Posts Tagged ‘አለባበስ’
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 4, 2022
👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም
💭 የመጭውን የጌታችንን የልደት በዓል ተከትሎ በሚቀጥሉት ቀናት በመላው ዓለም ትልቅ ትኩረት ልንሰጣቸው የሚገቡንን ክስተቶች እናያለን
❖ ኢትዮጵያ = የአዲስ ኪዳን ርስት ምድር = እስራኤል ዘ–ነፍስ❖
💭 “ቅዱስ ጳውሎስ” ከሚለው ፊልም የተወሰደው ምስል የሚያሳየን ትክክለኛው ክርስቲያናዊ አለባበስ ኢትዮጵያኛው አለባበስ መሆኑን ነው።
[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ፲፩፥፳፫]
“ከእኔ ጋር ያልሆነ ይቃወመኛል ከእኔ ጋርም የማያከማች ይበትናል።”
ሰባዓሰገል መጥተው ለጌታ ሲሰግዱ ዮሴፍ አየ አምላክ ነህ ሲሉ እጣን ንጉሥ ነህ ሲሉ ወርቅ ፍቅር ነህ ሲሉ ከርቤ ለጌታ ሲገብሩ ዮሴፍ አየ ለካ ይሔ የተወለደው ሕፃን ተራ አይደለም ነገሥታት የሰገዱለት የነገሥታት ንጉሥ ቢሆን ነው ብሎ ድንግል ማርያም የንጉሥ እናት ኢየሱስን የነገሥታት ንጉሥ አምላክ መሆኑን የበኩር ልጅዋን ስትወልደው አወቀ።
ዮሴፍ ታላቅ ነገር ተመለከተ ደማቅ ኮከብ ከሰማይ ዝቅ ከምድር ከፍ ብሎ በቤተልሔም ዋሻ ፊት ለፊት ሲቆም አየ አሀ ልክ ኢያሱ አሞራውያንን በገባዖን ሲዋጋ በጸሎቱ ፀሐይን እንዳቆማት ኢየሱስ ገና በሕፃንነቱ በቤተልሔም ኮኮብን አቁሟል ስለዚህም ይህ ኮከብ የተገዛለት የጌቶች ጌታ ቢሆን ነው ብሎ ኢየሱስ ጌታ ፈጣሪ ድንግል ማርያም እመ ፈጣሪ የጌታ እናት መሆንዋን አወቀ።
________
________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: Abiy Ahmed, Addis Ababa, Aksum, Anti-Ethiopia, Axum, ሉሲፈራውያን, ሤራ, ረሃብ, ቅዱስ ዮሴፍ, ቅዱስ ጳውሎስ, ቅድስት ማርያም, ባፎሜት, ትግራይ, አለባበስ, አመፅ, አረመኔነት, አብይ አህመድ, አዲስ አበባ, ኢሳያስ አፈወርቂ, ኢትዮጵያ, ኢየሱስ ክርስቶስ, ኦሮሞ, ወንጀል, የክርስቶስ ተቃዋሚ, የዘመን ፍጻሜ, የጌታ ልደት, የጦር ወንጀል, ይቅርታ, ድንበር, ግራኝ አህመድ, ግድያ, ግፍ, ጠላት, ጥላቻ, ጦርነት, ጭካኔ, ጭፍጨፋ, ጽዮናውያን, ጾመ ነብያት, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፍርድ, ፍትሕ, Blockade, Famine, Genocide, HumanRights, Rape, St.Joseph, St.Paul, Starvation, Tigray, War Crimes | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 8, 2019
በኋላ አህያዋ የተሸከመችውን ዕቃ ሁሉ የውስጥ ልብሷ እስኪታይ ድረስ አራገፈችው።
ይህ አስቀያሚ የአሊ ባባ እና አርባ ሌቦች ልብስ በመላው ዓለም እስካልተከለከለ ድረስ የተለያዩ ወንጀሎች በዚህ መልክ መፈጸማቸው የማይቀር ነው።
እስልምና ለዓለማችን ከሌብነት፣ ጥላቻ እና ግድያ ሌላ ምን ያመጣው በጎ ነገር አለ? አሊ ባባና አርባ ሌቦችን እንጅ ሌላ ምንም! ናዳ! ዜሮ!
_____________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: ሌብነት, መስረቅ, ሙስሊሞች, ሱቅ, ሱፐርማርኬት, ሴቶች, ቡርካ, ኒቃብ, አለባበስ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 25, 2019
የሙስሊሞች ቁጥር በኬኒያ 10% እና በአንጎላ 0.4 % ነው። እንዴት መታደል ነው! የግራኝ ዘሮች እንደ ግራር ከመሰራጨታቸው በፊት በእንጭጩ መቀጨት እንዳለባቸው በደንብ ተረድተውታል። እኛ ሞኞቹ የኢትዮጵያ ተዋሕዶ ልጆች ብቻ ነን ከታሪክ እና ከሌላው ዓለም ልምድ ለመማር አሻፈረን በማለት ለክርስቶስ ተቃዋሚው እርኩስ እምነት፡ ለእስልምና ቦታ እየሰጠን ያለነው። እግዚአብሔር አምላካችን በዚህ በጣም ነው የሚያዝንብን።
እስልምና ከአገራችን ጠፍቶ ሁሉም “ጎረቤትህን እንደራስህ ውደድ፣ ጠላትህን ውደድ” የሚለውን የክርስቶስን ትዕዛዝ ሲከተል ኢትዮጵያ የምድር ገነት ትሆናለች።
__________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: ሂጃብ, ሃይማኖት, ልጃገረድ, መከልከል, ማገድ, ትምሕርት ቤት, አለባበስ, አንጎላ, አፍሪቃ, አፍሪካ, ኢትዮጵያ, እስልምና, ኬኒያ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 18, 2019
በኡራል ተራሮች በምትገኘዋ ማግኒቶጎርስክ ከተማ ውስጥ የውበት ሳሎን ባለቤት የሆነችው ኦክሳና ዞቶቫ የውበት ውድድሮች አሸናፊ ሆና ሽልማቶች በምታገኝበት ወቅት የቄስ ሚስት እንደሆነች በማሳወቋና የማግኒቶጎርስክ ሀገረ ስብከት የሀይማኖት አባቶች ታሪኩን በመስማታቸው ቄስ ባሏ ከተሰጠው ሃላፊነት ተነስቶ ራቅ ብላ ወደምትገኝ ትንሽ መንደር በቅጣት መልክ ተልኳል።
“የአንድ ካህን ሚስት እራሷን ለትዕይንት ማቅረቧ ትልቅ ኃጢአት ነው”
“ሚስቱ ስህተቷን በመቀበል ንስሃ እስካልገባች ድረስ ባሏ ወደ ቤተክርስቲያኑ ተመልሶ አያገለግልም፣ የራሱን ቤተሰብ መቆጣጠር ካልቻለ ምን ዓይነት ቄስ ነው? እንዴትስ ምዕማኑን መቆጣጠር ይችላል?” በማለት የሃገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ገልጸዋል።
ይህ ትልቅ ትምህርት ነው!
_______________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia | Tagged: ሁዳዴ, ሃላፊነት, መንፈሳዊ ኑሮ, ማግኒቶጎርስክ, ቅጣት, ባልና ሚስት, ንስሃ መግባት, አለባበስ, አብይ ጾም, የሩሲያ ኦሮቶዶክስ ቤተክርስቲያን, የውበት ውድድር | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 3, 2018
በካይሮ ከተማ በተካሄደው ዓለም አቀፋዊ ፊልም ፌስቲቫል የመዝጊያ ሥነ–ስርዓት ላይ ተዋናይ ራኒያ ዩሴፍ እግሯን እና ዳሌዋን የሚያሳይ ቀሚስ–ነገር በመልበሷ በመጭው ወር ላይ ለፍርድ ቤት እንደምትቀርብ ተገልጿል።
እንግዲህ እነዚህ ግብዞች “የሆድ ዳንስ” የሚሉትን አስቀያሚ የእባብ ዳንሳቸውን ሲደንሱም ከዚይ የባሰ ግልጥልጥ ነገር ነው የሚለብሱት።
በክርስቲያን ኢትዮጵያ ፖለቲከኞች የተባሉት እስላም ሴቶች ድንኳናቸውን ለብሰው በፓርላማ ውስጥ ቁጭ ይላሉ፤ በሙስሊሟ ግብጽ ደግሞ ሙስሊም ሴቶች ጆንያ አንለብስም እያሉ በማመጽ ላይ ናቸው። የተገለባበጠበት ዘመን!
________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Infotainment | Tagged: ራኒያ ዩሴፍ, ሴቶች, ተዋናይ, አለባበስ, ካይሮ ፊልም ፌስቲቫል, የሴቶች መብት, የሻሪያ ህግ, የእስላም ማህበረሰብ, ግብጽ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 18, 2018
ከልጅነቱ ጀምሮ መርፌ እየተወጋ ያደገው ትውልድ ገና አልገባውም፤ የተስፋቢስነት ወጥመድ ውስጥ እንዲገባ፣ ማንነቱን እንዳያውቅ፣ ምድራዊ መሲህን እንዲጠብቅ ተደርጓል፣ እንደ ዔሳው ብኩርናውን በቀይ ምስር ወጥ/ በሃምበርገር ለነጮች ለመሸጥ ይፈቅዳል።
እስኪ እንታዘብ፤ እኅታችን ፅጌ ማርያም ኢትዮጵያ ስላላት ታላቅ ኃብት ቆንጆ በሆነ መልክ ሃቁን ስትናገር ስቱዲዮ ውስጥ ያሉት “ኢትዮጵያውያን” አድናቆታቸውን በሞቅታና በድንገተኛ መልክ በጭብጨባ እንደመግልጥ፤ ሰይፉ “አጨብጭቡላት እንጂ” ብሎ እስኪነዳቸው ይጠብቃሉ።
______
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: 666, ሰይፉ ፋንታሁን, ሴቶች, ኃብት, አለባበስ, ኢትዮጵያ, ኢትዮጵያዊነት, እምነት, ክርስትና, የቤተክርስቲያን ፈተና, የአውሬው መንፈስ, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ, ገንዘብ, ፅጌ ማርያም | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 23, 2018
አሁን ሙስሊሞች “ትገደል!” እያሉ ያዙን ልቀቁን በማለት ላይ ናቸው
በግብጻውያን ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፈችው ወጣት ተዋናይ፡ ሃላ ሺሃ፡ ከ ሦስት ዓመት በፊት፡ “አርቲስትነቱ በቃኝ፤ ወደ እስልምና “ህይወት” ልመለስ” በማለት በድንኳን መሸፋፈኑን መርጣ ነበር። አሁን ግን እንደገና ተመልሳ “ነፃ ሴት ነኝ፡ ሂጃብና ኒቃብ አያስፈልገኝም” በማለት ሁልጊዜ መሸፋፈኑን ጠልታዋላች።
የእስልምናው አለባበስ ለጽዳት እንዳስቸገራት፣ የእርጅና ሽበት እንዳመጣበት ወዘተ. በቅርብ የሚያውቋት ሰዎች በተጨማሪ ጠቁመዋል።
ምንጭ
ልብ እንበል፦ የመሀመዳውያንና የተዋሕዶ አለባበሶች ተመሳሳይ አይደሉም፡ በጣም ትልቅ ልዩነት አላቸው!!! ሌላው ሌላው ቤቀር፤ ልብሶቹ የሚሠሩባቸው ጨርቆች ትልቅ ልዩነት አላቸው።
የክርስቶስ ልጆች እንደ እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አለባበሳቸውን ሲያሳምሩ፣ የመሀመድ ልጆች ደግሞ የቅድስት ማርያምን ገጽታ ለማጉደፍ እንደ እርሷ የለበሱ በማስመሰል ቅጥፈትን፣ ማመንዘረን፣ ጥላቻን እና ግድያን ይፈጽማሉ።
ዲያብሎስ መኮረጅ ይወዳልና፤ የኢትዮጵያውያንን ክርስቲያናዊ አለባበስ ያላየ ፡ የሙስሊሞችን አለባበስ ሲያይ በቀጥታ የእመቤታችን ምስል ነው የሚታየው። በውጩው ዓለም በኢትዮጵያኛ ስርዓት ለብሰው መንገድ ላይ የሚወጡትን እህቶቻችን፤ “እንዴ፤ እስላም ነሺ እንዴ?” ተብለው የሚጠየቁበት፤ “ጾም ገብቷል: ይህን ይህን አንበላም” ስንል፡ “እንዴ ረመዳን ደረሰ እንዴ?” በስግደት ጸሎት ስናደርስም፡ እንደዚሁ፡ “እንደ ሙስሊሞች መሬት ላይ ትደፋላችሁን?!“ እየተባልን የምንተቸውና የምንጠየቀው ከዚህ የተነሳ ነው። ያው፡ ዲያብሎስ ዓለምን ለማታለለና ለማሳሳት ምን ያህል እንደተሳካለት!
እነርሱ ባገኙት አጋጣሚ ሁላ እራሳቸውን በማስተዋወቅ ላይ ናቸው፤ በዚህም ዲያብሎሳዊ ግዴታቸውን እየተወጡ ነው፤ እንዴት እንደሚኮራባቸው!
ጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስና ቅዱሳናት፣ እንዲሁም የእኛ ቀሳውስት ጢማቸውን ማሳደጋቸው የተለመደ ነው፤ ታዲያ ሙስሊሞችም ጢሞቻቸውን እያሳደጉ የአምላካቸውን ስም እየጠሩ ክቡሩን የሆነውን የሰውን ልጅ ያርዳሉ። የቅዱሳኑን መልክ፣ ገጽታና ማንንነት ለማጉደፍ።
አየን አይደል፡ የኮራጁና የአታላዩ ዲያብሎስ ተንኮል ምን እንደሚመስል!?
[፪ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ም. ፲፩ ቊ ፲፪ ፣ ፲፭]
“ነገር ግን በዚያ በሚመኩበት እንደ እኛ ሆነው ሊገኙ፥ ምክንያትን ከሚፈልጉቱ ምክንያትን እቆርጥ ዘንድ አሁን የማደርገውን ከዚህ ወዲህ ደግሞ አደርጋለሁ።
እንደ እነዚህ ያሉ ሰዎች የክርስቶስን ሐዋርያት እንዲመስሉ ራሳቸውን እየለወጡ፥ ውሸተኞች ሐዋርያትና ተንኮለኞች ሠራተኞች ናቸውና።
ይህም ድንቅ አይደለም፤ ሰይጣን ራሱ የብርሃንን መልአክ እንዲመስል ራሱን ይለውጣልና።
እንግዲህ አገልጋዮቹ ደግሞ የጽድቅን አገልጋዮች እንዲመስሉ ራሳቸውን ቢለውጡ ታላቅ ነገር አይደለም፤ ፍጻሜአቸውም እንደ ሥራቸው ይሆናል።”
______
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Infotainment | Tagged: ሂጃብ, ሃላ ሺሃ, ተዋናይ, ኒቃብ, አለባበስ, አርቲስት, እስላም, ግብጽ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 29, 2018
የሳውዲ አረቢያ ቴሌቪዥን አስተናጋጇ ሸሪን አል–ራፊዬ ቪዲዮው ላይ እንደምትታየው ጸጉሯን ሙሉ በሙሉ ባለመሸፈኗ እስራትነና የ100 ጂራፍ ግርፋትን ለማምለጥ ስትል ሳውዲ ለቃ ወጥታለች። ትገደል! የሚሉ ጥሪዎች በማሕበራዊ ትስስር ድህረ ገጾች ከተሰሙ በኋላ ለህይወቷ በመስጋቷ ነው ከሳውዲ ለማምለጥ የወሰነችው።
በሱኒ ሳውዲ ቀንደኛ ጠላት በሺያ ኢራን ደግሞ ወጣቱ በማመጽ ላይ ነው። “ሞት ለአያቶላ ካሜኔይ! ሞት ለፍልስጤም!” በማለት በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ወጣት ኢራናውያን መንገድ ላይ እየወጡ ነው።
ስለእነዚህ ሁኔታዎች ዋናዎች የሚባሉት ሜዲያዎች ጸጥ ብለዋል፤ ስውዲም ኢራንም፤ ሁለቱም የፀረ–ክርስቶስ አገራት የኢትዮጵያ ጠላቶች ናቸው። በእነዚህ ትዕቢተኞች፣ ግትር እብሪትኞች ላይ እየመጣባቸው ያለው መቅሰፍት ገና ብዙ ደም ያስለቅሳቸዋል።
በነገራችን ላይ በዛሬዋ ኢራን ወይም በቀድሞዋ ኃያሏ ፋርስ ላይ የእስልምና መቅሰፍት የመጣባት በ፮ኛው መቶ መጨረሻ ላይ በየመን የነበሩትን ክርስቲያን ኢትዮጵያውያን ጨፍጭፋ በመግደል የመንን ግዛቷ ባደረገቻት ማግስት ነበር። ይህ ብዙ የማይነገርለት ታላቅ የታሪክ ማስረጃ ነው!
ስለዚህ አስገራሚ ታሪክ ለአንዲት ክርስትናን ለተቀበለች ኢራናዊት አንድ ጊዜ ሳወሳላት፡ የተደሰተችው ደስታ አይረሳኝም፤ የክርስቶስን ብርኃን ስላየች ሁሉም ነገር ተገጣጠመላትና ነው።
እኛ ኢትዮጵያውያን እጆቻችንን ወደ እግዚአብሔር በመዘርጋት የአምላካችንን ድንቅ ሥራ እንታዘባለን።
ኡራኤል – ጊዮርጊስ – ተክለ ሐይማኖት
______
Like this:
Like Loading...
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: ሙስሊሞች, ሰብዓዊ መብት, ሳውዲ አረቢያ, ሳዑዲ, ሴቶች, አለባበስ, ኢራን, እስልምና, የሴቶች መብት, የተቃውሞ ሰልፍ | Leave a Comment »