Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ናጎርኖ-ካራባህ’

Muslim Azerbaijanis Declare This Warning to Christian Armenians “Leave Your Homes – or We Will Force You!”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 2, 2022

😈 ሙስሊም አዘርባጃኒዎች ይህንን ማስጠንቀቂያ ለክርስቲያን አርመኖች አወጁ “ከቤታችሁ ውጡ ፥ አለበለዚያ እርምጃ ለመውሰድ እንገደዳለን!

😈 ቱርክ በአንድ ጊዜ በሁለቱ ጥንታውያን የክርስቲያን ሕዝቦች አርሜኒያ እና ኢትዮጵያ ላይ ያደረሰችው የዘር ማጥፋት ወንጀል

😈 ሙስሊሙ አዘርባጃኒዎች አዛን በድምጽ ማጉያ ክርስቲያን አረሜኒያ ወገኖቻችንን ሆን ብለው ሲረብሹ። እንደዚህ አይነት ጩኸቶች/መልዕክቶች ለክርስቲያን አርመን ነዋሪዎች ቀዳሚ ስጋት ናቸው። (በክርስቲያን ኢትዮጵያም ይህ ነው እየተካሄደ ያለው)

😈 የመስቀል ጠላት ✞

አዘርባጃን የሀድሩትን የቅዱስ ትንሳኤ ቤተክርስቲያንን አርክሳለች፣ መስቀሉን አፈረሰች እና ሁሉንም የአርመን ፅሁፎች ደመሰሰች። (በክርስቲያን ኢትዮጵያም ይህ ነው እየተካሄደ ያለው)

😈 Turkey’s Simultaneous Genocide of the two oldest Christian nations of Armenia & Ethiopia

😈 The Muslim Azerbaijanis turned on Azan through the loudspeakers. Such messages are a primary threat to the Christian Armenian residents.

😈 Enemy of The CROSS ✞

Azerbaijan defiled the Holy Resurrection Church of Hadrut, dismantled THE CROSS & erased all Armenian inscriptions

💭 The Government of Azerbaijan Declares This Warning To All Armenians: “Leave Nagorno-Karabakh, or We Will Force You.”

Now that the world’s attention is diverted to Russia’s war with Ukraine, the Azeris and Turks are in the perfect opportunity to test the waters of the Russian brokered ceasefire. There are still Armenians living in Nagorno-Karabakh — that region that was governed by Armenians until 2020 when Azerbaijan, armed with Turkish Bayraktars, vanquished them — and the Azeris are beginning to pressure these Armenians to leave. There are Russian soldiers (part of a peacekeeping mission) present in Nagorno-Karabakh, but now with the war occurring in Donbas, the Azeris (and by extension, their Turkish patriarchs whom they ethnically identify with) are acting aggressively, testing the limits of the Russians. For example, in early March, Azeri forces were seen encircling Armenian villages and, with loudspeakers, demanding that the Armenian inhabitants leave Nagorno-Karabakh. This was seen in the village of Khramort where the Azeri military declared through a loudspeaker:

Urgently leave the territory, otherwise we will force you. All responsibility for the casualties will fall on you․ Do not endanger your life and the lives of your loved ones. You are on the territory of Azerbaijan, and all actions are regulated by Azerbaijani law.”

What the Azeris want is not peace, but ethnic cleansing.

Depriving Armenians of natural gas has followed. On March 8th, a critical gas pipeline that was used to bring natural gas to the Armenians was cut off in Nagorno-Karabakh, leaving them without heat for two weeks. The pipeline was then “repaired” but was reportedly cut off again and then restored. The ethnic and religious hatred towards the Armenians was demonstrated in the recent desecration of the St. Harutyun church in Hadrut, which was condemned by Armenia’s Ministry of Foreign Affairs of the Republic of Armenia:

“These pre-planned actions carried out by the authorities of Azerbaijan, aimed at destroying and desecrating the identity of Armenian religious, historical and cultural monuments in the territories under the control of the Azerbaijani armed forces, are another manifestation of Azerbaijan’s ethnic and religious intolerance and the continuation of the policy of depriving Artsakh of Armenians and the Armenian trace.”

Azerbaijani soldiers then entered the area occupied by Russian peacekeeping forces, forced the evacuation of an Armenian village and even used drone strikes to kill numerous Armenian soldiers. The Russian Defense Ministry reported that the Azeri soldiers left, but both Azeri and Armenian sources denied this, and even the US, France and Russia have all denounced Azerbaijan for its violation of the ceasefire.

Even with the ceasefire, there has still been violence taking place in Nagorno-Karabakh. According to the Investigative Committee of the Republic of Artsakh, in early February “two members of the Azerbaijani Armed Forces were killed on the spot near the village of Khramort in the Askeran region, on the grounds of national, racial or religious hatred or religious fanaticism.” Following this event, “Unidentified gunmen opened fire on three” Armenian employees who were working in a mine in the administrative area of ​​Khramort village, Askeran region.

On February 11th of 2022, shots were fired from Azerbaijani military positions located near the communities of Karmir Shuka and Taghavard in the region of Artsakh’s Martuni, according to Ombudsman of Artsakh Gegham Stepanyan in a statement on social media. Stepanyan observed:

“Given the distance between the settlements and the Azerbaijani positions, and the fact that the residential part of the village is directly observed from the Azerbaijani positions, it is undeniable that the Azerbaijani side has directly targeted the houses of the residents as a result of which residential houses, mainly walls, roofs, have been damaged.

The window of a house of Karmir Shuka resident was smashed during the same operations which are aimed at threatening civilians, and the bullet penetrated into the living room of the house”

“I reaffirm the claim that the criminal acts of Azerbaijan are of regular and systematic nature, aimed at creating an atmosphere of fear in Artsakh.

Azerbaijan will continue its criminal attempts against the people of Artsakh as long as the international community has not condemned unanimously the open Azerbaijani illegal acts against humanity”, he added.

The Azeris have found a loophole in the ceasefire to try to justify their actions. Article 4 of the ceasefire declaration calls for the withdrawal of Armenian soldiers. Three thousand Armenians reportedly left Nagorno-Karabakh, but local ethnic Armenian soldiers did not, giving the Azeris an avenue for their aggression. While Baku sees these self-proclaimed Nagorno-Karabakh Defense soldiers as illegal, the local Armenian population sees them as necessary for security from violence by Azerbaijani soldiers. But now, with the local defense not allowed in the region, the only thing standing between the local Armenians and the Azeri soldiers are the Russian peacekeepers. There are nearly two thousand Russian soldiers in Nagorno-Karabakh (and also around two thousand Russian support staff), and Baku sees this foreign presence as temporary, as there is an expectation that these troops will be sent to fight in Ukraine. The importance of Russian peacekeepers for the security of the Armenians is obvious. For example,on the 15th of February, 2022, Azerbaijani servicemen opened fire in the direction of Armenian farmers near Khramort. While a tractor was damaged, the civilians were saved thanks to the intervention of the Russian peacekeepers, according to the Prosecutor’s Office of Artsakh.

With such recent events, it is obvious that whatever relative peace is ongoing in Nagorno-Karabakh, it will not last long. Violence will resume in the region, and it will most definitely escalate tensions between Russia and Turkey. Such conflict will carry with it a resuming of where the Ottomans left off in the genocide of the Armenian people.

Source

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Erdogan & Turkey’s Paramilitary Organization That Wants to Exterminate Christians

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 1, 2021

💭 Is Evil Abiy Ahmed fleeing to Antichrist Turkey?

👉 Courtesy: Shoebat.com

Abiy Ahmed’s fascist Oromo regime massacred hundreds of thousands of Tigrayans – Tigrayans fought back and defeated Abiy Ahmed’s genocidal Oromo + Amhara army. Now,ten months later, after Tigrayans made huge sacrifice and are about to conqueror Addis Ababa, while Abiy Ahmed is out of town (the usual strategy) the Oromos are getting louder and louder so that they could hijack and steal Tigrayan voices, sufferings, tears, victories and Addis Ababa. Together with the oromized Amharas, they have been doing this for the past 130 years. The Victory of Adwa is one example. By the way, OLA = Abiy Ahmed’s + Shimelis Abdisa’s ‘Plan B’ Oromiya special force.

Dear Habesha brothers and sisters in Christ, please watch out for the genocidal Antichrist Turkey, godfather of Oromo Abiy Ahmad ali (Gragn 2) and Ahmad ibn Ibrahim al-Ghazi (Gragn 1)

Israel = Spiritual Israel = Tigray-Ethiopia

Turkey = The Seat of Satan: Ancient Pergamum = Antichrist

[Isaiah 28:15]

„Because you have said, “We have made a covenant with death, And with Sheol we are in agreement. When the overflowing scourge passes through, It will not come to us, For we have made lies our refuge, And under falsehood we have hidden ourselves.”

Fascist governments will always have their paramilitaries, to do the bloodiest killings in the midst of conflicts. The Ottomans used Kurdish tribesmen to butcher the Armenians, the Third Reich had the SS to conduct the massacres of the Germans. Today, the Islamo-nationalist AK Party of Erdogan has its own paramilitary, SADAT International Defense Consultancy, founded by Adnan Tanriverdi.

Adnan Tanriverdi and his paramilitary believe that they are going to be a military force to prepare the world for the Mahdi, the Islamic messiah. Tanriverdi is a retired general who served as Erdogan’s chief military advisor but stepped down in early 2020 after claiming that his organization’s mission was to “prepare the ground for the coming of the Mahdi”. By preparing the world for the Mahdi, it is speaking of mass killing. The Muslims believe that their messiah will come in the midst of utter chaos and conflict. Thus, these Turkish fighters want to partake in war and kill the enemy in the belief that it will in usher in the end times. It is thus a part of an apocalyptic death cult, and like all such groups, they believe that by shedding blood they will commence the end times. Turkey is in a conflict with Armenia, and already that Christian nation of the South Caucasus was the victim of Azeri Turkish viciousness; in the future the storm of blood rage will not abate, but only worsen. In the nationalism of the Turk, innocent blood will be spilt, and in the apocalyptic vision of Turkish imperialism, a torrent of blood will ensue. But before such horrors fully unravel, let us remember that most strategic method of the tyrant: capitalizing on certain events to justify certain actions.

When Erdogan appointed Tanriverdi to be his chief security advisor, it was a response to the 2016failed coup and (according to one source) would be commissioned by Erdogan’s AK Party to lead a paramilitary organization to prevent coups from taking place. Tanriverdi would go on to lead SADAT. The goal of this mercenary organization is to help transform the Islamic world into a singular military superpower that would be self-sufficient and strong enough to be ranked with the other global superpowers. As the official website for SADAT states, it “aims at establishing the cooperation among the Islamic countries in the sense of military and defense industries, in order to assist the Islamic world to take the rank it deserves among the super global powers as a self-sufficient power”.

It is not surprising, then, that one of SADAT’s board of directors, Ali Coşar (a retired colonel) praised the Taliban as “members of a resistance movement that fought against colonial America for 20 years to take over the government and establish a state that practices Sharia.” This goes along with the agenda of Erdogan who said: “Turkey has nothing against the Taliban’s ideology, and since we aren’t in conflict with the Taliban’s beliefs, I believe we can better discuss and agree with them on issues.” As Germany wants to form and lead a pan-European military force, Turkey wants to create a pan-Islamic military force that it would lead against its enemy. It would thus be a new rise of Turkish power, with the full strength of the Islamic world against Turkey’s foes. SADAT wants to crush Turkey’s enemies through not just physical force, but psychology warfare. If the Koran says: “We will strike panic into the disbelievers’ hearts” (Surah 3:151), Turkey wants to be the one to instill the terror.

In the ranks of SADAT is Turkish psychologist Nevzat Tarhan who is there for the purpose of teaching the paramilitary the strategy of psychological warfare. What does this entail? Tarhan’s system of fear can be found in his book entitled, Psychological Warfare (Psikolojik Savaş). In this book, Tarhan does two things: explain the tactics of fear for the purpose of power and, at the same time, condemn such strategies throughout the book. If we were to quote this book to expose the Machiavellian ways of Tarhan, one could counter-argue that the psychologist is only explaining psychological warfare and not pushing for it. But, if this is the case, then why is he involved in Erdogan’s private military company for the purpose of teaching the soldiers psychological warfare, the very thing he specializes on? Tarhan’s teachings on the dark subject are straight forward and their effectiveness speak for themselves.

In his book, he lists several objectives of psychological warfare: “By exploiting the weakness of the enemy in terms of political, economic, social and morale, weakening his combat power”. Tarhan also writes: “To ensure the defeat of the enemy … to intimidate and discourage them by arousing a sense of fear.” Tarhan lists as psychological warfare “Tactical Goals” as to “mislead the international public.” What this implies is that while enacting a policy of advancing terror, the goal should also be to lie to the world about what your government is doing. In other words, while you shed blood and instill fear, you should make it out to the world that you are doing something good for humanity. Its like the Ottoman Empire murdering a million Armenians only for the modern day Republic of Turkey to deny that it ever happened. Its like Turkey backing Azerbaijan’s conquest of Nagorno-Karabakh and Azeri soldiers murdering innocent civilians, only for Turkey and Azerbaijan to never even seriously acknowledge that such evils have taken place.

Tarhan also speaks of the importance of an ideology of martyrdom and instilling it into the soldiers in order to form a unit of warriors willing to die for the state. Failure to do this, writes Tarhan, will lead to failure: “The fighting man is the greatest. He is a person who puts his capital at risk. ‘My blood is sacrificed in the homeland, if I die, I will be a martyr,’ he said. If a commander cannot revive these features in his soldier, he will lose his fighting strength and tt means that it has lost its ability to mobilize the unity to a great extent. … A person who does not believe in war does not have an ideology of war.” A counter argument to posting this is that all militarily successful nations have an ideology of sacrifice in order to have success in the battlefield. There is no doubt about this. But there is also no doubt that a major medical expert is working on behalf of the AK Party’s private paramilitary organization to teach it psychological warfare. For what reason would such an ideology be used? To conquer other territory, to murder civilians, for its ideological aspiration of not just religious domination, but also for the supremacy of the Turkish nation.

Tarhan’s list of objectives for psychological warfare also includes: “To increase the sense of obedience in society.” Through this tactic of fear, such a system gets the population to become increasingly submissive to the Islamist and nationalist state of Erdogan. A perfect example of this was the successful campaign in which Erdogan used Turkish population’s fear over Kurdish terrorists to convince enough citizens to vote in favor for his referendum in 2017 which expanded the power of the presidency.

Adnan Tanriverdi is also the leader of the Turkish Strategic Research Center of the Association of Justice Defenders (ASSAM) which, in December of 2020, announced a conference for “Defining the principles and procedures of a common defense system for the Islamic Union.” By this it is referring to the Islamic Union Congress which was started by Tanriverdi’s ASSAM organization and has been having a conference each year since 2017 and is planned to have its final conference in 2023.

The purpose of the Islamic Union Congress is to create a confederacy of Muslim countries with, of course, Turkey as the leader. On the official website for ASSAM it reads that “the Parliament of Islamic Countries” should be established and each Islamic country should create the “Ministry of Islamic Union” through their Council of Ministers. What ASSAM wants to establish is an Islamic EU, with each country being a member of this Islamic union. Just as the EU wants to form its own pan-European military, the Islamic Union Congress wants to create a transnational Islamic security force consisting of the militaries of all Muslim countries. The next conference for the Islamic Union Conference is planned to be in December of 2021 and the main subject is described as “Principles and Procedures of Joint Foreign Policy for the Islamic Union”. The transnational military aim of the conference is indicated by the fact that a participator in it will be the Pakistan Centre for Aerospace and Security Studies (CASS) which describes its mission as “to serve as a thought leader in the Aerospace and Security domains globally, providing thinkers and policy makers with independent insight on aerospace and security issues in a comprehensive and multifaceted manner.”

One of the leading directors of CASS is Waseem ud din who served as an air marshall for the Pakistani air force but is now retired. His military education and his activity as an air marshall indicate his ties to Turkey. For example, he graduated from the Turkish Armed Forces Staff College, which means he was trained by the Turks. This is not surprising, given the fact that there are strong military links between Turkey and Pakistan. From 2016 to 2019, Turkey was Pakistan’s third-largest arms supplier, and Pakistan was Turkey’s third largest arms export market. And since 2010, 1500 Pakistani military officers have received training in Turkey, just as Waseem ud din did.

In 2013, Waseem was present at a joint training exercise between the Pakistani and Turkish air forces. With Waseem was M Babur Hizlan, the Ambassador of Turkey. According to one report: “The prime objective of the exercise is to excel in the air combat capability with focus on Air Power employment in any future conflict.” What “future conflict” did they have in mind? Fast forward to 2021, where we are reading about how Turkey, Azerbaijan and Pakistan are training in Baku to prepare for war against the Armenians. This training exercise — called “Three Brothers 2021″ — was done in the midst of strong tensions between Armenia and Azerbaijan. During the Azeri-Armenian war of 2020, Pakistan sided with Turkey and Azerbaijan against the Armenians of Nagorno-Karabakh. Roznama Ummat, a Pakistani newspaper, wrote in October of 2020: “After the beginning of the war between Azerbaijan and Armenia, Pakistan and Turkey are siding with the brother-Islamic country of Azerbaijan.” The daily wrote further: “Being a close ally [of Turkey] and a Muslim country, Pakistan has also announced clearly support for Azerbaijan.” According to Roznama Ausaf, a Pakistani publication, the Azeri ambassador to Islamabad, Ali Alizada, visited the Joint Staff Headquarters in Rawalpindi on October 9th of 2020 where General Nadeem Raza told him: “The armed forces of Pakistan support completely Azerbaijan’s position on the Nagorno-Karabakh conflict.” Pakistan witnessed how Turkish drones slaughtered thousands of Armenian troops, and wants in on such technology. CASS stated this desire in May of 2021:

The effectiveness and decisiveness of Turkish drones was demonstrated in the Nagorno-Karabakh conflict last year between Azerbaijan and Armenia where the former prevailed over the latter. The victory was attributed mainly to the effective use of drones, a majority of which were of Turkish origin. … Pakistan, with its timely collaboration, can also benefit from these emerging technologies which would undoubtedly become major components of future warfare.” (Ellipses mine)

ASSAM’s ties to Pakistan and its desire to create a pan-Islamic military force makes it not very surprising that they not only support the Taliban but want Turkey to occupy Afghanistan. Ersan Ergür, vice president of ASSAM, wrote on June 28, 2021 that peace would come to Afghanistan after NATO forces left the country, with the exception of Turkey. “However, the only necessary and sufficient condition for this to happen will definitely be the continuation of Turkey’s presence in Afghanistan in terms of military power,” he added. Part of ASSAM’s utopian vision is to annihilate all of the world’s Jews. In July of 2021, ASSAM’s website published an article by Nejat Ozden which states the Islamic apocalyptic prophecy about the extermination of the Jews: “there will surely come a day in the future when trees and stones will speak and say, ‘O Muslim! Come and kill the Jew hiding behind me’”. What this signifies is that this paramilitary organization in bent on genocide, and it will not be just the Jews that they would kill, but the Christians, especially of Armenia.

Biblical prophecies speak intensively on Israel’s demise when “ships from Chittim” (Cyprus) comes to Israel. Many focus on the “ships of Chittim” which is usually rendered as the “Romans” in Daniel 11:30 during the escapade with Antiochus Epiphanies, but in Numbers 24 it is “Ships from the cost of Cyprus” that is the Aegean sea (Asia Minor, Turkey) and Jeremiah also speaks of “Minni Ararat Ashkenaz” Turkey and its Islamic allies nearby) who invades Ashur (Iraq) then swings by to Arabia and Israel where other prophecies by Ezekiel speaks of God Who destroys the armies of Gog, save the remnants from the Israel of God and destroy Arabia and Eber (Hebrew Israel). This is not implausible today especially after considering Turkey’s and Iran’s hatred and continual attacks on Saudi Arabia and Israel and the Ottoman vendetta against Arabia for siding with the British Lawrence of Arabia during WWI. Isaiah 21 also speaks of Israel’s destruction “My people [Israel] who are crushed on the threshing floor, I tell you what I have heard from the LORD Almighty, from the God of Israel.” (Isaiah 21:9-10) “Fallen is Virgin Israel, never to rise again, deserted in her own land, with no one to lift her up.” (Amos 5:2) and in Isaiah 21:5 it gives us another key verse (a freebie hint) before the invasion of that part of Babylon: “They spread rugs, they eat, they drink! Get up, you officers, oil the shields” (Isaiah 21:5)

Who besides the Muslims “spread rugs” just before the battle?

Source

________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ ላሊበላን እና ግሸንን በቱርክ ድሮን ለማፈራረስ ዝግጅቱን አጠናቋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 5, 2021

💭 የትግራይ ሠራዊት በዛሬው ዕለት ግሸን ማርያምን እንዲቆጣጠር ተደርጓል!

ይህ “መንኩሴ ነኝ፤ እዘምታለሁ፤ እገድላለሁ ፥ እስካሁን ድረስ በጸሎት ሞክረናል፣ ግን አልተሳላንም እናም አሁን በጥይት እናሸንፋለን” የሚለው ሰው ለዚሁ ለጥፋት ሤራ የተዘጋጀ የእባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ እና “እኅተ አቴቴ” ፕላስቲክ ችግኝ ነው። በጭራሽ መነኩሴ እና ክርስቲያን ሊሆን አይችልም፤ ይህ ወራዳ ትክክለኛ ክርስቲያን ቢሆን ኖሮ ላለፉት ሦስት ዓመታት በኦሮሞዎች ያለማቋረጥ በጅምላ እየተጨፈጨፉና በጅምላ በግሬደር እየተጠረጉ ለሚቀቀበሩት አማራ ክርስቲያኖች እንዲሁም እንደ ችቦ ተቃጥለው የረገፉት ካህናት እና ምዕመናን አሳዛኝ ጉዳይ አሳስቦት አሁን በትግራይ ክርስቲያኖች ላይ ለመዝመት እንዳሳየው ዓይነት ወኔ በማሳየት ” በሁለቱም እዋጋለሁ፤ በጸሎቱ እና ጥይት” ብሎ ወደ ወለጋ እና ጂማ በዘመተ ነበር፤ ግን እርግጠኛ ነኝ እንኳን ለመዝመት አፉንም ከፍቶ ድርጊቱን ለማውገዝ ብቃት የሌለው ግብዝ ነው፤ እስኪ ዲያብሎሳዊ ገጽታውን እንመልከተው። ከዚህ በተጨማሪ ይህን መረጃ ከብዙ ተንኮል አዘል ደስታ ጋር ያቀረበልን የሉሲፈራውያኑ ልሳን ፤ ‘ቢቢሲ’ በቦሌ መድኃኔ ዓለም የክርስቶስን ኃውልት የደመራው እሳት ውስጥ አስገብቶ ያወጣውን ምስል እና እ.አ.አ በ1995 ዓ.ም ላይ በደብረ ዳሞ ገዳም ብዙ ቅርሶችን ያወደመውን እሳት አስመልክቶ የመረጠልንን ምስል ከጉዳዩ ጋር በማገናዘብ እንመለከተው። አዎ! ሕዝበ ክርስቲያኑ እርስበርሱ በመበላላቱ የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን በደስታ ጮቤ እየረገጡ ነው።

ከዚህ በተጨማሪ ይህን መረጃ ከብዙ ተንኮል አዘል ደስታ ጋር ያቀረበልን የሉሲፈራውያኑ ልሳን ፤ ‘ቢቢሲ’ በቦሌ መድኃኔ ዓለም የክርስቶስን ኃውልት የደመራው እሳት ውስጥ አስገብቶ ያወጣውን ምስል እና እ.አ.አ በ1995 ዓ.ም ላይ በደብረ ዳሞ ገዳም ብዙ ቅርሶችን ያወደመውን እሳት አስመልክቶ የመረጠልንን ምስል ከጉዳዩ ጋር በማገናዘብ እንመለከተው። አዎ! ሕዝበ ክርስቲያኑ እርስበርሱ በመበላላቱ የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን በደስታ ጮቤ እየረገጡ ነው።

አይ አማራ! አይ ኦሮሞ! ለእግዚአብሔር አምላክ፣ ለኢትዮጵያ እና ተዋሕዶ ክርስትናዋ ያላችሁ ጥላቻ ይህን ያህል ዘልቋል! 😠😠😠 😢😢😢

😈 ከምንኩስና ወደ ውትድርና – ቤተክርስቲያንን የከፈለው ጦርነት

በላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናቷ በምትታወቀው አገር መስቀልን እና መጽሐፍ ቅዱስን ብቻ ተሸክመው የነበሩ አንድ ኢትዮጵያዊ መነኩሴ፣ በአሁኑ ወቅት አገሪቷን በሚያፈርስ ጦርነት ከትግራይ አማጺያን ጋር ለመዋጋት ጠመንጃን አንስተዋል።

በዚህ ጦርነት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያንም ተከፋፍላለች።

በሁለቱም እዋጋለሁ፤ በጸሎቱ እና ጥይትይላሉ አባ ገብረማርያም አደራው።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ህወሓትን ለመዋጋት ሁሉም አቅም ያለው ኢትዮጵያዊ እንዲዘምት ጥሪ ማድረጋቸውን ተከትሎ የስማቸው ትርጉጉም የማርያም አገልጋይ የሆነው መነኩሴው አባ ገብረ ማርያም፣ የኢትዮጵያን ሠራዊት ለመቀላቀል ተመዝግበዋል።

በፖለቲካው ተሃድሶው ላይ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጋር መራራ ቁርሾ መፈጠሩን ተከትሎ በጥቅምት መጨረሻ ጦርነት መቀስቀሱ የሚታወስ ነው።

እሳቸው በሚኖሩበት የአማራ ክልልም ከሚሊሻው አስቀድመው ሥልጠና ማግኘታቸውንም ያስረዳሉ።

በጦርነቱ መቁሰልንም ሆነ ሞትን አልፈራም። ሁሉንም ለመቀበል ዝግጁ ነኝ። ምላክን ብቻ ነው የምፈራውበማለት ያክላሉ።

ጦርነቱ ሲጀመር የአማራ ክልል ኃይሎች በትግራይ ክልል ውስጥ የነበሩ ግዛቶችን በመቆጣጠራቸው ምላሽ በሚመስል ሁኔታ የህወሓት ኃይሎች በነሐሴ ወር በአማራ ክልል በርካታ ቁልፍ ከተሞችን ተቆጣጥረዋል።

ከእነዚህም መካከልም በ12ኛው እና በ13ኛው ክፍለ ዘመን ከአንድ ወጥ ድንጋይ ተፈልፍለው የተሰሩትንና በዓለም ቅርስነት የተመዘገቡት ውቅር አብያተ ክርስቲያናት የሚገኑባት ላሊበላ ትጠቀሳለች።

በላሊበላ ከ700 በላይ ካህናት ነበሩ፣ አሁን ግን አካባቢው በህወሓት ቁጥጥር ስር በመሆኑ ምክንያት ምንም ዓይነት መሠረታዊ አገልግሎት እያገኙ አይደለም። ደመወዝም እየተከፈላቸው ባለመሆኑ ችግር ውስጥ ናቸውበማለት በጎንደር ዩኒቨርስቲ መምህር የሆኑት ምንይችል መሠረት ይናገራሉ።

ቀለሃዎች በቤተ ክርስቲያኗ ተገኝተዋል

በላሊበላ ምንም ዓይነት ጉዳት ባይዘገብም፣ ምንይችል በክልሉ ከሚኙ ሌሎች በርካታ አብያተ ክርስቲያናት ገንዘብ፣ ምግብ እና ጥንታዊ የብራና ጽሑፎች እንደተዘረፉ፣ ይህም ህወሓት ለሐይማኖታዊ ስፍራዎችና ባህላዊ ቅርሶች ተገቢውን ጥበቃ ሳይሰጥ ሁሉን አቀፍ ጦርነት እያካሄደ መሆኑን አመላክቷልይላሉ

የመንግሥት መገናኛ ብዙኃንም በአምስተኛው ክፍለ ዘመን የተቋቋማው የጨጨሆ መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን ከህወሓት በተተኮሰ ከባድ መሳሪያ ምክንያት ጉዳት እንደደረሰበት ዘግበዋል።

ከዚህም በተጨማሪ ጉዳት በደረሰበት በጨና ተክለሐይማኖት ወለል ላይ የጥይት ቀለሃዎች መገኘታቸውን አሶሺየትድ ፕሬስ ዘግቧል።

የአካባቢው ነዋሪዎች በበኩላቸው በነሐሴ ወር መገባደጃ በደረሰ ጥቃት ከተገደሉት በርካታ ሰዎች መካከል ስድስቱ ካህናት መሆናቸውን ይናገራሉ።

በጦርነቱ ውስጥ ተሳታፊ የሆኑ አካላት ብዙ ግፎች መፈጸማቸውን በተደጋጋሚ አስተባብለዋል።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን 43 በመቶ የሚሆነውን የአገሪቷን ሕዝብ የሚሸፍኑ ሲሆን፣ ይህም በአገሪቱ ውስጥ ትልቁና ከፍተኛ ተጽዕኖ ፈጣሪ የሐይማኖት አድርጓት ቆይቷል። በአሁኑ ወቅት ጦርነቱ በርካታ ምዕመኑን ከፋፍሏል።

የትግራይ የሐይማኖት አባቶች እንደሚሉት በክልሉ ውስጥ ከጎረቤት ኤርትራ በመጡ ወታደሮች የተደገፈ ወታደራዊ ዘመቻ ያደረገው የኢትዮጵያ መንግሥት ወደ 325 ገደማ የሚሆኑ የሐይማኖት መሪዎች እንዲገደሉ ምክንያት ሆኗል ይላሉ።

አክለውም ከአናሳ ሙስሊም ማህበረሰብ የተወሰኑትን ጨምሮ በጦርነቱ የመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት ውስጥ በ12 አብያተ ክርስቲያናት እና መስጊዶች ላይ ጥቃት እንደደረሰ ይናገራሉ።

ዐቢይ የሐይማኖትና የመንግሥት መለያየትን ችላ ብለዋል

በሰሜን አሜሪካ ቤተክርስቲያን ስመ ጥር አባል የሆኑት ካናዳዊው ምሁር ጌታቸው አሰፋ ለቢቢሲ እንደተናገሩት ጥቃቶቹ ትግራዋይን ለመስበርእና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እና በኤርትራ አጋራቸው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ፊት እንዲንበረከኩየሚደረግ ሙከራ እንደሆነ ያምናሉ።

በትግራይ ተራሮች ላይ 24 ሜትር የተራራ ከፍታ ላይ የተገነባው የ6ኛው ክፍለ ዘመን ደብረ ዳሞ ገዳም፣ የኤርትራ ወታደሮች የጥንታዊ ብራና ጽሁፎችንና ባህላዊ ቅርሶችን ዘረፉ ከተባሉባቸው ቦታዎች አንዱ ነው።

ፕሮፌሰር ጌታቸው ጦርነቱ በቤተክርስቲያኒቱ ውስጥ ጥልቅ መከፋፈል እንዳስከተለ እና የትግራይ ቅርንጫፍ መደበኛ ባልሆነ መንገድ የራሱን መንገድበመጓዝ ላይ መሆኑን ይናገራሉ።

በዲያስፖራው በኩል እንኳን ከአሁን በኋላ አብረው መጸለይ የማይፈልጉ አሉ። በኦንታሪዮ [በካናዳ] አንድ ቤተ ክርስቲያን የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተብሎ ተሰይሟል። በአሜሪካ በፊላደልፊያ ውስጥ እንዲሁም በአውስትራሊያ ውስጥ ተመሳሳይ ሁኔታ ተከስቷልይላሉ።

ፕሮፌሰር ጌታቸው እንደሚሉት የጴንጤቆስጤ ክርስቲያን እምነት ተከታይ የሆኑት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ መንግሥትና ሐይማኖት የተለያዩ ናቸው ከሚለው መሰረታዊ የኢትዮጵያ ጽንሰ ሃሳብ አፈንግጠዋል።

እሳቸው ጦርነቱን እንደ መንፈሳዊ ውጊያ አድርገው ያቀርቡታል። ጦርነቱን ለማቆም ስላለው ዓለም አቀፍ ግፊት ዐቢይ ሲናገሩ፣ አገሪቱ ኢየሱስ በመስቀል ላይ እንዲጠጣ የተገደደውን መራራ ሃሞት ለመውሰድ ፈቃደኛ እንደሆነች እና በመጨረሻም እናሸንፋለንእያሉ ነውበማለት ያስረዳሉ።

ፕሮፌሰር ጌታቸው አክለውም “ሰዎች ለሰላም መጸለይ ሲገባቸው በሐይማኖታዊ በዓላት ላይ እንኳን ዐቢይ እንደዚህ ያሉ ነገሮችን ይናገራሉ” ብለዋል።

ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አማካሪዎች አንዱና በኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች በተለይም በወጣቶች መካከል ብዙ ተከታይ ያላቸው ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ህወሓትን መጥፋት ያለባቸው ሰይጣኖችብለዋቸዋል።

እንደነሱ አይነት አረም በዚህች መሬት ላይ ዳግም መፈጠር የለበትምበማለት ዲያቆኑ መናገራቸውን የኤኤኤፍፒ ዘገባ ያመለክታል።

ፕሮፌሰር ጌታቸው ዲያቆኑ ጓደኛቸው እንደነበሩና ጦርነቱ ከተነሳ በኋላ ብዙም ሳይቆይ መገናኘታቸውን እንዳቆሙ ይናገራሉ።

አክለውም በትግራይ ውስጥ እየተከናወነ ባለው ውስጥ የእሱን ሚና ተገነዘብኩ። የእሱ ትርክት የዘር ማጥፋት ነውይላሉ።

የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የዲያቆኑን አስተያየት አደገኛእና ጥላቻን ያዘለበማለት ካወገዘ በኋላ ዲያቆን ዳንኤል ንግግራቸው የሚመለከተው የትግራይ ሕዝብን ሳይሆን አሸባሪ ድርጅቱንነው ሲሉ ተናግረዋል። የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ቃል አቀባይ በትግራይ ደጋፊዎች ዘንድ የተሳሳተ ትርጓሜ እንደነበረ ለኤኤፍፒ ገልጸዋል።

ምንይችል ጥላቻንእና የብሔር ክፍፍልን አስፍኗልበማለት ህወሓትን ለጦርነቱ ተጠያቂ ያደርጋሉ።

ሌላው ቀርቶ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ከቀድሞው የአማራ ነገሥታት ጋር የሚመሳሰል የኢምፔሪያሊዝም ራዕይ እንዳላቸው ሲከሱ ይሰማሉ። ይህም ህወሓት ተጋሩዎችን ወደ ውጊያ ለማነሳሳት የተጠቀመበት ግልጽ የብሔር ፕሮፓጋንዳ ነውይላሉ።

ፕሮፌሰር ጌታቸው በመንግሥትና በህወሓት መካከል የሚደረግ ውይይት ብቻ ጦርነቱን ሊያስቆም እንደሚችል ያምናሉ።

ከጅምላ ግድያ እና ረሃብ በኋላ እነሱ መደራደር አለባቸውየሚሉት ፕሮፌሰሩ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ለድርድር እንዲስማማ ጫናውን እንደሚቀጥል ተስፋ እንዳላቸው ተናግረዋል።

ቀደም ሲል በትግራይ የዘር ማጥፋት ወንጀል እየተፈጸመ መሆኑን የተናገሩት የቤተክርስቲያኒቱ ፓትርያርክም ለሰላም ጥሪ አድርገዋል።

በልብሳችን ላይ የታተመው እና በሰውነታችን ላይ የምንነቀሰው መስቀል ለውበት አይደለም። የመስቀሉ ትርጉም ሰላምና እርቅ እስከሆነ ድረስ ሰላምና እርቅ በመካከላችን እና ከእግዚአብሔር ጋር መጠበቅ አለብንብለዋል አቡነ ማትያስ በቅርቡ በተከበረው የመስቀል በዓል።

ነገር ግን አባ ገብረማሪያም ህወሓትን ለማሸነፍ በጦር ሜዳ ላይ ይቆያሉ።

እስካሁን ድረስ በጸሎት ሞክረናል፣ እናም አሁን በጥይት እናሸንፋለን። የኢትዮጵያን ጠላቶች ቀብረን ኢትዮጵያን አንድ እናደርጋለንብለዋል።

ምንጭ

________________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Drones Raining From The Sky in China | በቻይና ድሮኖች እንደ በረዶ ዘነቡ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 5, 2021

ሳተላይቱን፣ የጠፈር ጣቢያውን ወይንም ድሮኑን ከሰማይ ማወርድ፣ ኢንተርኔቱን መዝጋት የሚችሉ ጽዮናውያን አባቶች አሉን! በትናንትናው የአቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት በውል ባልታወቀ ምክኒያት በጣም ብዙ ድሮኖች በቻይናዋ ዜንግዙ ከተማ ላይ ከሰማይ እንደ ዝንብ አንድ በአንድ መርገፋቸው ተነግሯል። 😬 ዋ! ይህን ባለ ሉሲፈር ኮከብ ባንዲራ የምትይዙ ተጋሩ! ዋ! ብለናል። ኢ-አማኒዋ የሉሲፈራውያኑ ፋብሪካ ቻይና እኮ ልክ እንደ ሁሉም ከድታናለች! እኛን የማይከዱን የእግዚአብሔር ቅዱሳን ብቻ ናቸው! እንግዲህ አንዳንዶቹ ዛሬም እንኳን ለጽዮን እናታችን ምስጋና ሲያደርሱ አይታዩም አይሰሙም።

በዚሁ በትናንትናው ዕለት የሉሲፈራዊው ማርክ ሱከርበርግ ተቋም “ፌስቡክ” ከ እነ ኢንስታግራምእና ዋትስአፕልጆቹ ጋር ከአገልግሎት ተወግዶ ነበር። አቡነ ተክለ ሐይማኖት? ይህ ገና ጅማሮው ነው። በመጪው የፈረንጆች ኖቬምበር 4 (በአክሱም ጽዮን ላይ በግራኝ የተከፈተው ጂሃድ ዓመት ይሞላዋል፤ የተክለ ሐይማኖት ዕለት ነበር) እንዲህ የሚል ድብቅ መረጃ ወጥቷል፤

..አ ኖቬምበር 4 2021 የኢሉሚናቲ ወንጀለኞች በስድስት ዋና ዋና ከተሞች ዋሽንግተን ፣ ካሊፎርኒያ ፣ ለንደን ፣ ኒው ዮርክ ፣ ሮም እና ፓሪስ የኑክሌር ቦምቦችን የጫኑ የጭነት አውሮፕላኖችን ሊያበላሹ ነው። በእነዚያ ከተሞች ውስጥ እንደ ሳን ፍራን ሲስኮውወርቃማው በር ድልድይ፣ ለንደን ቢግ ቤን ፣ ኒው ዮርክ የነፃነት ሐውልት ፣ ሮም ኮሎሲየም ፣ ቫቲካን እና የፓሪሱ አይፈል ማማ ያሉ ዋና ዋና ምልክቶች ይጠፋሉ። በኒው ዮርክ ሁኔታ ፣ ኑክሌር በምሥራቅ የባሕር ዳርቻ ላይ ይፈነዳል ፣ እናም ሱናሚ ከተማዋን ያጥለቀለቃታል!

ይህ ዓለም ከዚህ በፊት አይቶ የማያውቀው የግዙፍ የውሸት ባንዲራ ክስተት ይሆናል። አይሲስ ሃላፊነቱን ይወስዳል ግን ትልቅ ውሸት ይሆናል። ይህ ሴራ የአዲሱ የዓለም ሥርዓት(NWO) አጀንዳ አረማጆቹ ሊሲፈራውያኑ ዘንድ ቢያንስ ለ 50 ዓመታት ቆይቷል። ይህ የአዲሱን ዓለም ሥርዓት ለማንገስ ሲባል የሚከሰት ክስተት ይሆናል።”

On November 4 2021, Illuminati criminals are going to crash cargo planes loaded with nuclear bombs in six major cities: Washington, California, London, New York, Rome and Paris. The major landmarks in those cities like, the Golden Gate bridge, Big Ben, the Statue of Liberty, the Colosseum, the Vatican, and the Eiffel tower will be destroyed. In the case of New York, a nuke will be detonated in the east coast, and it will cause a tsunami to overwhelm the city !

This will be a mega false flag event like the world has never seen before. ISIS will take responsibility but it will be a huge LIE. This plot has been on the NWO agenda for at least 50 years. This will be THE event that will give rise to the NWO.”

እንግዲህ በዚህ ዕለት እንኳን ባይከሰት፤ ፈጠነም ዘገየም ተመሳሳይ ዲያብሎሳዊ ተግባር መፈጸማቸው አይቀርም፤ አንድ በአንድ፣ ቀስ በቀስ እየፈጸሙትም እኮ ነው። የእኛው አውሬ ግራኝ አብዮት አህመድ እንኳን እነርሱ በሰጡት ፍኖተ ካርታ መሠረት በአክሱም ጽዮን ላይ የዘር ማጥፋት ጂሃዱን በማካሄድ ላይ ይገኛል። ባለፈው የመጥመቁ ቅዱስ ዮሐንስ ዕለት ያገኘሁት አንድ መጥመቁ ዮሐንስን የሚመስል አየርላንዳዊ (ከሚስቱ እና ሴት ልጁ ጋር) እኔ ከአስራ ሦስት ዓመታት በፊት በጦማሬ ካወሳኋቸው ክስስተቶች ጋር ሙሉ በሙሉ የሚጣመሩ መረጃዎችን አካፍሎኝ ነበር። ባቡር ጣቢያ ነበር አቅጣጫ ሲጠይቀኝ በድንገት የተገናኘነው። ኢትዮጵያዊ መሆኔን ስነግረው፤ እንዲህ አለኝ፤ “የእኔ አባት ከተባበሩት መንግስታት መስራቾች መካከል አንዱ ነበር፤ ዛሬ በሰሜን ኢትዮጵያ የሚካሄደው ጦርነት የወንድማማቾች ጦርነት ነው፤ ክርስቲያን በክርስቲያን ላይ እንዲነሳ የተባበሩት መንግስታት መሥራቾች ዕቅድ ነበር፤ በኤርትራ እና ኢትዮጵያ አዋሳኝ ቦታ አካባቢ እጅግ በጣም ጥልቅና ረጅም ዋሻ አለ፤ በብዙ መቶ ሺህ የሚቆጠሩ ሕፃናት ለዘመናት እየተጠለፉና እዚህ ዋሻ ውስጥ እየገቡ ለሉሲፈራውያኑ እንዲላኩ ይደረጋሉ.…” አለኝ። ሌላ ብዙ ጉድ አለ። ምንም ሳልለው በሚገባ ካዳመጥቁት በኋላ ስልክ ቁጥሩን ተቀብዬ ተሰናበትኩት። ወዲያው ብልጭ ብለው የታዩኝ ግን በልጅነቴ ወደ ሰሜን አቅጣጫ የሐመር መኪናን በመሰለ የመጓጓዣ ነገር ወደ ሰሜኑ በጣም እየበረሩ በካራቫን ሲጓዙ የነበሩትን “ቆማጣ መሰለ ድንክየዎች/ Reptilians’ የሚመስሉት ፍጥረታት ነበር የታዩኝ። ታሪኩ እዚህ ይገኛል

ለማንኛውም በትግራይ እየተካሄደና እየተሠራ ያለውን ከፍተኛ ግፍ ለይስሙላ እንደተቆረቀሩ ድምጽ ከማሰማትና ቃላት ከመደጋገም ሌላ ምንም ሊያደርጉበት የማይፈልጉት የዚህ ሁሉ አሳዛኝ ሤራ ጠንሳሾች እነርሱ እራሳቸው ስለሆኑ ነው። በምኒልክ በኩል የአደዋው ጦርነት በትግራይ እንዲካሄድ አደረጉ፣ በአፄ ኃይለ ሥላሴ በኩል የብሪታኒያ ተዋጊ አውሮፕላኖች ጭፍጨፋዎች በመቀሌ አካባቢ አካሄዱ፣ ቀስ ብለውም “የቃኛው ጣቢያ” የተሰኘውን “የአላስካውን ሃርፕ/ HAARP(ከመቶ ሃምሳ ዓመታት በፊት ሉሲፈራውያኑ ግዙፉን የአላስካ ግዛትን በ7.2 ሚሊየን ዶላር ብቻ ነበር ዛሬ ኡ! ! በሚያሰኝ መልክ ከኦሮቶዶክስ ሩሲያ ገዝተው ከአሜሪካ ጋር የቀላቀሏት) የመሰለ ምስጢራዊ የሲ.አይ.ኤ የሙከራ ጣቢያ ተከሉ፤ ከዚያም በትግራይና ወሎ ረሃብ ፈጥረው በብዙ ሚሊየን የሚቆጠሩ ወገኖቻችንን ሕይወት ቀጠፉና ለእርዳታ በሚል ሰበብ የኔቶ ወታደሮችን በሰሜን ወሎና በትግራይ አሰፈሩ። በደርግ ጊዜም ተመሳሳይ ሁኔታዎችን ፈጥረው በሰሜን ኢትዮጵያ (ትግራይ እና ኤርትራ) ተመሳሳይ ተግባር ፈጸሙ። ከባድሜው ጦርነት በኋላም የተባበሩት መንግስታት “ሰላም አስከባሪ” በሚል በትግራይ እና ኤርትራ ድንበር መከከል “ወታደሮቻቸውን” አስፍረው ብዙ ዲያብሎሳዊ ሥራዎችን በዚህ ምስጢራዊ የኢትዮጵያ ክፍል ሲሰሩ ነበር። ዛሬም አስፈላጊ ነው የሚሉትን ጥንታዊውን ክርስቲያናዊ ሕዝብ በሁሉም አካላት ረዳትነት ከጨረሱ በኋላና በረሃብ የተጎዱትን ወግኖቻችንን ምስሎችም ለመላው ዓለም ካሰራጩ በኋላ ወራሪ ሰራዊቶቻቸውን በዚሁ ምስጢራዊና የተቀደሰ ቦታ በማስፈር ከኑክሌር ሆለካውስት/እልቂት እንዲተርፍ የሚሹትን ዘራቸውን አምጥተው ይተክላሉ።

ለዚህ ሉሲፈራዊ ዕቅዳቸው በተለይ በአሜሪካ እና በእንግሊዝ ይኖሩ የነበሩ “ኢትዮጵያውያን” ተባባሪ ወኪሎቻቸውን በመጠቀም ላይ ይገኛሉ። አንዷ “እኅተ ማርያም” እያለች እራሷን የምትጠራዋ “እኅተ አቴቴ” ናት። ከሁለት ዓመታት በፊት፤ “የትግራይ ሕዝብ እሳት ሊወርድብህ ነው አገርህን ለቅቀህ ውጣ” በማለት ያስተላለፈችውን መል ዕክት እናስታውሳለን? አዎ! በወቅቱ በከፊልም ቢሆን እኔንም ሳይቀር ለማታለል በቅታ ነበር። ግራኝ አብዮትንም ስትዘልፈው የነበረችው ለስልት ነበር፤ ፈቅዶላት ነበር፤ ያው ዛሬ ከአስር ሺህ የሚበልጡ የምዕራብ ትግራይን ተጋሩዎች ባሰቃቂ እየጨፈጨፉቸውና አካላቸውንም ወደ ተከዜ ወንዝ በመጣል፤ (ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠 😢😢😢)ሑመራ እና አካባቢዋን ከክርስቲያን ተጋሩዎች ካጸዷቸው በኋላ፤ ያው አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የዲያብሎስ ልጅ ለ “እኅተ አቴቴ” ሁለት መቶ ሄክታር መሬት በሑመራ ለግሷታል። ጉድ ነው! ተጋሩ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ከምዕራብ ትግራይ ለማስወገድና ጽዮናውያን መነኮሳትን፣ ቀሳውስትን፣ እናቶቻችንን፣ እኅቶቻችንን፣ ሕጻናቱን ለመጨፍጨፍ እቅድ እንደነበረ ከሁለት ዓመታት በፊት በግልጽ ነግራን ነበር ማለት ነው። ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን በአሰቃቂ መልክ ጨፍጭፈው እና አፈናቅለው መሬታቸውን ለእኅተ አቴቴ ሰጧት! እርሷም በደስታ ተቀብላ በአባቶቼና እናቶቼ ደም ሰሊጥና ኑግ ለመዝራት ትራክተሯን በመጋለብ ላይ ናት። ኡ! ኡ! ኡ!፤ ጽዮናውያንን ለመግደል ወደ ትግራይ እዘምታለሁ እያለ ለእነ ቢቢሲ ሰሞኑን ሲቀባጥር የነበረው “መነኩሴ” የእኅተ አቴቴ ችግኝ ቢሆን አይግረመን፤ ሉሲፈራውያኑ ወኪሎቻቸውን ሁሉ ወደ የገዳማቱ ልከዋቸዋል፤ እግዚኦ! እግዚኦ! እግዚኦ! አንድም ለጽዮን፣ ለቤተ ክርስቲያን እና ለኢትዮጵያ የቆመ ወገን የጠፋበት ዘመን ላይ ነን፤ ሁሉም እራሳቸውን እያሳዩ መጋለጣቸው ጥሩ ነገር ቢሆንም፤ እየተደረገ ባለው ግን ሁሉም ነገር ህልም መስሎ ነው የሚታየኝ። አምላኬ ሆይ፤ ባክህ ፍርድህን አታዘግይ!

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ስግደትህ በማዕረገ መላእክት ደረጃ ነውና አከናውነህ የሠራሃት ጸሎትህ ባለ ዘመናችን ሁሉ ከጦርነትና ከጽኑ መከራ ሁሉ ጠባቂ ትሁነን።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ መሥዋዕትን የምታሣርግ ታላቅ ካህን የእግዚአብሔር ባለሟል ነህና ቀንዶቹ ዓሥር ከሆኑ ከእባብ መተናኮልና አንደበቱ ሁለት ከሆነ ሰው ፀብ በክንፈ ረድኤትህ ሠውረህ አድነኝ።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ልጆችህ በዚህ ዓለም ብዙ መከራ ቢያገኛቸውም በአንተ ዘንድ ፍጹም ሰላምና እረፍትን እንደሚያገኙ አንተን ተስፋ ያደርጋሉ።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ከሐዲዎችን የምትበቀል ቄርሎስ የተባልክ አንተ ተክለ ሐይማኖት ነህ እኮን።

____________________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Antichrist Turkey’s Armenian & Ethiopian Genocide | የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ መንፈስ ነግሷል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 5, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

😈 የክርስቶስ ተቃውሚ ቱርክ ጂሃድ፤ መጀመሪያ በክርስቲያን አርሜኒያ ቀጥሎ በክርስቲያን ኢትዮጵያ

💭 ከሰባት ወራት በፊት በተዘጋው ቻኔል በኩል የቀረቡ ቪዲዮ እና ጽሑፍ

👉 የክርስቶስ ተቃዋሚ = ቱርክ = ቀዳማዊ ግራኝ አህመድ = ዳግማዊ ግራኝ አህመድ

በክርስቲያን አርሜኒያ ላይ የሚደርሰው በክርስቲያን ኢትዮጵያም ላይ ይደርሳል

በሁለቱ እህታማሞች እና ጥንታውያን ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሃገራት፤ በአርሜኒያ እና ኢትዮጵያ ተመሳሳይ ክስተት ጎን ለጎን መታየቱ በአጋጣሚ አይደለም። ውጊያችን የክርስቶስ ተቃዋሚው ከሚመራቸው ከመንፈሳዊ ኃይላት ጋር ነው!

የአርሜኒያ ጭፍጨፋ በፈረንጆቹ በሚያዝያ24/ ፳፬ ጀመረ፤ የትግራይ ጭፍጨፋ በ ጥክቅምት ፳፬ (ተክለ ሐይማኖት) ጀመረ። በዚሁ ዕለት የአሜሪካው የፕሬዚደንት ምርጭ ተካሄደ፣ ዛሬ ጆ ባይድን የአርሜኒያን ጭፍጨፋ “ጭፍጨፋ/ጄነሳይድ ነው” ብለው በይፋ ለማወጅ የመጀመሪያው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ይሆናሉ ተብሎ ይጠበቃል።

አሁን ከቱርክ ድሮኖች ገዝቶ ከደብረ ዳሞ እስከ ጣና ሐይቅ ጊሼን ማርያም የሚገኙትን ዓብያተ ክርስቲያናትን እና ገዳማትን፣ ከተሞችንና መንደሮቹን ሁሉ ለመደብደብ በመዘጋጀት ላይ ይገኛል። ባለፈው ዓመት ልክ በዚህ ጊዜ ይህን ጠቁመን ነበር።

ቱርክ በአርሜኒያውያን ላይ ድሮኖቿን እንደተጠቀመችው ግራኝም የመጀመሪያውና ዙር የድሮኖች ጭፍጨፋ በባቢሎን ኤሚራቶች አማካኝነት ከተጠቀመ በኋላ አሁን ወደ ክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ፊቱን አዙሮ ድሮኖችን በመለመን ላይ ይገኛል። ይገርማል፤ እንድምናየውና እንደምንሰማው ከሆነማ ኤሚራቶችና ቱርኮች የጠላትነት ስትራቴጂ የሚከተሉ “ተፎካካሪዎች” መሆን ነበረባቸው።

እኔ ኢትዮጵያን የሚጠላው ሰይጣን ብሆን ኖሮ ልክ አሸባሪው አብዮት አህመድ አሊ እየሠራውን ያለውን ሥራ ሁሉ ነበር የምሠራው። የዚህ ቆሻሻ ተልዕኮ ኢትዮጵያን መደቆስና ማፈራረስ፣ ኢትዮጵያውያን ማዋረድና ለባርነት ማጋለጥ ነው። ከአልሲሲ ጋር በሶቺ ሲገናኝ ሩሲያ የአደራዳሪ ፍላጎት እንዳላት ፕሬዚደንት ፑቲን ፈቃደኝነታቸውን አሳይተው ነበር፤ ነገር በማግስቱ ፊቱን ወደ አሜሪካ አዙሮ ኢትዮጵያ ከሩሲያም ከአሜሪካም ድጋፍ እንዳታገኝ አደረጋት። ተመሳሳይ ክስተት በእህት ክርስቲያን አገር በአርሜኒያም እያየን ነው፤ የአርሜኒያው መሪ ልክ እንደ አብዮት አህመድ አሊ የባለሀብቱ ጆርጅ ሶሮስ ምልምል ስለሆነ አርሜኒያን ከሩሲያ በማራቅ ወደ አሜሪካ መጠጋቱን መረጠ፤ በዚህም ሩሲያን አስኮረፈ። አሁን ከአዘርበጃን ጋር ጦርነቱ ሲቀሰቀስ አርሜኒያ የሩሲያንንም የአሜሪካንንም ድጋፍ ለማግኘት አልተቻላትም። አባታችን አባ ዘወንጌል በአንድ ወቅት እንዲህ ብለውን ነበር፦“ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው!”

በሉሲፈራውያኑ ጆርጅ ሶሮስ እና ባራክ ሁሴን ኦባማ እንዲሁም በአረቦች ድጋፍ የሚንቀሳቀሱት አብይ አህመድ እና ጀዋር መሀመድ ሁሉንም አብረው እንደሚያንቀሳቅሱና ሁሉንም ነገር በቅደም ተከተል እያዘጋጁ እንደሆነ ሚነሶታን ጠይቁ። የተዋሕዶ ልጆች ሆይ፡ በእነ ጀማል እና መሀመድ የሚመራው ሠራዊት አሁን ወደ ኦሮሚያ ወደተሰኘው ክልል ወታደሮች እልካለሁ ቢል አትመኑት፣ “ቤተክርስቲያንን እራሳችንን እንጠብቃለን!” ብለን መነሳሳት ስንጀምር ደንግጠው ነው፣ ማዘናጊያ ነው፤ በደሉ ሁሉ ለአንድ ዓመት ያህል ያለማቋረጠ ተፈጽሟል፤ ሠራዊቱን ሊያጠነክሩት የሚችሎትን ጄነራሎች አንድ ባንድ ገድሏል፤ ስለዚህ ዐቢይ አህመድና የጂሃድ ቡድኑ ከስልጣን መወገድ ይኖርበታል። አለቀ!

👉 ዘመነ ክህደት፤ ዘመነ ባንዳ!

.አይ.ኤ ስልጣን ላይ ያወጣሃል፣ ተቃዋሚ ይፈጥርሃል ከስልጣን ያወርድሃል ፣ ይገድልሃል

አበበ ገላው፣ ብርሃኑ ነጋ፣ ፕሮፈሰር አልማርያም፣ ብርቱካን ሚደቅሳ፣ አይሻ መሀመድ፣ ዳንኤል ክብረት፣ ዘመድኩን በቀለ፣ ደብረጺዮን ገብረ ሚካኤል፣ ደመቀ መኮንን፣ ጀዋር መሀመድ፣ ለማ መገርሳ፣ አብይ አህመድ፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ሁሉም ታሪካዊቷን መንፈሳዊት ኢትዮጵያን ለምጉዳት ነፍሳቸውን የሸጡና የ666ቺፕሱን ያስቀበሩ ስጋውያን የሲ.አይ.ኤ / CIA ቅጥረኞች ናቸው! ሌሎችም አሉ! አዎ! “ኢሳት” “ኢትዮ360” ወዘተ ከመጀመሪያቸው ጀምሮ በእነ ሄንሪ ኪሲንጀርና በሲ.አይ.ኤ የሚደገፉ ከእንሽላሊቱ ባለሃብት ጆርጅ ሶሮስ ድጎማ የሚያገኙ ሜዲያዎች ናቸው። ሌሎችም ብዙዎች ተቋማት፣ ሜዲያዎችና ግለሰቦች አሉ!

______________________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ግራኝ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ በአርሜኒያ ኦርቶዶክስ ወገኖቻችን ላይ የተጠቀመቻቸውን ድሮኖች ሊገዛ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 24, 2021

#ArmenianGenocide – #TigrayGenocide / #የአርሜኒያጭፍጨፋ – #የትግራይጭፍጨፋ ❖

በክርስቲያን አርሜኒያ ላይ የሚደርሰው በክርስቲያን ኢትዮጵያም ላይ ይደርሳል

❖ ❖ ❖መጀመሪያ ክርስቲያን አረሜኒያ ቀጥሎ ክርስቲያን ኢትዮጵያ❖ ❖ ❖

የእኅት አገር ኦርቶዶክስ አርሜኒያ አብያተ ክርስቲያናት (ቅድስት ማርያም + መድኃኔ ዓለም) በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ድሮኖች ነበር ባለፈው ጥቅመት ወር ላይ የተደበደቡት (በክርስቲያን ትግራይ ላይ ጂሃድ ከመታወጁ ልክ ከወር በፊት)

አሁን የጂሃድ ድሮኖች ጭፍጨፋውን ከኤሚራቶች የተረከበችው የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ወይ ከኤርትራ ወይ ከሱዳን ሆና የትግራይን ክርስቲያኖች እና ዓብያተ ክርስቲያናትና ገዳማቱን ትጨፈጭፍ ዘንድ ከአረመኔው ግራኝ ወኪሏ ፈቃድ ተሰጥቷታል (እናስታውስ “አል-ነጃሺ” የተባለውን መስጊድ በቅርቡ የሰራችው ቱርክ ናት፤ ጥንታዊ እና “አል-ነጃሺ” የተባለው መስጊድ ውቅሮ ላይ የለም፤ ሐሰት ነው! የነበረው የመሀመዳውያኑ መቃብር ብቻ ነው። መስጊዱ የተሰራው ከጥቂት ዓመታት በፊት በቱርክ ነው። እንዲፈርስ የተደረገውም በእባቦቹ ግራኞች አርአያና ሞግዚት በቱርኩ ፕሬዚደንት ጠይብ ኤርዶጋን ትዕዛዝ ነው። የአክሱም ጽዮንን ጭፍጨፋ ለማስረሳትና፤ በኋላ ላይም “መስጊዱን እናድሰው” በሚል ተንኮል ወደ ትግራይ ለመግባት። በሱዳን የሚገኙትን የትግራይ ስደተኛ ወገኖቻችንን “ድንኳን ልትከልላችሁ” ብላ ጠጋ ያለቸው ቱርክ ነበረች። አሁን ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት የነበረው ዓይነት አመቺ ሁኒታ ስለተፈጠረላት የድሮኖች ጣቢያ በሱዳን ቢሰጣት አይድነቀን። ይህን ሁሉ መስዋዕት የከፈለው የትግራይ ሕዝብ ከሺህ አራት መቶ ዓመታት በፊት ከአጋንንት አንበጦች መፈልፈያ ከመካ ወደ ውቅሮ መጥተው የሰፈሩትን አጋንንት አራግፎ ወደ ኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ መጣል ይኖርበታል። በትግራይ፣ ኤርትራ እና ምናልባትም በላሊበላ አማካኝነት እንደ አዲስ በህብረት በምትመሠረተዋ ሰሜን ኢትዮጵያ እስልምና መከልከል ይኖርበታል። ያኔ ብቻ ነው ዓለምን የምታስደንቅ ታላቅ ሃገር ልትመሠረት የምትችለው። የትግራይ ተዋሕዶ አባቶች በዚህ ጉዳይ እንደ አንበሣ በግልጽና በድፍረት መወያየት መጀመር አለባቸው። ዛሬ ከሁሉም እንደምንሰማው “መቼ አውቅንና ተታለልን!” ማለት አይሠራም፤ ለመጭው ትውልድ ሌላ ብዙ ዋጋ ያስከፍላልና።

ስለ ክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ለኢትዮጵያ አደገኛነት ላለፉት ሃያ ዓመታት ስናስጠነቅቅ ነበር፤ ለ ጠ/ሚ መለስ ዜናዊ የ97 ምርጫ ሊደርስ አካባቢ ተከታታይ ደብዳቤዎችን ጽፈን ነበር፤ አርሱም አምኖበት በአንድ ወቅት “ከአረቦችና ቱርኮች ጋር የምናደርጋቸውን ግኑኝነቶች መቀነስ አለብን፤” የሚል ንግግር አስምቶ እንደነበር አስታውሳለሁ። በተጨማሪ፤ “ክቡር መለስ ዜናዊ፤ ለኢትዮጵያ ያስፈልጓታልና በዚህ ምርጭ አሁን አይቅረቡ፤ ትንሽ ዕረፍት ይውሰዱና በሌላ ኢትዮጵያኛ በሆነ መልክ ተመልሰው፣  ተጠናክረውና ሕገ-መንግስቱን አፈራርሰው ጂቡቲንም፣ ኤርትራንም ደቡብ ሱዳንንም የምትጠቀለል ታላቅ ሃገር ሊመሩ ይችላሉ።” በማለት ጽፌ ነበር። አለመታደል ሆኖ እነ ባራክ ሁሴን ኦባማ፣ የግብጹ መሀመድ ሙርሲ፣ ሸህ አላሙዲንና ልጁ አብዮት አህመድ አሊ መለስ ዜናዊን ገደሉት (ነፍሱን ይማርለት!) ፤ ብዙም ሳይቆይ እነ ስብሐት ነጋ በሉሲፈራውያኑ ትዕዛዝ ይህን ዕድል ለኢትዮጵያ ቀንደኛ ጠላት ለኦሮሞው ለአብዮት አህመድ አሊ እና ኦሮሞ መንጋው በሰፊ ሰፌድ አድርገው ሰጧቸውና አረፉት።

👉 ልክ እንደ ዛሬዎቹ ኢትዮጵያውያንአርሜኒያውያንም ከ፻ ዓመታት በፊት ከሚበላቸው አውሬ ጎን ተሰልፈው ነበር

👉 በአርሜኒያውያን የባሪያ ጉልበት የተገነባው የምድር ባቡር የእራሳቸው የአርሜኒያኑን ጭፍጨፋ አፋጥኖት ነበር።

ይህ ጥናት እና ትምህርት የቀረበው የጀርመን የታሪክ ተመራራማሪዎች ባቀረቡት መረጃ ላይ ተሞርኩዞ ነው።

መረጃው ከጥቂት ዓመታት በፊት በጀርመን ፓርላማ (ቡንደስታግ)ውስጥ ቀርቦ የፓርላማውን አባላት በሀዘን ካስዋጠና እምባ በእምባ ካደረገ በኋላ ቱርክ በአርሜኒያውያን ወገኖቻችን ላይ የፈጸመችው ጭፍጨፋ የዘር ማጥፋት/ጀነሳይድ እንደሆነ በይፋ አጽድቀውት ነበር።

መረጃው እንደሚያሳየው እ..1871 .ም ላይ በተለያዩ ግዛቶች እንደ ዘመነ መሳፍንት ይገዙ የነበሩት ጀርመንኛ ተናጋሪ ሕዝቦች ጀርመን የምትባለዋን የዛሬዋን ጀርመን አንድ በማድረግ ቆረቆሯት። በዚህ ጊዘ የነበሩት ገዥዎች፣ መጀመሪያ ኦቶ ፎን ቢስማርክየመጀመሪያው የጀርመን መሪ/ካንዝለር ጀርመን ልክ እንደ እነ ብሪታኒያ፣ ፈረንሳይ፣ ሩሲያና ቤልጂም ኃያል ለመሆንና በመላው ዓለም ንጉሠ ነገሥታዊ/ኢምፔሪያላዊ ህልሟን ለማሟላት ስትል ወደ ቱርክ ወርዳ ለቱርኮች እርዳታ ታደርግላቸው ነበር። ዛሬም እንደዚሁ። በዚህ ወቅት ነበር ወስላታው የጀርመን ንጉሥ ነገሥት/ ካይዘር ቪልሄልም ፪ኛውለቱርኮች ድጋፍ እየሰጠ አርሜኒያውያንን ለከባድ ጭፍጨፋ ያበቃቸው። (በጣም ይገርማል በሃገራችንም ልክ ኢትዮጵያውያን በጣልያኖችን ላይ በአደዋው ጦርነት ድል እንዳደረጉ ቪልሄልም ፪ኛውወደ ኢትዮጵያ በመውረድ ከአፄ ምኒሊክ ጋር ጥብቅ ግኑኝነት ማድረግ ጀመረ። ልብ በል፤ በዚህ ጊዜ ነበር ፕሮቴስታንቱ የጀርመን ሚሲዮናዊ ዮሃን ክራፕፍ “ኦሮሚያ” የሚባለውን ስም ለወራሪዎቹ ጋሎች በመስጠት ፀረኢትዮጵያ/ፀረኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ዘመቻ ማካሄድ እንዲጀምሩ የተደረገው። ወደዚህ ጉዳይ ሌላ ጊዜ እመለሳለሁ!)

በጀርመኖች የተደገፉት ቱርኮች በአርሜኒያውያን ላይ ስለፈጸሙት ጀነሳይድ ሴትየዋ ካቀረበችልን መረጃ በመነሳት የሚከተሉትን አስገራሚ ንፅጽሮች ማድረግ እንችላለን።

👉 ሊበላው የተዘጋጀውን ዘንዶ መቀለብ

መጀመሪያ በአርሜኒያውያን ላይ ቀጥሎ ከሰላሳ ዓመታት በኋላ በአይሁዶች ላያ የተካሄደው ጀነሳይድ ዛሬ እና ላለፉት መቶ ሃምሳ ዓመታት በሃገራችን እየተካሄደ ካለው የቀስበቀስ የዘር ማጥፋት ዘመቻ ጋር በጣም ይመሳሰላል።

__________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Genocide on Ancient Nations | Armenians + Jews + Christian Ethiopians of Tigray

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 24, 2021

#ArmenianGenocide – #TigrayGenocide / #የአርሜኒያጭፍጨፋ – #የትግራይጭፍጨፋ ❖

Up to 1.5 million Armenians were wiped out by the Ottoman Empire beginning on April 24, 1915, a reality Turkey continues to deny, and Turkey would like to see in Tigray, Ethiopia by giving evil Abiy Ahmed Ali its drones. Ethiopian Christian never forget Turkey helped another Ahmed (Ahmed ‘Gragn’ Ahmad ibn Ibrihim al-Ghazi) 500 years ago to wage a similar satanic Jihad against Christian Ethiopia.

106 years on, Armenians and experts alike remember the brutal atrocities and forced exodus from what is now Turkey, which left up to 1.5 million Armenians dead.

April 24 marks the start, in 1915, of the Armenian Genocide. “Every Armenian is affected by the repeated massacres that occurred in the Ottoman Empire as family members perished,” said Joseph Kechichian, senior fellow at the King Faisal Center for Research and Islamic Studies in Riyadh.

“My own paternal grandmother was among the victims. Imagine how growing up without a grandmother — and in my orphaned father’s case, a mother — affects you,” he added.

“We never kissed her hand, not even once. She was always missed, and we spoke about her all the time. My late father had teary eyes each and every time he thought of his mother.”

Every Armenian family has similar stories, said Kechichian. “We pray for the souls of those lost, and we beseech the Almighty to grant them eternal rest,” he added.

“We also ask the Lord to forgive those who committed the atrocities and enlighten their successors so they too can find peace,” he said. “Denial is ugly and unbecoming, and it hurts survivors and their offspring, no matter the elapsed time.”

Donald Miller, professor of religion and sociology at the University of Southern California, said: “The ongoing denial of the genocide by the government of Turkey pours salt into the wound of the moral conscience of Armenians all over the world. On April 24, the genocide will be commemorated all over the world.”

On that day, the Ottoman government arrested and executed several hundred Armenian intellectuals.

Ordinary Armenians were then turned away from their homes and sent on death marches through the Mesopotamian desert without food or water.

The day will be commemorated around the world today as a growing number of countries recognize the atrocity.

ሰላም ለኪ እመቤቴ ኪዳነ ምሕረት ሆይ፤ እንደ ቃል ኪዳንሽ ምስጋናሽ የሚነገርበትን ቤተ ክርስቲያን በስምሽ ያሳነፀውን መታሰቢያሽን ያደረገውን በስምሽ የጸለየውን ከበረከትሽ ታሳትፊውና ይቅር ባይ ከሚሆን ልጅሽ ይቅርታን ታሰጪው ዘንድ ሰላም እያልኩ ከፊትሽ ወድቄ ኪዳንሽ እማፀንሻለሁ።

መቤቴ ማርያም ሆይ፤ በክፉ ሰዎች እጅ ከመውደቅ በቃል ኪዳንሽ ጠብቂኝ በልዩ ጠላት በዲያብሎስ ወይም በስይጣን ኃይል ተይዞ ከመቀጥቀጥ በእግረ አጋንንት ከመረገጥና ከመቀጥቀጥ አድኚኝ ለዘላለሙ አሜን።

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

👉 የወራሪዎቹ የዋቄዮአላህ ጋሎች እና አረቦች ግልጽ ሀበሻን፣ ተዋሕዶንና አክሱም ጽዮንን የማጥፋት ሤራ፤ #የትግራይጭፍጨፋ

ጥቅምት ፳፪/፪ሺ፲፫ ዓ./ ኡራኤል – November 1 – 2 , 2020

የሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት ሊቀመንበር ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን አዲስ አበባ ገባ ፤ በግራኞች አብዮት አህመድ እና ሽመልስ አብዲሳ ታጅቦ የጋሎችን ካባ፣ ጦርና ጋሻ ተሸለመ ፤ “አላህ ዋክባር! ሕዳሴ ግድብ ኬኛ!” አሉ።

👉 እነሱ ሴቶቻቸው ነው የተደፈሩት ፤ የኛ ወታደሮች እኮ በሳንጃ ተደፍረዋል

ጥቅምት ፳፫/፪ሺ፲፫ ዓ./ ጊዮርጊስ– November 3 = 4, 2020

ታላቁ ሊቀ ሰማዕታት ቅዱስ ጊዮርጊስ የጽዮንን ልጆች ትግራዋይን ወደ ሰሜን እዝ መራቸው

የአርሜኒያ ጭፍጨፋ በፈረንጆቹ በሚያዝያ24/ ፳፬ ጀመረ፤ የትግራይ ጭፍጨፋ በ ጥክቅምት ፳፬ (ተክለ ሐይማኖት) ጀመረ። በዚሁ ዕለት የአሜሪካው የፕሬዚደንት ምርጭ ተካሄደ፣ ዛሬ ጆ ባይድን የአርሜኒያን ጭፍጨፋ “ጭፍጨፋ/ጄነሳይድ ነው” ብለው በይፋ ለማወጅ የመጀመሪያው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ይሆናሉ ተብሎ ይጠበቃል።

106 years after the #ArmenianGenocide – on the 1st or 2nd Christian nation in the world – the same thing is happening in the exact similar cruel manner to #Tigray, #Ethiopia – #Tigraygenocide on the other 1st or 2nd core nation of Ethiopia. By coincidence? I don’t think so: on November 4th,2020 (OCT 24, 2013( Ethiopian Calendar), the unelected evil Prime Minister of Ethiopia (Oromia) Abiy Ahmed declared a genocidal war on Tigray,

አሁን ከቱርክ ድሮኖች ገዝቶ ከደብረ ዳሞ እስከ ጣና ሐይቅ ጊሼን ማርያም የሚገኙትን ዓብያተ ክርስቲያናትን እና ገዳማትን፣ ከተሞችንና መንደሮቹን ሁሉ ለመደብደብ በመዘጋጀት ላይ ይገኛል። ባለፈው ዓመት ልክ በዚህ ጊዜ ይህን ጠቁመን ነበር።

👉 “France24 | አብዮት አህመድ ሰሜን ኢትዮጵያውያንን እንደ አፄ ኃይለ ሥላሴ በርሃብ ሊቀጣ ነው”

👉 የሚከተለው አምና ልክ በዚህ ሳምንት የቀረበ ጽሑፍ ነው፦

👉 “ግራኝ ዐቢይ ከሜንጫ ወደ ሚሳኤል ተሸጋገረ | ሰሜን ኢትዮጵያን ለመደብደብ ተዋጊ አውሮፕላኖችን ሊሸምት ነው

ርኩሱ ግራኝ ዐቢይ አህመድ ድኻውን ህዝባችንን ማስራብ፣ ማፈናቀል፣ ማቃጠልና ማረድ አልበቃውም። ይህ ሰይጣን በዓለም ታይቶ የማይታወቅ በጣም እርኩስ የሆነ ፋሺስታዊ ምኞትና ዕቅድ እንዳለው ሆኖ ነው የሚሰማኝ። በኢትዮጵያና ተዋሕዶ ላይ ያለው ጥላቻ በጣም ከፍተኛ ነው፤ ይህ ስሜቱ ከዚህ በፊት ያልተሠራ ታሪክ ለመስራት ከፍተኛ ጉጉት እንዲኖረው ይገፋፈዋል። እኔ በእርሱ ቦታ ብሆን የሚሰማኝ፤ “ሌላ ማንም ኃያል ጠላት ያቃተውን እኔ አደርገዋለሁ፤ ከሁሉ እበልጣለሁ! ይህች አጋጣሚ አትገኝም፣ ታሪክ ከእኔ ጋር ናት፣ ጀብደኛ አቋም መያዝ አለብኝ” ብሎ እንደሚያስብ ነው።

ህወሃቶች ከአጠራቀሙት አሮጌ የጦር መሳሪያ ጋር በትግራይ ተኝተዋል። ሳይተኩሱ እንደሸሹ ሳይተኩሱ ይሞታሉ። በሚቀጥሉት ዓመታት ጦርነት ቢቀሰቀስ እንኳን በቂ ጥይትና መለዋወጫ የማያገኙበት በርና መስኮት ሁሉ ዝግ ስለሆነ መሳሪያ ሁሉ ዝጎ ይወድቃል። በዙሪያቸው ሁሉም አዋሻኝ ድንበር ዝግ ስለሆነም አዳዲስ መሳሪያዎችን ለማግኘት አይችሉም። ገንዘቡስ ከየት ይገኛል? በሌላ በኩል ግን ያው እየቀለቡ ያሳደጉት አዞ፡ ዐቢይ አህመድ ለሕዳሴው ግድብ መዋል ከሚገባውና ከድኻው አፍ ተነጥቆ በተገኘው፤ እንዲሁም አረብ ሞግዚቶቹ ባጎረሱት ገንዘብ ዘመናዊ የጦር መሣሪዎችን ከግብረሰዶማዊው ፍቅረኛው ማክሮን ለመግዛት በመዘጋጀት ላይ ነው። ምክኒያት ፈጥሮና ተዋጊ አውሮፕላን አብራሪዎችን ከግብጽ በማስመጣት ሰሜን ኢትዮጵያውያንን በአየር ለመጨፍጨፍ እየተዘጋጀ ነው፤ አዎ! እየመጣላችሁ ነው። የኖቤል ሽልማቱ የጭፍጨፋ ዋስትናው ነው!

ጂቡቲን የሰረቀችን አልበቃትም፡ ዛሬ ደግሞ ፈረንሳይ የሰሜኑን ሕዝበ ለማስጨፍጨፍ ተዋጊ አውሮፕላኖችንና ሚሳየሎችን ታቀብላለች። የራሱን ሃገር ታሪካዊ ካቴድራል ለማቃጠል የደፈረው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ማክሮን ያለምኪኒያት ወደ ላሊበላ አልተጓዘም።

ሆኖም ዕቅዳቸው ሁሉ ይከሽፋል፤ ዐቢይ፣ ለማ፣ ጃዋር፣ ሽመልስ,ታከለ፣ ማክሮን እና መሀመድ ሁሉም በኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ይቀቀላሉ።

አባ ዘወንጌል ይህን ነግረውናል፦

በአራቱም አቅጣጫ ኢትዮጵያ ትወረራለች። ሰላም በማስከበር በሚል ሰበብም በ2 ሃያላን ሀገራት የሚመሩ ሰባት የሙስሊም ሀገራት በኢትዮጵያ ምድር ላይ እሳት ያዘንባሉ። በአሰብ ወደብ ላይ በልዩ ሁኔታ የተከማቸው የጦር መሣሪያ በኢትዮጵያ ምድር ላይ እንደበረዶ ይዘንባል። ብዙ ፍጅትም ይሆናል። ኦርቶዶክሳውያን በያሉበት፣ በየተገኙበት እንደከብት ይታረዳሉ። የኢትዮጵያ ምድር በደም ትጨቀያለች። የደም ጎርፍ፣ የደም አበላ በምድሪቱ ላይ ይፈሳል።”

ዒላማዎች፦

👉 አክሱም

👉 ላሊበላ

👉 ጎንደር

👉 ባሕር ዳር / ጣና ገዳማት

👉 ዋልድባ

👉 ደብረ ዳሞ

👉 አስመራ

👉 መቀሌ

👉 ግሸን ማርያም

👉 ሕዳሴ ግድብ

👉“የዋቄዮአላህአቴቴ ጂሃድ በአክሱም ጽዮን | ግራኝ ቀዳማዊ + ምኒልክ + ኃይለ ሥላስ + መንግስቱ + ግራኝ ዳግማዊ + ቤን አሚር”

ቀይ ሽብር” በተሰኘው ለዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የደም ግብር መስጫው “አብዮታዊ” ዘመን ገዳዩ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ልክ ይህን የቤን አሚሮች ጎራዴ ሲመዝ “አብዮት አህመድ አሊ የተባለው የግራኝ ዝርያ ያለበት አውሬ በአቴቴ መንፈስ በበሻሻ ተፈጠረ።

____________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: