Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ንግስት ኤልሳቤጥ’

The Reptilian Elite | The Queen Scares Away Child | ንግስቲቱ ልጁን አስደነገጠችው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 4, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም

💭 ተሳቢዎቹ አውሬዎች/እንሽላሊቶቹ/ዘንዶዎቹ በመኻላችን ይገኛሉ። ዛሬ ሁሉንም ነገር የሚቆጣጠሩት የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮችና አብዛኛዎቹ ልሂቃን ሙሉ ሰው ያልሆኑና ተሳቢ የሆኑ ዲቃላ እንሽላሊቶች ናቸው።

ዛሬ እነ ግራኝ አብዮት አህመድን + ኃይለ ማርያም ደሳለኝን + ኦሉሴጎ ኦባሳንጆን + የሰባኛ ዓመት ኢዮቤልዩ ከትናንትና በስቲያ ያከበረችውን ንግስት ኤልሳቤጥን አየናቸው። በኢትዮጵያ እና አሜሪካ ሰሞኑን ሕጻናት እየታገቱና እየተገደሉ ያሉት እንደ ንግስቲቱ ላሉት እንሽላሌቶች መስዋዕት ይሆኑ ዘንድ ይመስላል። ሁሉም ነገር መገጣጠሙ ያለምክኒያት አይደለም።

የኢትዮጵያ ዝርያ እንዳለባት በሚነገርላት ንግሥት የኢዩቤልዩ ክብረ በዓልና ለንግሥቲቱ በተደረገው ትንሽ የብርሃን ትርኢት ወቅት የሆን መልዕክት የያዘ ነገር ለማሳየት የተሞከረ ይመስላል።

ወደ ዛፉየሚያመራው የብርሃን ፍንጣቂ የባፎሜት ምልክት ነው። በተጨማሪ ለእሷ መልካምንና ክፉን መለየት ከሚያስችለው የእውቀት ዛፍ” (በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ የሚገኝ ነው፣ የእጣን ዛፍም ከእነዚህ ምስጢራዊ ዛፎች መካከል አንዱና በተለይ ለወረርሽኞች የተፈጠረ ዛፍ ነው። በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው የዘር ማጥፋት ጦርነት የዛፎች፣ አታክልቶች፣ እጽዋትና የጤፍና ስንዴ ሰብሎች የማጥፊያም ጦርነት ነው) ተብሎ ከሚጠራው ዛፍ፡ በተለይ ለእሷ ከእንጨት የተሰራ የምርኩዝ ዱላ ይዛ ደፋ ደፋ ስትል ታይታለች።

እንደ ኤደን ገነት እባቦች ወደ ዛፉ ሲሳቡ የሚታዩ ይመስላሉ። በዚህ ስነ ሥርዓት ወቅት ንግስቲቱ “አንድ የአምልኮ ሥርዓት” ጀምራ ይሆናል። እንደ ሔዋን ሰዎችን ለማታለል እባቦቹን የፈታቻቸውም ይመስላል። ዛፉም የተወሰነ የዲ.ኤን.ኤ ንድፍ ነበረው። ከዋቄዮ-አላህ ወራሪዎች የጥፋት ጂሃድ ጎን የኮሮና አር. ኤን. ኤ ክትባቱም ከአዳም ያገኘነውንና ህዋሳችን (ሴላችን) ውስጥ የሚገኘውን ተፈጥሯዊ/ከእግዚአብሔር ያገኘነውን ዲ.ኤን.ኤ ለማጥፋት ታስቦ ይመስላል። በዚህች ምድር ላይ ከአዳም ጊዜ ጀምሮ በጣም ጥልቅ የሆነውን የሰው ልጅ የ Y-ክሮሞሶም ክላዶችን/ባዮሎጃዊ ቡድኖችን የሚጋሩት ሰሜን ኢትዮጵያውያንና የደቡብ አፍሪቃ እና ናሚቢያ ኮይሳን ሕዝቦች ብቻ መሆናቸው በደንብ ታውቋል። ታዲያ እንደ ንግስቲቱ ያሉት እንሽላሊቶች እነዚህን ሁለት ሕዝቦች አጥፍተው በሮቦቶች ወይንም እንደ ጃፓን ታማጉቺ ዲጂታል “ሰዎች” ለመተካት የወሰኑ ይመስላሉ።

💭 The Queen receives handcrafted walking stick from the British Army made of wood said to be a ‘protective talisman’ and with engraving pledging Army’s ‘loyal support

መላው የንጉሳውያኑ ቤተሰብ ክብረ በዓል አፈጻጸም ውድቀታችን የሚጠቁም ነበር።

👉 እዚህ ይታያል፤

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዘረ-ኢትዮጵያዊቷ የብሪታኒያ ንግስት ለኢትዮጵያ ሕዝብ ያስተላለፈችው መልእክት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 21, 2018

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ ከዚህ ዓለም መለየታቸውን ስሰማ በጣም አዘንኩ

በፕሬዚደንትነታቸው ወቅት ኢትዮጵያ ከፍተኛ ዕድገትና ልማት አሳይታለች፣ እሳቸው ለአካባቢ ጥበቃ ጉዳዮች ትልቅ አስተዋጽኦ አበርክተው ነበር፡

ለቤተሰቦቻቸው እና ለመላው የኢትዮጵያ ህዝ ጥልቅ ሀዘኔን ልገልጽላቸው እወዳለሁ

ነፍሳቸውን ይማርላቸው!

ንግስቲቷ የኢትዮጵያ ዝርያ እንዳላት የልጅልጅልጆቿ (የዊሊያም እና ኬት ልጆች) በደንብ ይመሰክራሉ፤ ጠቆር ቢሉ የኢትዮጵያ ሕፃናት ይመስላሉ።

ልዕልት ኬት እንደገና አርግዛለች ይባላል (አራተኛ ልጅ መሆኑ ነው) በጣም የሚገርመው፡ ልዑል ዊልያም አፍሪቃውያንን “በዝታችኋል፤ ልጆች አትውለዱ ድሃ ሆናችሁ ትቀራላችሁ” በማለት ለዓለም የሕዝብ ቁጥር ቅነሳ አጀንዳ ተግተው ከሚሠሩት “ኃያላን” መካከል አንዱ መሆኑ ነው። “እኔ ልውለድ እናንት ግን አትውለዱ!”


A Message From The Queen to The People of Ethiopia


I was saddened to hear of the death of President Girma Wolde-Giorgis of the Federal Democratic Republic of Ethiopia.

“During his Presidency, Ethiopia experienced considerable growth and development and he made an important contribution to environmental issues.

“I wish to convey my condolences to his family and to the people of Ethiopia my deepest sympathy.”

Elizabeth R.

Source

____________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: