Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ቴሌቪዥን’

Germany’s National TV Shows Mass Graves From Axum Massacre & IDPs Living in Terrible Conditions

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 14, 2023

💭 የጀርመኑ ብሄራዊ ቲሌቪዥን ስለ አክሱም ጭፍጨፋ የጅምላ መቃብር እና በአሰቃቂ ሁኔታ ስለሚኖሩት ተፈናቃዮች ይህን ዘግቧል

የእኛዎቹ ግን የ’ምርኮኛ’ን ነገር እና ስለ መቐለ ከማሳየት ውጭ ገጠሩን አያሳዩም፤ ስለ ጽዮንም ዝም ማለቱን መርጠዋል። ገለልተኛ መርማሪና አጣሪ እንኳን ለማስገባት ፈቃደኞች አይደሉም። በመካሰስ የድብብቆሽ ጨዋታ ሁሉም ነገር እንዲረሳና እንዲጠፋ ጊዜ እየገዙ ነው። እግዚአብሔር ግን ሁሉንም ነገር በቪዲዮ ቀርጾታል!ገር በቪዲዮ ቀርጾታል!

የጀርመን ብሔራዊ የሕዝብ ቴሌቪዥን. የ‹ZDF› የአፍሪካ ዘጋቢ ቲም ክሮገር ከመቀሌ፣ አክሱም እና ሽሬ በቀጥታ ዘግቧል። ከ@ZDFheute የዜና ዘገባ የተቀነጨበ የጅምላ መቃብሮች በአክሱም እልቂት እና በሽሬ በጠባብ እና በአስፈሪ ሁኔታ ውስጥ የሚኖሩ ተፈናቃዮችን ያሳያል። በአምነስቲ ኢንተርናሽናል እንደዘገበው በአክሱም ውስጥ ግድያውን ያረጋገጡ ሰዎችን በዘፈቀደ ቃለ መጠይቅ አድርጓል።

💭 Germany’s National Public Television. ‘ZDF’ Africa correspondent, Timm Kröger, reports directly from Mekelle, Axum, and Shire. Clips from @ZDFheute news report shows a portion of mass graves from the Axum massacre and IDPs who are living in cramped and terrible conditions in Shire. He randomly interviews people in Axum who confirmed the massacre as as reported by Amnesty International.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Qatari Security Threaten to Break Danish TV Crew’s Camera During Live Pre-World Cup Broadcast

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 17, 2022

💭 የኳታር ደህንነት በቅድመ-አለም ዋንጫ ስርጭት ወቅት የዴንማርክን የቴሌቭዥን ቡድን ካሜራ ሊሰብር ዛተ

💭 A Danish TV crew’s live broadcast in Qatar was interrupted by security staff who threatened to break their camera over claims they did not have a permit.

TV2 reporter Rasmus Tantholdt was reporting live from a street in Doha ahead of the FIFA World Cup when he was stopped by officials late on Tuesday.

Three men in traditional dress pulled up behind the news anchor in an electric cart and tried to block the camera lens.

Mr Tantholdt was heard saying in English: “You invited the whole world to come here, why can’t we film? It’s a public place.”

After showing them his press accreditation, he added: “You can break the camera, you want to break it? You are threatening us by smashing the camera?”

Qatar’s Supreme Committee for Delivery and Legacy has since apologised.

They said the journalists were “mistakenly interrupted”.

“Upon inspection of the crew’s valid tournament accreditation and filming permit, an apology was made to the broadcaster by on-site security before the crew resumed their activity,” a statement said.

Tournament bosses also said they spoke to Mr Tantholdt and “issued an advisory to all entities to respect the filming permits in place for the tournament”.

Players threaten protests despite bans.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, Sports - ስፖርት | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

O Canada, Remember DEBRE DAMO — Ethiopia’s OLDEST MONASTRY — CTV Once Visited — Now Looted & Bombed by Trudeau’s Evil Ally

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 22, 2022

❖❖❖ Debre Damo Monastery / ደብረ ዳሞ ገዳም ❖❖❖

💭 ለመሆኑ የጽዮን እና ቀለማቷ ጠላቶች እነማን ናቸው? ቀለማቷን በሉሲፈር ኮከብ ☆ መተካት ይፈልጋሉን? ልክ እንደ፤

አክሱም ጽዮን

ደብረ አባይ

❖ Ethiopia’s Ancient Monastery That Canadian Television (CTV) Visited Was ‘Looted & Bombed’ 😈

Back in 2015 the Canadian Crew was there not only for adventure, but somehow also to live and witness the Ethiopian Orthodox Tewahedo faith, to discover the central element of Orthodox Christian belief and theology — The Love of Christ, The Love of Jesus Christ for humanity, The Love of Christians for Jesus Christ, and The Love of Christians for others. These aspects are distinct in Orthodox Christian teachings—the love for Christ is a reflection of his love for all. That’s what these Canadian Television crew members got climbing on a rope to reach the top of Mount Zion where this marvelous 6th century Debre Damo / St. Abuna Aregewi Monastery is located.

This made the devil mad. We know Satan hates love, and gets angry when good things happen – so a coalition Army of Satan consisting of the Gog/Magog armies of the Muslim-Protestant Oromo Abiy Ahmed Ali (ENDF), Eritrean Army (EDF), Amhara Militias, Somali Soldiers and army of drones from the United Arab Emirates decided to blow up this 6th-century Christian Monastery – one of the oldest Orthodox Christian Monasteries. We still don’t know regarding loss and damage. Until today, medias and teams who try to investigate the bombardment of the Monastery were denied entry. But, in this Jihad some Monks were killed and injured.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ድንጉጡ የአፍጋኒስታን ቴሌቪዥን ዜና አቅራቢ ጠመንጃ በያዙ የታሊባን ወሮበሎች ተከቦ አርዕስተ ዜናዎቹን ያነባል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 31, 2021

ይህ የ 42 ሰከንዱ ቅንጥብ ቪዲዮ የአፍጋኒስታን ቴሌቪዥን ዜና አቅራቢው በታጠቁ ታሊባኖች ተከብቦ አርዕስተ ዜናዎችን እየተርበደበደ ሲያነብ ያሳያል።

ኢትዮጵያን ለአረብ እና ቱርክ ጠላት አሳልፈው በመስጠት ላይ ያሉት ከሃዲዎቹ የኦሮሙማ አሻንጉሊቶች እነ ሃብታሙ ታሊባንአያና እንደዚህ ያለ አያያዝ ነው የሚገባቸው።

Terrified Afghan TV news presenter reads out the headlines while surrounded by gun-toting Taliban thugs.

The 42-second clip shows anchor read headlines surrounded by armed militants.

________________________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቀጣፊው ፍየል Al Jazeera | “ኢትዮጵያውያን ህጻናት ከአማርኛ ይልቅ አረብኛ የተሻለ መናገር ጀምረዋል” ይለናል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 13, 2017

ከእኛ ከእራሳችን ጉያ ወጥቶ ልናስብበት የሚገባንን ጉዳይ ጠላታችን ይጠቁመናል። ልክ ባለፉት ሳምንታት ላይ፣ በሊቢያ የሚታየውን አንገፍጋፊ የባርነት ቅሌት ለመቃወም ለንደን ያሉ አፍሪቃውያን ሲወጡ ወኪላቸውና አፈቀላጢያቸው የነበረው አረቡ ግለሰብ እንደነበረው።

አልጀዚራ የሰጠን ማብራሪያ፦ የአረብ ሳተላይት ብዙ የህፃናት ፕሮግራምን በአረብኛ ስለሚያስተላልፍ ነው የሚል ነው

የተበላሸ ሰዓት በቀን ሁለቴ ትክክል ነው። አዎ! አልተሳሳቱም፤ ስይጣን ከሁሉም አቅጣጫ ነው በህጻናቶቻችንና በሴቶቻችን ላይ ጦረንቱን የከፈተባቸው። ኢትዮጵያን ቀስበቀስ፣ በማዝናናትና በጸጥታ እንደ ሱዳን ለማውደቅ ነው እነዚህ እርኩስ አረቦች እና እ/ንግሊዞች በመታገል ላይ ያሉት።

ፀሐይ” የሚለውን የህጻናት ፕሮግራም የባሃይ እስላሞች ነበር የሠሩት፤ እነርሱም እባባዊ ድብቅ መልዕክቶች ያዘሉትን ተንቀሳቃሽ ስዕሎች አዝናኝ በሆነ መልክ በማቅረብ ህጻናቶቻችን ቅንጭላት ውስጥ ለመግባት ሞክረዋል።

ቃና ቴሌቪዥን ሊዘጋ ነው የሚል ጭምጭምታ ሰሞኑን ሲወራ፡ በሉሲፈራውያኑ ዔሳውያን የምዕራቡ ግብዞች ደጋፊነት የተቋቋመው የእስማኤላውያኑ አልጀዚራ ከትናንትና ወዲያ ባወጣው ርዕስ ሥር የሚከተለውን አለ፦

የቃና ቲቪ መከፈት የሜዲያ ነፃነት መኖሩን ያመለክታልን?

በዚህም ጽሑፍ፦

  • ቃና የውጭ አገር ፊልሞችን በአማርኛ ተርጉሞ እንደሚያሳይ
  • ቃና በጣም ብዙ ተመልካቾች እንዳሉት
  • ቃና የኢትዮጵያውያን ባህል ለማሻሻል (ለመለወጥ) እንደሚሞክር
  • ቃና ከአፍጋኒስታን እንደሚተላለፍ
  • በአረብሳት ብዙ ፕሮግራሞች በአረብኛ እንደሚተላለፉ
  • ስለዚህ የኢትዮጵያ ህፃናት ከአማርኛ ይልቅ አረብኛ የተሻለ እንደሚናገሩ

አስቀምጦልናል።

ያው እንግዲህ፤ ዓላማቸው ምን እንደሆነ ዓይናችን ያያል፤ የሚፈልጉትንም ፊትለፊት በድፍረት እየነገሩን ነው።

አልጀዚራን ቢቢሲን እና ሲኤን ኤን የመሳሰሉትን የቴሊቪዝን ጣቢያዎች፣ አልፎ አልፎ ሞኒተር ለማድረግ ካልሆነ በቀር ከፍቼ የማየት ፍላጎት የለኝም፤ ድህረገጾቻቸው ውስጥ መግባት ካቆምኩ ብዙ ጊዜ ሆኖኛል፤ የተያያዘ ነገር ከሌለ።

ግን፤ ተንኮለኞቹ አልጀዚራና ቢቢሲ እንደ ኢትዮጵያ ክርስቲያናዊ በሆኑ ሕዝቦች ላይ መጥፎ አቋም እንዳላቸው የሚታወቅ ነው።

ለምሳሌ አልጀዚራ ለኦሮሞዎች እንታገላለን ለሚሉት ጡት ነካሽ ከሃዲዎች፡ መድረኩን መስጠቱ የሚገርመን ነገር አይደለም። ኦሮሞ የሚለው ኮድ እስላም ለማለት ነው፤ ልክ አማራ ወይም ትግሬ በሚሉት ኮድ ጀርባ በክርስቲያኖች ላይ ቀስታቸውን ማነጣጠራቸውን እንደሚደብቁት

ዋናው ዲያብሎሳዊ ዓላማቸውም ኢትዮጵያን እና ኢትዮጵያዊ የሆነውን ነገር ሁሉ ማጥፋት ነው።

የአልጀዚራ ጽሑፍ ላይ፦ ቃና ቲቪ “የመግባቢያ ቋንቋ” (ሊንጉዋ ፍራንካ) አማርኛ የውጭ ፊልሞችን እየቀረበ ለሁሉም ያቀርባል፣ ኢትዮጵያ ከ80 በላይ ቋንቋዎች የሚነገሩባት አገር ስለሆነች በአማርኛ ነው የሚግባቡት አለ። የተንኮለኛው እንግሊዛዊ መልዕክት ግን “የኢትዮጵያ ብሔሮች ከ25 ዓመታት በኋላ እነደ ቀደሙ እርስበርስ በአማርኛ መግባባት ስለማይችሉ አሁን እንግሊዝኛን እና አረብኛን የግድ መጠቀም ይኖርባቸዋል” ማለቱ ነው። አሁን ባይቻልም በመጪዎቹ ዓመታት።

አንድ ዓለም ሥርዓትን ለመመስረት የተፈቀደላቸው ቋንቋዎች፦

  • እንግሊዝኛ
  • ስፓኒኛ
  • ፈረንሳይኛ
  • ሩሲያውኛ
  • ቻይንኛ
  • አርብኛ

ብቻ ናቸው (ሁሉም የተባበሩት መንግስታት የመስሪያ ቋንቁዎች ናቸው)

ስለዚህ አንዱ ዓላማቸው፦

ኢትዮጵያኛውን ቋንቋ፡ ልክ ግእዝን ቀስበቀስ እንዳደከሙት፣ አማርኛውንም ቀስበቀስ አጥፍተው በእንግሊዝኛና አረብኛ መተካት ነው። ቀደም ሲል በአውሮፓውያን ግፊት ኦሮምኛ በላቲን እንዲጻፍ የተደረገውም በዚህ መንገድ አማርኛን ማጥቃት እንዲችል ነው።

በሴቶች እና በህፃናት ላይ እየደረሰ ያለው ጥቃት፦

ምዕራባውያኑ ዔሳውያኑ የሠሯቸውን ካርቱኖች በአረብኛ በማቅረብ ህፃናቶቻችንን ገና በልጅነታቸው ሲያጠምዱ ሴቶቻችንን ደግሞ በቱርክ ድራማ እየመረዙ ነው።

ቪዲዮው ላይ የሚታዩት ውብ መንፈሳውያን ህፃናት አያሳዝኑንምን? እነዚህ ንጹሕና የዋህ ህፃናት ምን ዓይነት ወደፊት እያዘጋጃችሁልን ነው? ለራስችሁ ብቻ አታስቡ የኛን ወደፊት አታበላሹብን የቤት ስራችሁን ስሩ፣ ተዋጉልን እንጂ! እያሉ እኮ ነው። ምን ዓይነት ጭካኔ ነው? መላዕክቶቻቸው እኮ ሁሉንም ይቀርጻሉ፤ ኧረ በኋላ እንዳይረግሙን!

እግዚአብሔር እነዚህን እስማኤላውያን እና ኤዶማውያን እርኩሶች ከአጠገባችን ያርቅልን፣ ውድቀታቸውንም ያፋጥንልን!

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos, Media & Journalism | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የ CBS TVዋ እህታችን ፡ ራሄል ሰለሞን ፡ እነ Shaquille O’Nealን በበርበሬ አጨሰቻቸው!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 30, 2017

CBS TVዋ እህታችን ታዋቂውን የቅርጫት ኳስ ተጫዋች፡ ሻኪል ኦኒልን እና የሥራ ባልደረባዋን በበርበሬ በመቃጠል/ባለመቃጠል ሩጫ ረታቻቸው፤ ጎበዝ፡ እህታችን! አገርሽንም እግረ-መንገድሽን ማስተዋወቅሽ ደስ ይላል። በርበሬ ለዘላለም ይኑር!

በርበሬው አጨሰኝ…!

ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ)

ያግድም አግድም ሔጄ ብዙ ተመክሬ አልሰማም ሰላልኩኝ፤

በእናቴ ምድጃ ቁልቁል ተደፍቼ በርበሬ ታጠንኩኝ፤

በዐይኖቼ እያነባሁ ባፌ እያስነጠስኩኝ

እንደምንም ብዬ እናቴን በመሓል እንዲህ ስል ጠየኩኝ!

አባዬ ልጅ ሳይኾን በድሜ እየበለጠን፤

ምን አጥፍቶ ይኾን ሲጋራ የሚታጠን…?’

ብዬ ብጠይቃት፥

ፀጉሬን ጨምድዳ ደፍቃኝ ወደ ጭሱ፤

ዝም ብለህ ታጠን ለየት ይላል የሱ፤

ከሕሊናው ዓለም ሲጣላ ከራሱ፤

ገላጋይ አቶ ነው ባፉ እና ባፍንጫው የሚወጣው ጭሱ፤

እናት እና አባቱ እንዳንተ በጊዜ ቢያጥኑት በበርበሬ፤

ብርቅ አይኾንም ነበር ለትንባሆ ዛሬ!

ዛሬም ያንተን ጥጋብ ልክ ካላገባው የበርበሬ ጭሱ፤

ትንሽ ከፍ ስትል ትብሳለህ ከ!

ቶሎ ካልተዘጋ የአመል በራፍህ፤

ይገባል ሲጋራ በመሀል ጣትህ፤

አለችና እናቴ ደግማ ወደጭሱ አንዴ ብትመልሰኝ፤

የወደፊቱን ሱስ ነቅሎ እያስነጠሰኝ፤ ሲጋራ እንዳላጨስ በርበሬው አጨሰኝ!!

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infotainment | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: