Posts Tagged ‘ቸነፈር ወረርሽኝ’
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 3, 2020
ኤርትራም አብዮት አህመድ ልስጥሽ ያላትን የቻይና ጭንብሎች አልፈልግም በማለት ከልክላለች፤ ስለዚህ በኮሮና የሞተ ሰው የለም። በየበረሃው እየሄደ ያለቀው ወገን ይበቃናል ያለ ይመስላል ኢሳያስ አፈወርቂ።
ቀደም ብለን አስጠንቅቀናል፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ኮሮና የለችም። ኮሮና ወደ ኢትዮጵያ ገብታ ከሆነ ግብረሰዶማዊነትና መሀመዳዊነትን አራማጁ አብዮት አህመድ ነው የሚያስገባው። በዚህ አትጠራጠሩ! ከጅምሩ ያየነውን አይተናል! በጊዜውም አሳውቀናል፣ አስጠንቅቀናል። ይህ ወንጀለኛ መስተዳደር ለሁሉም ነገር ተጠያቂ ነው።
ሰሞኑን ከታዩኝ ኃይለኛ የሆኑ ህልሞች መካከል አንዱ ይህ ነው፦ ወገኖቼ በቁማችሁ እየገደሏችሁ ነው። በመጭው ክረምት በሚሊየን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንን ለመግደል እየተዘጋጁ ነው! በኮሮና፣ በጭንብል፣ በዳቦ፣ በሚሪንዳ፣ በውሃ፣ በዘይት፣ በሜንጫ፣ በእሳት፣ በጥይት እየጨፈጨፏችሁ ነው።
ቀደም ሲል የሚከተለውን ጽሑፍ አቅርቤው ነበር፦
አዎ! ለምርምራቸው ሆነ ለሌላ ብዙ ጉዳይ እንደ አዲስ አበባ ባሉ ከፍተኛ ቦታዎች ላይ የሚኖሩ ሕዝቦችን እጅግ በጣም ይፈልጓቸዋል!
አብዮት አህመድና ሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቹ እንዳቀዱት ኢትዮጵያውያንን በኮሮና ወረርሽኝ መሰባበር አልተቻላቸውም፤ ስለዚህ አሁን አካሄዳቸውን ትንሽ ቀየር አድርገው በእንጭብል በኩል፣ ቀጥሎም በ“መድኃኒት“፣ በምግብና መጠጥ በኩል ይመጡብናል።
የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭንብል አደገኛ ነው፤ ከባድ የኦክስጅን እጥረት ያስከትላል።
እንዳውም ጭንብሉን ያጠለቁት ሰዎች ካላጠለቁት በቫይረሱ በይበልጥ ሊጠቁ እንደሚችሉ የህክምና ተመራማሪዎች በማሳወቅ ላይ ናቸው። በዚያ ላይ ጭንብሎቹ መርዛማ ኬሚካሎችን ከያዙ ነገሮች እንደሚመረቱና እንደ አዲስ አበባ የኦክስጅን መጠን በጣም ዝቅተኛ በሆነባቸው ከፍተኛ ቦታዎች ላይ የሚገኙ ነዋሪዎች በዚህ በይበልጥ ሊጠቁ እንደሚችሉ መታወቅ ይኖርበታል።
ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው በደቡብ አሜሪክዋ ፔሩ ከፍተኛ በሆኑ ቦታዎች ላይ የሚኖሩ ሰዎች ጭንብሉ በፈጠረው የኦክስጅን እጥረት የተነሳ ክፉኛ እየታመሙና እየሞቱ ነው። እንደ አዲስ አበባ ከፍተኛ በሆኑ ቦታዎች ላይ የሚገኙ ከተሞች የኦክስጅን መጠን በባሕር ጠለል ላይ ከሚገኙ ቦታዎች በ 30 – 60 % ያነሰ ነው። አየሩ ላይ ብዙ ኦክስጅን የለም ማለት ነው። እንደ አዲስ አበባ በመኪና ናፍጣ አየሩ በተበከለባቸው ከፍተኛ ቦታዎች ላይ በሚገኙ ከተማዎች ላይ ጭምብል ማድረግ፤ የሚገኘው የኦክስጅን መጠን ምናልባት በ80% ያነሰ ይሆናል። ሰው ያንቀላፋል፣ ጤንነቱ ክፉኛ ይታወካል፣ እንደ አስማ የመሳሰሉ የጤና ችግሮች ያሉበት ይሞታል ማለት ነው። ኦክስጅን አየር አልቆ በካርቦን ዳይኦክሳይድ ብቻ ይጥለቀለቃል ማለት ነው። መርዝ!
አውሬው ይህን ያውቃል፤ ኢትዮጵያውያን የህክምና ባለሙያዎችም ይህን በሚገባ ያውቁታል፤ ነገር ግን ቡዙዎቹ የአውሬው አገልጋይ ስለሆኑ ይህን በጣም አስፈላጊ የሆነ መረጃ ላስተማራቸው “ድሃ” ሕዝብ እንዳያካሉት አፋቸው በዘዴ ተለጉሟል።
ኮሮና ኢትዮጵያ ውስጥ የለም፤ ገብቶም ከሆነ የግራኝ አህመድ መንግስት ነው በሻንጣና በአውሮፕላን ያስገባት። እንደተመኙትና እንደጠበቁት ቫይረሱ ኢትዮጵያውያንን አልገደለላቸውም፤ ስለዚህ አሁን አውሬው መንገስት ማንኛውም ሰው የፊት መሸፈኛ (ጭንብል) መልበስ እንዳለበት አስገዳጅ መመሪያ አውጥቶ ያልለበሱትን ምስኪን ኢትዮጵይይ እያሳደደ በማሰር ላይ ነው። ቤተ ክርስቲያን ገብቶ የሚገድል መንግስት ለሕዝቡ ጤና ሊያስብ?
እስኪ እንታዘበው በብዙ ሺህ ነዋሪዎቻቸውን በኮሮና ቫይረስ ባጡት የአውሮፓ ሃገራት እንኳን ጭንብል የመልበስ ግዴታ የለም። እንዲያውም በተቃራኒው አሁን ከቤተ ክርስቲያን እስከ ቡና ቤቶች ሁሉም በሮቻቸውን ለምዕመናን እና ለጎብኝዎች በመክፈት ላይ ናቸው።
👉 በከፍተኛ ቦታ ላይ የሚገኙ ፲ /አሥሩ የዓለማችን ዋና ከተማዎች (ሁሉም በአፍሪቃ፣ እስያ እና ላቲን አሜሪካ ብቻ ነው የሚገኙት)
ከባህር ጠለል በላይ፦
- ፩ኛ. ላ ፓዝ ፥ ቦሊቪያ ፤ 3,640 ሜትሮች ከፍታ
- ፪ኛ. ኪቶ ፥ ኤኳዶር ፤ 2,580 ሜትሮች ከፍታ
- ፫ኛ. ቦጎታ ፥ ኮሎምቢያ ፤ 2,625 ሜትሮች ከፍታ
- ፬ኛ. አዲስ አበባ ፥ ኢትዮጵያ ፤ 2,355 ሜትሮች ከፍታ
- ፭ኛ. ቲምፉ ፥ ቡታን ፤ 2,334 ሜትሮች ከፍታ
- ፮ኛ. አስመራ ፥ ኤርትራ ፤ 2,325 ሜትሮች ከፍታ
- ፯ኛ. ሳና‘አ ፥ የመን ፤ 2,250 ሜትሮች ከፍታ
- ፰ኛ. ሜክሲኮ ከተማ ፥ ሜክሲኮ ፤ 2,240 ሜትሮች ከፍታ
- ፱ኛ. ቴህራን ፥ ኢራን ፤ 1,830 ሜትሮች ከፍታ
- ፲ኛ. ናይሮቢ ፥ ኬኒያ ፤ 1,795 ሜትሮች ከፍታ
- 👉 የሚከተለውን ከወር በፊት በጦማሬ ጽፌ ነበር፦
👉 ኮሮና ቫይረስ – አውሮፕላን – ኦክስጅን – እስትንፋስ – እጣን
የ5ጂ ቴክኖሎጂ ገና ያልገባባት ኢትዮጵያ ደግሞ ለዚህ ቫይረስ ስርጭት ጥናት በጣም አመቺ በመሆኗ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቻይና የሚያደርገውን በረራ እንዳያቋርጥ ተደረገ። በአለማችን እንደ አዲስ አበባ ከባህር በላይ በ2500 ሜትር ከፍታ ላይ በብዙ ሚሊየን የሚቆጠሩ ሰዎች የሚኖሩባቸው ቦታዎች ጥቂት ናቸው። እናስታውስ ከሆነ እ.አ.አ በ2006 ዓ.ም ላይ የአውሮፓውያኑ ግዙፍ አውሮፕላን ኤርበስ 380 የከፍተኛ ቦታ ሙከራ በረራውን በአዲስ አበባ ነበር ያካሄደው።
የኢትዮጵያ ከተሞች ከፍተኛ ቦታዎች ላይ ስለሚገኙ ለምሳሌ በአዲስ አበባ የሚገኘው የኦክስጂን (ጽሩህ አየር) መጠን በአውሮፓ፣ አሜሪካ ወይም አረቢያ ከሚገኘው የኦክስጂን መጠን በ30% ያነሰ ነው። ብዙ ኦክስጅን ባለመኖርና አየሩም ቀጭን በመሆኑ የደገኛ ኢትዮጵያውያን ሳንባዎች ትልልቅና ቀይ የደም ሕዋሳታቸውም የበዛ፤ ባጭሩ በጣም ጤናማ የሆነ አካል አላቸው። የኢትዮጵያውያኑ አካላዊ ጤናማነት ከመንፈሳዊው ብርታት ጋር መደመሩ ሉሲፈራውያኑን ያስፈራቸዋል፣ ያስቀናቸዋል፣ ያስጠላቸዋል። ስለዚህ በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ ይህን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ለመዋጋት ብዙ ሲደክሙ ይታያሉ።
ባለፈው ዓመት ልክ በዚህ ዕለት፤(መገጣጠሙ የሚገርም ነው!)መጋቢት 25፣ 2011 ላይ በባህር ዳር ከተማ የሚገኘው የፈለገ ሕይወት ስፔሻላይዝድ ሪፈራል ሆስፒታል የሜዲካል ኦክስጅን ማምረቻና ማከፋፈያ ማዕከል ተመረቆ ነበር። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ ባደረጉት ንግግር ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ “በኢትዮጵያ ደረጃውን የጠበቀ የኦክስጅን አገልግሎት መስጠት ከተቻለ በእርግዝና ወቅት የሚሞቱ 11 ሺህ ሴቶች፣ በተወለዱ የመጀመሪያ ወራቶች የሚሞቱ 60 ሺህ ህፃናትንና በየዓመቱ በሳንባ ምች የተነሳ የሚሞቱ 30 ሺህ ህፃናትን መታደግ ይቻላል” ብለው ነበር።
በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር የነበሩት ዶክተር አንባቸው መኮንን ደግሞ፦ “ማዕከሉ በኦክስጅን አገልግሎት እጥረት ምክንያት ረጅም ዕድሜ መኖር እየቻሉ በአጭር የሚቀጩ ኢትዮጵያውያንን ህይወት ለመታደግ የሚያስችል ነው” ሲሉ ተናግረው ነበር። ከሁለት ወር በኋላ ዶ/ር አንባቸው ኦክስጅኑን ሳይስቡ በገዳይ አብይ ተረሸኑ። በወቅቱ የጤና ሚኒስትር የነበሩትም ዶክተር አሚር አማን የአማራ ክልል ጤና ቢሮ፣ ሳልትስ ፕሮጀክት፣ ጂኢ ፋውንዴሽንና ግራንድ ቻሌንጅ ካናዳን ለዚህ ፕሮጀክት መሳካት ላደረጉት ጥረት ምስጋናቸውን በማቅረብ ብዙም ሳይቆዩ ከስልጣናቸው ተሰናብተዋል። ምን የሚይውቁት ነገር ይኖር ይሆን?
ለማንኛውም፤ ይህ ሉሲፈራውያኑ ያስቀመጡት መንግስት 100% የኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን ጠላት ነው። የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቻይና በረራውን አሁንም ቀጥሏል፣ የቱርክ አየር መንገድ ወደ አዲስ አበባ የሚበር ሌላው ብቸኛ አየር መንገድ ነው። ቅሌታማ በሆነ መልክ አላግባብ እስር ቤት ውስጥ እንዲገባ የተደረገው ጋዜጠኛ ያየሰው ሽመልስ፤ “በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ የሚያመጣውን 200 ሺህ መቃብሮች እንዲቆፈሩ መንግስት ትዕዛዝ ሰጥቷል” ማለቱ በሰሜን ኢትዮጵያውያን ላይ ምን እየተዘጋጀ እንደሆነ በመንደርተኝነት ቫይረስ ላልተጠቃነው ዜጎች ብዙ የሚጠቁመን ነገር አለ። አብይ አህመድ “አማራ” እና “ትግሬ” የተባሉትን ኢትዮጵያውያንንን በወረርሽና እና ጥይት ሳይጨፈጭፍ እንቅልፍ አይወስደውም። አውሬው በኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነት ላይ ከፍተኛ ጥላቻ ነው ያለው፤ ለዚህም ነው ሉሲፈራውያኑ ስልጣን ላይ አስቀምጠው የሚሸልሙት። ይህን ሁሌ እናስታውስ!
ባለፈው ጊዜ የአሜሪካ ባለሥልጣናት በቨርጂኒያ አካባቢ ያሉትን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናትን በየመንገዱ ጸሎተ ዕጣን በማድረስ ማዕጠንት እንዲፈጽሙ መጠየቃቸውንም ያለ ምክኒያት አለመሆኑን እናስታውሰው። እንደሚታወቀው የአሜሪካ ስለላ ተቋም ሲ.አይ.ኤ ዋና መሥሪያ ቤት በቨርጂኒያ ግዛት ነው የሚገኘው።
ለማንኛውም አጋንንቱን እና ጨረሩን ሁሉ ከእኛ የሚያርቁልን ክቡር መስቀሉ፣ ጸበሉ እና እጣኑ ናቸው!
__________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: #ተራራ, #ኦክስጅን, #ከፍተኛ ቦታዎች, #ጭንብል, #Mask, መርዝ, ቸነፈር ወረርሽኝ, አብይ አህመድ, አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ, ኮሮናቫይረስ, ዘመነ ኮሮና, ግድያ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, Coronavirus, Oxygen | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 15, 2020
አዎ! ለምርምራቸው ሆነ ለሌላ ብዙ ጉዳይ እንደ አዲስ አበባ ባሉ ከፍተኛ ቦታዎች ላይ የሚኖሩ ሕዝቦችን እጅግ በጣም ይፈልጓቸዋል!
አብዮት አህመድና ሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቹ እንዳቀዱት ኢትዮጵያውያንን በኮሮና ወረርሽኝ መሰባበር አልተቻላቸውም፤ ስለዚህ አሁን አካሄዳቸውን ትንሽ ቀየር አድርገው በእንጭብል በኩል፣ ቀጥሎም በ“መድኃኒት“፣ በምግብና መጠጥ በኩል ይመጡብናል።
የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭንብል አደገኛ ነው፤ ከባድ የኦክስጅን እጥረት ያስከትላል።
እንዳውም ጭንብሉን ያጠለቁት ሰዎች ካላጠለቁት በቫይረሱ በይበልጥ ሊጠቁ እንደሚችሉ የህክምና ተመራማሪዎች በማሳወቅ ላይ ናቸው። በዚያ ላይ ጭንብሎቹ መርዛማ ኬሚካሎችን ከያዙ ነገሮች እንደሚመረቱና እንደ አዲስ አበባ የኦክስጅን መጠን በጣም ዝቅተኛ በሆነባቸው ከፍተኛ ቦታዎች ላይ የሚገኙ ነዋሪዎች በዚህ በይበልጥ ሊጠቁ እንደሚችሉ መታወቅ ይኖርበታል።
ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው በደቡብ አሜሪክዋ ፔሩ ከፍተኛ በሆኑ ቦታዎች ላይ የሚኖሩ ሰዎች ጭንብሉ በፈጠረው የኦክስጅን እጥረት የተነሳ ክፉኛ እየታመሙና እየሞቱ ነው።
እንደ አዲስ አበባ ከፍተኛ በሆኑ ቦታዎች ላይ የሚገኙ ከተሞች የኦክስጅን መጠን በባሕር ጠለል ላይ ከሚገኙ ቦታዎች በ 30 – 60 % ያነሰ ነው። አየሩ ላይ ብዙ ኦክስጅን የለም ማለት ነው። እንደ አዲስ አበባ በመኪና ናፍጣ አየሩ በተበከለባቸው ከፍተኛ ቦታዎች ላይ በሚገኙ ከተማዎች ላይ ጭምብል ማድረግ፤ የሚገኘው የኦክስጅን መጠን ምናልባት በ80% ያነሰ ይሆናል። ሰው ያንቀላፋል፣ ጤንነቱ ክፉኛ ይታወካል፣ እንደ አስማ የመሳሰሉ የጤና ችግሮች ያሉበት ይሞታል ማለት ነው። ኦክስጅን አየር አልቆ በካርቦን ዳይኦክሳይድ ብቻ ይጥለቀለቃል ማለት ነው። መርዝ!
አውሬው ይህን ያውቃል፤ ኢትዮጵያውያን የህክምና ባለሙያዎችም ይህን በሚገባ ያውቁታል፤ ነገር ግን ቡዙዎቹ የአውሬው አገልጋይ ስለሆኑ ይህን በጣም አስፈላጊ የሆነ መረጃ ላስተማራቸው “ድሃ” ሕዝብ እንዳያካሉት አፋቸው በዘዴ ተለጉሟል።
ኮሮና ኢትዮጵያ ውስጥ የለም፤ ገብቶም ከሆነ የግራኝ አህመድ መንግስት ነው በሻንጣና በአውሮፕላን ያስገባት። እንደተመኙትና እንደጠበቁት ቫይረሱ ኢትዮጵያውያንን አልገደለላቸውም፤ ስለዚህ አሁን አውሬው መንገስት ማንኛውም ሰው የፊት መሸፈኛ (ጭንብል) መልበስ እንዳለበት አስገዳጅ መመሪያ አውጥቶ ያልለበሱትን ምስኪን ኢትዮጵይይ እያሳደደ በማሰር ላይ ነው። ቤተ ክርስቲያን ገብቶ የሚገድል መንግስት ለሕዝቡ ጤና ሊያስብ?
እስኪ እንታዘበው በብዙ ሺህ ነዋሪዎቻቸውን በኮሮና ቫይረስ ባጡት የአውሮፓ ሃገራት እንኳን ጭንብል የመልበስ ግዴታ የለም። እንዲያውም በተቃራኒው አሁን ከቤተ ክርስቲያን እስከ ቡና ቤቶች ሁሉም በሮቻቸውን ለምዕመናን እና ለጎብኝዎች በመክፈት ላይ ናቸው።
👉 በከፍተኛ ቦታ ላይ የሚገኙ ፲ /አሥሩ የዓለማችን ዋና ከተማዎች (ሁሉም በአፍሪቃ፣ እስያ እና ላቲን አሜሪካ ብቻ ነው የሚገኙት)
ከባህር ጠለል በላይ፦
- ፩ኛ. ላ ፓዝ ፥ ቦሊቪያ ፤ 3,640 ሜትሮች ከፍታ
- ፪ኛ. ኪቶ ፥ ኤኳዶር ፤ 2,580 ሜትሮች ከፍታ
- ፫ኛ. ቦጎታ ፥ ኮሎምቢያ ፤ 2,625 ሜትሮች ከፍታ
- ፬ኛ. አዲስ አበባ ፥ ኢትዮጵያ ፤ 2,355 ሜትሮች ከፍታ
- ፭ኛ. ቲምፉ ፥ ቡታን ፤ 2,334 ሜትሮች ከፍታ
- ፮ኛ. አስመራ ፥ ኤርትራ ፤ 2,325 ሜትሮች ከፍታ
- ፯ኛ. ሳና‘አ ፥ የመን ፤ 2,250 ሜትሮች ከፍታ
- ፰ኛ. ሜክሲኮ ከተማ ፥ ሜክሲኮ ፤ 2,240 ሜትሮች ከፍታ
- ፱ኛ. ቴህራን ፥ ኢራን ፤ 1,830 ሜትሮች ከፍታ
- ፲ኛ. ናይሮቢ ፥ ኬኒያ ፤ 1,795 ሜትሮች ከፍታ
👉 የሚከተለውን ከወር በፊት በጦማሬ ጽፌ ነበር፦
ኮሮና ቫይረስ – አውሮፕላን – ኦክስጅን – እስትንፋስ – እጣን
የ5ጂ ቴክኖሎጂ ገና ያልገባባት ኢትዮጵያ ደግሞ ለዚህ ቫይረስ ስርጭት ጥናት በጣም አመቺ በመሆኗ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቻይና የሚያደርገውን በረራ እንዳያቋርጥ ተደረገ። በአለማችን እንደ አዲስ አበባ ከባህር በላይ በ2500 ሜትር ከፍታ ላይ በብዙ ሚሊየን የሚቆጠሩ ሰዎች የሚኖሩባቸው ቦታዎች ጥቂት ናቸው። እናስታውስ ከሆነ እ.አ.አ በ2006 ዓ.ም ላይ የአውሮፓውያኑ ግዙፍ አውሮፕላን ኤርበስ 380 የከፍተኛ ቦታ ሙከራ በረራውን በአዲስ አበባ ነበር ያካሄደው።
የኢትዮጵያ ከተሞች ከፍተኛ ቦታዎች ላይ ስለሚገኙ ለምሳሌ በአዲስ አበባ የሚገኘው የኦክስጂን (ጽሩህ አየር) መጠን በአውሮፓ፣ አሜሪካ ወይም አረቢያ ከሚገኘው የኦክስጂን መጠን በ30% ያነሰ ነው። ብዙ ኦክስጅን ባለመኖርና አየሩም ቀጭን በመሆኑ የደገኛ ኢትዮጵያውያን ሳንባዎች ትልልቅና ቀይ የደም ሕዋሳታቸውም የበዛ፤ ባጭሩ በጣም ጤናማ የሆነ አካል አላቸው። የኢትዮጵያውያኑ አካላዊ ጤናማነት ከመንፈሳዊው ብርታት ጋር መደመሩ ሉሲፈራውያኑን ያስፈራቸዋል፣ ያስቀናቸዋል፣ ያስጠላቸዋል። ስለዚህ በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ ይህን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ለመዋጋት ብዙ ሲደክሙ ይታያሉ።
ባለፈው ዓመት ልክ በዚህ ዕለት፤(መገጣጠሙ የሚገርም ነው!)መጋቢት 25፣ 2011 ላይ በባህር ዳር ከተማ የሚገኘው የፈለገ ሕይወት ስፔሻላይዝድ ሪፈራል ሆስፒታል የሜዲካል ኦክስጅን ማምረቻና ማከፋፈያ ማዕከል ተመረቆ ነበር። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ ባደረጉት ንግግር ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ “በኢትዮጵያ ደረጃውን የጠበቀ የኦክስጅን አገልግሎት መስጠት ከተቻለ በእርግዝና ወቅት የሚሞቱ 11 ሺህ ሴቶች፣ በተወለዱ የመጀመሪያ ወራቶች የሚሞቱ 60 ሺህ ህፃናትንና በየዓመቱ በሳንባ ምች የተነሳ የሚሞቱ 30 ሺህ ህፃናትን መታደግ ይቻላል” ብለው ነበር።
በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር የነበሩት ዶክተር አንባቸው መኮንን ደግሞ፦ “ማዕከሉ በኦክስጅን አገልግሎት እጥረት ምክንያት ረጅም ዕድሜ መኖር እየቻሉ በአጭር የሚቀጩ ኢትዮጵያውያንን ህይወት ለመታደግ የሚያስችል ነው” ሲሉ ተናግረው ነበር። ከሁለት ወር በኋላ ዶ/ር አንባቸው ኦክስጅኑን ሳይስቡ በገዳይ አብይ ተረሸኑ። በወቅቱ የጤና ሚኒስትር የነበሩትም ዶክተር አሚር አማን የአማራ ክልል ጤና ቢሮ፣ ሳልትስ ፕሮጀክት፣ ጂኢ ፋውንዴሽንና ግራንድ ቻሌንጅ ካናዳን ለዚህ ፕሮጀክት መሳካት ላደረጉት ጥረት ምስጋናቸውን በማቅረብ ብዙም ሳይቆዩ ከስልጣናቸው ተሰናብተዋል። ምን የሚይውቁት ነገር ይኖር ይሆን?
ለማንኛውም፤ ይህ ሉሲፈራውያኑ ያስቀመጡት መንግስት 100% የኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን ጠላት ነው። የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቻይና በረራውን አሁንም ቀጥሏል፣ የቱርክ አየር መንገድ ወደ አዲስ አበባ የሚበር ሌላው ብቸኛ አየር መንገድ ነው። ቅሌታማ በሆነ መልክ አላግባብ እስር ቤት ውስጥ እንዲገባ የተደረገው ጋዜጠኛ ያየሰው ሽመልስ፤ “በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ የሚያመጣውን 200 ሺህ መቃብሮች እንዲቆፈሩ መንግስት ትዕዛዝ ሰጥቷል” ማለቱ በሰሜን ኢትዮጵያውያን ላይ ምን እየተዘጋጀ እንደሆነ በመንደርተኝነት ቫይረስ ላልተጠቃነው ዜጎች ብዙ የሚጠቁመን ነገር አለ። አብይ አህመድ “አማራ” እና “ትግሬ” የተባሉትን ኢትዮጵያውያንንን በወረርሽና እና ጥይት ሳይጨፈጭፍ እንቅልፍ አይወስደውም። አውሬው በኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነት ላይ ከፍተኛ ጥላቻ ነው ያለው፤ ለዚህም ነው ሉሲፈራውያኑ ስልጣን ላይ አስቀምጠው የሚሸልሙት። ይህን ሁሌ እናስታውስ!
ባለፈው ጊዜ የአሜሪካ ባለሥልጣናት በቨርጂኒያ አካባቢ ያሉትን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናትን በየመንገዱ ጸሎተ ዕጣን በማድረስ ማዕጠንት እንዲፈጽሙ መጠየቃቸውንም ያለ ምክኒያት አለመሆኑን እናስታውሰው። እንደሚታወቀው የአሜሪካ ስለላ ተቋም ሲ.አይ.ኤ ዋና መሥሪያ ቤት በቨርጂኒያ ግዛት ነው የሚገኘው።
ለማንኛውም አጋንንቱን እና ጨረሩን ሁሉ ከእኛ የሚያርቁልን ክቡር መስቀሉ፣ ጸበሉ እና እጣኑ ናቸው!
_______________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Health, Infos | Tagged: #ተራራ, #ኦክስጅን, #ከፍተኛ ቦታዎች, #ጭንብል, #Mask, ቸነፈር ወረርሽኝ, አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ, ኮሮናቫይረስ, ዘመነ ኮሮና, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, Coronavirus, Oxygen | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 23, 2020
እነዚህ ሁለት የኒው ዮርክ ሴቶች ጉድ! የሚያስበል መረጃ ሰጥተውናል፦
👉 የመጀመሪያዋ ሴት ለዶክተሩ“ማሽተትና መቅመስ ተስኖኛል” ስትለው፤ ዶክተሩ ፤ “ኮሮና አለብሽ” ብሎ ወደ ሆስፒታል ላካት።
👉 ሁለተኛዋ ትውልደ ዶሚኒካን ሪፓብሊክ የሆነችውና በኮቪድ19 የተጠቃችው የ49 ዓመቷ ባለትዳር በኒው ዮርክ ሆስፒታል ውስጥ ከመሞቷ በፊት የድምፅ መልእክት ትታ አርፋለች። ይህንም ያደረገችው ልክ ስትወጋ እንደምትሞት ስለታወቃት ነበር። እንደገለጸችውም ህመምተኞቹ ከሆስፒታል በፍጥነት እንዲወጡ እርሷና ሌሎች ህመምተኞች በገዳይ መርፌ ተወግተው ነበር።
እያለቀሰች የተወችው የድምጽ መልዕክት እንዳይሰማ ፌስቡክ፣ ትዊተርና ዩቱብ ከልክለውታል!
የኮሮናቫይቫይረስ ሕክምና፤ አደገኛ ገዳይ መርፌ ውስጥ የሚገቡ መድኃኒቶች የኮቪድ19 /COVID-19 በሽተኞችን ሊረዱ ይችላሉ” ይላሉ ሐኪሞች።
ዋው!
👉 የክርስቶስ ተቃዋሚውን ዲያብሎሳዊ ሥራ እያየን ነው?
👉 ጌታችን “ማደንዘዣውን” ሊጠጣው አልወደደም፤
[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፯፥፴፬]
“በሐሞት የተደባለቀ የወይን ጠጅ ሊጠጣ አቀረቡለት፤ ቀምሶም ሊጠጣው አልወደደም።”
👉 እነዚህ ገዳዮች “እጃችሁን በሳሙና ታጠቡ” ለምን እንደሚሉንስ?
[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፯፥ ፳፬]
“ጲላጦስም ሁከት እንዲጀመር እንጂ አንዳች እንዳይረባ ባየ ጊዜ፥ ውኃ አንሥቶ። እኔ ከዚህ ጻድቅ ሰው ደም ንጹሕ ነኝ፤ እናንተ ተጠንቀቁ ሲል በሕዝቡ ፊት እጁን ታጠበ።”
___________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Health, Infos | Tagged: Antichrist, ተላላፊ በሽታዎች, ቸነፈር ወረርሽኝ, ኒው ዮርክ, ኢትዮጵያ, ክትባት ሤራ, ኮሮናቫይረስ, ዘመነ ኮሮና, የክርስቶስ ተቃዋሚው, ገዳይ መርፌ, Coronavirus, Evil, Flu, Lethal Injection, New York, Vaccine | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 22, 2020
ባጭሩ መንግስት የክርስቲያኖችን አንጎል ለመቀየር የጉንፋን ቫይረስን ፈጥሮ በመርፌ ይወጋቸዋል!ወገኖቼ ተመልከቱልኝ ይህን ክፋትና አረመኔነት! ታዲያ ይህን ለማድረግ አይደል ኮሮናን የፈጠሯት?!መቼስ ይህን ቪዲዮ አይቶ ክትባት የሚከተብ ይኖራል ብዬ አልገምትም።
ቪዲዮው የተቀረፀበት ቀን ከአስራ አምስት ዓመታት በፊት እ.አ.አ በ 4/13/2005 ዓ.ም ነው፡፡ ይህ በአንድ የሳይንስ ሊቅ የቀረበ ማብራሪያ የተቀረጸው በዝነኛው የአሜሪካ መከላከያ ሚንስትር (ፔንታጎን) ሕንፃ አንድ አዳራሽ ውስጥ ነው፡፡ ይህ ሰው የወታደራዊ መለዮ በለበሱ የአዳራሹ ተሳታፊዎች ፊት ስለ አንጎል እና VMAT2 ተብሎ ስለሚጠራው ‘ጂን‘[የዘር ቅንጣት]መግለጫ ይሰጣል፡፡ “የኤምአርአይ የአንጎል ምርመራ” ምስሎችን እያሳየ ስለ ሃይማኖትና አጥባቂ ሃይማኖተኞች አንጎል ይናገራል፡፡
የቪኤምአይ 2 ን / VMAT2 የዘር ቅንጣትን በመከላከል/በማደናቀፍ ከጊዜ በኋላ የሰዎች አንጎል ከሃይማኖት የአንጎል መዋቅር ወደ ኢ–አማናይ አንጎል መዋቅር፤ እነርሱ እንደሚሉት “በሳይንሳዊ መልኩ እንዲዛወር ማድረግ ይቻላል… በመሠረቱ የሃይማኖተኛን አንጎል ሃይማኖታዊ ወዳልሆነ የአዕምሮ መዋቅር መለወጥ ይቻላል ብለው ያምናሉ፡፡
VMAT2 ሰዎች “የእግዚአብሔርን ጂን/ የዘር ቅንጣት” ብለው ለሚጠሩት ሳይንሳዊ ስሙ ሳይሆን አይቀርም፡፡
በቪዲዮው ማብቂያ ላይ “FunVax”(Vaccine for religious fundamentalists) በሚል መጠሪያ በ “VMAT2 ጂን / የዘር ቅንጣት” ላይ ሙከራዎችን በማድረግና “የጉንፋን ቫይረስ”ፈጥረን ክትባቶችን በመውጋት አማኞችን ኢ–አማናይ ማድረግ ይቻላል የሚል አንድ ሀሳብ አቅርቧል፡፡ በይፋ እንደሚሉትም ይህን የምናደርገው “በመካከለኛው ምስራቅ ሰላም የመፍጠር ዓላማ ስላላቸው ነው”፡፡
ይህ እ.አ.አ በ2005 ዓ.ም የተቀረጸ ቪዲዮ ነው። በእኔ በኩል እንኳ ይህን ጉዳይ አስመልክቶ ይህ ዓመተ ምህረት ቁልፍ ቦታ እንዳለው በጦማሬ ላይ በእንግሊዝኛው ያቀረብኳቸው አንዳንድ መረጃዎች ይጠቁማሉ። ብዙ ነገሮች የተገለጹበት ተዓምረኛ የሆን ዓመተ ምህረት ነበር።
የእነዚህ “የሳይንስ ሊቅ” የተባሉ አረመኔዎች ዒላማ የክርስትና እምነት በተለይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት እንደሆነ ደጋግሜ አውስቸዋለሁ። ከዚህች ሃይማኖት ሌላው ከኢ–አማናይ ስለሚመደብ “አክራሪ ሃይማኖተኛ” ሲሉ በየቀኑ የሚያርደውን እስላም ወይም ሂንዱ ማለታቸው አይደለም። አካራሪ ሃይማኖተኛ እንደ ኢትዮጵያ ተዋሕዷውያን ያሉት አማኞች ናቸው። አዎ! ስጋዊው ሰውነታችን ወይም ደማችን በጥንታዊነቱ በምድር ላይ ከቀሩት ጥንታውያን/የአዳም ዘር ከቀረባቸው ሁለት ሕዝቦች መካከል አንዱ ነው። ሌላው በደቡብ አፍሪቃና ናሚቢያ የሚገኘው “ሳን” የተባለው ሕዝብ ነው። እዚህ ያንብቡ።
ከመንፈሣዊነት አንጻርም ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያን ከአባታችን ሔኖክ ዘመን ጀምሮ ጥልቅ የሆነ የመንፈሣዊ ፀጋ ተሰጥቶን ያለን ሰዎች ነን።
ስለዚህ አረመኔዎቹ ሊቃውንት በኢትዮጵያውያን ደም እና “የእግዚአብሔር ጂን/ የዘር ቅንጣቸው” ላይ ሙከራ ለማድረግ ብሎም ጥቃት ለመፈጸም በጣም ከፍተኛ የሆነ ሙያዊ የማወቅ ጉጉት ነው ያላቸው። ለዚህም ነው ደጋሜ “የኢትዮጵያ አባቶች ከሃገራችሁ አትውጡ ፤ ለህክምና ወደ ውጭ አትሂዱ” የምለው። እንኳን በእነርሱ በእኛ ላይ እንኳን ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ጥቃቶቻውን ይፈጽሙብናል። ይህን ድርጊት እስካልነቃንበትና በክርስቶስ ስምም “ሂዱ!” ብለን እስካላባርነናቸው ድረስ በየጎረቤቱ ያሰማሩት የዲያብሎስ ሠራዊት በእያንዳንዱ ተዋሕዶ ኢትዮጵያዊ ላይ ከሩቅም ከቅርብም ጥቃቱን ከመፈጸም ወደኋላ አይልም። እንዲያውም ቪዲዮው ላይ የቀረበው “የጉንፋን ቫይረስ” ሃሳብ የመጀመሪያው ደረጃ ነው ፤ በአሁኑ ሰዓት ያለው ቴክኖሎጂ ከምናስበው በላይ በጣም የረቀቀ የመጠቀ ነው። እንግዲህ ከአስራ አምስት ዓመት በፊት ስለ “ጉንፋን ቫይረስ/ኮሮና” ጠቁመውን ነበር ፤ ታዲያ ዛሬ ያዘጋጇቸውን እንደ 5ጂ የማይክሮዌቭ ጨረር አፈንጣቂ የሆኑትን መሣሪያዎች በመጠቀም ይህን የጉንፋን ቫይረስ በአማኞች ዘንድ ለማሰራጨት እየሞከሩ ነው።
ውጤቱ የጠበቁትን ያህል ባይሆንም የማይጠነቀቁትና ስለጉዳዩ ብዙ እውቅና የሌላቸው ሰዎች፤ ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ የዚህ ሙከራ ሰለባ ሲሆኑ ሁላችንም እያየነው ነው። አዎ! በሃገር ቤትም በውጭም። በየማህበረሰባዊ ድህረ ገጹ ወገናችን ዋና ጠላቱ በሆኑትና “ሊቃውንት” በተባሉት በእነዚህ የሉሲፈር ደቀ መዛሙርት ላይ አንድ ሆኖ እንደመነሳት ጠላት በሰጠው ማንነት እርስበርሱ እንዲበላላ፣ ዛሬ የያዘውን አቋም ነገር ሲለውጥ ፣ ዛሬ የግራኝ አህመድ ተቃዋሚ ፣ ነገ ደጋፊ ፣ ዛሬ ተዋሕዶ ነገ ጴንጤና ኢ–አማናይ እንዲሆን እየተደረገ ነው። በተለይ ይህ አቋመ–ቢስነት የዚህ ሙከራ ውጤት እንደሆነ ተደርጎ ሊቆጠር ይገባል።
እህተ ማርያም “በአዲስ አበባ የሚገኙት የሃያላኑ ኤምባሲዎች ምድር ሥር ድብቅ ቤተ ሙከራዎችና መሣሪያዎች አላቸው” ስትል የነበረው ትክክል ነው። የአሜሪካ፣ የፈረንሳይ፣ የጀርምን፣ የብሪታኒያ፣ የሩሲያ እና የሌሎችም ኤምባሲዎች እንጦጦ ተራራ ሥር በጫካ የተሸፈኑ ታላላቅ መሬቶችን መያዛቸው ዝም ብሎ ይመስለናልን? ግራኝ አህመድስ “የአንድነት ፓርክ” ብሎ በምኒሊክ ቤተ መንግስት እንዲሁም በጃን ሜዳ መስቀል አደባባይ ባጠቃላይ በታሪካዊዎቹ የአዲስ አበባ የክፍለ ከተማዋዎች ላይ ማተኮሩ ለበጎ ነገር ይመስለናልን? ሽህ አላሙዲንስ ፍልውሃ አካባቢ ሸረተንን መገንባቱ፣ ጻድቁ አብርሐም ገዳም አካባቢ “የመዝናኛ ቦታ” እንዲሁም አራዳ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፊት ለፊት ከእንጦጦ ተራራ ከፍ የሚል፤ ከጂዳ ሰማይ ጠቀስ ፎቅ ጋር በአየር የሚተያይ ሰማይ ጠቀስ ፎቅ ለመስራት ማቀዱስ ለኢትዮጵያ አስቦ ይመስለናልን?
የሰውን ልጅ ሕልውና አደጋ ላይ የሚጥሉ 10 አስፈሪ ቴክኖሎጂዎች
___________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: 5G Tower, Antichrist, Atheism, ተላላፊ በሽታዎች, ቸነፈር ወረርሽኝ, ኢትዮጵያ, ክትባት ሤራ, ኮሮናቫይረስ, ዘመነ ኮሮና, ፀረ-ክርስትና, Coronavirus, Evil, Flu, FunVax, Pentagon, UK, Vaccine | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 20, 2020
በማለት በካራስናያርስክ እና አብዛኛዎቹ ነዋሬዎቿ ሩሲያውያን በሆኑባት የዩክሬኗ ዶኔትስክ ከተማዎች በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ሩሲያውያን በቤተ ክርስቲያን ለጸሎት፣ ለጸበልና መስቀሉን ለመሳም ተገኝተዋል።
እርር ይበሉና ምዕራባውያኑ በዚህ ተቆጥተዋል! የእንግሊዙ ጋዜጣ “ደይሊ ሜይል” የሚከተለውን ጽፏል፦
„So much for social distancing! Orthodox Christians defy lockdown to go to Easter Services.“
“የምን ማሕበራዊ መራራቅ!ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ለኮሮና የወጣውን እገዳ በመቃወም ለፋሲካ ወደ ቤተ ክርስቲያን ሄዱ”
ዓይናቸውን በኦርቶዶክሱ ክርስቲያን ዓለም ላይ ጥለዋል… በኢትዮጵያን አስመልክቶ ይህው ጋዜጣ ያወጣውን በሚቀጥለው ቪዲዮ…
ሮማውያኑ (ኢ–አማንያን)፣ ሂትለር (ብሔራዊ ሶሻሊዝም) እና ስታሊን (ኮሙኒዝም) የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን ሊያጠፉት ብዙ ሞከሩ፤ ግን አልተሳካላቸውም፤ ዛሬም የኮሮና ቫይረስ ሆነው መጥተዋል፤ ቤተ ክርስቲያንንም በመላው ዓለም በመፈታተን ላይ ናቸው።
_________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Health, Infos | Tagged: ማሕበራዊ መራራቅ, ቤተ ክርስቲያን, ተላላፊ በሽታዎች, ትንሣኤ, ቸነፈር ወረርሽኝ, የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን, ፋሲካ, Church Visit, Corona Virus, Easter, Easter Services, Russian Orthodox Church | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 7, 2020
በብሪታኒያ ብቻ በጥቂቱ 20 ማማዎች ተገንድሰዋል
___________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Health | Tagged: 5ጂ, 5G Tower, ማማዎች, ማይክሮዌቭ, ተላላፊ በሽታዎች, ተንቀሳቃሽ ስልክ, ቸነፈር ወረርሽኝ, አንቴናዎች, ኢትዮጵያ, ኮሮናቫይረስ, ዘመነ ኮሮና, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, Coronavirus, UK | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 7, 2020
___________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Health | Tagged: 5ጂ, 5G Tower, ማማዎች, ማይክሮዌቭ, ተላላፊ በሽታዎች, ተንቀሳቃሽ ስልክ, ቸነፈር ወረርሽኝ, አንቴናዎች, ኢትዮጵያ, ኮሮናቫይረስ, ዘመነ ኮሮና, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, Coronavirus, UK | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 6, 2020
በእንግሊዟ በርሚንግሃም ከተማ ፓርክ ለመስገድ ተሰብሰበው የነበሩ ሃያ መሀመዳውያን በማህበራዊ ርቀት ትዕዛዝ አስከባሪ ፖሊሶች እንዲብተኑና ወደየቤታቸው ሄደው እንዲሰግዱ ተደርገዋል። ባለፈው ሳምንት በዚህችው ከተማ ነበር ሁለት የ5ጂ አንቴና ማማዎች በእሳት እንዲጋዩ የተደረጉት።
ሦስት መላመቶች፦
👉 1ኛ. በስቅለትና ትንሣኤ ዋዜማ “የመስቀሉን ሰዎች” ለመተናኮል
👉 2ኛ. አንዳንድ የእንግሊዝ አብያተ ክርስቲያናት ፋሲካን አስመልክቶ የቅዳሴ ሥነ ስርዓት ለማድረግ በመነሳሳት ላይ በመሆናቸው ፤ ኢ–አማንያኑ ፈላጭ ቆራጭ የመሀመዳውያን አጋሮች ሙስሊሞቹን “ኑ! ወደ ፓርክ ሂዱና ለመስገድ ሞክሩ፤ ከዚያ አይቻልም እንላችኋለን፤ በዚህ ለክርስቲያኖቹ “ሙስሊሞችንም ከልከለናቸዋል” በማለት ከቤተ ክርስቲያን እንዲርቁ እናደርጋቸዋለን።” ኢትዮጵያም እንደዚህ ነው የሚደረገው፤ “ያው! ሙስሊሞችንም ከልክለናቸዋል፤ የሃይማኖት እኩልነት፣ እኩልነት፣ እኩልነት…
👉 3ኛ. እንግዲህ ኮሮናን ተገን በማድረግ ለወረራ መንደርደራቸው ሊሆን ይችላል። ውሻ የሸናበትን ቦታ ሁሉ የኔ ነው እንደሚለው ሁሉ የዋቄዮ–አላህ ልጆችም ዛፍ የተከሉበትን፣ የሰገዱበትንና መስጊድ የሰሩበትን ቦታ ሁሉ “ኬኛ” ይላሉ። አለም የነሱ ብቻ!
የትኛው ነው ሊሆን የሚችለው? እንደኔ ሦስቱም!
___________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: ሙስሊሞች, ስግደት, በርሚንግሃም, ብሪታኒያ, ተላላፊ በሽታዎች, ቸነፈር ወረርሽኝ, ኢትዮጵያ, እገዳ, ኮሮናቫይረስ, ዘመነ ኮሮና, የማህበራዊ ርቀት, ፓርክ, ፖሊስ, Birmingham, Coronavirus, Illegal, Muslims, Park, Praying, Social Distance, UK | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 6, 2020
ጥቃት የደረሰባቸው ለኮሮና ቫይረስ በሚል የተሰሩት ተንቀሳቃሽ ሆስፒታሎችና የመመርመሪያ ማዕከላት ናቸው።
በአይቮሪኮስት 261 ሰዎች በኮሮና ተይዘዋል 3 ሞተዋል ተብሏል።
እኔ ይህን እደግፈዋለሁ፤ ሁሉም ነገር ዓይን ያወጣ ቅጥፈት ነው!አሳቢ መሳዮች! ኢትዮጵያውያንም ምርምራ ምናምን ማድረግ የለባቸውም። በጣም ካልከፋ ወደ ዶክተር ወይም ሆስፒታል በጭራሽ እንዳትሄዱ፤ ጉንፋን እንኳን ቢኖርባችሁ እነ አብዮት ኮሮና ብለው ይገድሏችኋል። 200ሺህ መቃብር ቆፍሩ ያሉት አስቀድመው መሆኑን እንገንዘብ። ተጠንቀቁ! ሰውን ገና በመርፌ ሳይወጉትና ሳያደክሙት ዛሬውኑ የምርመራ ማዕከላት በእሳት መጠራረግ አለባቸው። ዋ! ለልጆቻችሁ ክትባት ያስባችሁ ዋ! የክትባት አባቶች እነ ቢልጌትስ “ልጆቼን በጭራሽ አናስከትብም” ያሉበት መረጃ ወጥቷል።
በቅርብ የወጣ መረጃ እንደሚነግረን በአሜሪካ በዶክተሮች የሕክምና ስህተት ምክንያት በግምት 251,000 ሰዎች በየዓመቱ ይሞታሉ ፥ ይህ እንግዲህ በየዓመቱ ከሚሞቱት ሰዎች መካከል ወደ 9.5 ከመቶ የሚሆኑት ማለት ነው። ዋው!
_________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Health | Tagged: ሆስፒታሎች, ምርመራ, ተላላፊ በሽታዎች, ቸነፈር ወረርሽኝ, አመጽ, አቢጃን, አፍሪቃ, ኢትዮጵያ, እይቮሪኮስት, ኮሮናቫይረስ, ዘመነ ኮሮና, ፀረ-አፍሪቃ ሤራ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 6, 2020
ሰማያዊ ቀለም ፟= ኮሮና እና 5ጂ ሥርጭት የሚታይባቸው ሃገራት
የኑው ዮርኩ ዶክተር፦
“በሽታው የምናውቃት ኮሮና ከምትፈጥረው የሳንባ ምች ጋር ተመሳሳይነት የለውም።
ዛሬ የአተነፋፈስ ህመምተኛውን ለመርዳት በጣም ተፈላጊ የሆኑት የአየር ማራገቢያዎች ከጥቅሙ ይልቅ ጉዳቱን አይተናል፤ ብዙዎችንም በመግደል ላይ ናቸው።
ይህ በሽታ የምናውቃት ኮሮና ሳትሆን አዲስ በሽታ ነው፤ ልክ ከፍተኛ መጠን ያለው ኦክሲጂን በሌለባቸው ከፍተኛ /ተራራማ ቦታዎች ያልተላመዱት ሰዎች የሚያሳዩትን ዓይነት የአየር እጥረት በሽታ(ሃይፖክሲያ)ጋር ይመሳሰላል።”
ሰውን ልክ ማይክሮዌቭ ምድጃ ውስጥ እንደገባ አሉሚኒየም እየጠበሱት ነው።
ይህን ዶክተር እና ጎበዟን ዳናን አምናቸዋለሁ። ሉሲፈራውያኑ የአንድ ዓለም መንግስት ሤራ አራማጆች ሕዝቦችን ለመቆጣጠርና ለመጨፍጨፍ የፈጠሩት ጋኔን ነው። 5ጂ ቴክኖሎጂም ረዳታቸው ነው። በኒው ዮርክ ሆስፒታሎች በሌላ ዓይነት በሽታ የሞቱትን ህመምተኞች በኮሮና ነው የሞቱት እያሏቸው ነው።
እየተሠራ ያለው ዲያብሎሳዊ ሥራ ከምናስበው በላይ ነው፤ ታይቶ የማይታወቅ ድራማ በዓለም መድረክ እየተሠራ ነው፤ ይህን ማጋለጥ ይኖርብናል፤ መንግስታቱን፣ ሜዲያዎቹንና አብዛኞቹን ዶክተሮች አትመኗቸው። የኛዎቹ ዶክተሮችማ ሉሲፈራውያኑ አለቆቻቸው ፕሮግራም ያደረጓቸው ይመስላል በከረባት ታንቀው ኪኒና መርፌ ከማዘዝ ሌላ የተሸፈነውን ምስጢር በድፍረት ሊያካፍሉን ፈቃደኞች አይደሉም። ለነገሩማ ስንት የተማሩ ኢትዮጵያውያን ነበሩ።
በድሆቹ ሃገሮቻችን “የጽዳት፣ የእጅ ማጠቢያ ሳሙና፣ የሆስፒታሎች፣ የዶክተሮችና የገንዘብ እጥረት ስላለና የህክምና ሥርዓቱም ኋላ ቀር ስለሆነ 28 ሚሊየን ኢትዮጵያውያን በኮሮና ሊበከሉ ይችላሉ” እያሉና በየቀኑ የቴሌቪዥን ካሜሪ ፊት በመቅረብ የታማሚውንና የሟቾቹን ቁጥር ከፍ እያደረጉ በመቁጠር የተለመደውን “የማለማመጃና ፍርሃት መቀስቀሺያ ጥበባቸውን” ይጠቀማሉ። አረመኔዎች!
ከውጭ ሃገር ሰዎች በስተቀር ኢትዮጵያ ውስጥ ኮሮና በተባለው ጋኔን የታመመ ወይም የሞተ ኢትዮጵያዊ የሉም
በኢትዮጵያ ኮሮና የለም፤ ታመሙ ሞቱ የተባሉትም ውሸት ነው፤ በሌላ በሽታ ሞተው ሊሆን ይችላል ወይንም ገድለዋቸዋል።መንግስት ነኝ ባዩ የወሮበሎች መንጋም የማይፈልገውን የህብረተሰብ ክፍልና ግለሰቦችን ለመግደል የኮሮናን ካርድ ይጫወታል። በዚህ አንጠራጠር! እስኪ የበሽታውን የምርመራ ውጤት በይፋ ያሳዩን? ደሞኮ ገና ሰው ሳይታመምና ሳይሞት ፈውስ አግኝተንለታል” አሉን። ወቸው ጉድ! ዛሬ ይህን ቀጣፊ፣ አታላይ ገዳይ መንግስት የሚያምን ከአውሬው መሆን አለበት።
ባለፈው ጊዜ እንዳወሳሁት ኮሮና እንደ አዲስ አበባ ከባሕር በላይ ከሁለት ሺህ ሜትር ከፍታ ላይ በሚገኙ ቦታዎች ላይ ኮሮናም ሆነች ሌላ ወባን የመሰለ አዲስ ቫይረስ ሊሰራጭ አይችልም። ይህ እንግዲህ ከመለኮታዊ ጥብቃው ሌላ ማለት ነው። ስለዚህ ይህን ጋኔን ወይ በአየር መንገዳችን አውሮፕላኖች ያስገቡታል ፣ ወይም በግብዝነት ብዙ የተጨበጨበላትን “የኢትዮጵያን ሳተላይት” ይጠቀማሉ(ዲያብሎስ እግዚአብሔርን በጣም ስለሚፈራው ልጆቹም እንዲሁ የራሳቸው የሆነውን ነገር መጠቀም ይፈራሉ፤ ለዚህም ነው የእኛ የሆኑት የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ሳተላይቱ፣ ዶ/ር ቴዎድሮስን የሚጠቀሙት፤ ብያለሁ ከዚህ በፊት)፤ በዚህ መልክ በሽታው በቀላሉ ካልተሠራጨ፤ አሁን ከቤት እንዳይወጣ የተደረገውን ነዋሪ እየመረጡ የተበከሉና የተመረዙ ምግቦችንና መጠጦችን በማቀበል፣ የታመመውን ደግሞ የ666ቱን መርፌ በመውጋት ያቀዱለትን የሕዝብ ቁጥር ቅነሳ ያካሂዳሉ። ለዚህ ሁሉ ተጠያቂው እነ አብዮት አህመድን በእልልታ ተቀብሎ አራት ኪሎ ያስገባውና እስካሁንም ግንባሩን ብሎ ለመድፋት ፈቃደኛ ያልሆነው እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ተጠያቂ ነው።
___________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Health | Tagged: 5ጂ, 5G Tower, ማማዎች, ማይክሮዌቭ, ተላላፊ በሽታዎች, ተንቀሳቃሽ ስልክ, ቸነፈር ወረርሽኝ, አንቴናዎች, ኢትዮጵያ, ኮሮናቫይረስ, ዘመነ ኮሮና, የኢትዮጵያ አየር መንገድ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, Birmingham, Coronavirus | Leave a Comment »