ዓይኔ ሊሆን ይችላል በሚል ጥርጣሬ ለሦስት ቀናት ያህል ይህን ክስተት ስከታተለው ነበር፤ ግን ያው.…
መላው የክርስትናው ዓለም እንዲህ በማለት ወደ ድንግል ፊቱን እያዞረ ስለሆነ፦
“በእዚህ አስቸጋሪ የፈተና ጊዜ ተስፋችን ከወላዲተ አምላክ ጋር ነው”
“In these difficult moments of trial, our hope is with the Mother of God”
ቅድስት እናታችን ብቅ እያለች፤ “አይዟችሁ! አለኹላችሁ!” እያለችን ነው።