.com reports that:

Livingston police said after his arrest that Alzahrani acted alone and that there was no threat to the public.

“Court documents: Man accused of stealing school bus had antisemitic journal,” News 12 New Jersey, January 30, 2023:

A man accused of stealing a school bus in Livingston on Jan. 17 faced a federal judge on Monday.

Bader Alzahrani was arrested in Pennsylvania. The 22-year-old man was charged with receipt of a stolen vehicle and transportation of a stolen vehicle.

Court documents states that a bag with journals of antisemitic messages was found in a house across from the parking lot where the bus was stolen from at the Livingston Senior and Community Center on Hill Side Avenue. The documents also states that a Saudi Arabian passport with Alzahrani’s name was also found.

Authorities say that the journals had entries in English and Arabic. They contained such phrases as “Allah I am ready for your orders. I want to live the rest of my life to serve you and the religion.” “Blood, blood, destruction, destruction. Allah.” and “Jews control everything.”

Alzahrani is in the United States on a student visa. Officials say that he went missing in October from the university he was attending. Officials would not name that university….

“I have a daughter and that’s just it freaks you, that something could happen,” says Miles Finney. “He could’ve tried to pick up kids, that’s crazy that they let that happen.”…

👉 Imagine this was your house and your whole family was inside of it – oh my Lord!

😈 Indeed, Allah is Satan: Image of Satan on The Islamic Golden Dome –QR Code – COVID-19 – 5G – Demons

🐷 አላህ ሰይጣን መሆኑን ይህ አንድ ግሩም ማስረጃ ነው፤ የሰይጣን ምስል በዝነኛው የእየሩሳሌም መስጊድ ፥ QR ኮድ ፥ ኮቪድ-19 5ጂ ፥ አጋንንት

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ድንቅ ነው | ሙስሊሙ ምሁር ቁርአንን ወደ ቆሻሻ ቅርጫት ወረወሩት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 9, 2020

 

ይህን በማየታቸው የታደሉትና ለሙስሊም ተማሪዎቻቸውም ትዝብታቸውን ለማካፈል የደፈሩት ኢራቃዊው ሽህ አህመድ አባንጂ፤ “ከእስልምና ገና አልወጣሁም፤ ነገር ግን ቁርአንን አልቀበለውም ትርኪምርኪ ነው” በማለት ተናግረዋል።

ካደረጓቸው አስደናቂ ምልከታዎች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፦

ቁርአን ከአላህ የተገኘ መጽሐፍ ነው ስንል ይህ ለአላህ ትልቅ ስድብ ነው። ቅዱሱን አምላክ ከእንደዚህ ዓይነት ደደብ ነገር ጋር ማያያዝ የለብንም፤ ለአምላክ ትልቅ ስድብ ነው።

ቁርአን የአምላክ ሳይሆን የሰው ልጅ ቃል ነው። አምላክ እንዲህ ያለ ዝብርቅርቅ ነገር አይናገርም፤

ቁርአን በቋንቋውም ሆነ በሳይንሱ ዝብርቅርቅ ነው።

አሁን እናንተ እኔን“አላህን ተሳድቧል” ብላችሁ ትወቅሱኝ ይሆናል፤ ነገር ግን ማወቅ ያለባችሁ አላህን የምትሰድቡት “ቁርአን ከአላህ ነው” የምትሉቱ ሁሉ ናቸሁ።

ጂብሪል” የተሰኘው መልአክ መሆኑን መሀመድ ያመጣው ምንም ማስረጃ የለውም። መሀመድ ከጂብሪል ጋር ተገናኝቶ አያውቅም ከአምላክ መምጣቱን ጠይቆ አላረጋገጠም ስለዚህ እንዴት ሊታመን ይችላል?

የቁርአን ቋንቋ (አረብኛ) ዝብርቅርቁ የወጣ ቋንቋ ነው፤ አምላክ እንዲህ ባለ ዝብርቅርቅ ቋንቋ በጭራሽ አያናግረንም።

ደሞ እኮ ሙስሊሞች በድንቅ አረብኛ ነው የተጻፈው ይላሉ፤ ውሸት ነው፤ የቁርአን አረብኛ ድሃ እና ደካማ ነው።

አልራህማን” የተሰኘውን የቁርአን ምዕራፍ ስናነብ አረብኛው በጣም ደካማና አስቂኝ ሆኖ እናገኘዋለን፤

አላህ ቁርአንን ከፈጠረ በኋላ የሰውን ልጅ ፈጥሯል” ይለናል። ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል? እስኪ አስቡት፤ የሰው ልጅ ገና ሳይፈጠር ለማን ሊሰብክ ነው አላህ ቁርአንን አስቀድሞ የፈጠረው? ይህ እኮ ድድብና ነው!

ቅደም ተከተሉ መሆን የነበረበት ሰውን ከፈጠረ በኋላ ቁርአንን ፈጠረ፤ ግን በተገላቢጦሽ ቁርአንን አስቀድሞ

ፈጠር፤ ታዲያ ይህ ደደብ የሆነ አረብኛ ቋንቋ አይደለምን?

ትንሹም ትልቁም ዛፍ ለአላህ ይሰግዳሉ?” ይህ ምን ማለት ነው? ዓለማቱን ሁሉ ለፈጠረ አምላክ የዛፎቹ ስግደት ያስፈልገዋልን? ለምን ዛፎች ብቻ? ዛፎች ምን የተለየ ነገር ቢኖራቸው ነው?

በእውነት ቁርአን የቅዠታሞች ተረት ተረት ነው። ቁርአን “እርሱ” ይልና “እርሱ” ማን እንደሆነ ግን አይገልጽም/ አያሳውቅም።

በቁርአን የአረብኛው ቋንቋ ሰዋሰው በጣም ደካማ ነው፤ ሁሉም ነገር የስንፍና ፈጠራ ነው። ቁርአን “ምስራቆች” ይላል፤ ስንት ምስራቆች ነው ያሉት? አምስት? አስር? ምስራቅ አንድ ብቻ አይደለምን? ለምንድን ነው በብዙ ቁጥር የሚጠራው? ቁርአን በሰው ልጅ ታሪክ ከመቼውም ጊዜ በከፋ ደደብ የሆነ መጽሐፍ ነው። ለዚህም እኮ ነው፤ “ቁርአን ከአላህ የተገኘ መጽሐፍ ነው” ካልን ይህ ለአላህ በጣም ትልቅ ስድብ የሚሆነው። አላህ እንዲህ ባለ ዝብርቅርቅና ቆሻሻ ቋንቋ አያናግረንም። በቁርአን ያለው ሳይንስማ በጣም ቀልድና አሳዛኝ ነው።

አላህ የምድርና ሰማይ ብርሃን ነው” ይልና ማብራሪያ ለመስጠት ሲሞክር ግን ሁሉም ነገር ዝብርቅርቁ ይወጣል፤ ስለዚህ ምን ለማለት እንደፈለገ ማንም ሊገባው አይችልም። በእውነት የቁርአን ቋንቋ በጣም አሰቃቂ ነው።

ሸሁ በመጨረሻ፤ “ታዲያ ምንድን ነው ይሄ?” ብለው በሚጠይቁበት ወቅት፤ በአዳራሹ ውስጥ ያሉት ሙስሊሞች በመገረም ሲሳሳቁ ይሰሙ ነበር።

_____________________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

መካ የርኵሳን ወፎች መጠጊያ ሆነች | ኮሮና የአላህ ጋኔን እንደሆነች እራሳቸው ኢማሞቹ እየመሰከሩ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 27, 2020

በብርቱም ድምፅ። ታላቂቱ ባቢሎን ወደቀች፥ ወደቀች፥ የአጋንንትም ማደሪያ ሆነች፥ የርኵሳንም መናፍስት ሁሉ መጠጊያ የርኵሳንና የተጠሉም ወፎች ሁሉ መጠጊያ ሆነች፤[ራእይ ፲፰]

አላሃችን እስላም ያልሆነውን ሁሉ አጥፍቶ እኛ ብቻ በሰላም፣ በጤና እና ብልጽግና እንኖራለን፣ ኩፋሮች ላይ መቅሰፍት ሲደርስና ሲያልቁ እኛ ግን በአላህ መላዕክት የሚጠበቀውን ካባን እየዞርን ጮቤ እንረግጣለን።ይሉናል ተከታዮቻቸውን ጥላቻ፣ እብሪትና ጥፋት ብቻ የሚያስተምሩት እነዚህ የእስልምና ሊቆች፣ ሸሆች፣ ኢማሞች፣ ኡስታዞችና ጠበቃዎቻቸው።

ሃቁ ግን ሌላ ምስል ይዞ መጥቷል። እኛ ክፉውን አንመኝላቸውም፣ ሆኖም እኛ ለሺህ ዓመታት ያህል ይሁንእይልን ታግሰናቸዋል፤ አሁን እነርሱን ለማይመስለው የሰው ልጅ በጎውንና መልካሙን ለማይመኙት ለእነዚህ የዲያብሎስ ልጆች የእኛ አምላክ እግዚአብሔር ተገቢውን መልስ ይሰጣቸዋል።

ይህን አስመልክቶ ቪዲይው ላይ እንደሚሰማው እህተ ማርያም እና ዝነኛው አረብ ክርስቲያን፡ ክርስቲያን ልዑልተገቢውን ድንቅ መልስ ሰጥተዋቸዋል።

የሚከተለው ከአራት ዓመታት በፊት ያቀረብኩት ቪዲዮና ጽሑፍ ነበር

ባለፈው ኅዳር ፳፯ ፪ሺ፰፡ ዲሴምበር 7 2015 ፎቶው/ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው፡ የተገመሰችዋ ጨረቃ ከነ ኮከቧ ሰማይ ላይ ተሰካክተው ይታዩ ነበር። ዋናው የእስላም ምልክት ይህ ነው። በዚሁ እለት ነበር ለአሜሪካ ፕሬዚደንትነት እጩ ሆነው የሚወዳደሩት ዶናልድ ትራምፕ ሙስሊሞች ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ የማድረግ እቅድ እንዳላቸው የተናገሩት፤ በዚሁ ሳምንት ነበር፤ በአንዋር መስጊድ የቦንብ ጥቃት ተፈጸመ ተብሎ የተነገረው።

ቀደም ሲል ተመሳሳይ ድርጊት በቱርክ ተከስቶ ነበር፤ የቱርኩ ፕሬዚደንት እ..አ በ ኦገስት 14 2015፡ በዓርብ ዕለት፡ አንድ ተራራ ላይ የተሠራ አዲስ መስጊድ በሚመርቅበት ወቅት ከ እነዚያ ጅግራ መሰል ወራሪ ወፎች የምትዛመድ አንዲት ወፍ በራሱ ላይ አርፋበት ብዙዎችን ስታስገርም ነበር። በምረቃው ጊዜ፡ ፀረ–ክርስቶሱ የባቢሎኗ ቱርክ ፕሬዚደንት እርግ እና ጅግራ ነበር በአንድ ላይ የለቀቀው፤ ነገር ግን እርግቧ ሸሽታ ስታመልጥሲሄዱ፤ ጅግራዋ ግን መጥታ እራሱ ላይ አረፈች፤ ድንቅ ነው፣ የሚገርም ነው!

መጽሐፍ ቅዱስ እርግቦችን በጥሩ መንፈስ ሲያያቸው ሌሎች ወፎችን ግን የእርግማን ምልክቶች እንደሆኑ አድርጎ ነው የሚያስተምረን። ለምሳሌ፦

የማርቆስ ወንጌል ወፎችን ክርኩስ መንፈስ ጋር ሲያገናኛቸው፡

እነሆ፥ ዘሪ ሊዘራ ወጣ። ሲዘራም አንዳንዱ በመንገድ ዳር ወደቀና ወፎች መጥተው በሉት።[ማርቆስ :]

የሉቃስ ወንጌል ደግሞ ከዲያብሎስ ጋር፦

ዘሪ ዘሩን ሊዘራ ወጣ። ሲዘራም አንዳንዱ በመንገድ ዳር ወደቀ ተረገጠም፥ የሰማይ ወፎችም በሉት።[ሉቃስ ]

ራእይ ዮሐንስ ደግሞ የፍጻሜ ዘመኗ ባቢሎን የርኩስ መንፈስ እና የአጋንንት ማደሪያ እንደምትሆን በመጠቆም ያስተምሩናል፦

በብርቱም ድምፅ። ታላቂቱ ባቢሎን ወደቀች፥ ወደቀች፥ የአጋንንትም ማደሪያ ሆነች፥ የርኵሳንም መናፍስት ሁሉ መጠጊያ የርኵሳንና የተጠሉም ወፎች ሁሉ መጠጊያ ሆነች፤[ራእይ ፲፰]

ይህ ሁሉ ያለምክኒያት አይደልም፤ ካልታወርን፤ እግዚአብሔር ምልክቶቹን በየቦታው እያሳየን ነው። በጣም የሚገርም ነው፡ ተዓምር ነው! ግማሽ ጨረቃ፤ የወራሪ ወፎች ጫጫታ፤ በጥቁር ጨርቅ የተሸፋፈነችው ሙስሊም ሴት፥ የጮኽባት ውሻ፥ የዶናልድ ትራምፕ ጥቆማ፥ አንዋር መስጊድ… አሃ! የዲያብሎስ፣ የአጋንንት ማንነት/ምንነት ግልጥልጥ ብሎ እየታየን አይደለምን?

መቅሰፍቱን ያመጡት ሦስቱ የዋቄዮአላህ ሴት ልጆች ናቸው

___________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ችግኝ ተከላ፥ ታከለ ኡማ | ችግኙ የዋቄዮ-አላህ ማምለኪያ ዐፀድ መሆኑ ነውን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 21, 2019

[ዘዳ ፲፮፡፳፩]

ከማናቸውም ዛፍ የማምለኪያ ዐፀድ አድርገህ አትትከል።

እኛ የኢየሱስ ክርስቶስ ልጆች ክቡር ሥጋውንና ቅዱስ ደሙን ተቀብለን ምድራዊና ሰማያዊ ክብር እያገኘን ስንኖር ፥ የዋቄዮ አላህ ልጆች ደግሞ በፈቃዳቸው ከእግዚአብሔርና ለእግዚአብሔር ያልሆነውን ችግኝ በመትከል ላይ ናቸው።

የማታለያ ድራማውን ዓይናችን እያየ በድፍረት ቀጥለውበታል። ይህን የችግኝ ተከላ እርኩስ መንፈሱ ሳይመራቸው ሆን ብለው በረመዳን ጊዜ ያለምክኒያት አልጀመሩትም። ዛፍ፡ የእግዚአብሔር ዛፍ፣ የሕይወት ዛፍ እስከሆነ ድረስ ጥሩ ነገር ነው፤ ነገር ግን ይህ ችግኝ ተከላ ለበጎ ነገር አይመስልም፤ የእግዚአብሔርን ልጆች እያፈናቀሉ ለዋቄዮ አላህ ዛፍ ይተክላሉ። ባንዲራቸው ላይ “ኦዳ” የተባለውን ዛፍ ማሳረፋቸውም አምላካቸው ማን እንደሆነ እየጠቆሙን ነው። ከሃዲዎች!

ወገን፤ ለልጆችህ ስትል ተነሳ! በጉ ከፍየሎች የሚለይበት ዘመን ላይ ደርሰናል፣ ጦርነት ላይ ነን፤ ሰላም ሳይኖር፤ ሰላም ሰላም አትበል!

እግዚአብሔር የሚጸየፈው ይህ የዛፍ አምልኮ በክርስቶስ ኢየሱስ ስም ከኢትዮጵያ ይነቀል፡ አሜን!!!

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የዋቄዮ አላህ ሰራዊት፣ “ከኦርቶዶክስ የጸዳች ኦሮሚያ” በሚል መርሕ በመነሳት የግመሉን ስጋና ደም በመቀበል ላይ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 9, 2019

እኛ የኢየሱስ ክርስቶስ ልጆች ክቡር ሥጋውንና ቅዱስ ደሙን ተቀብለን ምድራዊና ሰማያዊ ክብር እያገኘን ስንኖር ፥ የዋቄዮ አላህ ልጆች ደግሞ በፈቃዳቸው የግመሉን እርኩስ ስጋና ደም በመቀበለ ለሰይጣን መስዋዕት እያደረጉ ይሞታሉ። እጅግ በጣም ያሳዝናል!

ወገን፤ ለልጆችህ ስትል ተነሳ! በጉ ከፍየሎች የሚለይበት ዘመን ደርሷል፣ ጦርነት ላይ ነን፤ ሰላም ሳይኖር፤ ሰላም ሰላም አትበል!

_________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

መታየት ያለበት | የመካን ካዕባ ጥቁር ድንጋይ የሚያፈራርሰው በአላህ የተጠላውና ቀጫጫ እግር ያለው ኢትዮጵያዊ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 25, 2019

ይህን የተነበየው የኢስልምና ነብይ መሀመድ ነው

[የዮሐንስ ራዕይ ፲፮÷፲፫፡፲፮]

ከዘንዶው አፍና ከአውሬው አፍ ከሀሰተኛው ነብይ አፍ ጓጉንቸር የሚመስሉ ሶስት እርኩሳን መናፍስት ሲወጡ አየሁ ምልክት እያደረጉ የአጋንንት መናፍስት ናቸው።

ተከታዩ ክፍል አስተያየት ከሰጠን ከአንድ ወንድማችን የተወሰደ ነው። መልካም ንባብ፦

ራዕ ፲፮÷፲፫፡፲፮ ከዘንዶው አፍና ከአውሬው አፍ ከሀሰተኛው ነብይ አፍ ጓጉንቸር የሚመስሉ ሶስት እርኩሳን መናፍስት ሲወጡ አየሁ ምልክት እያደረጉ የአጋንንት መናፍስት ናቸው ። በታላቁም ሀሉን በሚገዛ በእግዚአብሔር ቀን ወደ ሚሆነው ጦር እንዲያስከትቷቸው ወደ ዓለም ሁሉ ነገስታት ይወጣሉ ። እነሆ እንደ ሌባ ሁኘ እመጣለሁ ራቁቱን እንዳይሄደና እፍረቱን እንዳያዩ ነቅቶ ልብሱን የሚጠብቅ ብፁእ ነው ። በዕብራይስጥ አርማጌዶን ወደ ሚባል ስፍራ አስከተቱአቸው ።

ጌዶን ማለት መሰብሰቢያ መከማቻ መዲና ማለት ነው።እስራኤሎች ከግብፅ አርነት ነፃ ሆነው በባህር መካከል ወጥተው የሰፈሩበት ቦታ ሜጌዶል ይባላል ። ይህ መሰብሰቢያ ሰፈር ማለት ነው ።

ማጌዶሎ ( ዘፍ 14፲፬÷፩፡፫) ሰልፍ አደረጉ እነዚህ ሁሉ በሲዲም ሸለቆ ተሰብስበው ተባበሩ ይኸው የጨው ባህር ነው . . .ኤር ፵፬÷፩ በግብፅ ምድር በሚግዶል.. .ኤር ፵፬÷፲፬ በሚግዶል. . . ሰይፍ በዙሪያህ ያለውን በልቶታልና ተነስ ተዘጋጅም በሉ ) ኢየሱ የእስራኤል ልጆች ለጦርነት ያሳለፈበት ቦታ ጌዶን ብሎ ጠራው።በሰማርያና በናዝሬት መካከል በየጊዜው ደም የሚፈስበት ቦታ መጊዶ ይባላል ።

፩ኛ ነገ ፳፪÷፲፱ ሚኪያሰም እንግዲህ የእግዚአብሔር ቃል ስማ እግዚአብሔር በዙፋኑ ተቀምጦ የሰማይ ሰራዊት ሁሉ በቀኝ እና በግራ ቆመው አየሁ ። እግዚአብሔርም በሬማት ዘገለዓድ ይወድቅ ዘንድ አካአብን የሚያሳስት ማን ነው ? አለ ። አንዱ እንዲህ ያለነገር ሌላውም እንዲያ ያለ ነገር ተናጋረ ። መንፈስ ወጣ በእግዚአብሔር ፊት ቆሞ እኔ አሳስተዋለሁ አለ ። እግዚአብሔር በምን? አለው። እርሱም ወጥቸ በነብያቶች ሁሉ አፍ የሀሰት መንፈስ እሆናለሁ አለ ። እግዚአብሔርም ማሳሳትስ ታሳስተዋለህ ይሆንልሀልም ውጣ እንዲህም አድርግ አለ ። አሁንም እነሆ እግዚአብሔር በእነዚህ በነቢያትህ ሁሉ አፍ ሀሰተኛ መንፈስ አድርጓል እግዚአብሔርም በላይህ ክፉ ተናግሮብሀል ።

አርማጌዶን= አረብ + መካ +ጌዶን =አረብ መሰሰብሰቢያ መካ መዲና ሳውዲ አረቢያ ሀሰተኛው ነብይና አርማጌዶን [ራዕ ፲፮÷፲፫፡፲፮]

አርማጌዶን የጥፋት እርኩሰት መናፍስት የተቆጣጠራቸው የሚሰሰበሰቡበት ስፍራ ፣የሀሰት አባት፣ በሆነው በቀድሞ ስሙ ሣጥናኤል በአሁኑ ስሙ ዲያብሎስ=ወራዳ=ዉዳቂ በተባለው ነው ። ለዚህ ለስሙ ሲል ለውርደቱ ለውድቀቱ ሲል የሰው ዘር አባት አዳምን ለመግደል ከሰማይ የወረወረው ጥቁር ድንጋይ ይገኝበታል ። ለዚህ ጥቁር ድንጋይ ወደ ወደቀበት እንዲሰግዱ እንዲዘይሩ በሀሰተኛው ነብይ ላይ አድሮ ያናገረውን እስካሁን እየፈፀመ ነው ። እግዚአብሔር እስከወሰነለት ድረስ ይከናወንለታል ። አስተውሉ ዲያብሎስ አዳም የዲያብሎስ ባሪያ ነው ። ሄዋን የዲያብሎስ ባሪያ ናት ብሎ ያስፈረመበት ሁለት ድንጋዮች አንዱን በዮርዳኖስ ሌላውን በሲኦል አኖረው ። ጌታ አምላክ ኢየሱስ ክርስቶስ አንዱን በዮርዳኖስ ሲጠመቅ አቀለጠው።ሌላውን በአፀደ ነፋስ ሲኦል ወርዶ ደመሰለው ።

ዲያብሎስን ምርኮውን ለቀቀ ተቀጠቀጠ ። ሲኦል ተበረበረች ባዶዋን ቀረች ። ወደ ሶስተኛው ጥቁር ድንጋይ ተዙሮ ዛሬም እስማኤላውያን ይሰግዳሉ ÷ይሰበሰባሉ ÷ ይከማቻሉ ።

፩ኛ ዮሀ፬÷.ወዳጆቸ ሆይ መንፈስን ሁሉ አትመኑ ነገር ግን መናፍስት ከእግዚአብሔር ሆነው እንደ ሆነ መርምሩ ፤ ብዙወች ሀሰተኛ ነብያት ወደ ዓለም ወጥተዋልና ።

ኤር፮÷፲፮ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል መንገድ ቁም ተመልከቱትም የቀደመችዋን መንገድ ጠይቁ መልካሚቱም መንገድ ወዴት እንደሆነች እወቁ በእርሷም ላይ ሂዱ ለነፍሳችሁ እረፍት ታገኛላችሁ እነርሱግን አንሄዱባትም አሉ ።

የአዳም ፣ የሂኖክ ፣ የአብርሀም ፣ የይሳቅ ፣የያዕቆብ ፣ የነብያት የሀዋርያት ፣ የሰማዕታት ፣ የፃድቀን የአበው ሀይይማኖት ። ልብስ የተባለች ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ሀይማኖት ናት ። ORTHO +DOX= የመጀመሪያ የበፊት ቀጥተኛ + እምነት መንገድ

ተዋህዶ ሀይማኖታችሁን ጠብቁ!!!

በቪዲዮው ላይ ከተላኩት ግሩም የተመልካች አስተያየቱች መካከል፦

  • የተባረኩ ኢትዮጵያውያን!”
  • በምድር ላይ ትልቁን ጣዖት ለማጥፋት ኢትዮጵያውያን ጎን እሰለፋለሁ”
  • መቼስ ያ ጥቁር ሰውዬ ጀግናዬ ነው የሚሆነው”
  • አንድ ሰይጣንን የሚመስል ጥቁር ሰው ጥቁሩን ድንጋይ ያፈርሰዋል”
  • ይፈለጋል፦ ቀጫጫ እግር ያለው ጥቁር ሰው ከኢትዮጵያ!”
  • ሀይሌ ገብረ ሥላሴን እና የኢትዮጵያ አትሌቶች ሠራዊትን ልብ በል
  • እኔ ከኢትዮጵያ ነኝ ቀጫጫ እግር ነው ያለኝ፤ ምናልባት እኔ የተመረጥኩ እሆን?”
  • ለኢትዮጵያ መዋጮና ድጎማ ማድረግ አለበን!”
  • መሀመድ ጠላቶቹ የሆኑትን ክርስቶስ ተከታዮችን እና ጥቁሮችን ለመግደል እስልምናን መሠረተ
  • ይህን ቪዲዮ ከተመለከትኩ በኋላ ለጥቁር ህዝቦች ትልቅ አክብሮት ሰጠሁ”
  • ባካችሁ ይህን ቀጭን እግር ያለውን ጥቁር ሰው ኢትዮጵያ ሄደን እንፈልገው
  • ጥቁር ሰው ካዕባን ያጠፋል ትምህርት ደግሞ እስልምናን ያጠፋል
  • ይህን ጉድ የሚያውቅ አንድ ጥቁር ሰው እንዴት እስላም ይሆናል?”
  • ኢትዮጵያ ጥንታዊት የክርስትና አገር ናት
  • ኢትዮጵያ? የቃል ኪዳኑ ታቦትም እዚያ ነው የሚገኘው፤ በአጋጣሚ?”
  • ምናለ ቀጭን እግር ያለው ኢትዮጵያዊ ብሆን”
  • በቅርቡ ኢትዮጵያን እጎበኛለሁ”
  • መሀመድ አንድ ቀን እውነቱ እንደሚወጣ አውቋል፤ እኔ ቀጭን እግር ካለው ኢትዮጵያዊው ጋር አብሬው ነኝ
  • በተግባር ላይ የሚውል የመሀመድ ብቸኛ ትንቢት”
  • ኢትዮጵያዊ ጓደኛይህን ሰምቶ መሳቁን ቆም በኋላእንሂድ፤ እናድርገው!” ለኝ”
  • ከሳምንታት በፊት በረሮና አንበጣ በካዕባው ድንጋይ ላይ ጥቃት ስነዝረው ነበር”
  • ካዕባን የሚያጠፋው ኢትዮጵያዊ ምን ያህል የታደለ ቢሆን ነው!”
  • ኢትዮጵያዊያን ህይወት በጣም ጠቃሚ ናት!!!”
  • ለኢትዮጵያውያን እርዳታ መስጠት አለብን”
  • ካዕባ የሰይጣን ምሽግ ነው
  • አንድ ቀን ከኢትዮጵያ የመጣ አንድ ጦረኛ ካዕባን ያጠፋል፤ ዓለማችንም እርሱን በጉጉት እየጠበቀ ነው
  • ታዲያ አሁን ሳውዲ አረቢያ ቀጭን እግር ያለውን ኢትዮጵያዊ አታስገባም ማለት ነው”
  • ባራክ ኦባማ ጥሩ እድል አመለጠው”
  • ለኢትዮጵያውያን የከበረ ሰላምታ
  • ካዕባ የሰይጣን ቤት ነው
  • ካዕባ በአለም ዙሪያ የሽብርተኝነት ሁሉ ማዕከል ነው ካዕባው ከጠፋ የሽብርተኝነት ሥራ እና እብሪት በሙሉ ይጠፋል፤ እግዚአብሔር ሆይ፡ ቀጭን እግር ያለውን ኢትዮጵያዊ ቶሎ ላክልን”
  • በጣም የሚገርመኝ ነገር ኢትዮጵያውያን ጥንቱ ኢስላማዊ ህብረተሰብ እርዳታ አደረጉ፤
  • ከዚያ በኋላ የሙስሊሞች ቁጥር ከፍ ሲል ኢትዮጵያውያንን በጂሃድ ለመግደል ተመለሱ። በእርግጥ ኢትዮጵያውያ በተደጋጋሚ ጊዜያት የደረሰባን ጥቃት መክታለች፤ ለዚህም ነው እስካሁን ድረስ ኢትዮጵያ በዋነኛነት የክርስትያን ሃገር ሆና የቆየችው።”

_________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የሜክሲኮ እና ኢንዶኒዥያ አውሮፕላን አደጋዎች ሲነጻጸሩ | አላህ አያድንም፥ ክርስቶስ ግን ያድናል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 30, 2018

በዛሬው ዕለት፡ እ..አ ጥቅምት 29 / 2018

189 መንገደኞችን የያዘው የኢንዶኔዢያ አውሮፕላን ከመከስከሱና ሁሉም ተሳፋሪዎች ከመሞታቸው በፊት እንዴት እንደሚጮሁና አላሃቸውንም እንደሚማጸኑ ቪዲዮው ያሳየናል።

+ ማክሰኞ ዕለት፡ እ... ነሐሴ 31 / 2018 .

103 ተሳፋሪዎችን ይዞ የነበረው የሜክሲኮ አውሮፕላን ተመሳሳይ አደገኛ ሁኔታ ላይ ነበር፤ ቀጣዩ ቪዲዮ ላይም መንገደኞቹ አንዱን አምላካችንን ኢየሱስ ክርስቶስን ሲማጸኑ ይሰማሉ። ሁሉም ተሳፋሪዎች በተዓምሩ ተርፈዋል።

ተዓምሩን በከፊልም ቢሆን በቪዲዮ የቀረጸው አብሮ ይጓዝ የነበረውና፡ እስልምናን በመተው ወደ ክርስትና የመጣው ኢራናዊ ነው።

ሁለት ደቂቃ በሚወስደው ቪዲዮው ላይ፡ አውሮፕላኑ ከመነሳቱ በፊት እና ከአደጋውም በኋላ ከበስተጀርባ ሴቶች፣ ወንዶች እና ሕፃናት ሲጯጯሁ ይሰማል፤ የ እግዚአብሔር ስም ጮክ ብለው ሲጠሩ እና ኢየሱስ ክርስቶስ ባክህ በሩን ክፈተውበማለት ሲማፀኑ ይሰማሉ።

የቪዲዮው አንሺ ኢራናዊ በትዊተር ገጹ ላይ የሚከተለውን ተናግሮ ነበር፦

በእግዚአብሔር ጸጋ ደህና ነኝ፡ እርሱ ይመስገን በህይወት አለን፣ ይህ ሌላ ነገር አይደለም ትልቅ የእግዚአብሔር ተዓምር ነው፣ ሕይወት ስላለሁ ለኢየሱስ ክርስቶስ ብድር አለበኝ፣ ዲያቢሎስ ሕይወቴን ሊወስድ እችላለሁ ብሎ አስቦ ነበር፡ ነገር ግን አሁን እንዲያውም ለ ኢየሱስ ክርስቶስ እራሴን በይበልጥ እንደሰጥ ረድቶኛል”

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: