Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2023
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ትንቢት’

Ark of The Covenant: Apocalypse in ARCADIA (FL) | ጽላተ ሙሴ፤ አፖካሊፕስ በአርቃዲያ ፍሎሪዳ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 4, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 ኃይለኛ አውሎ ንፋስና ታሪካዊ የጎርፍ መጥለቅለቅ በአሜሪካዋ የፍሎሪዳ ግዛት/አርቃዲያ

The Ark Ark (c) adia – አርቃዲያ

😲 It really is a miracle! በእውነት ተዓምር ነው!

💭 Anagram:

  • ☆ ARCADIA
  • ❖ ADIARCAI (Adi Arcai)
  • ☆ አርቃዲያ (ፍሎሪዳ)
  • ❖ አዲ-አርቃይ (ሰሜን ኢትዮጵያ በአክሱም ጽዮን እና ዋልድባ መኻል፤ ዋው!)
  • ☆ The Birthplace of United States Hurricanes
  • ❖ Ethiopian Highlands: Axum – Waldeba – Adi Arcai (Adi Arkay)
  • ☆ የአሜሪካ አውሎ ነፋሶች የትውልድ ቦታ
  • ❖ የኢትዮጵያ ደጋማ ቦታዎች፡ አክሱም – ዋልድባ – አዲያርቃይ

💭 Arcadia/ Arkadia (utopia/ Ethiopia) in Greek Mythology

Arcadia refers to a vision of pastoralism and harmony with nature. The term is derived from the Greek province of the same name which dates to antiquity; the province’s mountainous topography and sparse population of pastoralists later caused the word Arcadia to develop into a poetic byword for an idyllic vision of unspoiled wilderness. Arcadia is associated with bountiful natural splendor, harmony, and is often inhabited by shepherds. The concept also figures in Renaissance mythology. Commonly thought of as being in line with Utopian ideals, Arcadia differs from that tradition in that it is more often specifically regarded as unattainable. Furthermore, it is seen as a lost, Edenic form of life, contrasting to the progressive nature of Utopian desires.

The inhabitants were often regarded as having continued to live after the manner of the Golden Age, without the pride and avarice that corrupted other regions. It is also sometimes referred to in English poetry as Arcady. The inhabitants of this region bear an obvious connection to the figure of the Noble savage, both being regarded as living close to nature, uncorrupted by civilization, and virtuous.

🔥 The Wrath Of God?

Florida is a nice place, but it unfortunately has become a lot like California, representing both the best and the worst that America has to offer. This is especially true in the area of homosexuality. While there are many conservative and religious Floridians, there are a tremendous amount of sodomites and immoral activity that takes place there. Given the serious moral decay of America that we see taking place before our eyes and the increasing disrespect for even the most basic of Christian morality, looking at this storm I began to wonder if perhaps, in some way, it was connected to this crisis.

The word “Hurricane” originally comes from the Taino Indians, a people who inhabited the Caribbean and parts of Florida when the Spanish arrived in the 16th century. The original world, “Huracan,” was a god of evil in their pagan religion, and the natives thought that these storms were attacks from this evil diety. Interesting.

For many years, it has been popular to give Hurricanes a name to distinguish them from others. Certain names, however, are retired from circulation because they are associated with particular catastrophes, such as Hugo (1989), Andrew (1992), and Katrina (2005). This hurricane is named Matthew, which of course comes from the New Testament Evangelist St. Matthew, whose traditional sign used by the early Christians and continuing today in the Catholic and Orthodox Churches is that of an angel:

The Book of Kells, the oldest New Testament in Ireland, showing the four evangelists. St. Matthew is depicted as an angel in the upper left quadrant.

Angels -the ones obedient to God- in the Bible always play important roles in executing God’s will, both for aiding man in his struggle for righteousness and punishing him in accordance with God’s will. In the Old Testament angels appeared to Moses when he was in the desert, and the angel St. Raphael came to the aid of Tobit when he was under attack from the demon Asmodeus. In the New Testament it was the angel Gabriel who announced Jesus’ conception to St. Mary, an angel who announced to the Holy women news of Jesus’ resurrection, and it the book of Revelations it is St. Michael the Archangel who battles against the ancient dragon. Yet also in the same Bible it was angels who guarded the entrance to the Garden of Eden after Adam and Eve were expelled from it on account of their sin, and it was the angel of death who slew by the command of God the firstborn of every living creature in Egypt following Moses prophecy to the Pharaoh about God’s impending punishment for his refusal to free the Hebrews from their bondage. Interesting.

The Bible clearly teaches that in the Old Testament whenever the Hebrews were very disobedient towards God, He would send punishments against them, many times in the forms of natural disasters. Christian history also recognizes the same, where God will use His creation to execute judgment against the wicked. While not all bad weather is necessarily a sign of sin, both sacred scripture and sacred tradition clearly note that it can be so. Now we know that Florida is an area that is infected with sin, especially cities such as Miami and Orlando, which are veritable dens of sodomy.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Nine Million People Told to Evacuate in Japan due to ‘Monster’ Typhoon

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 19, 2022

💭 “ናንማዶል” በተሰኘው ኃይለኛ አውሎ ነፋስ ምክንያት ዘጠኝ ሚሊዮን ሰዎች በጃፓን አካባቢያቸውን ለቀው እንዲወጡ ተነገራቸው

አይይየዚህች ዓለም ነገር ከንቱ ነው። በቃ ለዘመናት የደከሙለት ነገር ሁሉ በሰዓታት ውስጥ ጥርግርግ ብሎ ሄደ። የዓለማችን ነዋሪዎች ልብ ንሰሐ አልገባ ብሏልና ሁሉም በየአህጉሩ የመከራን ጽዋ ይቀምሳል።

ይገርማል፤ ዛሬ ነፃ ግንበኛዋ የብሪታኒያ ንግስት ዳግማዊት ኤልሳቤጥ ከሳምንት በላይ ከወሰደው ከንቱ የሃዘን-መግለጫ ድራማ በኋላ ትቀበራለች። የጃፓን ንጉሳውያን ጥንዶችም ዛሬ በለንደን ተገኝተዋል።

እንደው ሰው፤ “ሰለጠነ” ተባለ አልተባለ በሁሉም አገራት ግብዝና በሜዲያዎቹ በቀላሉ እንደሚታለል/እንደሚጭበረበር በግልጽ አይተነዋል። ለአንዲት የዘጠና ስድስት ዓመት ሴት ይህን ያህል ትኩረትና ለሰዓታትና ለቀናት እየተንበረከኩ ተገቢ ያልሆነ ‘አምላካዊ’ ክብር መስጠት ብሪታኒያውያኑ ከሰሜን ኮሪያ ሕዝብ ባልተናነሰ አዕምሯቸውን ምን ያህል እንዳሳጠቡ ይጠቁመናል። ይህችን በአውሮፓውያኑ ሴፕቴምበር 19 ዕለትን እናስታውሳት፤ ፲፱/19 በእኛ የቅዱስ ገብርኤል ዕለት ነው።

በዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ነጋሪነት የዓለም ጤና ድርጅት የኮቪድ ወረርሽኙን ካወጀ ልክ ከ ፱፻፲፩/911 (እንቍጣጣሽ) ቀናት በፊት ነው ንግስቲቷ የሞተችው። ኮሮና ማለት አክሊል ማለት ነው። ልትሞት ቀናት ሲቀራት፤ ይዟት የነበረው ኮቪድ ወረርሽኝ “በጣም አደከመኝ፣ አደቀቀኝ” ስትል ተናግራ ነበር

ባለፈው ሳምንት መስከረም ፬/4፤ ንግሥቲቷ በተሰናበተች ልክ በሳምንቱ፤ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም፤ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ መጨረሻ ተቃርቧል።አሉን።

በትናንትናው እሑድ ዕለት ደግሞ፤ ለንግስቲቷ ቀብር ዛሬ ለንደን የሚገኙት የአሜሪካው ፕሬዚደንት ጆ ባይድን፤ “የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ አብቅቷል።” አሉን!

💭 ጁላይ 27/ሐምሌ ፲፱ | እግዚአብሔር በአቡነ ማትያስ እና በጽዮናውያኑ አትሌቶች በኩል የሚለን ነገር አለ

ነጠብጣቦቹን እናገናኛቸውጉድ ነው!

🔥 ሮም + ለንደን + በርሊን + ኒውዮርክ + ቶኪዮ + መካ + ዱባይ + ቴህራን + ኢስታንቡል ይወድቃሉ – እየሩሳሌም እንዳደረገችው።

የቃል ኪዳኑ ታቦት ወደ ምሥራቅና ወደ ምዕራብ በሚወስደው መንገድ ላይ ምልክት እያስተላለፈ ነው። ጃፓን፣ ቻይና፣ አውሮፓ፣ አሜሪካ፣ ሩሲያ፣ ዩክሬን፣ ቱርክ፣ ኢራን እና አረቢያ የኢትዮጵያን የፋሽስቱ ኦሮሞ አገዛዝና ክፉውን አብዮት አህመድ አሊን መደገፉን ያቆሙ። አውሬው ለፍርድ መቅረብ ይኖርበታል። ይህ አረመኔ አገዛዝ ከሁለት አመት በታች በሆነ ጊዜ ውስጥ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን የትግራይ ተወላጆችን በጅምላ ጨፍጭፎ በረሃብ ገድሏል።

❖❖❖[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩፥፳፭፡፳፮]❖❖❖

“በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤ ሰዎችም ከፍርሃትና በዓለም የሚመጣበትን ከመጠበቅ የተነሣ ይደክማሉ፤ የሰማያት ኃይላት ይናወጣሉና።”

🔥 Rome + London + Berlin + New York + Tokyo + Mecca + Dubai + Tehran + Istanbul will fall – as Jerusalem did.

✞The Ark of The Covenant is Transmitting a signal on a path to the EAST and to the WEST. Japan, China, Europe, America, Russia, Ukraine, Turkey, Iran and Arabia, STOP supporting the fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali in Ethiopia. This brutal regime has massacred and starved to death over a million Ethiopian Chrisians of Tigray in under two years.

❖❖❖[Luke Chapter 21፡25-26]❖❖❖

And there shall be signs in the sun, and in the moon, and in the stars; and upon the earth distress of nations, with perplexity; the sea and the waves roaring; Men’s hearts failing them for fear, and for looking after those things which are coming on the earth: for the powers of heaven shall be shaken.”

💭 Nine million people have been told to evacuate their homes as Japan is battered by one of the worst typhoons the country has ever seen.

The super typhoon Nanmadol has killed two people and injured almost 90.

It hit Japan’s most southerly island, Kyushu, on Sunday morning, and is forecast to pass over the main island of Honshu in the next few days.

Tens of thousands of people spent Sunday night in emergency shelters, and almost 350,000 homes are without power.

Transport and business has been disrupted, and the country is braced for extensive flooding and landslides.

Nanmadol has brought gusts of up to 234km/h (145mph), and some areas were forecast 400mm (16 inches) of rain in 24 hours.

Bullet train services, ferries, and hundreds of flights have been cancelled. Many shops and other businesses have closed, and sandbags have been put in place to protect some properties.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Travel/ጉዞ | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Greece Protests to Turkey as Erdogan Turns Panagia Soumela Orthodox Monastery Into a Nightclub

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 8, 2022

💭 የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ እብዱ መሪ ኤርዶጋን ታሪካዊውን የሱዩሜላ ኦርቶዶክስ ድንግል ማርያም ገዳም ወደ ዳንኪራ ቤትነት በመለወጣቸው ግሪክ ተቃውሞዋን በከፍተኛ ሁኔታ አሰማች

ዛሬ ልደታ ማርያም ናት❖

የሱይሜላ እና ማርያም ደንገላት ገዳማት ገዳማት ተመሳሳይ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ✞

ሱዩሜላየሚለው ቃል የተገኘው ሞላሰስከሚባለው በወቅቱ በግሪክኛ ከሚታወቅ ሥርወቃል ነው። ትርጉሞም ጥቁርማለት ነው። ወንጌላዊው ቅዱስ ሉቃስ የሳለው የእመቤታችንና ልጇ የጌታችን ስዕል መጀመሪያ በእዚህ ገዳም መገኘቱ ይነገራል። በሱዩሜላ ገዳም የተገኘው ይህ የእመቤታችንና የጌታችን ስዕል “ጥቁር” ኢትዮጵያዊ ገጽታ እንዳለው በግልጽ ማየት እንችላለን✞

😈 ቱርክና የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮቹ በኢትዮጵያም ያቀዱትም ይህን ነው

👉 አስገራሚ ገጠመኝ፤ ባለፈው ዓርብ ጥር ፳፯/፲፬ ዓ.ም (ሊቃነ መልዓክ ሱርያል/ ነቢዩ ሔኖክ የተሰወረበት ዕለት) ፤ በማውቃቸው ቱርኮችና ይህ የግሪክ ገዳም የሚገኝበትን ከተማ ስምን በያዘው “ትራብዞን” በተሰኘው ሱቅ/ምግብ ቤት በኩል ሳልፍ፤ “ሔኖክ/ሐኖክ!” ብሎ የሚጠራኝ ድምጽ ስሰማ እነዚያ የማውቃቸው ቱርኮች መሆናቸውን አይቼ ለሰላምታ ወደነርሱ አመራሁ። ከሰላምታ በኋላ ወዲያው፤ “እንዴት ነው፤ ኤርዶጋን ከአፍሪቃ ጋር እየተዛመደ ነው፤ ከአሜሪካና አውሮፓ ጋር ከመስራት ከእኛ ጋር ብትሰሩ ይሻላችኋል፤ ጥሩ የሆነውን የእናንተን መሪን አብይ አህመድን እንወደዋለን፤ ድሮናችም እኮ ሥራቸውን በደንብ እየሠሩ ነው ወዘተ” እያሉ ሊሳለቁብኝ እንደሚሹ በመረዳት፤ ቅዱስ መጽሐፋችን፤ “ሰነፍ ያወቀ እንዳይመስለው እንደስንፍናው መልስለት ይላልና” እኔም፤ “ኤርዶጋን ከወነጀለኛው አብይ አህመድ ጋር አብሮ ሕዝቤን እየጨፈጨፈብኝ ነውና ብታስጠነቅቁት ለእናንተም ከግሪኮች፣ አርመኖችና ኩሮች ለጠካችኋትም ለዛሬዋ ቱርክ የተሻለ ነው። “ጥሩ ነው” የምትሉት አብይ አህመድ አሊ አረመኔ ነው፤ በአንድ ዓመት ውስጥ አንድ ሚሊየን አባቶቼን፣ እናቶቼን፣ ወንድሞቼንና እኅቶቼንና ወንድሞቼን መጨፍጨፉን አታውቁምን? ምናልባት ለእናንተ እንደ ድል ልታዩት ትችሉ ይሆናል፤ ግን በቅርቡ ዋጋ ያስከፍላችኋል፤ አልመኝላችሁም ግን ይህ ሁሉ መዓት በእናንተ ላይ ቢደርስ ምን ትሉ፣ ምን ታደርጉ ነበር?” ብዬ በቁጣ ተሰናበትኳቸው። ቀጥተኛነቴን ስለሚያውቁ ዝም፣ ጭጭ ክምሽሽ ነበር ያሉት። ብዙም ስላቆይ ባቡር ውስጥ አንድ ከማውቀው የቱርክ ተወላጅ ኩርድ ጋር ተገናኘንና ከቱርኮቹ ጋር ስለተነጋገርነው ነገር አወሳነው። ኩርዱም ሰላስ ሚሊየን የሚሆኑ የቱርክ ኩርዶች በገዛ ሃገራቸው እንደ ሁለተኛና ሦስተኛ ዜጋ እንደሚቆጠሩ፤ በቋንቋቸው መማር፣ መስገድ፣ መገበያየት እንደማይችሉ፤ “አውሮፓውያን ናቸው ዘረኞች ይባላል፤ ግን እነግርሃለው እንደ ቱርክ ዘረኛ በዓለም ላይ የለም!” ብሎ በቁጣ ነግሮኝ በሃዘን ተለያየን።

እንግዲህ የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝን የሚመራው አረመኔው ዳግማዊ ግራኝ አህመድ ከእብዱ ኤርዶጋን ጋር በተገናኘበት ወቅት “ኦሮሚያ” የተሰኘውን ሕገ-ወጥ ክልል ለቱርክ አሳልፎ ሰጥቶታል፤ “ቀዳማዊ ግራኝን ለመበቀል እንደ ግሪክና አረሜኒያ የኢትዮጵያን ኦርቶዶክሶችንም እንጨፈጭፋቸዋለን፤ ከዚያ በቱርክ እርዳታ እስላማዊት ኦሮሚያ ኤሚራትን እንመሰርታለን” ብሎ ቃል እንደገባለት ሁኔታዎች ሁሉ እያመላከቱን ነው። እኔ በጣም የማዝነውና ደሜ የምፈላው “ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ነን” እያሉ ከዚህ ፋሺስት የኦሮም አገዛዝ ጋርና ከኦሮሞ አክቲቪስቶች ጋር የሚያብሩ አማራዎች፣ ተጋሩ እና ጉራጌዎችን መታዘቡ ነው። እኔ እንኳን በአቅሜ በተለይ ቱርክን አስመልክቶ ለሃያ ዓመታት ያህል ባገኘሁት አጋጣሚ ሁሉ ቤተክህነትና ቤተምነግስት ድረስ እስከመሄድ በቅቼ ሳስጠነቅቅው የነበረ ትልቅ ጉዳይ ነው። ተዋሕዷውያን አካሄዳቸውን ካላስተካከሉ ወደፊት ምን ሊመጣ እንደሚችል በግልጽ ይታየኝ ነበር፤ ያው እንግዲህ ዛሬ ደረሰ። በእኔ በኩል ሃላፊነቴን ተውጥቻለሁ፤ ሃዘኔ አይቆምም፤ እየመጣ ካለው የደም ጎርፍ እጄ ንጹሕ ነው። ሌሎቻችሁ፤ ሁሉም ነገር ግልጥልጥ ብሎ በሚታየበት በዚህ ዘመን ከእስልምና እና ኦሮሙማ አጀንዳ ጎን የቆማችሁ ግብዞች ሁሉ ግን ዛሬውኑ ባፋጣኝ ካልታረማችሁ፣ ካልተመለሳችሁና ቀጥተኛውን የክርስቶስ መንገድን ካልተከተላችሁ ገሃነም እሳት እንደሚጠብቃችሁ ከወዲሁ እወቁት።

በጣም የሚገርም ነው፤ ባለፉት ሃምሳ ዓመታት ይህ ከንቱ ትውልድ ግሪክ እና አረመን ኦርቶዶክስ ወገኖቻችንን ከአገር አባርሮ ከጥፋትና ሞት በቀር ለሕዝባችን ምንም በጎ ነገር ማበርከት የማይችሉትን መሀመዳውያን ቱርኮችን ወደ ኢትዮጵያ በማስገባት ላይ ነው። ከቀና በፊት የአውሮፓው ሕብረት በኦርቶዶክስ ግሪክ በኩል የዘር ማጥፊያ ኮቪድ ክትትትትባቶችን በብዛት ወደ ኢትዮጵያ ሊልክ ነው የሚለውን ዜና ስሰማ፤ “በቃ ይህን ከንቱ ትውልድ ሳያውቁት ሊበቀሉት ነው!” አልኩ። እንግዲህ በዚህም በዚያም ይህ በአክሱም ጽዮን ላይ ያ ሁሉ ግፍ ሲፈጸም ፀጥ ያለ ከንቱ ትውልድ መጠረጉ አይቀርም! በጣም አዝናለሁ! 😠😠😠 😢😢😢 https://greekreporter.com/2022/02/03/greece-donates-covid-vaccines-ethiopia/

ስዩሜላ (ማማ ማርያም) የኦርቶዶክስ ግሪክ ማርያም ደንገላት❖

የፓናጊያ ሱዩሜላ ገዳም ቅጥር ግቢ በቅርቡ ለማስታወቂያ ቪዲዮ ክሊፕ ተብሎ ወደ ምሽት ክበብነት ተቀይሮ በኦርቶዶክስ አለም ላይ ትልቅ ቁጣ ፈጥሯል።

በቱርክ ትራብዞን የሚገኘው የግሪክ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ገዳም የቱሪስት መስህብ ሲሆን በየዓመቱ ነሐሴ ፲፭/15 ቀን የድንግል ማርያም ማደሪያ አገልግሎት በመንበረ ፓትርያሪክ የሚካሄድበት የቱሪስት መስህብ ነው።

አወዛጋቢው የቪዲዮ ክሊፕ ዲጄ በታሪካዊው ገዳም ቅጥር ግቢ ውስጥ ከፍተኛ የኤሌክትሮኒክስ ሙዚቃ ሲጫወት እና ሰዎች ሲጨፍሩ ብዙ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች በቁጣ ምላሽ ሰጥተዋል።

ብዙ አስተያየቶች በማህበራዊ ሚዲያ ላይ እንዲህ ስላለው የታሪካዊው ገዳም ርኩሰት ይናገራሉ፤ ከሙዚቃው ጋር ፣ የቤተክርስቲያን ደወሎች ከበስተ ጀርባ ይሰማሉ።

ታሪካዊውን ገዳም እንዲህ በመሰለ መልክ ለማርከስ በመሞከሩ አንዳንዶች የቱርክ ባለስልጣናት ማብራሪያ እንዲሰጡ በኦርቶዶክሳውያኑ ዘንድ ተጠይቀዋል።

በ ፬/4 ኛው ክፍለ ዘመን የተመሰረተው ሱሜላ በምስራቃዊ ቱርክ ከጥቁር ባህር ደን በላይ ባለው ገደል ላይ የተገነባ የገዳም ስብስብ ነው። ከረጅም ጊዜ በፊት ይፋዊ የሃይማኖት ደረጃውን ተነጥቆ በቱርክ የባህል ሚኒስቴር የሚተዳደር ሙዚየም/ቤተ መዘክር ሆኖ ይሰራል።

በሺዎች የሚቆጠሩ ቱሪስቶች እና የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ወደ ገዳሙ በየዓመቱ ይጓዛሉ።

እ.ኤ.አ. በ 1923 በግሪክ እና በቱርክ መካከል በተደረገው የህዝብ ልውውጥ አካል ግሪኮች ከተባረሩ በኋላ በ 2010 ላይ የቱርክ ባለስልጣናት የመጀመሪያውን የኦርቶዶክስ የቅዳሴ ሥነ ሥርዓት ፈቅደዋል። እ.ኤ.አ. በ2015 የሱሜላ ገዳም ለመታደስ ተዘግቶ በ2019 ለጎብኝዎች ክፍት ሆኗል።

እ.ኤ.አ. በ2020 እና በ2021 የድንግል ማርያምን በዓል ለማክበር ቅዳሴ ተፈቀዶ ነበር።

የግሪክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፤ “የፓናጊያ ሱዩሜላ ገዳም የሚከፈተው ለምዕመናን ብቻ በመሆኑ ለባንዱ ፈቃድ መሰጠቱ አስገራሚ ነው፤ እነዚህ ምስሎች አጸያፊ ናቸው እና የቱርክ ባለስልጣናት የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ንብረት በሆኑት የአለም ቅርስ ቦታዎች ላይ የወሰዱትን ተከታታይ ጽንፈኛ እርምጃ ቀጥለውበታል፤” ብሏል።

ግሪክ እና ቱርክ ከአየር ክልል ጀምሮ እስከ ምስራቅ ሜዲትራኒያን የባህር ዳርቻ እና በጎሳና በሃይማኖት እስከተፋፈለባት የቆጵሮስ ደሴት ግጭት ድረስ በተለያዩ ብዙ ጉዳዮች ላይ ሁሌ እንደተወዛገቡ ነው።

ቱርክ ባለፈው ዓመት ላይ በቁስጥንጥንያ/ኢስታንቡል ውስጥ ወደ 1,500 የሚጠጋውን ታሪካዊውን የቅድስት ሀጊያ ሶፊያ ቤተ ክርስቲያን ሕንፃን ወደ መስጊድነት በመቀየሯ ግሪክና ቱርክ ሰይፍ ተማዘዋል። በጁላይ 2020 ላይ መሀመዳውያኑ አጋንንታዊ የእስልምና ጸሎታቸውን በዚህ ጥንታዊ ቅዱስ ቤተ ክርስቲያን ከዘጠኝ አስርት ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በማድረግ ቦታውን አርክሰውት ነበር።

https://addisabram.wordpress.com/tag/hagia-sophia/

The Panagia Soumela St. Mary Monastery

💭 Can you see the similarities between the Soumela St.Mary Monastery and the Mariam Dengelat St. Mary Monastery of Tigray, Ethiopia? On November, 2020 more than 100 Orthodox Christians were massacred by Turkish-allied evil leader of Ethiopia.

CNN Investigation of Massacre at Maryam Dengelat Church in Ethiopia’s Tigray Region

💭 The courtyard of Panagia Soumela Monastery was recently turned into a nightclub for an advertising video clip, causing outrage in the Orthodox world.

The iconic Greek Orthodox monastery in Trabzon, Turkey is a tourist attraction where each year on August 15 the service for the Dormition of the Virgin Mary is held by the Ecumenical Patriarch.

The controversial video clip, with a DJ playing loud electronic music in the courtyard of the historic monastery and people dancing, had many Orthodox Christians reacting in anger.

Many comments in social media speak of the desecration of the historic monastery as along with the music, church bells can be heard in the background.

Some even demanded explanations from Turkish authorities, as the historic monastery had essentially been turned into a nightclub.

Greece’s Foreign Ministry said, on Monday, images showing a band dancing to electronic music at the former Orthodox Christian Sumela Monastery in Turkey were “offensive” and “a desecration” of the monument, Reuters reports.

The Ministry called on Turkish authorities “to do their utmost to prevent such acts from being repeated” and to respect the site, a candidate for UNESCO’s list of world heritage sites.

“The recent images that were displayed on social media, in which a foreign band seems to be dancing disco in the area of the Historical Monastery of Panagia Soumela, are a desecration of this Monument,” it said.

Turkish officials were not immediately available for comment.

Founded in the 4th century, Sumela is a monastic complex built into a sheer cliff above the Black Sea forest in eastern Turkey. It was long ago stripped of its official religious status and operates as a museum administered by the Culture Ministry in Turkey.

Thousands of tourists and Orthodox Christian worshippers journey to the monastery annually.

In 2010, Turkish authorities allowed the first Orthodox liturgy since ethnic Greeks were expelled in 1923 as part of a population exchange between Greece and Turkey. In 2015, the Sumela Monastery was shut for restoration and re-opened to tourists in 2019.

A liturgy to mark the Feast Day of the Virgin Mary was allowed in 2020 and 2021.

“It is surprising that the permit was given to the band, as the Monastery of Panagia Soumela opens only for pilgrims,” the Greek Foreign Ministry said. “These images are offensive and add to a series of actions by the Turkish authorities against World Heritage Sites,” its statement said, without elaborating.

Greece and Turkey disagree on a range of issues from airspace to maritime zones in the eastern Mediterranean and ethnically split Cyprus.

The two countries have, in the past, crossed swords over the conversion of the nearly 1,500-year-old Hagia Sophia in Istanbul into a mosque. In July 2020, the Mohammedans desecrated this ancient Holy Christian Church by holding their demonic Islamic prayers for the first time in nine decades.

https://addisabram.wordpress.com/tag/hagia-sophia/

Expressing an important value among the places you should go to in Trabzon, one of the most beautiful cities of the Black Sea, Sumela Monastery was built on steep cliffs in Altındere Village located within the borders of Maçka district of Trabzon. It is known by the name of “Mama Maria” among the people. Located approximately 300 meters above Altındere village, the Virgin Mary was built in accordance with the tradition of steep cliffs, forests, and caves, which are traditional monastery construction sites. The monastery, which was founded in reference to the Virgin Mary, took the name Sumela from the word molasses, which means black.

Etymology of the Name Sumela

It is understood that the name of Sumela comes from the word “molasses” meaning black, black darkness in the local language of the years when the monastery was built, and the name of the region is Oros Melas. The original name of the monastery is “Panagia Sou Melas”. In the Ottoman Empire records, the monastery takes place as “Su (o)Mela.

________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የቅዱስ ጊዮርጊስ ጠላት ዘንዶዋ ቱርክ እየሞተች ነው | ከባድ በረዶው መጣሉን ቀጥሏል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 26, 2022

💭 በእውነት ይህ በጣም ድንቅ ነው!

😇 ቅዱስ ጊዮርጊስ በ፫/3ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ላይ በቀጰዶቅያ/ጎሬሜ (በአሁኗ ቱርክ) ተወለደ።

😈 አምና ላይ ፀረክርስቶስ ቱርክ ይህን ጥንታዊ የቅድስት ሶፊያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን ✞ ወደ መስጊድ ለወጠችው። ቱርክ የቁስጥንጥንያውን የቅድስት ሃጊያ ሶፊያ መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ ወደ ጣዖት ማምለኪያ መስጊድ 🐍 መለወጧ ከባድ ወንጀል ነው።

👉 አዎ! በትግራይ ላይ፣ በአክሱም ጽዮን ተራሮች ላይ ያመጸ ሁሉ ከክርስቶስ ተቃዋሚ ጎን ሆኖ የክርስቶስን ልጆች የሚጠላ፣ የሚያሳድድና የሚዋጋ እራሱን ለገሃነም እሳት አሳልፎ የሚሰጥ ከንቱ አህዛብ ብቻ ነው። ስለዚህ የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ይለናልና ይወቁት፤

በተራሮቼም ሁሉ በእርሱ ላይ ሰይፍን እጠራለሁ፥ የሰውም ሁሉ ሰይፍ በወንድሙ ላይ ይሆናል፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። በቸነፈርና በደም እፈርድበታለሁ፤ ዶፍም የበረዶም ድንጋይ እሳትና ድኝም በእርሱና በጭፍሮቹ ከእርሱም ጋር ባሉ በብዙ ሕዝብ ላይ አዘንባለሁ። ታላቅ እሆናለሁ እቀደስማለሁ በብዙ አሕዛብም ዓይን የታወቅሁ እሆናለሁ፤ እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ያውቃሉ።”

✞✞✞[ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ ፴፰]✞✞✞

የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ።

የሰው ልጅ ሆይ፥ ፊትህን በጎግ ላይና በማጎግ ምድር ላይ፥ በሞሳሕና በቶቤል ዋነኛ አለቃ ላይ አቅናበት፥ ትንቢትም ተናገርበት፥

እንዲህም በል። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። የሞሳሕና የቶቢል ዋነኛ አለቃ ጎግ ሆይ፥ እነሆ፥ እኔ በአንተ ላይ ነኝ።

እመልስህማለሁ በመንጋጋህም ልጓም አገባብሃለሁ፥ አንተንና ሠራዊትህንም ሁሉ፥ ፈረሶችንና ፈረሰኞችን የጦር ልብስ የለበሱትን ሁሉ፥ ጋሻና ራስ ቍርን ሰይፍንም ያያዙትን ሁሉ፥ ታላቁን ወገን አወጣለሁ፥

ፋርስንና ኢትዮጵያን ፉጥንም ከእነርሱ ጋር ጋሻና የራስ ቍርን የለበሱትን ሁሉ፥

ጋሜርንና ጭፍሮቹን ሁሉ፥ በሰሜን ዳርቻም ያለውን የቴርጋማን ቤትና ጭፍሮቹን ሁሉ፥ ብዙዎችንም ሕዝቦች ከአንተ ጋር አወጣለሁ።

አንተና ወደ አንተ የተሰበሰቡ ወገኖችህ ሁሉ ተዘጋጁ፥ አንተም ራስህን አዘጋጅተህ አለቃ ሁናቸው።

ከብዙ ዘመንም በኋላ ትፈለጋለህ፤ በኋለኛውም ዘመን፥ የዘላለም ባድማ በነበሩ በእስራኤል ተራሮች ላይ ከብዙ ሕዝብ ውስጥ ወደ ተሰበሰበች፥ ከሰይፍ ወደ ተመለሰች ምድር ትገባለህ፤ እርስዋም ከሕዝብ ውስጥ ወጥታለች ሁሉም ሳይፈሩ ይቀመጡባታል።

አንተም ትወጣለህ፥ እንደ ዐወሎ ነፋስም ትመጣለህ፤ አንተና ጭፍሮችህ ሁሉ ከአንተም ጋር ብዙ ሕዝብ ምድርን እንደ ደመና ትሸፍናላችሁ።

ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በዚያ ቀን ነገር ወደ ልብህ ይገባል፥

፲፩ ክፉ አሳብንም ታስባለህ፥ እንዲህም ትላለህ። ቅጥርን ወደሌላቸው መንደሮች እወጣለሁ፤ ተዘልለው ወደሚኖሩ፥ ሁላቸው ሳይፈሩ ያለ ቅጥርና ያለ መወርወሪያ ያለ መዝጊያም ወደሚቀመጡ እገባለሁ፤

፲፪ ምርኮን ትማርክ ዘንድ ብዝበዛንም ትበዘብዝ ዘንድ፥ ባድማም በነበሩ አሁንም ሰዎች በሚኖሩባቸው ስፍራዎች ላይ፥ ከአሕዛብም በተሰበሰበ፥ ከብትና ዕቃንም ባገኘ፥ በምድርም መካከል በተቀመጠ ሕዝብ ላይ እጅህን ትዘረጋ ዘንድ።

፲፫ ሳባና ድዳን የተርሴስም ነጋዴዎች መንደሮችዋም ሁሉ። ምርኮን ትማርክ ዘንድ መጥተሃልን? ብዝበዛንስ ትበዘብዝ ዘንድ ብርንና ወርቅንስ ትወስድ ዘንድ ከብትንና ዕቃንስ ትወስድ ዘንድ እጅግስ ብዙ ምርኮ ትማርክ ዘንድ ወገንህን ሰብስበሃልን? ይሉሃል።

፲፬ አንተ፥ የሰው ልጅ ሆይ፥ ስለዚህ ትንቢት ተናገር ጎግንም እንዲህ በለው። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በዚያ ቀን ሕዝቤ እስራኤል ሳይፈራ በተቀመጠ ጊዜ አንተ አታውቀውምን?

፲፭ አንተም፥ ከአንተም ጋር ብዙ ሕዝብ ሁላቸው በፈረሶች ላይ የተቀመጡ፥ ታላቅ ወገንና ብርቱ ሠራዊት፥ ከሰሜን ዳርቻ ከስፍራችሁ ትመጣላችሁ።

፲፮ ምድርንም ትሸፍን ዘንድ እንደ ደመና በሕዝቤ በእስራኤል ላይ ትወጣለህ። በኋለኛው ዘመን ይሆናል፥ ጎግ ሆይ፥ በዓይናቸው ፊት በተቀደስሁብህ ጊዜ አሕዛብ ያውቁኝ ዘንድ በምድሬ ላይ አመጣሃለሁ።

፲፯ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በእነርሱ ላይ እንደማመጣህ በዚያች ዘመን ብዙ ዓመት ትንቢት በተናገሩ በባሪያዎቼ በእስራኤል ነቢያቶች በቀደመው ዘመን ስለ እርሱ የተናገርሁ አንተ ነህን?

፲፰ በዚያም ቀን ጎግ በእስራኤል ምድር ላይ በመጣ ጊዜ መቅሠፍቴ በመዓቴ ይመጣል፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።

፲፱ በቅንዓቴና በመዓቴ እሳት ተናግሬአለሁ። በእርግጥ በዚያ ቀን በእስራኤል ምድር ጽኑ መናወጥ ይሆናል፤

ከፊቴም የተነሣ የባሕር ዓሣዎችና የሰማይ ወፎች የምድረ በዳም አራዊት በምድርም ላይ የሚንቀሳቀሱ ተንቀሳቃሾች ሁሉ በምድርም ላይ የሚኖሩ ሰዎች ሁሉ ይንቀጠቀጣሉ፥ ተራሮችም ይገለባበጣሉ ገደላገደሎችም ይወድቃሉ ቅጥርም ሁሉ ወደ ምድር ይወድቃል።

፳፩ በተራሮቼም ሁሉ በእርሱ ላይ ሰይፍን እጠራለሁ፥ የሰውም ሁሉ ሰይፍ በወንድሙ ላይ ይሆናል፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።

፳፪ በቸነፈርና በደም እፈርድበታለሁ፤ ዶፍም የበረዶም ድንጋይ እሳትና ድኝም በእርሱና በጭፍሮቹ ከእርሱም ጋር ባሉ በብዙ ሕዝብ ላይ አዘንባለሁ።

፳፫ ታላቅ እሆናለሁ እቀደስማለሁ በብዙ አሕዛብም ዓይን የታወቅሁ እሆናለሁ፤ እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ያውቃሉ።

________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ አይታው በማታወቀው ከባድ የበረዶ ማዕበል ሽባ ሆነች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 25, 2022

💭 የቱርክ ሕዝብ ዛሬ የመጽሐፍ ቅዱሳዊው የኤሳው ወይም የኤዶም ዘሮች እንደሆነ ይታወቃል። ስለ ዘመናዊቷ ቱርክ ተጨማሪ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ማጣቀሻዎች ቴማን (የዔሳው ዘር)፣ ኤዶም/ኢዶምያስ፣ ባሲራ (የጥንቷ የኤሳው ዋና ከተማ) እና ሴይር [ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ ፴፮፥፳፡፴](ከኢያሱ ፳፬፥፬ ጋር እናነጻጽረው) ናቸው።

😈 የዛሬዋ ኤሳውቱርክ በመጨረሻው ዘመን ላይ ከባድ ቅጣት ይደርስባታል።

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፷፥፰ / መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፰፥፱]

ሞዓብ መታጠቢያዬ ነው፥ በኤዶምያስ ላይ ጫማዬን እዘረጋለሁ፤ ፍልስጥኤም ይገዙልኛል።”

[ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ ፴፪፥፳፱]

ኤዶምያስና ነገሥታቶችዋ አለቆችዋም ሁሉ በዚያ አሉ፤ በሰይፍ ከተገደሉት ጋር በኃይላቸው ተኝተዋል፤ ካልተገረዙትና ወደ ጕድጓድ ከሚወርዱ ጋር ይተኛሉ።”

[ትንቢተ ሚልክያ ምዕራፍ ፩፥፬]

ኤዶምያስ። እኛ ፈርሰናል፥ ነገር ግን የፈረሰውን መልሰን እንሠራለን ቢል፥ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነርሱ ይሠራሉ፥ እኔ ግን አፈርሳለሁ፤ በሰዎችም ዘንድ። የበደል ዳርቻና እግዚአብሔር ለዘላለም የተቈጣው ሕዝብ ይባላል።”

[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፴፬፥፭፡፮]

ሰይፌ በሰማይ ሆና እስክትረካ ድረስ ጠጥታለች፤ እነሆ፥ በኤዶምያስና በረገምሁት ሕዝብ ላይ ለፍርድ ትወርዳለች። እግዚአብሔር መሥዋዕት በባሶራ፥ ታላቅም እርድ በኤዶምያስ ምድር አለውና የእግዚአብሔር ሰይፍ በደም ተሞልታለች፥ በስብም፥ በበግ ጠቦትና በፍየል ደምም፥ በአውራም በግ ኵላሊት ስብ ወፍራለች።”

[ትንቢተ ዳንኤል ምዕራፍ ፰]

አውራውም ፍየል ራሱን እጅግ ታላቅ አደረገ፤ በበረታም ጊዜ ታላቁ ቀንዱ ተሰበረ፥ ወደ አራቱም የሰማይ ነፋሳት የሚመለከቱ አራት ቀንዶች ከበታቹ ወጡ።

ከእነርሱም ከአንደኛው አንድ ታናሽ ቀንድ ወጣ፥ ወደ ደቡብም ወደ ምሥራቅም ወደ መልካሚቱም ምድር እጅግ ከፍ አለ።

እስከ ሰማይም ሠራዊት ድረስ ከፍ አለ፤ ከሠራዊትና ከከዋክብትም አያሌዎችን ወደ ምድር ጣለ፥ ረገጣቸውም።

፲፩ እስከ ሠራዊትም አለቃ ድረስ ራሱን ታላቅ አደረገ፤ ከእርሱም የተነሣ የዘወትሩ መሥዋዕት ተሻረ፥ የመቅደሱም ስፍራ ፈረሰ።

_______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የክርስቶስ ተቃዋሚው የኦሮሞ አገዛዝ አርበኞች ሃያ የቅዱስ ኡራኤል ቤተ ክርስቲያን መጋዝኖችን አቃጠላቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 22, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም ❖ ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

😈 ዲያብሎስ ዝናሩን ፈታ ጥይቱንም ጨረሰ፤ ሆኖም አሁን ክርስቲያኖችን በረሃብ ለመጨረስ ገዳማትን እና ዓብያተ ክርስቲያናትን ለማውደም ተነስቷል

በፍጹም መጠበቅን ጠብቆ ለዚህ ያደረሰን አምላካችን ክብርና ምስጋን አምልኮትና ውዳሴ ይድረሰውና ይህን ታላቅ መልአክ በችሎታችን መጠን እንድናመሰግን እግዚአብሔር ይርዳን፤ አምላክ ባለንበት ከሁላችን ጋር ይሁን፤ ምስጢሩን ይግለጥልን አሜን።

ኡራኤል የተባለ መልአክ ሊረዳኝ መጣ።” [/ዕዝ. ሱቱ. ፪፡፩]

በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለ አንተ ያዝዛቸዋልና፤ እግርህም በድንጋይ እንዳትሰናከል በእጆቻቸው ያነሡሃል። በተኵላና በእባብ ላይ ትጫማለህ፤ አንበሳውንና ዘንዶውን ትረግጣለህ።

በእኔ ተማምኖአልና አስጥለዋለሁ፤ ስሜንም አውቆአልና እጋርደዋለሁ። ይጠራኛል እመልስለትማለሁ፥ በመከራውም ጊዜ ከእርሱ ጋራ እሆናለሁ፤ አድነዋለሁ አከብረውለሁ። ረጅምን ዕድሜ አጠግበዋለሁ፥ ማዳኔንም አሳየዋለሁ። [መዝ./፺፩/፥፲፩፡፲፮]

የተከዱትንና የተገፉትን የአክሱም ጽዮን ልጆችን፤ በፈተና፣ በመከራ፣ በድካምና በስቃይ ላይ ያሉትን ወገኖቻችንን ሁሉ ያለ ረሃብ፣ ደዌና ያለ ከፋ ሕማም ለክርስቶስ ትንሣኤ ያድርሰልን ፤ ቀናተኞች፣ ግፈኞችና አረመኔዎች የሆኑትን እርጉም አህዛብ እና መናፍቃን ጠላቶቻቸውን/ጠላቶቻችንን ሁሉ በቶሎ ያንበርክክልን!!! አሜን።

_____________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

500 Years Ago Turkey & its Oromo Allies Tried to Wipe Out Ancient Christians of Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 9, 2021

💭 History is repeating itself – and today the usual Luciferian actors are attempting to do the same.

💥 This time, Portugal won’t come down to Ethiopia to assist Christians there – in fact, it looks as though the Portuguese are angry that Orthodox Christians of Ethiopia were not keen to convert to Roman Catholicism, as the former PM of Portugal and the current Secretary-General of the United Nations, António Manuel de Oliveira Guterres is supporting the evil monster and Antichrist-Turkey-Agent Abiy Ahmed Ali.

😈The following entities and bodies are helping the Turks and the Oromos:

The United Nations

The European Union

The African Union

The United States, Canada & Cuba

Russia

China

Israel

Arab States

Southern Ethiopians

Amharas

Eritrea

Djibouti

Kenya

Sudan

Somalia

Egypt

Iran

Pakistan

India

Azerbaijan

Amnesty International

Human Rights Watch

World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)

The Nobel Prize Committee

The Atheists and Animists

The Muslims

The Protestants

The Sodomites

💭 Even those unlikely allies like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ are all united now in the Anti Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before, it is a very curios phenomenon, a unique appearance in world history.

✞ With the Zionist Tigrayan-Ethiopians are:

The Almighty Egziabher God & His Saints

St. Mary of Zion

The Ark of The Covenant

💭 Due to the leftist and atheistic nature of the TPLF, because of its tiresome, foreign and satanic ideological games of: „Unitarianism vs Multiculturalism“, the Supernatural Force that always stood/stands with the Northern Ethiopian Christians is blocked – and These Celestial Powers are not yet being ‘activated’. Even the the above Edomite and Ishmaelite entities and bodies who in the beginning tried to help them have gradually abandoned them

✞✞✞[Isaiah 33:1]✞✞✞
“Woe to you, O destroyer, While you were not destroyed; And he who is treacherous, while others did not deal treacherously with him. As soon as you finish destroying, you will be destroyed; As soon as you cease to deal treacherously, others will deal treacherously with you.”

✞✞✞[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፴፫፥፩]

✞✞✞”አንተ ሳትጠፋ የምታጠፋ፥ በአንተም ላይ ወንጀል ሳይደረግ ወንጀል የምታደርግ ወዮልህ! ማጥፋትን በተውህ ጊዜ ትጠፋለህ፤ መወንጀልንም በተውህ ጊዜ ይወነጅሉሃል።”

__________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Sun Disappeared & The Day Turned into Darkness in Antichrist Turkey

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 7, 2021

💭 A terrible storm hits Antalya, Turkey – which is waging a NATO green-lighted Drone Jihad – unleashing war crimes against the two most ancient Christian nations of the world: Armenia and Ethiopia

💭 በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ፀሀይ ጠፋች፤ ቀኑም ወደ ጨለማ ተለወጠ

በኔቶ ፈቃድ የድሮን ጂሃድ የምታካሂደው ቱርክ በከባድ አውሎ ንፋስና ጎርፍ ተመታች ፥ በሁለቱ ጥንታዊ የዓለማችን የክርስቲያን ሃገራት በአርሜኒያ እና ኢትዮጵያ ላይ የጦር ወንጀል እየፈፀመች ያለችው ቱርክ አቅበቅዝብዟታል፤ ከአባሪዎቿ ጋር መጥፊያዋ ተቃርቧል።

[Luke 21:25]

There will be signs in sun and moon and stars, and on the earth dismay among nations, in perplexity at the roaring of the sea and the waves„

[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩፳፭]

“በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤”

ምድሪቱም ከፊታቸው ትናወጣለች፥ ሰማያትም ይንቀጠቀጣሉ፤ ፀሐይና ጨረቃም ይጨልማሉ፥ ከዋክብትም ብርሃናቸውን ይሰውራሉ።”

[ትንቢተ ኢዮኤል ምዕራፍ ፪፥፰]

፩ የእግዚአብሔር ቀን መጥቶአልና፥ እርሱም ቀርቦአልና በጽዮን መለከትን ንፉ፥ በቅዱሱም ተራራዬ ላይ እሪ በሉ፤ በምድርም የሚኖሩ ሁሉ ይንቀጥቀጡ፤ የእግዚአብሔር ቀን መጥቶአልና፤

፪ የጨለማና የጭጋግ ቀን፥ የደመናና የድቅድቅ ጨለማ ቀን ነው፤ ታላቅና ብርቱ ሕዝብ በተራሮች ላይ እንደ ወገግታ ተዘርግቶአል፤ ከዘላለምም ጀምሮ እንደ እነርሱ ያለ አልነበረም፥ ከእነርሱም በኋላ እስከ ብዙ ትውልድ ድረስ እንደ እነርሱ ያለ ከእንግዲህ ወዲህ አይሆንም።

፫ እሳት በፊታቸው ትባላለች፥ በኋላቸውም ነበልባል ታቃጥላለች፤ ምድሪቱ በፊታቸው እንደ ዔድን ገነት፥ በኋላቸውም የምድረ በዳ በረሃ ናት፤ ከእነርሱም የሚያመልጥ የለም።

፬ መልካቸው እንደ ፈረስ መልክ ነው፥ እንደ ፈረሶችም ይሮጣሉ።

፭ በተራራ ላይ እንዳሉ ሰረገሎች ድምፅ፥ ገለባውንም እንደሚበላ እንደ እሳት ነበልባል ድምፅ፥ ለሰልፍም እንደ ተዘጋጀ እንደ ብርቱ ሕዝብ ያኰበኵባሉ።

፮ ከፊታቸው አሕዛብ ይንቀጠቀጣሉ፤ የሰውም ፊት ሁሉ ይጠቍራል።

፯ እንደ ኃያላን ይሮጣሉ፥ እንደ ሰልፈኞችም በቅጥሩ ላይ ይወጣሉ፤ እያንዳንዱም በመንገዱ ላይ ይራመዳል፥ ከእርምጃቸውም አያፈገፍጉም።

፰ አንዱ ካንዱ ጋር አይጋፉም፥ እያንዳንዱም መንገዱን ይጠበጥባል፤ በሰልፍ መካከል ያልፋሉ፥ እነርሱም አይቈስሉም።

፱ በከተማም ያኰበልላሉ፥ በቅጥሩም ላይ ይሮጣሉ፤ ወደ ቤቶችም ይወጣሉ፥ እንደ ሌባም በመስኮቶች ይገባሉ።

፲ ምድሪቱም ከፊታቸው ትናወጣለች፥ ሰማያትም ይንቀጠቀጣሉ፤ ፀሐይና ጨረቃም ይጨልማሉ፥ ከዋክብትም ብርሃናቸውን ይሰውራሉ።

፲፩ እግዚአብሔርም በሠራዊቱ ፊት ድምፁን ይሰጣል፤ ሰፈሩ እጅግ ብዙ ነውና፥ ቃሉንም የሚያደርግ እርሱ ኃያል ነውና፤ የእግዚአብሔርም ቀን ታላቅና እጅግ የሚያስፈራ ነውና ማንስ ይችለዋል?

፲፪ አሁንስ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ በፍጹም ልባችሁ፥ በጾምም፥ በልቅሶና በዋይታ ወደ እኔ ተመለሱ።

፲፫ ልባችሁን እንጂ ልብሳችሁን አትቅደዱ፤ አምላካችሁም እግዚአብሔር ቸርና መሐሪ፥ ው የዘገየ፥ ምሕረቱም የበዛ፥ ለክፋትም የተጸጸተ ነውና ወደ እርሱ ተመለሱ።

፲፬ የሚመለስና የሚጸጸት እንደ ሆነ፥ ለአምላካችሁም ለእግዚአብሔር የእህልና የመጠጥ ቍርባን የሚሆነውን በረከት የሚያተርፍ እንደ ሆነ ማን ያውቃል?

፲፭ በጽዮን መለከትን ንፉ፥ ጾምንም ቀድሱ፥ ጉባኤውንም አውጁ፥

፲፮ ሕዝቡንም አከማቹ፥ ማኅበሩንም ቀድሱ፥ ሽማግሌዎቹንም ሰብስቡ፥ ሕፃናቱንና ጡት የሚጠቡትን አከማቹ፤ ሙሽራው ከእልፍኙ፥ ሙሽራይቱም ከጫጉላዋ ይውጡ።

፲፯ የእግዚአብሔርም አገልጋዬች ካህናት ከወለሉና ከመሠዊያው መካከል እያለቀሱ። አቤቱ፥ ለሕዝብህ ራራ፥ አሕዛብም እንዳይነቅፉአቸው ርስትህን ለማላገጫ አሳልፈህ አትስጥ፤ ከአሕዛብ መካከል። አምላካቸው ወዴት ነው? ስለ ምን ይላሉ? ይበሉ።

፲፰ እግዚአብሔርም ስለ ምድሩ ቀና፥ ለሕዝቡም ራራለት።

፲፱ እግዚአብሔርም መልሶ ሕዝቡን። እነሆ፥ እህልንና ወይንን ዘይትንም እሰድድላችኋለሁ፥ እናንተም በእርሱ ትጠግባላችሁ፤ ከእንግዲህም ወዲያ በአሕዛብ መካከል መሰደቢያ አላደርጋችሁም።

፳ የሰሜንንም ሠራዊት ከእናንተ ዘንድ አርቃለሁ፥ ወደ በረሃና ወደ ምድረበዳ፥ ፊቱን ወደ ምሥራቁ ባሕር ጀርባውንም ወደ ምዕራቡ ባሕር አድርጌ አሳድደዋለሁ፤ እርሱም ትዕቢትን አድርጎአልና ግማቱ ይወጣል፥ ክርፋቱም ይነሣል አለ።

፳፩ ምድር ሆይ፥ እግዚአብሔር ታላቅ ነገር አድርጎአልና አትፍሪ፥ ደስም ይበልሽ፥ እልልም በዪ።

፳፪ እናንተ የምድር እንስሶች ሆይ፥ የምድር በዳው ማሰማርያ ለምልሞአልና፥ ዛፉም ፍሬውን አፍርቶአልና፥ በለሱና ወይኑም ኃይላቸውን ሰጥተዋልና አትፍሩ።

፳፫ እናንተ የጽዮን ልጆች፥ አምላካችሁ እግዚአብሔር የፊተኛውን ዝናብ በጽድቅ ሰጥቶአችኋልና፥ እንደ ቀድሞውም የፊተኛውንና የኋለኛውን ዝናብ አዝንቦላችኋልና በእርሱ ደስ ይበላችሁ፥ ለእርሱም እልል በሉ።

፳፬ አውድማዎችም እህልን ይሞላሉ፥ መጥመቂያዎችም የወይን ጠጅንና ዘይትን አትረፍርፈው ያፈስሳሉ።

፳፭ የሰደድሁባችሁ ታላቁ ሠራዊቴ አንበጣና ደጎብያ ኩብኩባና ተምች የበላቸውን ዓመታት እመልስላችኋለሁ።

፳፮ ብዙ መብል ትበላላችሁ፥ ትጠግቡማላችሁ፤ ከእናንተም ጋር ተአምራትን የሠራውን የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ስም ታመሰግናላችሁ፤ ሕዝቤም ለዘላለም አያፍርም።

፳፯ እኔም በእስራኤል መካከል እንዳለሁ፥ እኔም አምላካችሁ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ፥ ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ እንደሌለ ታውቃላችሁ፤ ሕዝቤም ለዘላለም አያፍርም።

፳፰ ከዚህም በኋላ እንዲህ ይሆናል፤ መንፈሴን በሥጋ ለባሽ ሁሉ ላይ አፈስሳለሁ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችሁም ትንቢት ይናገራሉ፥ ሽማግሌዎቻችሁም ሕልምን ያልማሉ፥ ጐበዞቻችሁም ራእይ ያያሉ፤

፳፱ ደግሞም በዚያ ወራት በወንዶችና በሴቶች ባሪያዎች ላይ መንፈሴን አፈስሳለሁ፤

፴ በላይ በሰማይ ድንቆችን አሳያለሁ፥ በታች በምድርም ደምና እሳት የጢስም ጭጋግ።

፴፩ ታላቁና የሚያስፈራው የእግዚአብሔር ቀን ሳይመጣ ፀሐይ ወደ ጨለማ፥ ጨረቃም ወደ ደም ይለወጣል።

፴፪ እንዲህም ይሆናል፤ የእግዚአብሔር ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል፤ እግዚአብሔርም እንደ ተናገረ፥ በጽዮን ተራራና በኢየሩሳሌም መድኃኒት ይገኛል። ደግሞም እግዚአብሔር የጠራቸው፥ የምስራች የሚሰበከላቸው ይገኛሉ።

________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

U.S., Five Other Countries Urge Ethiopia to Cease Illegal Detentions of Tigrayans

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 6, 2021

👉 Courtesy: Reuters

Six countries including the United States expressed concern on Monday over reports of widespread arrests by Ethiopia of Tigrayan citizens based on ethnicity in connection with the country’s year-old conflict, urging the government to stop acts they said likely violate international law.

The United States, Britain, Canada, Australia, Denmark and the Netherlands cited reports by the Ethiopian Human Rights Commission and the rights group Amnesty International on widespread arrests of ethnic Tigrayans, including Orthodox priests, older people and mothers with children.

The countries said they are “profoundly concerned” about the detentions of people without charges, adding that the government’s announcement of a state of emergency last month offered “no justification” for mass detentions.

“Individuals are being arrested and detained without charges or a court hearing and are reportedly being held in inhumane conditions. Many of these acts likely constitute violations of international law and must cease immediately,” the six countries said in a joint statement.

They urged Ethiopia’s government to allow unhindered access by international monitors.

Prime Minister Abiy Ahmed’s spokesperson Billene Seyoum and Ethiopian government spokesperson Legesse Tulu did not immediately respond to requests for comment on the statement.

_________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በአማራ-ኦሮሚያ ልዩ ዞን የኢትዮጵያ ሰንደቅ ወርዶ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ባንዲራ ተሰቀለ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 6, 2021

ዲቃላና ሞቃታማ ስፍራ ላይ የሚኖር ሰው በባሕሪው ችኩል፣ ስልቹ፣ ቁጡ፣ ግልፍተኛ፣ ነጭናጫ፣ ግዲለሽና ግለኛ (ሁሉም ኬኛ!)፣ ፍትህና ፍቅር የማያውቅ፣ ታማኝነት የሌለው ከሃዲ፣ ወላዋይ ከመሆኑም በተጨማሪ ትክክለኛና ተፈጥሯዊ የሕይወት ዓላማና ራዕይ የለውም። የኑሮው ዓላማም ከስጋ ምኞት የዘለለ አይደለም። ለምኞት ባሪያ ነው። ስለሕይወትም ያለው አመለካከት አሉታዊ ከመሆኑ የተነሳ “እኔ/ኬኛ” የሚል የአህያ (አገልጋዩና ታማኙ አህያ አይሰደብና!) ራዕይ ብቻ ነው የሚኖረው።”

ይህ አውሬያዊ ተግባር የተከሰተው ጽዮናውያን ለቅቀው ከወጡባት በሰንበቴ ከተማ ነው።

በሰንበቴ ከተማ፤ “OLA“ የተሰኘው የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ‘Plan B’ ቡድን ሕወሓትን ለ፲ኛ ጊዜ ከዳው። ከሰንበቴ + ኬሚሴ መውጣታቸው ይህን ነው የሚጠቁመን። እኛም በተደጋጋሚ፤ “ከማይመስሏችሁ ጋር አትቀላቀሉ! ያለፉት አምስት መቶ/መቶ ኃምሳ/በተለይ ያለፉት አሥር ዓመታት በግልጽ እንዳስተማሩን ኦሮሞ የሰሜናውያን በተለይ የጽዮናውያን አጋር በጭራሽ ሊሆን አይችልም፤ ጽዮንን የያዘ ምንም የስልት ወይም የፖለቲካ-ርዕዮተ ዓለም ሕብረትን አይሻም/አያስፈልገውምም፣ እስኪ ተመልከቱ ጽዮናውያን ስንት ደም ከፈሰሰባቸውና ተዘርዝሮ የማያልቅ መስዋዕት ከከፈሉ በኋላ “OLA” የተሰኘው ቡድን በኬሚሴ ከቀጣፊው “ነብይ” ሁሴን ጂብሪል ቀሚስ ብቅ ብሎ፤ “አለሁ! አለሁ! አዲስ አበባን ከብበናታል፣ በሳምንታት ወይም “በወራት”” እንቆጣጠራታለን” የሚል መግለጫ አወጣ።” ብለን አስጠንቅቀን ነበር። አሁን እንደሚመስለኝ፤ “ኦላ”የተሰኘው የእነ ጃዋር እና ሽመልስ አብዲሳ ኦሮሞ ልዩ ሃይል ቅርንጫፍ የትግራይን ተዋጊዎች ለእባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ እና ቱርክ ሞግዚቱ በኬሚሴ አካባቢ አሳልፎ ሰጥቷቸዋል/ብዙ ሌላ ምስጢርም አቅብለውት ይሆናል።

💭ይህ ነበር ስጋታችን፤ ስለዚህ ጉዳይ ነበር በተደጋጋሚ ስናስጠነቅቅ የነበረው። ግራኝ አህመድ ቀዳማዊ ተመልሷል፤ ‘ኦሮሚያን’ ለቱርክ ሰጥቷታል። አረመኔው ዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድ ባለፈው የቱርክ ጉብኝቱ ለእብዱ የቱርክ ፕሬዚደንት ቃል የገባለት፤ ኦሮሚያ የተባለውን ህገ-ወጥ ክልል ለቱርክ ሙሉ በሙሉ አሳልፎ እንደሚሰጥና ቱርክ ልክ እንደ ሶማሊያ በኦሮሚያ የጦር ሠፈር እንዲኖራት፤ ምናልባትም በቱርኳ ኢንቺርሊክ የአሜሪካ ጦር ሠፈሮች የሚገኙትን ሃምሳ የኑክሌር ስበት ቦምቦችን ወደ ኦሮሚያ ለማዘዋወር ቃል ገብቶለታል። ቱርክ ለዚህ አውሬያዊ ተልዕኮዋ ላለፉት ሃያ ዓመታት ልክ እንደ ዘመነ ግራኝ ቀዳማዊ በሶማሊያ በቂ ዝግጅት ስታደርግ ነበር። ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ከተገደሉበት አንዱ ምክኒያት ይህን የቱርክና ሶማሊያ ሤራ አስቀድመው ስለደረሱበትና የኢትዮጵያ ሠራዊትንም በሶማሊያ ለማስፈር በመወሰናቸው ነበር። ቱርክ በውቅሮ የሚገኘውን በኢትዮጵያ ግዛት መተከል የሌለበትን “አል-ነጃሺ” የተሰኘውን የሉሲፈር መስጊድ በመሀመዳውያኑ የመቃብር ቦታ ላይ ከጥቂት ዓመታት በፊት ለመገንባትና ባለፈው ዓመትም እንዲፈርስ የወሰነችውም በአክሱም ጽዮን ላይ ጂሃዳዊ ተልዕኮ ስላላት ነው። በሱዳንም ለተጋሩ ስደተኞቹ ድንኳን እሰራለሁ ብላ በፍጥነት ወደ ሱዳን የገባችውም ቱርክ መሆኗን ልብ እንበል። በሱዳንም እግሯን አስገብታለች። ሩሲያም በፖርት ሱዳን የጦር ሠፈር ለማቋቋም የወሰነችው የዚህ የክርስቶስ ተቃዋሚ አካሄድ ስላላማራት ነው። ፈጠነም ዘገየም ሩሲያ ቱርክን እንደምታጠፋት የግሪኩ ትንቢተኛ አባ ፓይስዮስ ጠቁመውናል። ሰሞኑን በህልሜ በተደጋጋሚ በሰማይ አስር ኪሎሜትር ርቀት ላይ ግዙፋትና ነጫጭ የሆኑ አውሮፕላኖች በየደቂቃው ሲበርሩ ታይቶኛል፤ በዛሬው ሕልሜ ጨምሮ። ምን ሊሆን ይችላል? ከዩክሬይን ጋር በተያያዘ በአውሮፓ ጦርነት ሊቀሰቀስ ይሆን? ሕገ-ወጧ ቱርክ ልትጨፈጨፍ ይሆን?

ለማንኛውም፤ ኢትዮጵያዊ ነኝ፣ ክርስቲያን ነኝየሚል ጤነኛ ዜጋ ሳይውል ሳያድር ይህን የኦሮሞ አገዛዝ ገርስ ሶ፤ ኦሮሚያ + ሶማሌየተባሉትን ክልሎች ማፈራረስ አለበት። በኢትዮጵያ ጦርነት ከተካሄደ ከእንግዲህ ወዲህ በሰሜኑ ክፍል ሳይሆን በእነዚህ ሁለት የኢትዮጵያ ግዛቶች መሆን አለበት። አፄ ዮሐንስ ዛሬ ቢኖሩ ይህን ነበር የሚያደርጉት።

“Turkey Denies Moving Russian S-400 Missiles to Base Used by U.S.”

Incirlik Air Base Has Become a Risk to the United States

💭 የዛሬዋ ኢትዮጵያ “አገር” ኢትዮጵያ ዘስጋ፤ በቁማቸው በሞቱ የስጋ ሰዎች ምናባዊ ምስል የተቀረጸችና የተፈጠረች የ”ፈጠራ” አገር ናት። “ኢትዮጵያዊነትም” አሁን አፄ ምኒልክ በፈጠሯት ኢትዮጵያ ውስጥ የሚኖረውንም ህዝብ ማነትና ምንነት አይወክልም፤ አይገልጽምም። ይህች አሁን ያለችዋ፣ ላለፉት ፻፴/130 ዓመታት ወለም ዘለም እያለች ለ፬/4 ትውልድ ዘልቃ የቆየችው ትክክለኛዋ፣ የእምቤታችን አሥራት አገር የሆነችዋ ኢትዮጵያ ሳትሆን የአፄ ምኒልክ ፪ኛው የስጋ ምኞት ራዕይ የፈጠራት የፈጠራ (ሐሰት) ኢትዮጵያ ናት። በሰሜን ኢትዮጵያውያን ወንድማማች ሕዝብ (የትግራይ/ኤርትራ ኢትዮጵያውያን)መካከል እስከ ዛሬ ድረስ የዘለቀ ጠብ ዘርተው በመከፋፈላቸው እግዚአብሔር አምላክን እጅግ በጣም አስቆጥተውታል፤ ([መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮፥፲፮]እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ)ይህም እግዚአብሔር የተጸየፈው ተግባራቸው ነው በተለይ “አማራ ነን፣ ምኒልክ እምዬ” በማለት ተታልሎ እና እራሱንም በዋቄዮአላህ የማታላያ መንፈስ አስገዝቶ ነው ዛሬ ለምናየው የትውልድ እርግማን የተጋለጠው። ይህ ከትውልድ ወርዶ የመጣው መርገም ስላሠረው ነው ዛሬ ከታች እስከ ላይ “ተዋሕዶ ክርስቲያን ነኝ፣ ኢትዮጵያዊ ነኝ” የሚለው “አማራ” ሁሉ (/90%) በስጋ ምኞቱ የዲቃላ እና ቃኤላዊ ማንነትን በመያዝ በትግራይ ሕዝብ ላይ ያልተጠበቀና ዓለምን ሁሉ ያስገረመ ጥላቻ በማሳየት ላይ ያለው። ዛሬ ዓለም ከሚመስለው ሕዝብ ጋር በመቀራረብና በማበር(ፈረንጁ ከፈረንጁ ጋር ሕብረት ፈጥሯል፣ አህዛብ በመላው ዓለም ካሉ መሀመዳውያን ጋር ሕብረትን እየፈጠሩ ነው፣ ምስራቅ እስያውያን በመላው ዓለም ከሚገኙ እስያውያን ጋር አንድነት በመፍጠር ላይ ናቸው)“ከባባድ ጠላቶቼ ናቸው ከሚላቸው ሕዝቦች (ለነጩ/ኤዶማዊ፣ ጥቁሮችና ቢጫዎች ጠላቶቹ ናቸው፣ ለአህዛብ/እስማኤላዊ ክርስቲያኖች ዋና ጠላቶቹ ናቸው፣ ለምስራቅ እስያዊ ነጩ/ኤዶማዊ + ጥቁሩ/አፍሪቃዊ + አህዛብ/እስማኤላዊ ጠላቶቹ ናቸው)ጋር ለመፋለም በወሰነበት በዚህ ዘመን ደጀን የሚሆነውን የትግራይን ተዋሕዶ ክርስቲያን ሕዝብ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ እንዲሁም እራሱን ከሚጨፈጭፉት ኦሮሞዎች ጋር አብሮ ይጨፈጭፈዋል፣ ያፈናቅለዋል፣ ይደፍረዋል፣ በረሃብ ለመፍጀት፣ የምግብ እርዳታ እንዳያልፍ ያግዳል፣ ድልድይ ያፈርሳል። አማራው ልክ በምኒልክ አቴቴ መንፈስ አታሎ እንዳሰረው እንደ ኦሮሞው ልቡም ህልኒናውም ምን ያህል እንደጨለመበትና የዚህ እርኩስ መንፈስ ሰለባ ሆኖ በጣም ጥልቅ የሆነ ዲያብሎሳዊ አረመኔነት ውስጥ መግባቱን እነዚህ ቀናት በግልጽ እያሳዩን ነው። በጣም በጣም ያሳዝናል። እስኪ መጀመሪያ ከአፄ ምኒልክ ይፋቱ! እሳቸውን ማምለኩን ያቁሙ፤ ልክ መሀመዳውያኑ መሀመድን ከአላሃቸው አብልጠው እንደሚያመልክቱ አማራዎችም ምኒልክን ከክርስቶስ አብልጠው በማምለክ ላይ ናቸው። እንግዲህ ሁሉም እግዚአብሔር አጥብቆ የሚጠላውን ኃጢዓት በመስራታቸው ተጸጽተው ለንስሐ እራሳቸውን ያዘጋጁ!

አፄ ምኒልክ ከእግዚአብሔር በመራቅ፣ ሰሜን ኢትዮጵያውያንንና ለአደዋው ድል ያበቃቸውን አምላካቸውን ክደው የአህዛብን ዕውቅትና ጥበብ ለመቀበል በመወሰናቸው ታሪካዊታዊቷን ኢትዮጵያ ለስደት አበቋት። ምኒልክ እና እስከ ዛሬ ድረስ የዘለቀው አራተኛው፣ የመጨረሻውና ጠፊው ትውልዳቸው አገር ማለት የምድር አፈር ሕግ ማለትም አንድ ማንነትና ምንነት፣ አንድ ስምና ክብር እንደሆነ በጥልቀት አለማወቃቸው ለዚህች ቅድስት ምድር ማለትም ነብዩ ሙሴ አርባ ዓመት ለኖረባት፣ ጌታችን እና ቅድስት እናቱ በቅዱስ ኡራኤል መሪነት የመጡባት፣ እነ ቅዱስ ማቴዎስ ለሰማዕትነት የበቁባት፣ እንደ እነ አቡነ አረጋዊ ያሉ የመላው ዓለም ቅዱሳን ያረፉባት ለትክክለኛዋ ኢትዮጵያ ማንነትና ምንነት ሞትንና ጥፋትን አስከትሏል፤ አእምሮ የጎደለው ስጋዊ ምኞት ነበርና።

የዲያብሎስ መንግስታዊ ሕግ የ “መቀላቀል” ሕግ ሲሆን የእግዚአብሔር መንግስታዊ ሕግ ደግሞ የ “መለየት” ሕግ ነው። ምኒልክም የዛሬዋን የአብዛኛውን የዚህ ከንቱ ትውልድ ኢትዮጵያ የመሰረቷት በመቀላቀል ሕግ ነው። ይህን የተቀላቀለ “ዲቃላ” ማንነትና ምንነት ነው ልክ አፄ ዮሐንስ የሰጡንን ሰንደቅ ሠርቀው በመገለባበጥ እንዳቆዩት፣ ኢትዮጵያዊነትንም የዲቃላ ማንነትና ምንነት መገለጫ በማድረግ በከባድ ስህተት፣ በትልቅ ዲያብሎሳዊ ወንጀል ዛሬ “ኢትዮጵያዊ” የምንለውን የማንነትና ምንነት መገለጫ ያለምንም ፍተሻ እንቀበለው ዘንድ ተገደድን፣ የስጋ ስምና ክብር ነገሠ። ስለ ኃይማኖት ማለትም ስለ ሕይወት ሕግና ሥርዓት ብቻ እንጂ ስለ ቁንቋ፣ ስለ ቀለም፣ ስለ ባሕል፣ ስለ ዘር ማለቴ አይደለም። የስጋን ማንነትና ምንነት ከመንፈስ ጋር በማዋሃድና በማጣመር አንድ አገር ለመፍጠር ከተሞከረ መንግስቱ ቀስ በቀስ የፖለቲካውን ሥልጣን ሙሉ በሙሉ ለአጥፊው ማንነትና ምንነት አሳልፎ ለመስጠት ይገደዳል። ቀስ በቀስም ቢሆን የሚነሠውና ሙሉ በሙሉ የመንግስቱን ሥልጣን የሚቆጣጠረው ያ የስጋ አካል (ማንነትና ምንነት) ይሆናል።

የምኒልክ ተከታዮች የሆኑት ዲቃላዎቹ ኦሮሞዎች አፄ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያም እና አብዮት አህመድ ሰሜኑን በመከፋፈል፣ በሰሜኑ ላይ ጦርነት በማካሄድ (ከ፳፯/27 ጦርነቶች በትግራይ) በማውደም፣ የሕዝቡን መንፈሳዊ ስብጥር ለማናጋት እስከ ሴቶችን አስገድዶ በመድፈር ሕዝቡን በመደቀል የስጋ አካል (ማንነትና ምንነት) ለሳጥናኤል እንዲነግስ ላለፉት ፻፴/130ተሰርቶበታል። የምኒልክ በኦሮሞዎች በኩል የግዛት ማስፋፋት ፖሊሲ ተግባራዊ የተደረገበት የብሔር ብሔረሰብ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት የትክክለኛው ኢትዮጵያዊ መንፈሳዊው ማንነትና ምንነት ለስጋ ሕግ ለዘመናት ባሪያ እንዲሆን አድርጎት አልፏል።

ግዛት አስፋፊው የኦሮሞ ሞጋሳ ሥርዓት ከእስልምናው የአረብ ሻሪያ ኢምፔሪያሊዝም ጋር በጣም የሚቀራረብ ነው!መንፈሳዊ ማንነትና ምንነት የነበራቸው አርቆ አሳቢውና ትክክለኛው ኢትዮጵያዊ አፄ ዮሐንስ ስጋዊ ማንነትና ምንነት ለነበራቸው ለአፄ ምኒልክ የጋልኛ ስም የተሰጣቸውን የቦታ መጠሪያ ስሞችን በመቀየር መንፈሳዊ ሕይወትን አንቀበልም የሚሉትን ጋሎች ቀስበቀስ ከቅድስት ኢትዮጵያ ምድር እንዲያስወጧቸው መክረዋቸው ነበር፤ አፄ ምኒልክ ግን ዲቃላዊ ማንነታቸውና ምንነታቸው ስላሸነፋቸው ይህን ሊያደርጉት አልፈለጉም ነበር፤ ይህን ባለማድረጋቸው ትልቅ ስህተት እንደሆነ አሁን በግልጽ እያየነው ነው!

የአንድ ሕዝብ ማንነትና ምንነት የሚዘጋጀው በዛ ሕዝብ ላይ በነገሠው መንግስት ሲሆን የመንግስቱ ሕግ ነው የዛ ሕዝብ ማንነትና ምንነት የሚሆነው። ስለዚህም አንድ መንግስት አንድን ሕዝብ በሞትና በባርነት የሚገዛው ያን ሕዝብ በምድር አፈር ሕግና ሥርዓት በኩል በስጋው እንዲኖር ማድረግ ከቻለ ብቻ ይሆናል። ስለዚህም ደግሞ መንግስቱን ሞቃታማ ቦታ ላይ ሊመሠርት የግድ ነው። (ፊንፊኔ፣ አዳማ፣ ሐረር፣ ድሬ ዳዋ፣ ጂግጂጋ፣ ጂማ/በሻሻ፣ ወዘተ)ልክ እንደ እባቡ ሕዝቡን ሞቃታማ ቦታ ላይ እንዲኖር በማድረግ ነው ያን ሕዝብ በስጋዊ አካሉ እንዲኖር ማድረግና ማስገደድ የሚችለው። ሰው በስጋው አስተሳሰብ፣ ፋልጎትና ስሜት ከኖረ ብቻ ነው ለሞት ሕግ ባሪያ የሚሆነው። በስጋው የሚኖረው ደግሞ ስጋዊ አካሉ በተዘጋጀበት የምድር አፈር ሕግ በኩል ብቻና ብቻ ነው። በሙቀት ሕግ። ስለዚህም ዛሬ እንደምናየው የፋሺስቱ ኦሮሞ የሞት መንግስት ሕዝቡን ከየቦታው እያፈናቀለ ሞቃታማ ቦታዎች ላይ በግድም በውድም/ “ለም ነው” እያለ በማታለልም ያሰፍራል። (ፋሺስቱ የኦሮሞ ደርግ መንግስትም ደገኞቹንና የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላቸውን ተጋሩዎች ከትግራይ በማፈናቀል ወደ ወለጋ እና ጋምቤላ ወስዶ እንዳሰፈራቸው እናውቃለን፤ “ከድርቅ እና ረሃብ ለማዳን” በሚል የማታለያ ዘይቤ። ምክኒያቱ ግን ደገኞቹን ሞቃታማ ቦታዎች ላይ ያሰፈረው በስጋው ማንነትና ምንነት እንዲኖር በማድረግ ነውና ከሞት ሕግ በታች በባርነት መግዛት የሚቻለው ነውና ነው። ለሞትና ለባርነት መንግስት ተላልፎ የተሰጠው የስጋ አካል ነውና ነው። አዎ! የግራኝ “ተጋሩን የምንበርከክ ዘመቻ” ከዚህ ጋር የተያያዘ ነው።

ሞቃታማ ቦታ ላይ የሚኖር ሕዝብ የሚኖረው አካላዊ፣ ወሲባዊና አእምሯዊ መልክ የስጋ አካል የተዘጋጀበት የዲያብሎስ መልክና ምሳሌ ይሆናል። ሞቃታማ ቦታ ላይ የሚር ሕዝብ በአጠቃላይ ለዲያብሎስ ስምና ክብር ተላልፎ የተሰጠ የስጋ ሕዝብ የሞሆነውም ከዚህ አሰራር የተነሳ መሆኑን ልታስተውሉት ያስፈልጋል።

ዲቃላና ሞቃታማ ስፍራ ላይ የሚኖር ሰው በባሕሪው ችኩል፣ ስልቹ፣ ቁጡ፣ ግልፍተኛ፣ ነጭናጫ፣ ግድየለሽና ግለኛ (ሁሉም ኬኛ!)፣ ፍትህና ፍቅር የማያውቅ፣ ታማኝነት የሌለው ከሃዲ፣ ወላዋይ ከመሆኑም በተጨማሪ ትክክለኛና ተፈጥሯዊ የሕይወት ዓላማና ራዕይ የለውም። የኑሮው ዓላማም ከስጋ ምኞት የዘለለ አይደለም። ለምኞት ባሪያ ነው። ስለሕይወትም ያለው አመለካከት አሉታዊ ከመሆኑ የተነሳ “እኔ/ኬኛ” የሚል የአህያ (አገልጋዩና ታማኙ አህያ አይሰደብና!) ራዕይ ብቻ ነው የሚኖረው። ዝቅተኛ ቦታ ላይ የሚኖር ሰው ተለዋዋጭ፣ ተቀያያሪ፣ የማይጨበጥ፣ እርስ በእርሱ የሚጋጭና የሚጋደል ኢ-ተፈጥሯዊ አስተሳሰብ፣ አመለካከት፣ ስሜትና ፍላጎት ነው የሚኖረው። ሞቃታማ ቦታዎች ለስጋ አስተሳሰብ፣ ፍላጎትና ስሜት የተዘጋጁ ከመሆናቸው በተጨማሪ የስጋ ማንነትና ምንነት ጎልቶ ይታይበታል። ትክክለኛና ተፈጥሯዊ የሆነ አስተሳሰብ፣ ፍላጎትና፣ ስሜት በጭራሽ አይኖራቸውም። ስለ አንድ የሕይወት ዓላማ በመተስጥኦና በትኩረት ለብዙ ሰዓታት ማሰብ አይችሉም። ይጨነቃሉ። ዘና፣ ፈታ፣ ላላ ብቻ ማለት ነው የሚፈልጉት። አይፈረድባቸውም፤ የሙቀቱ ሕግ ነው እንዲህ እንዲያስቡ ግድ የሚላቸው። ለማይረባ አእምሮም ተላልፈው የተሰጡት እነዚህ ለስጋ የሆኑት ሕዝቦች ናቸው። ሞቃታማ ቦታ ላይ የሚኖር ሰው በባሕሪው የተበላሸና በስነ-ልቦናው የሞተ ከመሆኑም በላይ አካላዊም ይሁን አእምሯዊ ጥንካሬ አይኖረውም። ስለዚህም ደግሞ ለመሽታ በቀላሉ የተጋለጡ ናቸው። ስለዚህም ደግሞ አስተሳሰቡ ፋልጎቱና ስሜቱ ጤናማ ያልሆነና አሉታዊ ዮህናል። በአጠቃላህ ዝቅተኛ ቦታ ላይ የሚኖር ሰው ኢ-ተፈጥሯዊ ማንነትና ምንነት ነው የሚኖረው። የደመ-ነፍሳዊ ስሜት ባለቤት ይሆናል። እንስሳ ማለት ነው። ይህ እንዲሆን የሚሠራው ደግሞ ዝቅተኛ ቦታዎች የተፈጠሩበት የሙቀት ሕግ ነው።

ለዚህም ነው ዝቅተኛ ቦታዎች ከተፈጠሩበት የሙቀት ሕግ የተገኙትና ስለሕይወትም ያላቸው አመለካከት አሉታዊ ከመሆኑ የተነሳ ሁሌ፤ “እኔ/ኬኛ” የሚል የአህያ ራዕይ ብቻ ያላቸው አእምሯዊ ጥንካሬ የሌላቸው ቆለኞቹ ደቡብ ኢትዮጵያውያን፣ ሀጋራውያን/ እስማኤላውያን + የዋቄዮ-አላህ-አቴቴ ባሪያዎች በሀገረ እግዚአብሔር የስልጣን ወንበር ላይ መውጣት የሌለባቸው። ለራሳቸውም ሲባል! እስልምና በሰው ልጆች ታስቦ የተፈጠረና በአረብ ህዝቦች ዘንድ ለመስፋፋት የበቃ እምነት መሆኑን እናውቃለን:: ይህን እምነት ያስፋፉት አረቦች ደግሞ በከፊል ከእስማኤል ዘሮች እንደሆኑ ይታወቃል።

እስማኤልምንም እንኳን “የአጋር ዘር እንደሚበዛላት”(የትንቢት መፈጸሚያዎች ስለሚሆኑ) የተነገረለት የአባታችን አብርሐም “ሕገወጥ ዲቃላ ልጅ” ቢሆንም ቅሉ ለዓለማችን እርግማንና ጠንቅ እንደሚሆን መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል። የእግዚአብሔር መልአክ ለእስማኤል እናት ለአጋር የሚከተለውን ይላል፦

ዘርሽን እጅግ አበዛለሁ ከብዛቱም የተነሣ አይቆጠርም አላትእነሆ አንቺ ፀንሰሻል; ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ ስሙንም እስማኤል ብለሽ ትጠሪዋለሽ, እግዚአብሔር መቸገርሽን ሰምቶአልና; እርሱም የበዳ አህያን የሚመስል ሰው ይሆናል, እጁ በሁሉ ላይ ይሆናል, የሁሉም እጅ ደግሞ በእርሱ ላይ ይሆናል እርሱም በወንድሞቹ ሁሉ ፊት ይኖራል።” [ዘፍ. ፲፮፥፲፡፲፫]

ልክ ከላይ እንደተጠቀሰው በዓለማችን ላይ የተካሄዱትና የሚካሄዱት ፉኩቻ የተሞላባቸው ግጭቶችና ጦርነቶች ሁሉ ሲወርዱ ሲዋረዱ በመጡት የአብርሐም ሁለት ልጆች መሃከል ነው። ባንድ በኩል የይስሐቅ ዘሮች የሆኑት አይሁዳውያንና ክርስቲያኖች ሲሆኑ በሌላ በኩል ደግሞ የእስማኤል ዝርያ ያላቸው ሙስሊሞች ናቸው።

እስማኤል፣ መሐመድ፣ ሳላሀዲን፣ ግራኝ መሀመድ ቀዳማዊ፣ ቢን ላድን፣ ኤርዶጋን፣ ግራኝ አህመድ ዳግማዊ፣ አልካይዳ፣ አይሲስ፣ አልሸባብ እና ሌሎቹም ጨካኝ ሙስሊሞች ሁሉ ሰላማዊ ሕዝቦችን ለመበጥበጥና ለመጨፍጨፍ፣ ስልጣኔዎችን ለማጥፋት የተጠሩ የበዳ አህዮች በመሆናቸው የመጽሐፍ ቅዱስን ትንቢቶች በመከተል፣ የስጋ ማንነታቸውን እና ምንነታቸውን በመመርመር የት እንደነበሩ የት ሊደርሱና የት ሊገቡ እንደሚችሉ ሁላችንም መገመት እንችላለን። ለመሆኑ፤ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ይህ ሁሉ ግፍ የሚፈጸምባቸው ጽዮናውያን አንድ ተበቃይ “አሸባሪ” ከመሃላቸው አውጥተው ያቃሉን? በጭራሽ! እንግዲህ በጽዮናውያኑ ላይ የሚፈጸመው ግፍ በመሀመዳውያኑ እና በኦሮሞዎቹ ላይ ተፈጽሞ ቢሆን ኖሮ መላዋ ኢትዮጵያ ተቃጥላ የገሃነብ እሳት ምሳሌ ለመሆን በበቃች ነበር።

ይህ ነው የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸውና የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ሰዎች መካከል ያለው ትልቁ ልዩነት!

____________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: