Posts Tagged ‘ችግኝ’
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 27, 2021
አንድ ነገር ልንረዳው የሚገባን እንደ እነ 😈 ጋንኤል ክህደት + 😈 ገመድኩን ሰቀለ + 😈 ለማኝ በነነ ያሉትን የሉሲፈር ካድሬዎች የአረመኔውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን አካሄድን ሲያሞግሱ ሲያጨበጭቡ ፡እስካሁን ድረስ ይህንን ጥንሰሳ በትግራይ ህዝብ ጥላቻ ብቻ ቀልባቸው ተወስዶ በተለያየ አጋጣሚ ሲባርኩና ሲሸልሉ የነበሩት የዘር ማጥፋት ሂደቱ ተካፋዮች መሆናቸው መረሳት የሌለበት ነገር ነው።
እኔ ከሁሉ የሚገርመኝ ይህ ጉዳይ አሁን ሰይጣናዊ ስራ በመስራት ላይ ያለው የአረመኔውና አታላዩ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጉዳይ ብቻ አለመሆኑ ነው።ጉዳዩ የዚህን የጨካኙን መቋጫ የሌለውንአሳዛኝ ድራማውንየተቀለበውንናኢትዮጵያዊ ሳይሆን “ኢትዮጵያዊ ነኝ ለሚለው አብዛኛው መንጋም ህዝብም ጭምር ነው በጽኑ የሚመለከተው። እንደው እንደዚህ በጥላቻና በቅናት የተመረዘ ህዝብ ጋር በምን አይነት እምነት ነው ከዚህ በሚገርም አይነት ክህደት፡ እስካሁን ድረስ የሚፎክራና ሁል ጊዜ ጣቱን ወደ ትዕግስተኛውና የተቀደሰው የትግራይ ህዝብ ቀስሮ፡ የትግራይን ህዝብ ጥፋት በይፋና እንዲሁም በዝምታ በመመኘት የሚጠብቅ መንጋ አንድ ላይ መሆን የሚቻለውን? በእውነት ህዝቡም የሚገባውን አውሬ መሪ ነው ያገኘው ያስብላል። ይህ ሁሉ ውሸት እየተዋሸም ልቡ እስከ አሁን በትግራይ ህዝብ ጥላቻ ተሞልቶ ሱዳንን፣ ሶማሊያን፣ ኤሚራቶችን ቱርክን፣ ኢራንን፣ ዩክሬንን ጋብዞ አገሪትዋ ስትወረርና ካህናት፣ ቀሳውስት እና ምዕመናን ሲታረዱ፣ ሴት መነኮሳት በአህዛብ ሲደፈሩ፣ ኢትዮጵያን ለዘመናት ገናና ያደረጓትና የጠበቋት ቅዱሳን ቦታዎች በድሮንና በቦምብ ሲጨፈጨፉ ትንፍሽ ያላለ ህዝብ እንዴት ነው ከእንግዲህ ታማኝ ሊሆን የሚችለው? ኢትዮጵያዊነት ተብሎ የሚነገርለት ርህራሄ፣ ፍትህ፣ ፍቅር፣ አንድነትና ወንድማማችነት የሚገልጸው አሁን እንደማየው በትግራይ ህዝብ ዘንድ ብቻ ነው።ትግራይ ህዝብ ላይ የደረሰው ግፍ በአሳዛኝ መልክ በዓለም ታሪክ ሁሉን ክብረ ወሰን ሰብሯል። አይይ! ወዮላችሁ ኦሮሞዎች!(፹፭/85% ተጠያቂዎች ) ፥ ወዮላችሁ አማራዎች! (፲/10% ተጠያቂዎች)
💭 ባለፈው መጋቢት ወር ላይ በቀድሞው ቻነሌ ቀርቦ የነበረ ነው፤ ሁሉንም ነገር ዛሬ ቁልጭ ብሎ እያየነው ነው! አይደል?!
😈“ሦስቱ የአማራ/ጋላማራ ልሂቃን እስከ መጪው ስቅለት ድረስ ንሥሐ ካልገቡ ገሃነም ይጠብቃቸዋል”
አለቃቸው አውሬው ግራኝ አብዮት አህመድ ከተፈጠረበት ዕለት ጀምሮ ተፈርዶባታልና ገሃነም እሳት እንደሚጠብቀው 100% እርገጠኛ መሆን ይቻላል። የእርሱ ካድሬዎች እና ገንዘብ ሰብሳቢዎች + ከመቶ የሚበልጡ ዩቲውብ እና ሌሎች ሜዲያዎች ባለቤቶች (እንደ አክሱም ቲውብ፣ ላሊበላ ቲውብ፣ ሳድስ ቲቪ፣ ኢትዪጵ ቲውብ፣ ግዕዝ ቲውብ፣ ግዜ ቲውብ፣ አደባባይ፣ ቤተሰበ ሜዲያ ወዘተ)በብዛት ስለ ኢትዮጵያ ትንቢት + የኢትዮጵያ ትንሳኤ የሚናገሩ ናቸው፤ ስለ አክሱም ጽዮን ዝም ያሉ ናቸው) ☆ዳንኤል ክብረት ☆ዘመድኩን በቀለ ☆ታማኝ በየነ (ዳክዘበታበ – በታበዘ ክዳ)ወይንም 😈 ጋንኤል ክህደት + 😈 ገመድኩን ሰቀለ + 😈 ለማኝ በነነ? አላውቅም፤ ግን ማንነታቸው ግን ቃኤላዊ የፍዬል ማንነትና ተግባራቸው ብዙ ዕድል የሚሰጣቸው መስሎ አይታይም። እነዚህ የአክሱም ጽዮንና የትግራይ ሕዝብ ጠላቶች ያለማቋረጥ ምስኪን አማሮችን ወደ ዋቄዮ-አላህ-አቴቴ መንፈስ በመጥራት ላይ ይገኛሉ።
💭 😢😢😢ታዋቂው ፈረንሳዊ ጸሐፊ እስክንድር ዱማ (ኢትዮጵያው ዝርያ አለበት ይባላል) ሦስቱ ሙሽኪቴሮችና ዴአርታኛ/ D’Artagnan and Three Musketeers” የሚባል ሮማን ነበረው፤ እኔ ደግሞ ይህን ቪዲዮ “ሦስቱ ከሃዲ ቀበዝባዛ ፍዬሎች እና 666 አውሬው” ልበለው። ከየትኛው ወገን ነን? ከበጉ ወይስ ከፍየሉ?
❖❖❖ [የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፭፥፴፩፡፴፫]❖❖❖
“የሰው ልጅ በክብሩ በሚመጣበት ጊዜ ከእርሱም ጋር ቅዱሳን መላእክቱ ሁሉ፥ በዚያን ጊዜ በክብሩ ዙፋን ይቀመጣል፤ አሕዛብም ሁሉ በፊቱ ይሰበሰባሉ፤ እረኛም በጎቹን ከፍየሎች እንደሚለይ እርስ በርሳቸው ይለያቸዋል፥ በጎችን በቀኙ ፍየሎችንም በግራው ያቆማቸዋል።”
_________
_________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: Abiy Ahmed, Aksum, Anti-Ethiopia, Axum, ቅስቀሳ, ታማኝ በየነ, ችግኝ, አማራ, አረመኔነት, አብይ አህመድ, አቴቴ, አውሬው, ኢሳያስ አፈወርቂ, ኤርትራ, ወንጀል, ዘመድኩን በቀለ, ዘር ማጥፋት, ዳንኤል ክብረት, ጀነሳይድ, ጋላማራ, ግራኝ አህመድ, ጥላቻ, ጭካኔ Genocide, ፋሺዝም, Crime Against Humanity, Daniel Kibret, Ethnic Cleansing, Famine, Human Rights Tigray, Hunger, Isais Afewerki, Judas, Tamagn Beyene, The Beast, Zemedkun Bekele | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 11, 2020
ባለፈው የአለም ኤኮኖሚ ፎረም (ዳቮስ –ስዊስ)ጉባኤ ወቅት ባለኃብቱ እነ ጆር ሶሮስ ለአብዮት አህመድና ለሽመልስ አብዲሳ ድጎማውን ለማድረግ ቃል ገባላቸው፦
“እናንተ በኦሮሞ ኦዳ በኩል ወደ 666 ፥ እኛም በምንሰጣችሁ የተቀመመ ችግኝ በኩል ወደ 666″ በማለት የኢትዮጵያን ተፈጥሮአዊ ዛፎችን፣ ጫካዎችን፣ ሣሮችን፣ ሜዳዎችን፣ ወንዞችን፣ ሐይቆችን፣ ተራሮችን፣ የሚያጠፉ ብሎም አየሩንና ውሃውን ሁሉ የሚበክሉና በጠረናቸው ነዋሪዎችን ወደ ግብረ–ሰዶማዊነት ለመለወጥ ይችላሉ ብለው የቀመሟቸውን ችግኞችን በመትከል ላይ ናቸው። ከዚህ በፊት ከሜክሲኮ መጡ “የሰይጣን ዛፍ ናቸው” የተባሉትን ዛፎች እናስታውሳለን?
“ኢትዮጲያ ሃገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ” የሚሉትን የአባቶቻችን ቃላት ዛሬም በዚህ በ፳፩ኛው ክፍለ ዘመን ለመድገም መገደዳችን በጣም አሳፋሪ ነው።
የሃገራችን ጠላት ቍ.፩ አራት ኪሎ ወንበር ላይ ተቀምጧል! ለአንዲት ቀን እንኳን መንገሥ የሌለበትን ሰይጣን አንግሠውታል! ዋይ! ዋይ! ወገኔ፤ ይህን እንኳን እንዳታይ በአህዛብ መተት አሰተኙህ። ዋይ! ዋይ! ዋይ!
_____________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: 666, ሉሲፈራውያን, መርዝ, ችግኝ, አብይ አህመድ, አውሬው, ኢትዮጵያ, ኦሮሞ, የአለም ኤኮኖሚ ፎረም, ጆርጅ ሶሮስ, ግብረ ሰዶም, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 8, 2020
እኔ ቁጣ እና ንዴት ነው የተሰማኝ
ይህን ምስል ሳይ ወዲያው የተሰማኝ፤ “አባት ውድ ልጁን ባጣበት ማግስት አብይ ከልጆቹ ጋር በቤተ መንግስቱ ሲዝናና የሃይማኖትና የታገቱት ተማሪዎች ቤተሰቦችን “ለማቁለጭለጭ” ሜዲያውን ሁሉ ጋብዟል።” የሚለው ስሜት ነበር። ነፍሳቸውን የሸጡት የሜዲያ ሰዎችም ጊዜ አልወሰደባቸውም፤ “ፍልቅልቁ የአብይ ህፃን ልጅ፤ ያንተም ዘር እንደ ክዋክብት እና አሸዋ ይብዛ” እያሉ ያለማቋረጥ ዘግበዋል። የተገዙት የፌስቡክና ዩቲውብ የመልስ ሮቦቶችም ጠዋት ማታ ደጋግመው እንዲጽፉ ታዘዋል። (አንድ ሮቦት እስከ አንድ ሺህ የፌስቡክ እና ዩቲውብ አካውንት አለው)።
በሌላ በኩል ግን ዘራቸው በገዳይ አብይ ስለሚቀነስባቸው የመንፈሳዊ ኢትዮጵያ ልጆች፤
- 👉 ቤተ ክህነት ጭጭ
- 👉 “መንግስት” ጭጭ
- 👉 ሴት ባለሥልጣናት ጭጭ
- 👉 ሜዲያዎች ጭጭ
- 👉 አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጭጭ
- 👉 “የሰብዓዊ” መብት ታጋዮች ጭጭ
- 👉 ዲያስፐራ ጭጭ
- 👉 ካቶሊክ፣ ጴንጤ እስላም ጭጭ
- 👉 አርቲስቶች ጭጭ
# የገዳይ አል–አብይ ችግኝ ተከላ በዘመነ ኮሮናም ቀጥሏል። ችግኝ ተክሎ ሰው ነቅሎ!
“መስቀል አደባባይ” ተብሎ ለዘመናት በሚታወቀው የአዲስ አበባ ከተማ አደባባይ ላይ አንድ ትልቅ መስቀል በቋሚነት መተከል ነበረበት፤ ሆኖም ይህ እስከ አሁን ድረስ አልተደረገም። የመስቀሉ ልጆች በመስነፋቸውና ይህን የተባረከ ተግባር ለመፈጸም ዝግጁነት ባለማሳየታቸው የመስቀሉ ጠላቶች የሆኑት የዋቄዮ–አላህ ፍየሎች እርኩስ የሆነውን ጣዖታዊ ሥራቸውን በማቀላጠፍ ላይ ናቸው። “ኦዳ” የተሰኘውንና የኦሮሞዎች ምልክት ተደርጎ የሚቆጠረውን ዛፍ በመስቀል አደባባይ ከተከሉ በኋላ የባርነትና ሞት ምልክት የሆነውን የዚህን ዛፍ ችግኝ በመላዋ ኢትዮጵያ ለመትከል ኮሮና እንኳን አልከለከለችውም። በጎቹ ሲያንቀላፉ የካልዲ ፍየሎች ክንፍ አውጥተው በመብረር ላይ ናቸው።
ልብ እንበል፦ እያንዳንዱ የግድያ ዘመቻ ሊጀምር ሲል እና ከተፈጸመም በኋላ በገዳይ አብይ የራስ ቅል ውስጥ ችግኝ፣ ችግኝ፣ ችግኝ የሚል ደወል ይሰማል።
“ወዳጅህን ቅረበው ጠላትህን ደግሞ አብልጠህ ቅረበው” እንዲሉ እባቡ አቢይ አህመድ ጄነራል አሳምነው ፅጌን በጓደኝነት በጣም ቀርቧቸው ነበር። ጄነራል አሳምነው ሲታሰሩ የጄነራሉን ሚስት ከቤታቸው አባርሮ እራሱ የገባበት አብዮት አህመድ ነበር። አብዮት ስልጣኑን ሲይይዝ ውለታ የዋለ ለማስመሰል ጄነራል አሳምነውን ከእስር ቤት እንዲወጡ አደረጋቸው። አንዳንዴ እስር ቤት መኖር ውጭ “በነፃነት” ከመኖር ይሻላልና አብዮት አህመድ ጄነራሉን ከእስር ቤት ባወጣቸው ማግስት ነበር ሲ.አይ.ኤ የሰጠውን ፍኖተ–ካርታ በመከተል የገደላቸው። በዚህ አላበቃም፤ የጄነራሉን ነፍሰ ጡር ባለቤት ወ/ሮ ደስታ አሰፋን በማሰር የተጸነሰውን የጄነራሉን ልጅም ገሎባቸዋል። መሀንዲስ ስመኘውንም ለግብጽ ሲል ገደለው። ይህ የዲያብሎስ የግብር ልጅ ለዋቂዮ–አላህ አምላኩ በዚህ መንገድ ግብር ማቅረቡ ነው።። ጄነራል ሰዓረንም እንደዚሁ ወደ ሩዋንዳ አብረውት እንዲበሩ ካደረገና ችግኝ እንዲተክሉ ካስገደዳቸው በኋላ ነበር እንደ ውሻ የደፋቸው። ከጂኒ ጃዋር ጋር አብሮ 86 የተዋሕዶ ልጆችንም ካሳረደና ዓብያተክርስቲያናትም በእሳት ባጋየበት ማግስት ነበር ችግኝ ተከላው የተከተለው።
በዘመነ ኮሮና፤ 17ቱ የምስኪን ገበሬ ልጆች የት እንደደረሱ የመጠየቅ ፍላጎት እንኳን የማሳየት ፍላጎት እንደሌለው እያየነው ነው። ዛሬ የናዝሬት ሕፃናት በትንሣኤ ዕለት በቤተ ክርስቲያናቸው ውስጥ ተመረዘው በተገደሉበት እንዲሁም ወጣት ሃይማኖት በቢለዋ ቆራርጦ በገደለበት(አዎ! አብይ ነው ገዳይ)ማግስት ዛሬም ችክ ብሎ ችግኝ፣ ችግኝ፣ ችግኝ። ችግኝ ተክሎ ሰው ነቅሎ!
ከችግኙ የፎቶ ክፍለ ጊዜ በኋላ በዛሬው ሰኞ ሰኔ ፩ / ፪ሺ፲፪ ዕለት ደግሞ በግራ ጎኑ የሚነሳው ግራኝ አብዮት አህመድ በዝንጀሮው ፓርላማ ብቅ ብሎ እንደለመደው ለመቀበጣጠርና ከህወሀት ጋርም ቀጣዩን የማታለያ ድራማ ለማሳየት ወስኗል። ይህም በደንብ ታቅዶበት ነው።
“ሰኔ ፩ እና ሰኞ ሲገጣጠሙ” የሚባል የቆየ የአባቶቻችን ንግርት አለ አብዮት ካሳየም ለዝንጆሮዎች ተወካዮች ምክርቤት ቀርቦ ለአንድ ወር የሚቆይ የግድያ ድራማ ይተውናል። በዚህ ወቅት ግን አንድ ሁለት ሳይሆን፤ በሺዎች ምናልባት በሚሊየን የሚቆጠሩ መንፈሳዊ ኢትዮጵያውያንን “ኮሮና” እያለ ሊገድላቸው ተዘጋጅቷል።
👉 ወገን፤ መኖር ከፈለግክ ወደ “ሐኪም” ከመሄድ ተቆጠብ!
_____________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: ችግኝ, አብይ አህመድ, አዲስ አበባ, ኦሮሞዎች, ዘረኝነት, የሞራል ዝቅጠት, የታገቱ ተማሪዎች, የክርስቶስ ተቃዋሚ, ጂሃድ, ግራኝ አህመድ, ፀረ-ተዋሕዶ ዘመቻ, ፋሺዝም | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 3, 2019
ቪዲዮው መጀመሪያ ክፍል ላይ የሚታየው ባለፈው ሳምንት ላይ የተቃጠለው የአቡነ ተክለ ሐይማኖት ቤተክርስቲያን ነውን? የተሻለ መረጃ ያላችሁ፣ ጉዳዩን የምታውቁና ማረጋገጥ የምትችሉ ወንድሞች እና እህቶች ባካችሁ ጠቁሙን፤ መረጃው በጣም አስፈላጊ ነው።
ቪዲዮው የተሠራው “የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ደኖችን ማዳን” „Saving Ethiopian Orthodox Church Forests“ የሚለውን ዘመቻ ለዓመታት በምታካሂደው አሜሪካዊት፡ በ ዶ/ር ማርጋሬት ሎውማን ነው (ከምስጋና ጋር)።
ነገሮች ሁሉ ተገጣጠሙብኝ፦ እንደ ዋልድባ ገዳማት በመሳሰሉት ጫካማ አካባቢ ፋብሪካዎች እንዲሠሩ ካዘዟቸው በኋላ የኢትዮጵያ ቤተከርስቲያን ደኖችን መጠበቅ አለብን የሚሉ ዘመቻዎችን ብዙ የውጭ ሰዎች በማካሄድ ላይ ናቸው። የዶ/ር ማርጋሬትን ሥራ ዝቅ ማድረጌ አይደለም፤ አስተዋፅኦ ታደርግ ይሆናል፣ ለበጎ ሊሆን ይችላል። ሆኖም ለሁለት ሺህ ዓመታት ያህል ደኖቿን ጠብቃ ያቆየችልን ቤተክርስቲያን እስከሆነች ድረስ ለምን ሙሉውን ኃላፊነት ለቤተክርስቲያኗ አይተውላትም?
በተለይ የ ግራኝ አብዮት አህመድ የ”ችግኝ ተከላ” ዘመቻ ተንኮል ያለበት መሆኑን ብዙዎች አሁን እየተረዱት ነው። ደን የምትንከባከበው ቤተክርስቲያን ሆና የምትቃጠለውም ቤተክርስቲያን ናት። እንደ አብዮት አህመድ ከሆነ፦
“ለዋቄዮ–አላህ መስዋዕት ከማድረጌ በፊት ለዛፉ ችግኝ መትከል አለበኝ፤ ለዚህም በብዙ ሚሊየን የሚቆጠሩትን ኢትዮጵያውያን ማንቀሳቀስ እችላለሁ፤ ንጉስ ነኝ፣ ጁፒተር ነኝ ፥ ልጆቿ የተገደሉባትና የዕምነት ቦታዎቿ የተቃጠሉባት ቤተክርስቲያን ግን በጎቿን ማዘዝ እንኳን አትችልም፤ ዛፎቹና ደኖቹ የኛ/ኬኛ ናቸው”።
አዎ! ለዋቄዮ-አላህ ብዙ መስዋዕት በማቅረብ ላይ ስላሉ አምላካቸው ጊዜያዊ ድፍረቱን ሰጥቷቸዋል፤ ለዚህም ነው በቤተክርስቲያን ላይ ዕብደት የተሞላባቸውን ድርጊቶች በመፈጸም ላይ ያሉት።
„ኦሮሞ ነን” የምትሉ የተዋሕዶ ልጆች ከክርስቶስ ተቃዋሚው ፍዬል ጋር መደመር ካልፈለጋችሁ፡ ፈጥናችሁ “ኦሮሞነታችሁን” ካዱ!
________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: መንፈሳዊ ውጊያ, ማርጋሬት ሎውማን, ስብጥር ጥናት, ችግኝ, አቡነ ተክለ ሐይማኖት, አብይ አህመድ, ኢትዮጵያ, ዛፍ, የብዝሃ ሕይወት, የአብያተክርስቲያናት ቃጠሎ, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት, የደን ሥነ-ምሕዳር, ደቡብ ጎንደር, ደን, ጫካ, ፀረ-ተዋሕዶ ዘመቻ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሴራ, ፋርጣ ወረዳ, Ecology, Ethiopian Orthodox Tewahedo Churches, Forest Biodiversity, Margaret Lowman, Vegetation | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 30, 2019
ከወር በፊት አቡነ ጴጥሮስ መታሰቢያ ኃውልት ሥር እሳት መቀስቀሱን ገና አሁን መስማቴ ነው፤ እንዴት ይህን በጊዜው አልሰማነውም? የተቀሰቀሰው እሳት ከየት መጣ? ማን ቀሰቀሰው? የዜና ማሠራጫዎች ለማይረባ ነገር ሃያ አራት ሰዓት ይቅበጣጥራሉ፤ አስፈላጊ ለሆኑ ነገሮች ላይ ግን ጭጭ። ለምንድን ነው በሲዳማ ስለ ቤተክርስቲያን የእሳት ቃጠሎ ጅሃድ እስካሁን ምስሎችንና መረጃዎችን ለማግኘት ያልቻልነው? እስኪ ተመልከቱ ስለ ችግኝ ተከላው ጉዳይ ምን ያህል አትኩሮት እንደሰጡት። በጉዳዩ ላይ ሁሉም አካላት(ቤተ ክህነትን ጨምሮ)ሁሉም ፈጥነው ህዝብን ለማነሳሳት በቁ ፤ ባጭር ጊዜ ውስጥ ጊዜአቸውን፣ ጉልበታቸውና ገንዘባቸውን መስዋዕት አድረገው ለተከላው እንዴት መነሳሳታቸውን ስናይ እራስ ያስነቀንቃል።
_____________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: መታሰቢያ ኃውልት, ሰማዕት, ቤተ ክርስቲያን, ችግኝ, አቡነ ጴጥሮስ, አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት, Ethiopian Orthodox Tewahedo Faith | Leave a Comment »