Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ቼችንያ’

የረመዳን ጋኔን | በሩሲያ ቅዱስ ሚካኤል ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ላይ ሙስሊሞች ጥቃት አደረሱ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 20, 2018

አብዛኛዎቹ ነዋሪዎቿ ሙስሊሞች በሆኑባት የሩሲያ አውቶኖማዊ ሪፑብሊክ በቼችኒያ ዋና ከተማ ነበር ይህ ፀረክርስቲያናዊ ጥቃት ትናንትና የተሠነዘረው። በቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ውስጥ በምሽት አገልግሎት ወቅት 15 ክርስቲያኖች ጸሎት እያደረሱ ነበር። 4ቱ ሽብር ፈጣሪዎቹ ቤተክርስቲያን ውስጥ ገና ሳይገቡ ከጸጥታ አስከባሪዎች ጋር በተደረገ የተኩስ ልውውጥ ከቤተክርስቲያን ውጭ ተገድለዋል። ሁለት ፖሊሶች እና አንድ ክርስቲያን በተጨማሪ ሞተዋል።

ነፍሳቸውን ይማርላቸው!

በሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አንድ የሚገርም ነገር አለ፦

ይኽውም በብዙ የሩሲያ ኦርቶዶክስ አብያተክርስቲያናት ህንፃ ላይ መስቀሉ፡ ከስሩ ያለውን ግማሽ ጨረቃ እንዲወጋው ተደርጎ ይሠራል፤ ክቡር መስቀሉ በእስላም ግማሽ ጨረቃ ላይ ተቸክሎ ይታያል።

ይሀም፦ ክርስትና እስልምናን ድል ያደርገዋል ማለት ነው

______

 

Posted in Faith, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: