Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ነጮች’

ጉድ በአሜሪካ | ፋሺዝም የተጀመረው እንደዚህ አይደለምን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 27, 2020

በዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ አሳላፊዋ እጇን ለመፈክር ለማንሳት ፈቃደኛ ባለመሆኗ ለጥቁሮች መብት እንታገላለን የሚሉት ነጭ ወጣቶች BLM)ፍዳዋና አሳዩአት። አጀንዳና ትግል ጠለፋ ማለት እንዲህ ነው።

ተመሳሳይ ነገር የት አይተናል? አዎ!በ

  • በመሀመድ አረቢያ
  • አረሜኒያን ክርስቲያን ወገኖቻችንን በጨፈጨፉት ወጣት ቱርኮች(Young Turks)
  • በሂትለር ናዚ ጀርመን
  • በሙሶሊኒ ፋሺስት ጣልያን
  • በሌኒን እና ማኦ ኮሙኒስት ሩሲያ እና ቻይና
  • በመንገስቱ ደርግ ኦሮሞ ኢትዮጵያ
  • በኢሳያስ አፈቀቆርኪ ኤርትራ
  • በግራኝ አህመድ ቄሮ ኦሮሞ ኢትዮጵያ
  • አሁን ደግሞ በምዕራቡ ዓለም

_____________________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በአሜሪካ አዲስ አገር / ክልል ተፈጠረ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 12, 2020

ውድ አሜሪካ ሆይ፣

በኢትዮጵያ ላይ የሠራሽው ሙከራ ለህዝብሽና ለመላው ዓለም ችግርን፣ መከራን፣ ታላቅ ጥፋትንና ሞትን አስከትሏል፤ ግትሩ ሙከራሽ አልተሳካም፤ ከሽፏል። ኢትዮጵያ መከራን ተሻግራ ፈተናን ተቋቁማ ብቅ የማለት ታሪክ ያላት እፁብ አገር እንደሆነች ታውቂዋለሽ።

ስለዚህ አሁን እጅሽን ከኢትዮጵያ ላይ የምታነሽበት ሰዓት ነው፤ ታላቋ አሜሪካ እንደ ቆራረጥሻት ትንሿ ኢትዮጵያ እያነሰች እያነሰች እንዳትመጣብሽ የምትሺ ከሆነ ስልጣን ላይ ያወጣሽውን ስጋዊ የአህዛብ መንግስት ባፋጣኝ አውርደሽ መንፈሳዊ ኢትዮጵያውያን ያለምንም እንቅፋት መንግስቱን እንዲረከቡ ማድረግ ይኖርብሻል።

  • 👉 ኢትዮጵያን ለኢትዮጵያውያን አስረክቡ!
  • 👉 እርዝራዦቻችሁን ከኢትዮጵያ አስወጡ!
  • 👉 ኢትዮጵያን አትንኳት!

የፍጻሜው ዘመን ምልክቶች | የክትባት ባላባት ቢል ጌትስ ክተማ በቁራዎች ጨለመች

👉 ሲአትል ከተማን የወረሯትን ቁራዎች እናስታውሳለን?

ያው! ማስጠንቀቂያው ደረሰ! ይህን መረጃ ሚያዚያ መግቢያ ላይ አቅርበነው ነበር፦

👉 ይህ ትልቅ ምልክት ነው! ! ልጆቻችሁን ክትባት አታስከትቡ! እየተባልን ነው።

መካና መዲና የርኵሳንና የተጠሉ ወፎች መጠጊያ ሆኑ፣ የብሪታኒያን ከተሞች ፍዬሎችና አጋዘኖች ወረሯቸው፤ አሁን ደግሞ በዩ.ኤስ አሜሪካዋ ዋሽንግተን ግዛት በሲዓትል /Seattle ከተማ አስፈሪ ቍራዎች ሰማዩን ሸፈኑት።

ይህች Seattle (አምስቱ ፌደላት (atete /አቴቴ ይሠራሉ)የተባለች በሰሜንምዕራብ አሜሪካ የምትገኝ ከተማ የእነዚህ አንጋፋ ተቋማት መቀመጫ ናት፦

  • 👉 የቢል ጌትስ ማይክሮሶፍት Microsoft(ኮምፒውተር)
  • 👉 የዓለም ኃብታሙ ሰው ጄፍ ቤሶስ “አማዞን” Amazon(ኢንተርኔት)
  • 👉 የሰንሰለት ቡና ቤቶች ንግሥቷ “ስታርባክስ” Starbucks(ቡና)
  • 👉 የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሞግዚት “ቦይንግ” Boeing(ፋብሪካው)
  • 👉 በአሜሪካ የተላላፊ በሽታዎች ምርምር ተቋም
  • 👉 ቲ ኢሜጅስ Getty Images(ፎቶግራፍ አንሺ)

እነዚህ ሁሉ ተቋማት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ኢትዮጵያን ተኮር ሥራዎችን ይሠራሉ

_____________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ነጭ የአሜሪካ ፖሊስ መኮንኖች የጥቁር እምነት መሪዎችን እግር በማጠብ ይቅርታ ጠየቁ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 8, 2020

በአሜሪካው ጭካኔ እንገረማለን? የአብይ ኦሮሞ ፖሊስን ጭካኔ አይተን አሜሪካኖችን የመኮነን የሞራል ድፍረት ሊኖረን ይገባልን?

ሁሌም የምለው ነው፤ መልአክ የሆኑ ነጮች አሉ፤ ነገር ግን ብዙዎቹ ጥቁሮችን እንዳይቀርቡና ወደ አገራችንም እንዳይመጡ ተደርገዋል(ብዙ ጊዜ የሚቀርቡን ሤረኞችና ሊጎዱን የሚያስቡት ናቸው) በጎዎቹ ነጮች በአሁኑ ጊዜ እየተበደሉ ነው። ይህን ቀና ድርጊት በመፈጸማቸው እንኳን ዘረኞቹ እየወረዱባቸው ነው። የጨለማው ዓለም መሪዎች የሚፈልጉት የዘር ግጭትን ነው፤ ስለዚህ ነው ሰሞኑን እየታየ ያለው አመጽ የተቀሰቀሰው። አሁን ዘረኞቹ እንዲያውም የበለጠ ዘረኞቹ ነው የሚሆኑ።

ከዚህ በፊትም ጽፌዋለሁ፤ ምንም እንኳን ተገቢ ያልሆኑ ድርጊቶችን በአፍሪቃውያን ላይ የፈጸሙ ቢሆንም አውሮፓውያን ቅኝ ገዢዎች አፍሪቃ ባይገቡ ኖሮ ዛሬ አፍሪቃ በመሀመዳውያን አረቦች የተወረረች ክፍለ ዓለም ትሆን ነበር። አረብ ሙስሊሞ እስከ ሦስት መቶ ሚሊየን የሚቆጠሩ አፍሪቃውያንን ጨፍጨፈዋል። ከዚህ በተረፈ አውሮፓውያኑ በ16ኛው ክፍለ ዘመን በአፍሪቃ ካካሄዱት አስከፊ የባርነት ንግድ በጣም የከፋው የ አረብ ሙስሊሞች የባርነት ንግድ ነበር። ወደ ሰሜን አሜሪካ የተወሰዱት ጥቁሮች ዘራቸው እስከ ዛሬ ሊቆይ ችሏል፤ አረቦች የወሰዷቸው አፍሪቃውያን ግን በአረቢያ የሉም፤ ዕልም ብለው ጠፍተዋል። ለዚህ ምክኒያቱ በሚሊየን የሚቆጠሩ አፍሪቃውያን በባረነት ወደ አረቢያ ሲላኩ ጎልማሳ እና ሕፃናት ወንዶች እየተሰለቡ ጀንደረባ ለመሆን ስለበቁ ነበር። ግራኝ አብዮት አህመድ “አረአያየ ነው!” የሚለው ባሪያ ሻጭ የከፋ ኦሮሞም በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንን በባርነት ወደ አረቢያ እየላከ ያስሰልብና ያስገድል ነበር። ዛሬም ብዙም የተለየ ነገር እየተካሄደ አይደለም። በመጭው ትውልድ የሚያስጠይቅ ተግባር እየተካሄደ ነው።

አንዳንድ ነጮች ከስህተታቸው በመማርና ንስሐ በመግባት ሊደነቁ የሚገባቸውን የይቅርታ ሂደቶች በተለያየ አጋጣሚዎች ሲከተሉ ፥ የሚያሳዝነው፡ ሙስሊሞችና ኦሮሞዎች አንዴም ይቅርታ ሲጠይቁና ሲያመሰግኑ ተሰምተው አይታወቁም። እንዲያውም በተቃራኒው በዳዮች ሆነው ሳለ በስንፍና ሁሌም ተበዳዮቹ እነርሱ እንደሆኑ አድርገው እራሳቸውን ስለሚያዩ ይህ ይገባኛል፣ ኬኛ፣ አምጡ! አምጡ! አምጡ! ከማለት አይቆጠቡም። ይህ በሁሉም ሙስሊሞች፣ አረቦች፣ ቱርኮች፣ ኢራናውያን እና ኦሮሞ ነንበሚሉት ሕዝቦች ዘንድ በግልጽ የሚታይ ክስተት ነው። ምስጋናቢሶቹ አረብ ሙስሊሞችም ሆኑ ዋቀፌታ ኦሮሞዎች በአፍሪቃውያን እና በኢትዮጵያውያን ላይ የሠሩትና ዛሬም እየሠሩት ያሉት በደል ተወዳዳሪ የለውም። ጥላቻ፣ ቅጥፈት፣ ባዶ እብሪት፣ የበታችነት ስሜት፣ ስርቆት፣ ጪኸት፣ ውንጀላ፣ ሰው ዘቅዝቆ መስቀል፣ ማረድ፣ ጡት መቁረጥ፣ “ስልክህ ጮኸ” ብሎ መረሸን፣ ቤተ ክርስቲያን ማቃጠል፣ ንብረት ማውደም ወዘተ የእነርሱ የንግድ ምልክቶች ናቸው። ግን ምስጋናቢስ መድረሻው ሲዖል እንደሆነ ከወዲሁ ይወቁት!

ስለዚህ፡ በእኔ በኩል፡ በዚህ ወቅት፡ ኢትዮጵያን ከካዱ መሀመዳውያን እና ኦሮሞዎች ጋር አብሬ ከምኖር ከነጮች ጋር መኖሩን ሺህ ጊዜ እመርጠዋለሁ።

________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ነጮች ዘረኛ የሆኑት የበላይነቱን ቢያጡ ጥቁሩ የሚበቀላቸውና የሚቀጣቸው ስለሚመስላቸው ይፈራሉና ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 5, 2020

ከሦስት ዓመታት በፊት ያቀረብኩት መረጃ ነበር፤ ምንም የተለወጠ ነገር የለም ጉዳዩ ዛሬም ወቅታዊ ነው፦

ይለናል ከዚህ በፊት ዘረኛ ነበርኩ የሚለን ነጭ አሜሪካዊ። እንዲህ ዓይነት ሃቀኛ አያስደስትምን? ጎበዝ! እውነት ነፃ ታወጣናለች! እግዚአብሔር ልክ እንደርሱ ለብ የማይለውን ሰው ነው የሚወደው። የተናገረው ህሉ ትክክል ነው፤ በፈረንጆች (ኤዶማውያን) እንዲሁም በአረቦች (እስማኤላውያን) ውስጥ የገባው መንፈስ ሰይጣናዊ ነው። እነዚህ በዲያብሎሳዊ እራስወዳድነት የተለከፉት ህዝቦች (አብዛኞቹ)

  • 👉 ፍቅር አያውቁም

  • 👉 ደስታ አያውቁም

  • 👉 ሰላም አያውቁም

  • 👉 የሌላውን ችግር አይረዱም

  • 👉 እራሳቸውን ከፍ ሌላውን ዝቅ ያደርጋሉ

  • 👉 ጥፋተኛው ሌላው እንጅ እነርሱ አይሆኑም

  • 👉 ጥላቻን ያውቃሉ

  • 👉 ጨካኞች ናቸው

  • 👉 ፍርሃትን ያውቃሉ

  • 👉 ፍርሃት፣ ፍርሃት፣ ፍርሃት

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፫፥፲፭፡፲፮]

“በራድ ወይም ትኩስ እንዳይደለህ ሥራህን አውቃለሁ። በራድ ወይም ትኩስ ብትሆንስ መልካም በሆነ ነበር። እንዲሁ ለብ ስላልህ በራድም ወይም ትኩስ ስላልሆንህ ከአፌ ልተፋህ ነው።”

👉 ስለ ነጮች ፍርሃት፣ ትዕቢት፣ ኩራት እና እራስወዳድነት መነገር አለበት።

👉 ለምንድን ነው ነጮች ስለዘርኝነት ላለመናገር ሁሌ ራሳቸውን የሚከላከሉት?

👉 ለምንድን ነው ነጮች እውነታውን መጋፈጥ በጣም የሚቸገሩት? እንደኔ ከሆነ፤ ምክኒያቱ የተወሰነው ክፍል ፍርሃት ሌላው ክፍል ደግሞ ስግብግብነት ነው።

እኛ ነጮች ስልጣን እና የበላይነትን እንዲሁም ልዩ መብቶቻችንን ማጣት አንፈልግም። የነጮች የበላይነት በሰፈነበት ማህበረሰባችን ጥቅሞችን ማጣት አንፈልግምልል ሁሉንም ማጣት አንፈልግም።

ጥቁሩ እንዳይበቀለን እንፈራለን። የጥቁሩን ቅጣት እንፈራለን።

በጥቁር ህዝቦች ላይ ግፍ መስራት ከጀመርንበት ዕለት አንስቶ ይህን ነው የምንፈራው። ባርነቱ እንዴት ይረሳ? ያልክፍያ ስራው እንዴት ይረሳል?ት። ያለንን ሁሉ ማጣት እንፈራለን፣ መደባችንን ማጣት እንፈራለን። የጥቁሩን ቅጣት በጣም እንፈራዋለን!

ነጮች ወንድሞቼና እህቶቼ፡ አዎ! ተቀበሉት ኃይለኛ ፍርሃት ውስጥ ነን። ጥቁሩ ወደ ቤቶቻችሁ መጥቶ ቢያንኳኳ፡ “ያጠቃኝና ይጎዳኝ ይሆን?” ብላችሁ ትፈራላችሁ።

ጥቁሩ ባጠገባችሁ ሲያልፍ በፍርሃት ቦርሳዎቻችሁን ጠበቅ አድርጋችሁ ትይዛላችሁ። ስለሆነም ጥቁሩን በእስር ቤት ማጎር እንወዳለን፤ እስር ቤቱን የሞሉት ጥቁሮች ብቻ ናቸው።

አዎ! እንፈራቸዋልን፣ ላባዎቹ ፖሊሶች እንኳን ያልታጠቁትን ጥቁሮች ይፈሯቸዋል። የጥቁሩን ቅጣትና በቀል እንፈራለን።

እኛ ነጮች በበላይነት በሽታ ተለክፈናል መጥፎው ነገር ሁሉ የጥቁሮች እንደሆነ አድርገን እየሳልን እራሳችንን እናታልላለን። ለምኑ ነው ነጭ የበላይ የሆነው? የበላይነቱ ስሜት ከየት መጣ?

ጥቁር ቆዳው ጥቁር በመሆኑ የበላይነት ተሰምቶት መንገድ ላይ ሲንቀባረር አይቼ አላውቅም እንዲያውም በተቀራኒው ነው። ነጩ ግን በነጭነትኡ ሁሌ በኩራት ይንጠባረራል

👉 ስለዚህ ነጩ ነው እራሱን ማስተካከል ያለበት፦

ፍርሃታችሁን ተጋፈጡት! ስግብግብነታሁን ተጋፈጡ ይህን እስካላደረጋችሁ ድረስ ሰላም የለም፤ አንድ ትልቅ ችግር አለ።

አይይ ጥቁሩን ፈራሁ ማለቱ ብቻ ዋጋ የለውም፡ የጥቁሩን ቅጣት እየፈራችሁ መኖሩን የምታቆሙት ሃቁን ስትቀበሉ ነው።

የነጭ የበላይነት እውን ነው። አገራችን አሜሪካ የነጮች የበላይነት ያላት አገር ናት ይህ ሃቅ ነው፤ ሁሌም እንደዚህ ነበር።

ኃላፊነቱን ወስደን አንድ ነገር እናድርግ ለተቃውሞ ሰልፍ እንውጣ፤ ነጩ የበላይነት ባሕሉን መለወጥ አለበት። አሊያ ሁላችንም አብረን ልንጠፋ ነው እንዲያም በመጥፋት ላይ እንገኛለን

ተቋማቱ፣ ትምህርት ቤቶች፣ ፍርድ ቤቶች፣ ባሕሉ፣ ሜዲያው፣ ታሪክ፣ ስነልቦናው፣ መዝናኛው ሁሉም ነገር የነጩን የበላይነት የሚያንጸባርቁ ናቸው።

ጥቁር ህዝቦች መጥፎዎች ናቸው ማለት አልችልም፤ ሁላችንም እኩል ነን።

እራሳችሁን መከላከል አቁሙ! ፈራጅነቱን አቁሙ! እራሳችሁን ሳታታልሉ እውነታውን ተጋፈጡ!

የእኛ የነጭ ባሕል ዘረኛ ነው። ሁሉም ነጭ ዘረኛ ነው ማለቴ አይደለም ግን ግደሌሽነቱ፣ እርምጃ ላለመውሰድ ዓይን መጨፈን ትልቅ ችግር ነው። ተራመዱ፤ ከግድየለሽነት ውጡ።

አንድ ነገር አድርጉ፣ አንድ ነገር ተናገሩ። አሜሪካን እወዳታለሁ፣ ነጮችን እወዳቸዋለሁ። በዚህም እኮራለሁ አሜሪካን እንመልሳት።

በአሜሪካ እንኩራ በነጭ አሜሪካ ከእንግዲህ ወዲያ አልኮራም እኔ ዘረኛ ነበርኩ፤ በነጭ አሜሪካ ከእንግዲህ ወዲያ አልኮራም።

ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ፍርሃታችሁን ተጋፈጡት! ስግብግብነታሁን ተጋፈጡት ይህችን አገር መሆን እንዳለባት እንመልሳት፦ ለሁሉም ሕዝቦች የተሰራች አገር ናትና፤ የነጮች ብቻ አይደለችም።

 በሉ ለአሁኑ ቻው!

___________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos, Life, Psychology | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በተዋሕዶ በዓላት የኢትዮጵያ ቲቪ ለምንድን ነው ሁሌ ነጮቹን ብቻ ለቃለ መጠይቅ የሚጋብዘው? አፍሪቃውያኑስ የት አሉ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 21, 2018

ለምንድን ነው ለነጮች ብቻ ልዩ መብት የሚሰጠው? ብዙ ጊዜ ሲጠየቁ የሚታዩትም ነጮ ብቻ ናቸው።

ምንድን ነው ከዚህ የሚገኘው ጥቅም?

በቱሪስት መልክ ይሁን በሌላ በተለያየ አጋጣሚ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ ነጮቹ በኢትዮጵያ ቆይታቸው ብቻ ነው ስለ ኢትዮጵያ ጥሩ ጥሩውን ነገር ሲናገሩ የሚሰሙት።

ከኢትዮጵያ ከወጡ በኋላ ግን፣ ስለ ኢትዮጵያ በጎውን ሲተነፍሱ ወይም ለኢትዮጵያ ሲቆረቆሩ ተሰምተው አይታወቁም

በተልይ አሁን ኢትዮጵያውያንና ሌሎች አፍሪቃውያን በመላው ዓለም ጠበቆች በሚሹበት በዚህ ዘመን እነዚህ ሁሉ በጎ አሳቢ ፈረንጆች ለሃቅ በመቆም ሲሟገቱልን አንሰማም፣ አናይም።

በጹሕፍ እንኳን ለአፍሪቃውያን የቆመ አንድም ፈረንጅ አይታይም፤ ለፍልስጤም እና ለሙስሊሞች ግን፡ ከባለሥልጣናቱ እስከ ተማሪዎቹና ቱሪስቶቹ ሁሉም ቀድመው ይጮሁላቸዋል። የሚገርም ክስተት አይደለምን? ነጮቹ ወደ ሶማሊያ፣ አፍጋኒስታን እና ኢራቅ እየሂዱ ደማቸውን ለሙስሊሞች ያፈሳሉ፤ ግን፡ አያምጣውና፣ ክርስቲያን ኢትዮጵያ በጠላቶቹ ብትጠቃ፤ የትኛው ነጭ “ክርስቲያን” ነው ከሕዝባችን ጋር ለመቆም ወደ ኢትዮጵያ የሚያመራ? አይታሰብም!

ሰሞኑን አንዲት አሜሪካዊት “የሰላም ጓዶች” Peace Corps“ ቱጃር አን የአፍሪቃ አገር፡ ሴኔጋል ብቻ በነበራት ቆይታ መላው አፍሪቃን ምን ያህል አንቋሻ እንደጻፈችና፣ 99% የሚሆነው “ነጭ” ዘጋቢም በጥቁር ሕዝቦች ላይ ያለውን ንቀትና ጥላቻ ታች በቀረበው ጽሁፍ ላይ ማየት ይቻላል፤ ቆሻሻቸውን ሁሉ ከአንጎላቸው ዝርግፍ አድርገው በግልጽ የሚያወጡበት ዘመን ላይ እንገኛለን፦

What I Learned in the Peace Corps in Africa: Trump Is Right

The longer I lived there, the more I understood: it became blindingly obvious that the Senegalese are not the same as us. The truths we hold to be self-evident are not evident to the Senegalese. How could they be? Their reality is totally different. You can’t understand anything in Senegal using American terms.

For the rest of my life, I enjoyed the greatest gift of the Peace Corps: I love and treasure America more than ever. I take seriously my responsibility to defend our culture and our country and pass on the American heritage to the next generation.

ወደ አፍሪቃ መሄዴ፤ አሜሪካዊነቴን እንድወድና፡ ለአሜሪካ ትልቅ ክብርና ፍቅር እንድሰጥ አድርጎኛል።” ብላለች።

አዎ! „የናንተ (የአፍሪቃውያን) ድኽነት፣ ስቃይና ችግር፡ የእኛ (የምዕራባውያን) ብልጽግና፣ ሰላምና ደስታ ነው” ይሉ የለ። አፍሪቃ ከበለጸገች እኛ እንደኽያለን የሚል የሕይወት መርሆ ነው ያላቸው፤ ስለዚህ ጊዜ ያመጣችላቸው እድሏ እንዳታመልጣቸው የእኛን መበልጸግ ይዋጉታል።

በሌላ በኩል አንድ ሁልጊዜ የምጠይቀው ጥያቄ፦

ለምንድን ነው አዲስ አበባ ተቀማጭ የሆኑ ሌሎች አፍሪቃውያን በኢትዮጵያ በዓላት ላይ ሲሳተፉ የማይታዩት?

ለምንድን ነው ዲፕሎማቶቹና የአፍሪቃው ሕብረት አፍሪቃውያን ሠራተኞች በየመሸታ ቤቶች ከሴትኛ አዳሪዎች ጋር ጊዚያቸውን ከማሳለፍ ታሪካዊ ቦታዎቻችንን ለመጎብኘት ብሎም ስለ ተዋሕዶ ክርስትና ለማወቅ ፍላጎት ሲያሳዩ የማይታዩት?

እጅግ በጣም የሚገርም ጉዳይ ነው፤ እስኪ እነዚህን ጥያቄዎች አጥብቀን እንጠይቅ

What I Learned in the Peace Corps in Africa: Trump Is Right


Three weeks after college, I flew to Senegal, West Africa, to run a community center in a rural town. Life was placid, with no danger, except to your health. That danger was considerable, because it was, in the words of the Peace Corps doctor, “a fecalized environment.”

In plain English: s— is everywhere. People defecate on the open ground, and the feces is blown with the dust – onto you, your clothes, your food, the water. He warned us the first day of training: do not even touch water. Human feces carries parasites that bore through your skin and cause organ failure.

Never in my wildest dreams would I have imagined that a few decades later, liberals would be pushing the lie that Western civilization is no better than a third-world country. Or would teach two generations of our kids that loving your own culture and wanting to preserve it are racism.

Last time I was in Paris, I saw a beautiful African woman in a grand boubou have her child defecate on the sidewalk next to Notre Dame Cathedral. The French police officer, ten steps from her, turned his head not to see.

I have seen. I am not turning my head and pretending unpleasant things are not true.

Senegal was not a hellhole. Very poor people can lead happy, meaningful lives in their own cultures’ terms. But they are not our terms. The excrement is the least of it. Our basic ideas of human relations, right and wrong, are incompatible.

As a twenty-one-year-old starting out in the Peace Corps, I loved Senegal. In fact, I was euphoric. I quickly made friends and had an adopted family. I relished the feeling of the brotherhood of man. People were open, willing to share their lives and, after they knew you, their innermost thoughts.

The longer I lived there, the more I understood: it became blindingly obvious that the Senegalese are not the same as us. The truths we hold to be self-evident are not evident to the Senegalese. How could they be? Their reality is totally different. You can’t understand anything in Senegal using American terms.

Take something as basic as family. Family was a few hundred people, extending out to second and third cousins. All the men in one generation were called “father.” Senegalese are Muslim, with up to four wives. Girls had their clitorises cut off at puberty. (I witnessed this, at what I thought was going to be a nice coming-of-age ceremony, like a bat mitzvah or confirmation.) Sex, I was told, did not include kissing. Love and friendship in marriage were Western ideas. Fidelity was not a thing. Married women would have sex for a few cents to have cash for the market.

What I did witness every day was that women were worked half to death. Wives raised the food and fed their own children, did the heavy labor of walking miles to gather wood for the fire, drew water from the well or public faucet, pounded grain with heavy hand-held pestles, lived in their own huts, and had conjugal visits from their husbands on a rotating basis with their co-wives. Their husbands lazed in the shade of the trees.

Yet family was crucial to people there in a way Americans cannot comprehend.

The Ten Commandments were not disobeyed – they were unknown. The value system was the exact opposite. You were supposed to steal everything you can to give to your own relatives. There are some Westernized Africans who try to rebel against the system. They fail.

We hear a lot about the kleptocratic elites of Africa. The kleptocracy extends through the whole society. My town had a medical clinic donated by international agencies. The medicine was stolen by the medical workers and sold to the local store. If you were sick and didn’t have money, drop dead. That was normal.

So here in the States, when we discovered that my 98-year-old father’s Muslim health aide from Nigeria had stolen his clothes and wasn’t bathing him, I wasn’t surprised. It was familiar.

In Senegal, corruption ruled, from top to bottom. Go to the post office, and the clerk would name an outrageous price for a stamp. After paying the bribe, you still didn’t know it if it would be mailed or thrown out. That was normal.

One of my most vivid memories was from the clinic. One day, as the wait grew hotter in the 110-degree heat, an old woman two feet from the medical aides – who were chatting in the shade of a mango tree instead of working – collapsed to the ground. They turned their heads so as not to see her and kept talking. She lay there in the dirt. Callousness to the sick was normal.

Americans think it is a universal human instinct to do unto others as you would have them do unto you. It’s not. It seems natural to us because we live in a Bible-based Judeo-Christian culture.

We think the Protestant work ethic is universal. It’s not. My town was full of young men doing nothing. They were waiting for a government job. There was no private enterprise. Private business was not illegal, just impossible, given the nightmare of a third-world bureaucratic kleptocracy. It is also incompatible with Senegalese insistence on taking care of relatives.

All the little stores in Senegal were owned by Mauritanians. If a Senegalese wanted to run a little store, he’d go to another country. The reason? Your friends and relatives would ask you for stuff for free, and you would have to say yes. End of your business. You are not allowed to be a selfish individual and say no to relatives. The result: Everyone has nothing.

The more I worked there and visited government officials doing absolutely nothing, the more I realized that no one in Senegal had the idea that a job means work. A job is something given to you by a relative. It provides the place where you steal everything to give back to your family.

I couldn’t wait to get home. So why would I want to bring Africa here? Non-Westerners do not magically become American by arriving on our shores with a visa.

For the rest of my life, I enjoyed the greatest gift of the Peace Corps: I love and treasure America more than ever. I take seriously my responsibility to defend our culture and our country and pass on the American heritage to the next generation.

African problems are made worse by our aid efforts. Senegal is full of smart, capable people. They will eventually solve their own country’s problems. They will do it on their terms, not ours. The solution is not to bring Africans here.

We are lectured by Democrats that we must privilege third-world immigration by the hundred million with chain migration. They tell us we must end America as a white, Western, Judeo-Christian, capitalist nation – to prove we are not racist. I don’t need to prove a thing. Leftists want open borders because they resent whites, resent Western achievements, and hate America. They want to destroy America as we know it.

As President Trump asked, why would we do that?

We have the right to choose what kind of country to live in. I was happy to donate a year of my life as a young woman to help the poor Senegalese. I am not willing to donate my country.

Proceed to dive into the comments section – the sheer primitive stupidity will blow your mind

______

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

መታየት ያለበት | “ነጮች ዘረኞች የሆኑት የበላይነቱን ቢያጡ ጥቁሩ የሚበቀላቸውና የሚቀጣቸው ስለሚመስላቸው ይፈራሉና ነው”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 19, 2017

ይለናል ከዚህ በፊት ዘረኛ ነበርኩ የሚለን ነጭ አሜሪካዊ። እንዲህ ዓይነት ሃቀኛ አያስደስትምን? ጎበዝ ምስኪን! እግዚአብሔር ልክ እንደርሱ ለብ ያልሆነውን ሰው ነው የሚወደው። የተናገረው ህሉ ትክክል ነው፤ በፈረንጆች (ኤዶማውያን) እንዲሁም በአረቦች (እስማኤላውያን) ውስጥ የገባው መንፈስ ሰይጣናዊ ነው። እነዚህ በዲያብሎሳዊ እራስወዳድነት የተለከፉት ህዝቦች (አብዛኞቹ)

  • ፍቅር አያውቁም

  • ደስታ አያውቁም

  • ሰላም አያውቁም

  • የሌላውን ችግር አይረዱም

  • እራሳቸውን ከፍ ሌላውን ዝቅ ያደርጋሉ

  • ጥፋተኛው ሌላው እንጅ እነርሱ አይሆኑም

  • ጥላቻን ያውቃሉ

  • ጨካኞች ናቸው

  • ፍርሃትን ያውቃሉ

  • ፍርሃት፣ ፍርሃት፣ ፍርሃት

የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፫፥፲፭፡፲፮

በራድ ወይም ትኩስ እንዳይደለህ ሥራህን አውቃለሁ። በራድ ወይም ትኩስ ብትሆንስ መልካም በሆነ ነበር። እንዲሁ ለብ ስላልህ በራድም ወይም ትኩስ ስላልሆንህ ከአፌ ልተፋህ ነው

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Life, Photos & Videos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: