Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ቴክኖሎጂ’

Dr. Timnit Gebru: Eugenics and the Promise of Utopia through Artificial General Intelligence (AGI)

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 17, 2023

💭 ዶ/ር ትምኒት ገብሩ፤ ኢዩጀኒክስ እና የዩቶፒያ ተስፋ ሰው ሰራሽ በሆነ አጠቃላይ ብልህነት

👏 ይህ በኢትዮጵያዊቷ እህታችን በ ዶ/ር ትምኒት ገብሩ የቀረበ ድንቅ ትምህርት ነው። እግዚአብሔር ይጠብቅሽ፤ እኅታችን፤ መስቀልሽን ያዢ፤ ተንኮለኞቹ እነ ቢል ጌትስና ጆርጅ ሶሮስ ይህን አይወዱትም!

በተለይ ወደ ሃገራችን ይህን መሰሉን የአውሬውን ቴክኖሎጂ ለማስገባት በመጣደፍ ላይ ላለው ለአረመኔው ጋላኦሮሞ ለግራኝ አብዮት አህመድ ፕሮጀክት ትልቅ መልስ ነው። ይህ ከሃዲ በሉሲፈራውያኑ መቀጠሩን የሚነግረን ሌላ ትልቅ ማስረጃ ነው። ግራኝ አህመድ፣ ደመቀ ሀሰን፣ ጃዋር መሀመድ ወዘተ አውሬዎችና የሰዶም ዜጎች ናቸው። ሞቷል የተባለው ቅሌታሙ አሜሪካዊ ሕፃናት ደፋሪ ጄፍሪ ኤፕሽታይን አዲስ አበባ የሚገኘውንና ግራኝ ፈጥኖ ሁሉንም እንግዶቹን የሚያስጎበኘውን የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከል ቆርቁሮታል። ይህን ገና ከጅምሩ ለማሳወቅ ሞክሪያለሁ። “የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላቸው ኢትዮጵያውያን ለአእምሮ መቆጣጠሪያ መሣሪያዎች በጣም አመቺና ተፈላጊ ናቸው፤ ቤተ ሙከራዎች ይፈልጓቸዋል!” ብያለሁ። ያው በዛሬዋ ኢትዮጵያ ላይ ምን እየተሠራ እንደሆነ የምናየው ነው፤ በሁሉም መስክ ሃገራችን ቤተ ሙከራ ሆናለች።

የሚገርም ነው፤ ይህ ጄፍሪ ኤፕሽታይንየተሰኘው ዘንዶ ሞቷልከመባሉ በፊት የራሱን ዘረ መል በእያንዳንዱ የዓለም ነዋሪ አካል/ደም/መቅኒ ውስጥ የመቅበር ሕልም እንዳለው ተናግሮ ነበር። ኡ ኡ ኡ! የሚያሰኝ ነው፤ ነገር ግን እያንዳንዳችን ዊንዶውስየተሰኘውን የኮምፒተር ኦፕሬቲንግ ሲስተሙን ለዘመናት የምንገለገልለት ቢል ጌትስም ተመሳሳይ ህልም እንዳለው ማስረጃ የሚሆነን ለክትባት ያለው ልዩ ፍቅር ነው። ሉሲፈራውያኑ ብዙ ነው እያለሙ ያሉት። አዎ! አንዱና ዛሬ ያላቸው ዋናው መንገዳቸው ክትባት ነው። ምናልባትም በኮቪድ ክትባት በኩል ዘረ መላቸውን በመላው ዓለም አሰራጭተውት ሊሆን ይችላል። እነዚህን እርኩሶች የገሃንም እሳት ብቻ ነው የሚጠብቃቸው።

💭 ግብረሰዶማዊው የምዕብራውያኑ ዓለም በአፍሪቃውያን ላይ የሚፈጽመው በደል አልተገታም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 5, 2014

💭 ሤራው በኦርቶዶክስ ክርስቲያናውያን ላይ ነው የተጠነሰሰው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 15, 2015

💭 What Women Voters Need to Know About Hillary and Huma Abedin

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 3, 2016

👏 This is a great presentation / lecture given by our Ethiopian sister Dr. Timnit Gebru

😈 ከክርስቶስ ተቃዋሚ መንፈስ የሆኑት፡-

  • 🛑 ሰዶማዊነት (ትራንስጀንደርዝም)
  • 🛑 ሰይጣንነት
  • 🛑 አረማዊነት
  • 🛑 እስልምና
  • 🛑 ቡዲዝም
  • 🛑 ሂንዱዝም
  • 🛑 ፋሺዝም
  • 🛑 ኮሚኒዝም
  • 🛑 ካፒታሊዝም
  • 🛑 ሊበራሊዝም
  • 🛑 ፌሚኒዝም

👉 እኅታችን ቲምኒት ገብሩ ያከለችበት፤

  • 🛑 ትራንስ ሰብአዊነት (ሰው ያልሆነ)
  • 🛑 ኤስክስቶፒያኒዝም
  • 🛑 ነጠላነት
  • 🛑 ኮስሚዝም
  • 🛑 ምክንያታዊነት
  • 🛑 ውጤታማ አልትሪዝም
  • 🛑 ረጅም ጊዜ ነዋሪነት

😈 Of the spirit of the ANTICHRIST are:

  • 🛑 Sodomism (Transgenderism)
  • 🛑 Satanism
  • 🛑 Paganism
  • 🛑 Islamism
  • 🛑 Budhism
  • 🛑 Hinduism
  • 🛑 Fascism
  • 🛑 Kommunism
  • 🛑 Kapitalism
  • 🛑 Liberalism
  • 🛑 Feminism

👉 According to our sister ‘Timnit Gebru’ (Next Video):

  • 🛑 Transhumanism
  • 🛑 Extropianism
  • 🛑 Singularitarianism
  • 🛑 Cosmism
  • 🛑 Rationalism
  • 🛑 Effective Altruism
  • 🛑 Longtermism

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Ethnicity, Genetics & Anthropology | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Tesla Owner Implants Car Key In Hand Using Chip | የመኪና ቁልፉን በእጁ ውስጥ ተከለው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 23, 2022

Insane! Next model of Tesla will be named “The Beast” / ቀጣዩ የቴስላ ሞዴል “አውሬው” ተብሎ ይሰየማል

💭 የቴስላ ባለቤት ቺፑን በመጠቀም የመኪና ቁልፉን በእጁ ውስጥ ተከለው።

ብራንደን ዳላሊ ማይክሮ ቺፕን ተጠቅሞ ቁልፎችን በእጁ ላይ በቋሚነት ለመትከል ከ400 ዶላር በላይ አውጥቷል ሲል NY Post ዘግቧል።

የቴስላ ባለቤት ለመኪና ቁልፍ በእጁ ቺፕ ሲተከል የሚያሳይ ቪዲዮ። በባለሙያዎች በመበሳት ነው ቺፑ በእጁ የተተከለው። ከዚያም የቴስላ መኪናውን ለመክፈት የእጁን ጀርባ ተጠቅሟል።

💭 Tesla owner will never lose his car key again – after he implants a chip in his hand to unlock his vehicle.

Brandon Dalaly spent over $400 to have the keys permanently implanted in his hand using a microchip, NY Post reported.

Video of Tesla owner implants chip in hand for car key. The video shows him having a chip implanted in his hand by a professional piercer. He then used the back of his hand to unlock his Tesla.

Chips replace keys

The VivoKey Apex chip is contactless and coated in a biocompatible substance. It uses a similar near-field communication (NFC) technology used by Apple Pay, reported Business Insider.

He also has another smaller chip implanted in his left hand. This chip stores the keys to his house, as well as his contact and medical information.

“The whole idea was that I would have my house key in my left hand and my car key in my right hand,” he told Teslarati.

The Tesla owner is a part of a beta group consisting of 100 people who test the chip and its potential capabilities.

VivoKey Apex is a “NFC secure element chip that runs small software programs called Java Card applets,” as mentioned on VivoKey’s website.

“The company that put this together literally has its own app store where you can wirelessly install apps into your body with these chips,” Dalaly said in Teslarati report.

He laughed at critics and viewers of the video online who expressed concern for his safety.

“We’re at the dawn of this technology and it’s a very niche product. And there’s been a lot of pushback. People thought that Bill Gates was putting tracking chips in the Covid vaccine. It fuels a lot of conspiracy theories.”

He also shared that some people called him Satan’s worshipper after seeing the mark of the chip installation on his hand.

👉 Courtesy: Insider Paper

  • TExas
  • TEgray (Tigray)
  • TEdros (Tigray Native)
  • TEsla (Besides, Elon Musk owns Ethereum (CRYPTO: ETH = Ethiopia)

👉 Elon Musk’s ranch and his SpaceX Starbase are located in Texas.

https://www.dailymail.co.uk/news/article-10775779/Elon-Musks-50k-Texas-home-near-SpaceX-Starbase-revealed.html

💭 UPDATE: Horrifying footage shows the moment a Range Rover crashes through a fence before colliding with a parked TEsla and ending up on a railway line – leaving one person dead and three injured.

💭 ዘግናኝ ቀረጻው፤ ሬንጅ ሮቨር ከቆመ ቴስላ መኪና ጋር በመጋጨቱ እና በባቡር መስመር ላይ ከመጠናቀቁ በፊት በአጥር ውስጥ የተጋጨበትን ቅጽበት ያሳያል ፥ አንድ ሰው ሲሞት ሶስት ቆስለዋል።

👉 T Cell’ (Tesla)

💭 FOX: mRNA Vaccine Suppressing The Immune System, a Wide Range of Consequences

💭 It looks like the theory of T cell damage from the jabs is being verified.

A T cell is a type of lymphocyte. T cells are one of the important white blood cells of the immune system and play a central role in the adaptive immune response.

💭 ለኮቪድ ወረርሽኝ ወንጀለኞቹ መድኃኒት አምራች ተቋማት የፈጠሩት በጣም አደገኛው የ‘mRNA ክትባትየበሽታ መከላከል ስርዓትን ያፍናል፣ በሰው ልጅ ተፈጥሯዊ አካል ላይ ሰፋ ያሉ መዘዞችን የሚያመጣ ክትባት ነው።

በቲ ሴል ላይ የሚደርሰው ጉዳት ንድፈ ሃሳብ አሁን በንደብ እየተረጋገጠ ያለ ይመስላል።

ቲ ሴል የሊምፍቶሳይት ዓይነት ነው። ቲ ሴሎች የሰውነት በሽታት በመከላከሉ ረገድ አስፈላጊ ከሆኑ ነጭ የደም ሴሎች ውስጥ አንደኞቹ ናቸው። እና በተለዋዋጭ የበሽታ መከላከያ ምላሽ ላይ ማዕከላዊ ሚና ይጫወታሉ።

እግዚአብሔር አምላክ ጽዮናውያንን ከዚህ ሁሉ መዓት ሊያተርፋቸው ስለፈለገ ይሆናል አክሱም ጽዮንን በከበባ ዝግ እንድትሆን የተደረገችው። ይህን ክትባት በተገኘው ቀዳዳ ለሚልኩት ሁሉ ወዮላቸው! እነ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖምም ተቋማቸውን ለማስደሰት ሲሉ ይህን ክትባት ወደ ትግራይ ይልኩና ወዮላቸው። የዓለም ጤና ድርጅት መሪ ያደረጓቸው፣ የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ጠቅላይ ሚንስትሯም ከትግራይ የተገኘችው ከሃዲ ዶ/ር ሊያ ታደሰ መሆኗ በአጋጣሚ አለመሆኑን ደጋግሜ አሳውቄአለሁ።

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ግዙፍ ዜና | የአሜሪካ ስለላ ተቋማት ሠራተኞችና ዲፕሎማቶች ምስጢራዊ በሆነ ጨረር እየተጠቁ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 27, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 „Pay Attention to everything and the truth will reveal itself

💭 “ለሁሉም ነገር ትኩረት ይስጡ እና እውነት እራሱ ይገለጣል”

የጨረሮቹ ምንጭ የማይክሮዌቭ ጦር መሣሪያዎች ሊሆን እንደሚችል ይጠረጠራል። በዚህ ሳምንት በበርሊን ጀርመን የሚገኘው ኤምባሲ ሠራተኞች ናቸው የጥቃቱ ሰለባ የሆኑት። ላለፉት ሳምንታት የምክትል ፕሬዚደንቷ ካማላ “ኤሊዛቤል” ሃሪስ ረዳት ዲፕሎማቶች ተመሳሳይ ጥቃት ደርሶባቸዋል። በተጨማሪ የአሜሪካ የስለላ ተቋማት የሆኑት የሲ.አይ.ኤ እና ኤን.ኤስ.ሲ ሠራተኞችም በጨረሩ ተመትተዋል ተብሏል። “ሃቫና ሲንድሮም” የተባለው ፥ በኩባዋ ዋና ከተማ በሃቫና በሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ እ..አ በ2016 .ም ዲፕሎማቶች ላይ የጨረር ጥቃት ከደረሰባቸው በኋላ የተሰየመ ነው ፥ ምልክቶቹም፤

ማቅለሽለሽ

ከባድ ራስ ምታት

ድካም

መፍዘዝ

የእንቅልፍ ችግሮች

የመስማት ችግር

ናቸው።

በዚህ በጣም አንገብጋቢና በሁሉም ዘንድ መታወቅ ባለበት ጉዳይ ላይ እ..አ ከ2004 .ም ጀምሮ ገና ትምህርት ቤት እያለሁ በጥልቁ ተሰማርቼበት ነበር። በወቅቱ ተወዳጅ በነበሩት እንደ “ሳይበር ኢትዮጵያ”በመሳሰሉት የኢትዮጵያውያን ማሕበራዊ ድሕረ ገጾች በተለይ አሜሪካ የሚገኙ የተዋሕዶ አባቶች እና መንሳውያን ሁሉ እንዲጠነቅቁ፣ ስለሁኔታው እንዲያውቁና እንዲነቁበት ስጠቁም ነበር። በወቅቱ ብዙዎች፤ “አይ ይህ ዝምብሎ ፍልስፍና ነው፣ ሤራ ነው…” ይሉ ነበር። ያው ዛሬ ይፋ ሆነ። ግን አሁን መጠየቅ ያለብን፤ እነዚህን ዲያብሎሳዊ መሣሪያዎች ኤዶማውያኑ እንደሚጠቀሙ ግልጽ ነበር፤ ታዲያ ለምን አሁን ይፋ እንዲሆን ተደረገ? ሉሲፈራውያኑ እራሳቸው በሠሯቸው መሣሪያዎች መጠቃት ስለጀመሩ? ምናልባት ከሳተላይቶች መራቀቅ፣ ከ5ጂ ተንቀቃሽ ስልክ እና ዋይፋይ መስፋፋት ጋር በተያያዘ ሌሎች የተራቀቁ የማጥቂያ መሣሪያዎችን ለመሥራት ስለበቁ አይደለምን? አዎ! እስካሁን ባቅራቢያችን ከሚገኝ ተሽከርካሪ ወይንም በጎረቤታችን ቤት ውስጥ የሚገኝ ሰው፤ በተለይ ወደ መኝታ በምናመራበት ወቅት አነጣጥረው ይቀቅሉን ነበር፤ ዛሬ ግን እነዚህን ጨረሮች ከሳተላይቶች፣ ድሮኖች እና መሰል የሚታዩና የማይታዩ መሳሪያዎች የሌዘር ጨረር ሳይቀር በመላክ፣ ስማርት ስልኮቻችንን ወደ አካላችን ስናስጠጋ አንጎላችንን መቀቅል ወይንም የልባችንን ትርታ ማፋጠን ወይም ማቆም ይችላሉ።

💭 Microwave Weapons That Could Cause Havana Syndrome Exist, Experts Say

Russia and possibly China have developed technology capable of injuring brain and a US company made a prototype in 2004

Portable microwave weapons capable of causing the mysterious spate of “Havana Syndrome” brain injuries in US diplomats and spies have been developed by several countries in recent years, according to leading American experts in the field.

A US company also made the prototype of such a weapon for the marine corps in 2004. The weapon, codenamed Medusa, was intended to be small enough to fit in a car, and cause a “temporarily incapacitating effect” but “with a low probability of fatality or permanent injury”.

Havana syndrome: NSA officer’s case hints at microwave attacks since 90s.

There is no evidence that the research was taken beyond the prototype phase, and a report on that stage has been removed from a US navy website. Scientists with knowledge of the project said that ethical considerations preventing human experimentation contributed to the project being shelved – but they said such consideration had not hindered US adversaries, including Russia, and possibly China.

“The state of that science has for the most part been, if not abandoned, pretty much left fallow in the United States – but it has not been fallow elsewhere,” said James Giordano, professor of neurology and ethics at Georgetown University Medical Center.

Giordano, who is also senior fellow in biotechnology, biosecurity and ethics at the US Naval War College, was brought in as adviser by the government in late 2016 after about two dozen US diplomats began falling sick in Havana. He later took part in an assessment for US Special Forces Command on which countries were developing the technology and what they had achieved.

“It became clear that some of the work that was conducted in the former Soviet Union was taken up again by Russia and its satellite proxies,” Giordano said, adding that China had also developed directed energy devices to test the structure of various materials, with technology which could be adapted to weapons. A second major wave of brain injuries among US diplomats and intelligence officers took place in China in 2018.

Giordano is restricted from giving details on which country had developed what kind of device but he said the new weapons used microwave frequencies, able to disrupt brain function without any burning sensation.

“This was important – and rather frightening – to us, because it represented a state of advancement and sophistication of these types of instruments that heretofore had not been thought to be accomplished,” he said.

If a US adversary has succeeded in miniaturising the directed energy technology needed to inflict tissue damage from a distance, it makes such weapons a more plausible explanation for Havana Syndrome.

More than 130 US officials, from the state department, CIA and national security council (NSC), have suffered from symptoms, including dizziness, loss of balance, nausea and headaches, first identified in Cuba. The impact on some of the victims has been debilitating and long-lasting.

Some of the most recent incidents have involved NSC officials experiencing crippling symptoms in broad daylight in Washington. The state department, CIA and Pentagon have all launched investigations, but have yet to come to conclusions. A National Academy of Sciences report in December, found that the Havana Syndrome injuries were most likely caused by “directed pulsed radio frequency energy”.

Sceptics of the microwave weapon theory have pointed to decades of US efforts to build such a device during the cold war and since, without any confirmed success. They have also argued that a weapon capable of inflicting brain injury from a distance would be too unwieldy to use in urban areas.

However, James Lin, the leading US authority on the biological impact of microwave energy, said a large apparatus would not be needed to focus energy on a small area, heating it a minute amount and causing “a thermoelastic pressure wave” that travels through the brain, causing damage to soft tissue.

The pressure wave would initially be experienced by the target as sound. Many of the US diplomats, spies, soldiers and officials whose symptoms are being studied as part of the Havana Syndrome investigation reported hearing strange sounds at the onset of the attacks.

“You can certainly put together a system in a couple of big suitcases that will allow you to put it in a van or an SUV,” Lin, professor emeritus in the electrical and computer engineering department at the University of Illinois, said. “It’s not something that you need to have enormous amounts of space or equipment to do it.”

Continue reading…

💭 ከአሥር ዓመታት በፊት ያቀረብኩት መረጃ፦

👉 Continue reading/ሙሉውን ለማንበብ

______________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Health, Infos, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እኅተ ማርያም | የ666ቱ አውሬዎች ኢትዮጵያውያኑን በቴክኖሎጂ በማጥቃት ላይ ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 20, 2019

ግን ወላዲተ አምላክ ይህን ትበጥሰዋለች ፤ ቅዱስ ጊዮርጊስም ይጠብቀናል

ወገኖች፡ እኅታችንን በደንብ አዳምጧት፤ እየተሠራብን ስላለው ጉድ ሳትፈሩ አዳምጡ፤ ስለዚህ ጉዳይ የማታውቁ መጀመሪያ ሊያስደንግጣችሁ ይችላል፤ ግን ሃቅ ስለሆነ መጋፈጥ ግድ ነው። ኢትዮጵያውያኖችን መቆጣጠር፣ ዘራቸውን ማግኘትና ወደ አውሬነት መቀየር በሳይንሱም በመንፈሳዊውም ዓለም በጣም የሚታገሉለት ሥራ ነው። ሕዝባችን በአካሉም በመንፈሱም በጣም ጥንታዊ የሆነና ከአምላክ በኩል የሆነ ተፈጥሮአዊ መሠረት አለው፤ ይህን መሠረት ዲያብሎስ ከመጀመሪያው ዕለት አንስቶ ይዋጋዋል፤ ልጆቹም አሁን ቴክኖሎጂን እይተጠቀሙ ጥቃቱን በማጧጧፍ ላይ ናቸው። ከሰው ልጅ ጋር የተደባለቁ እንሽላሊቶች በእኛም ውስጥ ሰርገው በመግባት ላይ ናቸው፤ አገራችንን በመምራት ላይ ያሉት የእነዚህ እንሽላሊት ዲቃላዎች ታዛዦች ናቸው። እኔ በግሌ ላለፉት ሃያ ዓመታት በቅርብ እንዳያቸው እግዚአብሔር መርቶኛል፤ ስለዚህ ጉዳይ በጦማሬ ደጋግሜ አቅርቤዋለሁ፤ ወደፊትም አቀርበዋለሁ። ወገኖች፤ እጅግ በጣም አስፈላጊ ካልሆነ በቀር ወደ “ህክምና” ቦታዎች አንሂድ።

አንድ ምሳሌ፦ ከጥቂት አመታት በፊት ጸንሳ የነበረችውን፥ የሦስት ወር እርጉዝ ነበረች፥ የአክስቴን ልጅ ለማየት ወደ ቺካጎ ከተማ አመራሁ። አንድ ቀን “የምርመራ ውጤት ለመቀበል ወደ ዶክተሬ አብረን እንሂድ” አለችኝና ወደ ኢትዮጵያዊቷ የሴቶች ሃኪሟ አብረን ሄድን። ገብታ ስትወጣ ተደነጋግጣ እና እንባ በእንባ ሆና አየኋት። ተረጋግተን እንዳለን፡ “ዶክተሬ ልጅሽ ጤናማ ሆኖ አይወለድምና ማስወረደ አለብሽ ብላ ነገረችኝ” አለችኝ። ይህ ውሸት እንደሆነ የእግዚአብሔር መልአክ ወዲያው ነገረኝ። እያጽናናሁ ነገሮችን ማጣራት ጀመርኩ፤ መጀመሪያ በህክምናው በኩል ዶክተሯ ዋሽታታለች፤ በግል በኩል ደግሞ ዶክተሯ እራሷ በሽተኛ የሆነ እና የተኮላሸ ልጅ እንደምታሳድግና ደስተኛ ያልሆነች ግለሰብ እንደሆነች ደረስኩበት፤ ቺካጎ አካባቢ ያላችሁ ታውቋት ይሆናል። ታሪኩን ላሳጥረው፤ የአክስቴ ልጅ ዶክተሯን እንድተተዋት ከአሳምንኳት በኋላ በእናታችን በቅድስት ማርያም ምሕረት ቆንጆና ጤናማ ልጅ ወልዳ በደስታ አሳድገዋለች፤ በቅርቡም አሥረኛ ዓመቱን አክብሯል።

_________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የሩሲያ ፓትርያርክ፡ “ዘመናዊ ስልኮች ለፀረ-ክርስቶሱ መምጣት መንገድ ይከፍታሉ” በማለት በጥብቅ ያስጠነቅቃሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 11, 2019

የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ኪሪል የግና በዓልን በማስመልከት ከሩሲያ ቴሌቪዥን ጋር በተደረገ አንድ ቃለ ምልልስ ላይ የሚከተለውን ተናግረዋል፦

የክርስቶስ ተቃዋሚ፡ አሁን የተስፋፉትን ዘመናዊ ስልኮችን ወይም ስማርት ስልኮችን ለመጥለፍ የሚያስችለው ኤሌክትሮኒክ መሣሪያ አጠቃቀም ስልት በጣም ሰፊ ነው

ቤተክርስቲያኗ የቴክኖሎጂ ዕድገትን አትቃወምም፥ ነገር ግን በኢንተርኔት የተገናኙ መሳሪያዎች ለሰው ዘር ሁሉ ዓለም አቀፍ ቁጥጥርማድረግ የሚችሉበትን ሁኔታ ፈጥረዋል

ሰዎች በትክክል የት እንዳሉ ምን እንደሚፈልጉ፣ ምን እንደሚፈሩ ተከታያቾቻቸው እንዲያውቁ ያስችላቸዋል

እንዲህ ያለው መቆጣጠሪያ መንገድ፡ ፀረክርስቶሱ ከአንድ ቦታ ሆኖ አስቀድሞ እንዲመለከት ይረዳዋል።

ፀረክርስቶሱ የሰው ዘር ሁሉ የሚቆጣጠር ዓለም አቀፋዊ መሪ ይሆናል ይህም ማለት ይህን መሰሉ የቴክኖሎጂ መዋቅ እራሱ አደጋን ያመጣል ማለት ነው

የአለም ፍጻሜን ቶሎ ለማድረስ ካልፈለግን በቀር ነገሮች በአንድ ማዕከላዊ በሆነ ቦታ ቁጥጥር ሥር መውደቅ የለባቸውም፤ ማዕከላዊ ሆኖ የሚንቀሳቀስ ነገር መጥፋት አለበት።” ብለዋል።

ፓትርያርክ ኪሪል ብልህ የሆነ እና በጣም ጠቃሚ የሆነ መልዕክት ነው ያስተላለፉልን። በተለይ ሕፃናት ከስማርት ስልኮች መራቅ ይኖርባቸዋል። አሁን እንኳን ምዕራባውያኑ ሕፃናት በስማርት ስልክ ሳቢያ ዓይኖቻቸው ክፉኛ እየተጎዱ ነውእዚህ እና እዚህ ያንብቡ።

ከጥቂት ዓመታት በፊት እነ ቢል ጌትስ ከወስላታው ኮፊ አናን ጋር በማበር ለእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ሕፃን አንድ ላፕቶፕ እንሰጣልን( One Laptop Per Child) ሲሉ፡ “ኡ! ! አውሬው ሕፃናቶቻችንን ሊቆጣጠር ይሻል!” በማለት ስጋቴን ገልጬ ነበር።

ስለ ፀረክርስቶሱ፡ ብዙ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ማስጠንቀቂያዎች ፩ኛ የዮሐንስን ጨምሮ በሌሎችም መጻሕፍት ውስጥ እናገኛለን፦

፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፪ ፲፰ እንዲህ ይላል

ልጆች ሆይ፥ መጨረሻው ሰዓት ነው፥ የክርስቶስም ተቃዋሚ ይመጣ ዘንድ እንደ ሰማችሁ አሁን እንኳ ብዙዎች የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ተነሥተዋል፤ ስለዚህም መጨረሻው ሰዓት እንደ ሆነ እናውቃለን።

ውድ ልጆች ሆይ, ይህ የመጨረሻው ሰዓት ነው; የክርስቶስ ተቃዋሚ እንደሚመጣ እንደ ሰማችሁ መጠን አሁንም ብዙዎቹ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች መጥተዋል

ኢትዮጵያ አገራችንንም በጥቂቱ ላለፉት 50 ዓመታት እየመሩ ያሉት ፀረክርስቶሶቹ ናቸው። ለመሆኑ ዶ/ር አብይ አህመድ ኢትዮጵያ መንግስት የኢንተርኔት መቆጣጠሪያ ባለሥልጣንን የገነቡ ግለሰብ መሆናቸውን እናውቅ ነበርን? ታዋቂው የስዊዘርላንድ ጋዜጣ NZZ ይህን በማስመልከት ከሁለት ወራት በፊት በሰፊው አትቶ ነበር።

በሌላ በኩል የ ጉግል ተቋምና የአሜሪካ ኤምባሲ፡ በልማት እና ስራ ፈጠራ ስም፡ ወንጀላዊ የኢንተርኔት ጠለፋና ፕሮፓጋንዳን የተመለከተ ሥልጠና በአሜሪካ ኢምባሲ በኩል ለኢትዮጵያውያን እንደሚሰጡ ባለፈው ኅዳር ላይ ተገልጾ ነበር።

በአገራችን ላይ እየተካሄደ ያለው ፀረክርስቶሳዊ ድራማ በቅደም ተከተል ነው በደንብ የተቀነባበረው። ነገሮች ሁሉ ወዴት እያመሩ እንደሆነ እያየን ነው።

______

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: