Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘አላህ ዋክባር’

ኒው ዮርክ ባቡር ጣቢያ | የጂኒ ጃዋር ወንድም “አላህ ዋክበር!” እያለ ተሳፋሪዎችን አሸበረ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 5, 2019

እስኪ በዚህ ጉዳይ ላይ ደግማችሁ ደጋግማችሁ አስቡበት፤ አንድ የኢትዮጵያ መሪ ነው የተባለ ሰው በሃገረ ኢትዮጵያ ቁጥር አንድ ሽብር ፈጣሪ ከሆነውን ኢትዮጵያን በመዋጋት ላይ ካለው አንድ ውርንጭላ ጋር ህብረት ሲፈጥር። አስቡበት! ይህ በኢትዮጵያ ታሪክ ታይቶና ተሰምቶ አይታወቅም። ጂኒዎቹ ጃዋር፣ አብዮትና ለማ በአንድ ላይ ሆነው ኢትዮጵያውያንን እያረዱ ነው፤ ይህ ሁሉ ጉድ ግልጥልጥ ብሎ እየታየን እነዚህን የሃገር ጠላቶች ፈጥኖ እንደመዋጋት ዛሬም ወራዳውን አብዮት አህመድን “አንቱ፣ እሳቸው፣ ክቡርነታቸው ወዘተ” እያሉ ህዝቡን የሚያዘናጉትና የሚያደበዝዙት ግብዝ ወገኖች አሉ ፥ የሚገርም ነው፤ “ለክቡር ጠቅላይ ሚንስትር ግልጽ ደብዳቤ” እያሉ አላስፈላጊ መልዕክት ለማስተላለፍ እንቅልፍ የሚነሳቸው አሉ። ሂትለርን፣ ሙሶሊኒንና ስታሊንን “አንቱ” ትላላችሁ? ስንት ወገን ማለቅ አለበት እነዚህን ወራዶች ሙሉ በሙሉ ለመትፋት?!

______________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: