Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘አላህ ዋክበር’

ሽብር በፈረንሳይ | “አላህ ዋክበር!” እያለ ንጹሀኑን የገደለው የመሀመድ አርበኛ በተደበቀበት የልብስ ማጠቢያ ውስጥ ተገደለ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 14, 2018

ቦቅቧቃ!

ከሁለት ቀናት በፊት በፈረንሳይዋ ሽትራስቡርግ የገና ገበያ ላይ ግድያ የፈጸመው የ29 ዓመቱ ሙስሊም ሞሮካዊ የተደበቀበት ቦታ ተገኝቶ በዛሬው ዕለት በቦታው ተገድሏል።

ብዙ የመሀመድ አርበኞች የሚፈሩትና ብዙ ሙስሊሞችንም ወደ ክርስቶስ ያመጣው ጀግናው “ክርስቲያን ልዑል” የእስልምናን እርኩስነት እንደሚከተለው ገልጾታል፦

ሰላምታ ለሁላችሁም! ባካችሁ ጓደኞቻችሁን ሁሉ ጋብዙልኝ!

ሙስሊሞች አድማጮቼም 4 ሚስቶቻችሁን እና 70 ልጆቻችሁን ወደ እኔ ጋብዟቸው፤ ስለ እስልምና ሃቁን ይማሩ ዘንድ እሻለሁና።

ትናንትና እንደሰማነው አንዱ የአላህ አብዱል በፈረንሳይ የገና ገበያ ላይ “አላህ ዋክባር!” እያለ የግድያ ጥቃት አድርሶ ነበር።

አዎ! ሰዎች በየጊዜው ካልተገደሉ አላህ አክባር አይሆንም፤ የእስላም አላህ ደም የጠማው አምላክ ነው።

የሚገርመው እኮ፡ ሙስሊሞች እኛን ክርስቲያኖችን በክርስቶስ ምክኒያት የደም መስዋዕት ታደርጋላችሁ እያሉ ሊኮንኑ መቃጣቸው ነው።

ይህ ግን ወፍራም ቅጥፈት ነው። እኛ ኢየሱስ ለኛ ሞተ ስንል፤ ኢየሱስ እራሱን አልገደለም፣ እኛም አልገደልነውም፤

ሕይወቴን በራሴ ፈቃድ አሳልፌ እሰጣለሁ እንጂ ከእኔ ማንም አይወስዳትም፤ አስላፌ ለምስጠትም ሆነ ለማንሣት ሥልጣን አለኝ፤ ይህን ትእዛዝ የተቀበልሁትም ከአባቴ ነው” ይለናል ኢየሱስ[የሐንስ ፲፥፲፰]

የደም መስዋዕት አንድን ሰው አስገድደህ ለሌላው ስትል ስትገድለው ነው። ይህ የእስልምና ተግባር ነው።

የእስልምናን አምላክ ለማስደሰት ንጹሀንን መንገድ ላይ “አላህ ዋክበር!” እያልክ በመጮህ ማጥቃትና መግደል ይኖርብሃል፤ በዚህም አላህ ተጋድሞ ልክ እንደ ደምመጣጩ ድራኩላ በጣም ይረካል፡ ይደሰታል።

ስንቶቹን ንጹሐን እናቶችና አባቶች ገድላችኋል?! በመግደል ምን አገኛችሁ? አላሃችሁ ድል ተቀዳጀ ብላችሁ ታስባላችሁ፡ አይደል?

ወገኖች፤ እስላም ክፉ የሰይጣን አምልኮት እንደሆነ አትጠራጠሩ፤ እስልምና በሰው ልጆች ሃዘን፣ ስቃይ፤ ደም በማፍሰስና በመግደል ላይ ደስታን የሚገዛ አምልኮት ነው።

______

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: