Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ተጠያቂነት’

Fire Engulfs 160-Year-Old Massachusetts Church After Lightning Strikes & After Celebrating The Pride of Sodom

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 6, 2023

የ፻፷/160 አመቱ የማሳቹሴትስ ቤተክርስትያን በመብረቅ ከተመታ በኋላ እና የሰዶም ‘ኩራትን’ ካከበረ በኋላ የእሳት ቃጠሎ ደረሰበት።

የእግዚአብሔር መልእክት

በዩ.ኤስ.አሜሪካ ማሳቹሰትስ ግዛት የሚገኘው ታሪካዊ ቤተ ክርስቲያን በመብረቅ ተመታ። ይህ ቤተ ክርስቲያን ከጥቂት ቀናት በፊት የሰዶማውያኑን የኩራት ወርንካከበረ በኋላ ነበር በእሳት ነበልባል የነደደው። ጉድ ነው!

ከወርሴስተር በስተ ምዕራብ ፲/10 ማይል ርቀት ላይ በምትገኘው በስፔንሰር ከተማ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በነበልባሉ ተውጦ መውደቁን እና አጠቃላይ ኪሳራ መድረሱን የቤተክርስትያን አገልጋዮች እና የእሳት አደጋ ባለስልጣናት ተናግረዋል።

ታች በቀረቡት ቪዲዮዎችና ጽሑፎች አማካኝነት ከሳምንታት በፊት እንዳወሳሁት በዚሁ አካባቢ ነው የ፻፶/150 አመት እድሜ ያለው ባለቀለም የመስታወት መስኮት ኢትዮጵያዊውን ኢየሱስ ክርስቶስን የሚያሳየው።

ይህ የማሳቹሰትስ ግዛት ከታቦተ ጽዮን ጋር የተያያዘ ሥራ እየሠራ መሆኑንም ታች ከቀረበው ጽሑፍ ማንበብ እንችላለን።

‘ታቦተ ጽዮን’፤ አዎ! በሃገራችንም ከሃዲዎቹ የዳግማዊ ምንሊክ መጨረሻ ትውልድ ፈላጭ ቆራጮችም እግዚአብሔር አምላክን እያስቆጡና ታቦተ ጽዮንን እያሳዘኑ ነው። ኢ-አማኒዎቹ ሕወሓቶች ዛሬም የዋሑን ወገኔን በጽዮን/አፄ ዮሐንስ ሰንደቅ ፈንታ የሉሲፈርን/ቻይናን ብሎም የአሜሪካንን፣ የሱዳንን እና ጋላ-አማራ ባንዲራን እንዲያውለበልብ በማስገደድ ላይ ናቸው። ይህ ትልቅ ወንጀል፣ ከባድ ሃጢዓት ነው! ከቀናት በፊት በመቐለ እና አዲግራት አካባቢ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቶ ነበር። ይህ እንደ በጎና መታረሚያ ማስጠንቀቂያ መወሰድ አለበት። የሕወሓትን ሉሲፈራዊና ቻይናዊ ባንዲራ ማቃጠል እንጀምር፤ ባጭር ጊዜ ውስጥ ድል በድል እንሆናለን፤ እስከ ምጽዋና ሞቃዲሾ፣ እስከ ጂቡቲና ጅማ የሚዘልቁትን የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ግዛቶችን ከአህዛብ ጠላት ባጭር ጊዜ ውስጥ ተቆጣጥረን ወደ ቀደመው ኃያልነታችን እንመለሳለን! መሸሽ ወይንም ማምለጥ የለም፤ ይህ ነብዩ ዮናስ የተሰጠው ዓይነት ኃላፊነታችንና ግዴታችን ነው!

በእግዚአብሔር አምላክ ዘንድ በመጽሐፍ ቅዱስ በሃገር ደረጃ መጀመሪያ የተጠራችዋ አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ እና ዝንጉርጉርነቱን ሊለውጥ የማይችለው ኢትዮጵያዊ ሕዝቧ እንጂ ‘ኤርትራ’፣ ‘ትግራይ’፣ ‘አማራ’፣ ሶማሌ፣ አፋር፣ ኦሮሞ ወዘተ የሚባሉት ቦታዎችና ሕዝቦች በጭራሽ ተቀባይነት የላቸውም። የመከራችን ምስጢር እዚህ ላይ ነው የሚጀምረው!

✞ A MESSAGE FROM GOD ✞

Massachusetts church goes up in flames after being struck by lightning, after it was reported they were celebrating pride month.

A historic Massachusetts church went up in flames after being struck by lightning, fire officials said Saturday.

The 160-year-old church in the town of Spencer, about 10 miles west of Worcester, was engulfed and is a total loss, church and fire officials said.

The First Congregational Church had stood on that spot since its predecessor was also consumed by fire in 1862. According to church history, a building of worship has been on that land since 1743.

“We have recently experienced a tragic fire and devastating loss of our building,” First Congregational now headlines its website, with an announcement of where services will be relocated to for the time being.

The dramatic demise of the church was caught on video as fire devoured the structure, sending the steeple toppling into the body of the building and crushing the walls.

There were no injuries. Nonetheless residents watched in horror as nearly 100 firefighters from about 20 departments battled the blaze.

150-Year-Old Stained-Glass Window Reveals Jesus Christ With Dark Skin, Stirring Questions About Race

ኢትዮጵያ በሰሜን ምስራቅአፍሪቃ እንደምተገኘው፣ በሰሜን ምስራቅአሜሪካ በምትገኘዋ የሮድ አይላንድ ግዛት የ፻፶/150 አመት እድሜ ያለው ባለቀለም የመስታወት መስኮት ኢትዮጵያዊውን ኢየሱስ ክርስቶስን ያሳያል። ይህን እስካሁን ተሰውሮና ብዙ አትኩሮት ሳያገኝ ቀርቶ የነበረውን ክስተት ተከትሎ ስለ ዘር በጣም አነቃቂ ጥያቄዎች በመነሳት ላይ ናቸው።

በሃርቫርድ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ጥበብ ታሪክ ምሁር ሃድሊ አርኖልድ በሮድ አይላንድ ቤተክርስቲያን ውስጥ የተገኘውና የ፻፶/150 አመት እድሜ ያለው ባለ መስታወት መስኮት ኢየሱስን እንደ ኢትዮጵያዊ ጠቆር ያለ ቆዳ ያለው ሰው እንደሆነ አድርጎ እንደሚያሳይ ተናግረዋል ።

..አ በ 1877 የተተገበረው መስኮት በዓይነቱ የመጀመሪያ ሊሆን ይችላል ብለው ምሑራኑ ያስባሉ። የሥነ ጥበብ ታሪክ ምሁር ቨርጂኒያ ራጊን ይህ በአሜሪካ ባሕል ውስጥ እንደ ዋና ምልክት ሆኖ ሊቆም ይገባዋልብለዋል።

ጠቆር ያለዉ ኢየሱስ ክርስቶስ በአዲስ ኪዳን ትዕይንቶች ከሴቶች ጋር ሲነጋገር የሚያሳየው ይህ በጽዮን ቀለማት የደመቀው መስታወት ስለ ዘረኝነት፣ ሮድ አይላንድ በባሪያ ንግድ ውስጥ ያላትን ሚና እንዲሁም የሴቶችን ቦታ በተመለከተ በ፲፱/19ኛው ክፍለ ዘመን የኒው ኢንግላንድ/አዲሷ የእንግሊዝ ማህበረሰብ የነበራትን አስትዋጽዖ ይጠቁማል።

ይህ ድንቅ የመስተዋት መስክቶ ስዕል የተሰቀለው በዋረን ከተማ ለረጅም ጊዜ በተዘጋው የቅዱስ ማርቆስ ኤጲስ ቆጶስ ቤተክርስቲያን እ... 1878 .ም ላይ ነበር።

በዎርሴስተር፣ ማሳቹሴትስ በሚገኘው የቅዱስ መስቀል ኮሌጅ የሰብአዊነት ፕሮፌሰር የሆኑት ቨርጂኒያ ራጊን እና የባለቀለም መስታወት ጥበብ ታሪክ ባለሙያዋ፤ “ይህ መስኮት ልዩ እና ያልተለመደ ነው፣ ይህን ምስል ለዛ ዘመን አይቼው አላውቅም።ብለዋል።

ባለ ፲፪/12 ጫማ ርዝመት እና ባለ ፭/5 ጫማ ስፋት ያለው ይህ መስኮት ሁለት የመጽሐፍ ቅዱስ ምንባቦችን ያሳያል። ሴቶቹም ጥቁር ቆዳ ያላቸውና ከክርስቶስ ጋር እኩል ሆነው ይታያሉ። አንዱ፡ ከሉቃስ ወንጌል፡ ክርስቶስ ከአልዓዛር እህቶች ከማርታ እና ከማርያም ጋር ሲነጋገር ያሳያል። ሌላው ደግሞ፡ ከዮሐንስ ወንጌል፡ ክርስቶስ ጉድጓድ አጠገብ ለሳምራዊቷ ሴት ሲናገር ያሳያል።

በእውነት ድንቅ ነው፤ እንግዲህ ከመቶ ሃምሳ ዓመታት በፊት ለወቅቱ በጭራሽ በማይታሰብ መልክ በአሜሪካ ኢትዮጵያዊኢየሱስ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ተስሎ ይታይ ነበር። አባቶቻችን ሲስሏቸው የነበሩትን ዓይነት ስዕሎችን ተከትሎ ነው የተሳለው። የጽዮን ቀለማቱም እንዲሁ።

አዎ! በዛሬዋ ዓለም ሕዝቦች ከመቼውም ጊዜ በከፋ የዘር ጉዳይ ላይ በጣም ስሜታዊና ጠበኞች እየሆኑ ነው። ባገራችንም በተቀሩት አገራትም የምናየው ነው። ሰሞኑን እንኳን መኖርና አለመኖሯ አጠራጣሪ የሆነችው የጥንታዊቷ ግብጽ ንግሥት ክሊዮፓትራ በኔትፍሊክስ ፊልም ላይ እንደ ጥቁር መሳሏ በግብጽና በመላው የምዕራቡ ዓለም ከፍተኛ ውዝግብ በማስነሳት ላይ ነው። እንዴት አንዲት ጥቁር ሴት የእኛ ንግሥት ሆና ፊልም ላይ ትታያላች?! ይህ በጭራሽ መሆን የለበትም፤ ክሊዮፓትራ ብሎንድ የጸጉር ቀለም የነበራት ግሪካዊት ነበረች…” እንግዲህ አሜሪካዊቷ ተዋናይ ክልስ ናት፤ እንደሚወራው ክሊዮፓትራም ክልስ ነበረች። ግን ምን ልዩነት አለው? ክሊዮፓትራን ጨምሮ የያኔዎቹ ግብጻውያን እኮ ወንጀለኞች ነበር፤ ታዲያ ማንም ድራማ ወይንም ቴአትር ቢሠራስ ምን ክፋት አለው? ታሪክ ተቀማን፤ ነው? የማን ታሪክ? የዛሬዎቹ ግብጻውያን ከኮፕቶች በቀር ሁሉም ወራሪ መሀመዳውያን አረቦች ናቸው። ለመሆኑ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ብሎንድና ሰማያዊ ዓይኖች ያሏቸው ተዋናውያን አልነበሩም እንዴ ሲወክሉት የነበሩት?! ንግሥታችንን ሳባን/መከዳን ለረጅም ጊዜ ሲወክሏት የነበሩት ነጭ ተዋናውያን አልነበሩምን? እንዴት ነው ከዚህ ሁሉ ዘመን በኋላ እንኳን ዛሬም በቆዳ ቀለም ላይ ያተኮረ ልዩነትን ፣ ጥላቻን እና ትንኮሳን የምታስተናግደው? በእውነት ይህ ስንፍና፣ ኋላ ቀርነትና ውድቀት እጅግ በጣም አሳፋሪ ነው!

ለማንኛውም፤ ይህን ድንቅ የጌታችንን ስዕል አመልክቶ ሌላው የሚገርመው ነገር ደግሞ ይህ የመስተዋት መስኮት ቅዱስ ማርቆስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የተገጠመ መሆኑ ነው። ባለፈው ሳምንት ልክ በዚህ በሰኞ ዕለት የሐዋርያው/ወንጌላዊው ቅዱስ ማርቆስን ዓመታዊ በዓል በዚህ መልክ አክብረነው ነበር፤

😇 ሐዋርያው ማርቆስን ያስገኘች ጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ ናት | ፴ ሚያዝያ ቅዱስ ማርቆስ | ፻ኛ ዓመት

😇 የሐዋርያው/ወንጌላዊው ቅዱስ ማርቆስ ዓመታዊ በዓል 😇

👉 Related:

  • 2000 Year Old Ethiopian Christianity With The Dark-Skinned Jesus
  • Ethiopia’s oldest icon (1370-98) made in Byzantium, or Siena

Harvard art historian claims 150-year-old stained glass window in Rhode Island church depicts Jesus as a person of color

  • A 150-year-old stained glass window that appears to show Jesus as a person of color has been uncovered in a Rhode Island church
  • The image is made using brown glass and was first spotted by Harvard art historian Hadley Arnold
  • Arnold has invited art historians and experts to view the window which is thought to be the first to ever depict Jesus as a person of color
  • Scholars think the window, commissioned in 1877, could be the first of its kind. ‘It should stand as a landmark in American culture,’ says art historian Virginia Raguin

A nearly 150-year-old stained-glass church window that depicts a dark-skinned Jesus Christ interacting with women in New Testament scenes has stirred up questions about race, Rhode Island’s role in the slave trade and the place of women in 19th century New England society.

The window installed at the long-closed St. Mark’s Episcopal Church in Warren in 1878 is the oldest known public example of stained glass on which Christ is depicted as a person of color that one expert has seen.

“This window is unique and highly unusual,” said Virginia Raguin, a professor of humanities emerita at the College of the Holy Cross in Worcester, Massachusetts, and an expert on the history of stained-glass art. “I have never seen this iconography for that time.”

🔥Quakes: MEXICO 6.2; INDONESIA 5.6; TURKEY 6.1 + G20 (MIT – IMF) = 666

🛑 Two weeks ago we had powerful Earthquakes in MEXICO Baja CaliFornia + IDNONESIA + TURKEY (MIT – IMF)

🛑 Massachusetts Institute of Technology in Boston-Cambridge MA interested in the The Biblical Ark of The Covenant? Boston is the cradle of modern America. There is even ‘The Ark of The Covenant Spiritual Baptist Church’ in Boston.

🛑 International Monetary Fund finances the Turkey friendly Antichrist fascist Oromo regime of Ethiopia to wage a genocidal Jihad on the Keepers of the powerful biblical Ark of The Covenant in Axum, Ethiopia.

🛑 The leaders of MEXICO, INDONESIA, TURKEY, plus USA attended

the 17th G20 Summit in Bali, Indonesia a week ago. ETHIOPIA is Satnael’s goal.

🛑 A few weeks ago President Biden Pardons Two Thanksgiving Turkeys

Which ones? MEXICO & INDONESIA?

👉 Let’s connect the dots…ነጥቦቹን እናገናኝ

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

WFP Leadership in Ethiopia Resigns Amid Aid Diversion Probe

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 6, 2023

💭 የዓለም ምግብ ፕሮግራም (WFP) አመራር በኢትዮጵያ በዕርዳታ ማዘዋወር ሂደት ከስልጣን ተነሳ

በኢትዮጵያ የዓለም ምግብ ፕሮግራም ከፍተኛ አመራር ከስልጣን መነሳቱን የገለጹት በሃገሪቱ የተፈፀመውን የእርዳታ እህል አላግባብ መመዝበር ላይ በተደረገው ጥናት ውጤት ለህዝብ ይፋ ሊደረግ ጥቂት ቀደም ብሎ ነው ሲል የስራ መልቀቂያውን የተመለከቱ በርካታ ምንጮች ገልጸዋል።

በስራ መልቀቂያዎቹ እና በምርመራው መካከል ያለው ትክክለኛ ግንኙነት ወዲያውኑ ግልጽ ባይሆንም የዓለም ምግብ ፕሮግራም(WFP)ሆነ በኢትዮጵያ የሚገኙ የእርዳታ አጋሮቹ ለሜዲያዎች አስተያየት እንዲሰጡ ለቀረበላቸው ጥያቄ ምላሽ አልሰጡም።

የዓለም ምግብ ፕሮግራም (WFP) አገር ዳይሬክተር ክላውድ ጂቢዳር እና ምክትላቸው ጄኒፈር ቢቶንዴ በጁን ፪/2 በተካሄደው ሁለንተናዊ ስብሰባ ላይ የስራ መልቀቂያ አቅርበዋል። በመረጃው ክብደት ምክንያት ስማቸው እንዳይገለጽ የፈለጉ ምንጮች አርብ በተደረገው “ስሜታዊ” ስብሰባ ላይ የተገኙት ምንጮች ለ’ኒው ሰብአዊነት’ ተናግረዋል።

ይህ ‘ጅቢዳር’ የተሰኘው ወስላታ በትግራይ የሠራው ከባድ ወንጀልና ቅሌቱ ከመጋለጡ በፊት ከግራኝ ጋር በመምከር አስቀድሞ ዘወር ማለቱ ነው። ይህን ሰው መጀመሪያ ወደ አፍጋኒስታን ከዚያ ወደ ኢትዮጵያ ላኩት፤ ኔቶም እኮ ሃያ ዓመት በአፍጋኒስታን የቆየው ለኢትዮጵያ ይለማመድ ዘንድ ነው።

‘ጂቢዳር’ … አደገኛዎቹማ መሰሪዎቹ የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች ጂኒያቸውን ሚጠሩባቸውን “ጀ ጁ ጂ ጄ ጅ ጆ” የተባሉትን ፊደላት በጣም ይወዷቸዋል። ጂብ + ጅጅጋ + ጅማ + ጃዋር + ጂራ + ጂጂ + ጃራ + ጂሽታ + ጃማ + ጃኖ + ጃሉድ + ጃል መሮ + ጃንጃዊድ + ጀዝባ+ ጅል + ጀነት + ጅሃድ + ጅብሪል + ጅኒ + ጀበል + ጀበና + ጀማል + ጃራ + ጆሞ + ጁማ + ጁነዲን + ጁንታ + ጁላ + ጅል፣ ጅላንጅል፣ ጅላንፎ…”

💭 The agency’s aid into Tigray has been suspended since an internal investigation – due to deliver its findings any day – was launched in May.

The senior leadership of the World Food Programme in Ethiopia has resigned, shortly before the findings of a probe into the misappropriation of food aid in the country are due to be made public, according to several sources who witnessed the resignations.

The exact link between the resignations and the probe weren’t immediately clear, but neither WFP nor its aid partners in Ethiopia responded to several requests for comment in time for publication.

WFP country director Claude Jibidar and his deputy, Jennifer Bitonde, tendered their resignations at an all-staff meeting on 2 June, sources present at Friday’s “emotional” gathering told The New Humanitarian, speaking on condition of anonymity due to the sensitivity of the information.

The move followed an internal investigation launched last month over reports that significant amounts of food meant for hungry people in Ethiopia’s war-affected northern Tigray region had been sold on the commercial market.

Both WFP and USAID suspended food distributions in Tigray – where millions are dependent on relief – pending the results of the internal inquiry. WFP said it needed to “ensure that vital aid will reach its intended recipients”. Food deliveries, suspended in May, are yet to resume.

WFP Executive Director Cindy McCain, who took the helm of the UN agency in April, said last month that those “found responsible must be held accountable” for food theft.

Both the Ethiopian federal government and the interim regional government in Tigray vowed to cooperate with WFP’s probe.

“We briefed [a US government] delegation on the progress in the investigation into allegations of aid diversion,” Getachew Reda, the head of the interim government in Tigray, tweeted today. “We have shared highlights of findings & reassured them that we will make the findings public & hold those responsible to account very soon.”

An aid worker in Ethiopia, who asked for anonymity so they could speak freely, told The New Humanitarian the pause in food distribution has caused “immense suffering” after two years of war, especially as Tigray enters the lean season ahead of the next harvest.

“There have always been delays in food deliveries, and diversions,” the aid worker said. “Clearly the system is broken.”

Jibidar, only appointed last year, announced his resignation “with immediate effect” at last week’s meeting, multiple WFP sources said. They told The New Humanitarian that numbers in need had allegedly “been inflated”.

The initial findings of the internal probe suggest that food aid diversion goes beyond Tigray and includes the drought-affected Somali region, WFP insiders said. More resignations are expected in the coming weeks as the Ethiopian country team is overhauled, they told The New Humanitarian, again speaking on condition of anonymity.

More than 20 million people in Ethiopia are affected by conflict, violence, and natural disasters, including 13 million people suffering the consequences of severe drought in the south and east of the country.

Source

💭 ‘Nobel Jihad’ on Orthodox Christian Nations? | ‘ኖቤል ጂሃድበኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ?

💭 ነጥቦቹን እናገናኝየሚከተሉት ግለሰቦች እና አካላት በዘፈቀደ እና በአጋጣሚበኖርዌይ የኖቤል ኮሚቴ ተሸልመዋል፤ በተከታታይ አራት ዓመታት።

2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት ለክፉው አብይ አህመድ አሊ ከኤርትራ ጋር ላደረገው “የጦርነት ስምምነት” በኦርቶዶክስ አክሱም ጽዮን ላይ

2020 የኖቤል የሰላም ሽልማት የተባበሩት መንግስታት የዓለም ምግብ ፕሮግራም፤ ከሁለት ወራት በኋላ ለተከተለውና በኦርቶዶክስ ትግራይ፣ ኢትዮጵያ ላይ ለሚጀመረው የዘር ማጥፋት ጦርነት(ህዳር 2020) እንዲዘጋጅ

2021 የኖቤል የሰላም ሽልማት ለኦርቶዶክስ ሩሲያ ዜጋው ለ ዲሚትሪ ሙራቶቭ፤ መጪውን ጦርነት (ፌብሩዋሪ 2022) በሁለቱ ኦርቶዶክሳውያን ወንድማማቾች መካከል እንደሚደረግ በመጠባበቅ; ሩሲያዩክሬን

2022 የኖቤል የሰላም ሽልማት ከቤላሩስ እና ከሩሲያ የሰብአዊ መብት ድርጅት ፣ የሩሲያ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ሜሞሪያል እና የዩክሬን የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት የሲቪል ነፃነት ድርጅት። በሦስቱ የኦርቶዶክስ ወንድሞች መካከል የሚመጣውን የኑክሌር ጦርነት በመጠባበቅ; ሩሲያ + ዩክሬን + ቤላሩስ

😲 ታዲያ አሁን ሁሉም ነገር ግልጽ አይደለምን?

💭 Let’s Connect the dots…the following individuals and bodies had been ‘randomly and coincidentally’ awarded by the Norwegian Nobel Committee – four years in a row:

2019 Nobel Peace Prize to evil Abiy Ahmed Ali for a Pact of War vs Orthodox Ethiopia

2020 Nobel Peace Prize to WFP in anticipation of the following genocidal war (Nov. 2020) against Orthodox Tigray, Ethiopia

2021 Nobel Peace Prize to Dmitry Muratov of Orthodox Russia in anticipation of the coming war (Feb. 2022) between the two orthodox brothers; Russia-Ukraine

2022 Nobel Peace Prize to Ales Bialiatski from Belarus and the Russian human rights organisation, the Russian human rights organisation Memorial and the Ukrainian human rights organisation Center for Civil Liberties. – in anticipation of the coming nuclear war between the three orthodox brothers; Russia + Ukraine + Belarus

😲 So, isn’t everything clear now?

______________

Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የሲ.አይ.ኤ ቅጥረኞቹ ደብረ ጽዮን እና ግራኝ አህመድ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ዓይናችን እያየ በጋራ ያሤሩት ሤራ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 5, 2023

👉 ለዛሬው ሌሎቹን እንደ ኢሳያስ አፈቆርኪ/ አብደላ-ሃሰን ያሉትን 😈 እርኩስ ተባባሪዎቻቸውን ገለል አድርገን…

  • 👹 ቅጥረኛው ጋላ-ኦሮሞ ጂሃዳዊ አብዮት አህመድ አሊ ልክ ሥልጣን ላይ እንደወጣ፤ ፳፩/21 ሐምሌ ፳፻፲/2010 ዓ.ም፤ ልክ በጽዮን ማርያም ዕለት፤ “አክሱም ላይ መስጊድ የማይሠራበት ምንም ምክኒያት የለም፤ መሠራት አለበት!”
  • 👹 ቆሻሻው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ቅድመ ዝግጅት ጉብኝት በአክሱም፤ ሚያዝያ ፳፻፲/ 2010 ዓ.ም
  • 👹 የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ቅድመ ዝግጅት በሃዋሳ መስከረም ፳፫/23 – ፳፭/25 ፣ ፳፻፲፩/2011 ዓ.ም
  • 👹 የሰሜን ክርስቲያኑን አጥፍቶ ደቡቡን ጋላ-ኦሮሞን የማንገሻ ቅድመ ዝግጅት በናዝሬት ሚያዝያ ፲ ፣ ፳፻፲፩/2011 ዓ.ም
  • 👹 ኢ-አማኒው፣ ከሃዲው፣ ወንጀለኛውና የሲ.አይ.ኤ ወኪሉ ደብረ ሲዖል ከ ጋላው አጋሩ ግራኝ ጋር ለዘር ማጥፋት ጦርነቱ ሲጋጁ
  • 👹 ኢ-አማኒው፣ ከሃዲው፣ ወንጀለኛውና የሲ.አይ.ኤ ወኪሉ ደብረ ሲዖል ከኤርትራ/ጅቡቲ/ደቡብ ሱዳን፤ ኅዳር ፳፻፲፫ ዓ.ም

😇 አዎ አባታችን አባ ዘ-ወንጌል በአንድ ወቅት እንዲህ ብለውን ነበር፦”ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው!” አዎ! ወደ እነ ደብረ ሲዖል እየጠቆሙን ነው።

ይህ በፈርዖናዊ ልበ-ደንዳናነት ንሰሐ ለመግባት አሻፈረኝ ያለው እርጉም ግለሰብ በመንፈስም በስጋም በእጅጉ በሽተኛ ነው። ለበሽታው ደግሞ “ለምን?” እያለ የጥላቻ፣ የእልህና የበቀል ምሬቱን በመግለጽ ላይ ያለው በጽዮን ማርያም እና አክሱማውያን ኢትዮጵያ ልጆቿ ላይ ነው። ሰሞኑን አየን፤ በመቐለ ያዘጋጇቸውን ወገኖች ለሰልፍ ጠርቶ ድራማ ለመስራት ሞክሯል። የሉስፌር/ቻይና፣ የአሜሪካና ሱዳን ባንዲራዎችም እንዲውለበለቡ ማድረጉ በትግራይ ሕዝብ ላይ ምን ያህል ስድብ፣ ንቀትና ጥላቻ እንዳለው ይጠቁመናል። በትናንትናው ዕለት ደግሞ ከኢሳያስ አፈቆርኪ/ አበደላ ሃሰን እና ከንቶ ኦሮማራዎች ጋር አሢሩ በምዕራብ ትግራይ የኤርትራን ባንዲራ እንዲውለበለብ አድርጓል። ይህ የእነ ደብረ ሲዖል፣ ጌታቸው ረዳና የሁሉም ሕወሓቶች ሤራ ነው።

ከቤተ ክህነትም ጋር በተያያዘ እየተደረገ ያለው ነገር ሁሉ የእነዚህ የሲ.አይ.ኤ ቅጥረኞች ሤራ ነው።

አዎ! ደብረ ሲዖል እና ግራኝ ግኑኝነት በጭራሽ አቋርጠው አያውቁም። ምንን? መቼ? ማንን? መምታትና ማጥቃት እንደነበረባቸው ይወያዩ ነበር፤ ቤተክርስቲያናትንና ገዳማትን፣ ካህናትንና ቀሳውስትን፣ የመለስ ዜናዊን ተከታዮች ማጥቃት እንደነበረባቸው በሙሉው የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ወቅት

ይወያዩ፣ ይጠቋቆሙና ለሲ.አይ.ኤ ሞግዚታቸው መረጃ ያቀርቡ ነበር።

😈 መንግስቱ ኃይለማርያም + ኢሳያስ አፈወርቂ + /ር ደብረ ጽዮን + አብዮት አህመድ ወዘተ ሁሉም የሲ.አይ.ኤ ወኪሎች ናቸው።

👉 ገና ጦርነቱን በጋራ ከመጀመራቸው በፊት ከ፫ ዓመታት በፊት የቀረበ፦

💭 እነዚህ ፲/10 የሲ.አይ.ኤ ምልምሎች “የኢትዮጵያሰዶም እና ገሞራ ፕሮጀክት” አስፈጻሚዎች ናቸው፤

💭 ዶ/ር ደብረ ጽዮን ከሦስት ዓመታት በፊት በናዝሬት ከተማ ፤ ፀረ-ጽዮናውያን ጦርነቱን ከኦሮሞዎች ጋር ተናብበው አቅደውታልን?

💭 አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ ከሦስት ዓመታት በፊት ወደ አክሱም ለምን ሄደ? ለጂሃድ?

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፴፯፥፳፰]

እግዚአብሔር ፍርዱን ይወድዳልና፥ ቅዱሳኑንም አይጥላቸውምና፤ ለዘላለምም ይጠብቃቸዋል ለንጹሓንም ይበቀልላቸዋል፤ የኅጥኣን ዘር ግን ይጠፋል።”

💭 Is Dr. Debretsion Isaias Afewerki II? | ዶ/ር ደብረጽዮን ዳግማዊ ኢሳያስ አፈወርቂ?

💭 አቶ ጌታቸው ረዳ ከዓመት በፊት፤

  • /ር ደብረጽዮንን ዳግማዊ አፈወርቂ ለማድረግና ጽዮናውያንንም ለዚህ ለማለማመድ የተነገረ፤
  • ፍትሕን ትሻላችሁ ግን አታገኟትም!
  • ነፃነትን ትሻላችሁ ግን አታገኟትም!
  • እናዳክማችኋለን፣ እንሰልባችኋለን፣ እንደ ኤርትራውያን እንበትናችኋለን

💭 ወገኔ፤ ምን ዓይነት 😈 አውሬ ገጠመን?

አምና ላይ ጸሎት በማደርስበት ወቅት ዶ/ር ደብረጽዮንን አስመልክቶ አንድ የሆነ ነገር ታይቶኝ እንደነበረ በጦማሬ እንዲህ በማለት አውስቼ ነበር፤

አንዳንዴ ሳስበው ዶ/ር ደብረ ጽዮንን ሁለተኛ ኢሳያስ አፈወርቂ የማድረግ ዕቅድ አለ፤ ትግራይ እንደ ሃገር ከተመሠረተች የትግራይ ወጣቶች ሁሉ ልክ እንደ ኤርትራውያኑ በብሔራዊ ውትድርና አገልግሎት እየተገደዱ ወይም ተሰድደው እንዲያልቁ የሚያደርግ ዕቅድ ያለ ይመስለኛል።

በትግራይ ሕዝብ ላይ የተካሄደውን አስከፊ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን በዚህ ጉብኝት ወቅት ከዶ/ር ደብረ ጽዮን ጋር አብረው አቅደውታልን? ከዚህ በግራኝ ጉብኝት ማግስት እነ ጄነራል ሰዓረ፣ ጄነራል አሳምነው እና ዶ/ር አምባቸው፤ በዚህ ጦርነት ወቅትም የኢትዮጵያዊነት ፖለቲካ አራማጆቹ እነ አቶ ስዩም መስፍን የተገደሉት የዚህ ጦርነት ተቃዋሚዎች ስለነበሩ ነውን? የሚያውቁት ምስጢር ስለነበረ ነውን?

ይህን በጽዮናውያን አባቶቼና እናቶቼ፤ ወንድሞቼ እና እኅቶቼ ላይ በታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ግፍና ሰቆቃ ያመጣውን ጦርነት አብረው አቅደውት ከሆነ የትግራይ ጦር እስከ ደብረ ብርሃን ድረስ የዘለቀበትም ምክኒያት በአዲስ አበባ እና በኦሮሚያ ሲዖል የሚገኙትን ተጋሩዎች ወደ ማጎሪያ ካምፕ አስገብቶ፤ በትግራይ ከሚገኙት “ምርኮኞች”ጋር“ የምርኮኞች ልውውጥ በማድረግ ተጋሩን ከመላው ኢትዮጵያ አስወጥቶ በትግራይ ለማጎር አብረው ያቀዱት ከሆነም እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮንን የሲዖል እሳት እንደሚጠብቃቸው ከወዲሁ እናሳውቃለን። ገና ከጅምሩ ስለው እንደነበረው ዛሬም እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ከትግራይ ሕዝብ ቍ. ፩ ጠላት ከግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ፋሺስት ኦሮሞ አገዛዙ ጋር ተናብበው ነው የሚሠሩት። የስልክ ግኑኝነት እንዳላቸው ከሦስት ወራት በፊት ጠቁመውናል።

ዛሬ ምንም በጎ ነገር ለሕዝባችን እንዳላመጡና ሁሉም ወንጀለኞች ተናብበው እንደሚሠሩ በግልጽ እያየነው ነው። እነዚህ ተናብበው በመሥራት ሕዝቤን በመጨረስ ላይ ያሉት ሰዎች ለጽዮናውያን ከፍተኛ ጥላቻ እንዳላቸው ሆኖ ነው የሚሰማኝ።

______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጋላ-ኦሮሞው ኤርሚያስ ለገሰ ጋኔኑን በድሃው ‘ድውይ’ አይያለው ላይ አራግፎ ወደ ርዕዮት ሜዲያ አመራ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 2, 2023

ርዕዮት ሜዲያ እንደደረሰም፤ ቴዎድሮስ ፀጋዬ አቡነጴጥሮስን ያንቋሽሽለት ዘንድ አሻሸው። ድውዩ ሃብታሙ አያሌውም “እንዴት የእኔን ኦሮማራ ካህን ክብር ትቀንሳለህ?” በሚል ንዴት በአቡነ ማትያስ ላይ ጥላቻውን አስታወከ።

አሁን ደግሞ በፓትርያርኩ ላይ መጣችሁ፤ እናንት መሰሪ የሰይጣን ቁራጮች!? 😈

👹 አቤት ድፍረት! አቤት እብሪት! አቤት ቅሌት! እንግዲህ ይህ ቃኤላዊ ከ ኦሮማራ360′ ጋር በተያየዘ የገጠመውን ችግር፣ ብስጭትና ውርደት አሁንም በትግራይ ተወላጆች ላይ ለማራገፍ መሞከሩ ነው ፤ ቆሻሻ! 👹

ከጎኑ ያለው እባብ ጋላኦሮሞ ኦቦጎዳናደግሞ (ያን የኮብራ ፊቱን ልብ ብላችሁ ተመልከቱት!) ላለፉት ሁለት ዓመታት ጋላኦሮሞዎችና ኦሮማራዎች በትግራይ ሕዝብ ላይ በፈጸሙት የዘር ማጥፋት ወንጀል ላይ ላለመተንፈስ ሲል ከሜዲያ ርቆ ነበር። አሁን ግን እንደለመዳው የጅሎቹን አማራዎችን አእምሮና ስሜት ለመቆጣጠር በየቀኑ ብቅ ብሎ እየተቅለሰለሰ ሲናገር ይታያል/ይሰማል። እነዚህ ከንቱዎች የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ጠላቶች በዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠያቂ ከሚሆኑት ጋላኦሮሞዎችና/ኦሮማራዎች መካከል ናቸው። እነዚህን የጥላቻ አቅማዳዎች እረፍትና እንቅልፍ እናሳጣቸው ዘንድ ግድ ነው፤ የእግዚአብሔር አምላክ ትዕግሥት አለቋል፤ የፍርዱም ጽዋ ሞልቷል።

ግን አየን፤ ሕዝብ እያለቀ፣ ካህናትና ምዕመናን እየተገደሉ፣ ገዳማትና አብያተ ክርስቲያናት እየተቃጠሉ፤ ምንም ሳይመስላቸው ከአቅለሽላሹ ኦሮማራ ከአበበ በለው ጋር በኢየሩሳሌም ሰርግ ሲደግሱ የነበሩት እነ ድሃው አያሌው ከአክሱም ኢትዮጵያ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች መከራና ሰቃይ ይልቅ የሙስሊሞች ሰውሰራሽጉዳይ እንዴት በይበልጥ እንዳሳሰባቸው? ውዳቂ ግብዞች! በኅዳር ጽዮን በአክሱም ከተጨፉት ሺህ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ይልቅ ዛሬ በስልት ድራማ የሚሰራባቸውና የሚሰሩት ሙስሊሞች በለጡባቸው?! ከንቱ የተገለባበጠበት ትውልድ!

በነገራችን ላይ፤ ዛሬ በአዲስ አበባ ኢንተርኔት ለምን እንዳልተዘጋ በደንብ እንመዝግበው። የሥልጣን ድራማ እየተሠራ መሆኑ ነው፣ በሕዝበ ክርስቲያኑ ላይ የሠሩትን ግፍና ወንጀል ለማስቀየስ ብሎም የተበዳይነቱን ካርድ ከክርስቲያኖች ነጥቀው ሥልጣኑን ለእነ ጃዋር ለማስረከብ እየሠሩ ያሉት የሽግግር ድራማ ነው። ይህን እናስታውሰው!

“ስለ ጽዮን ዝም አንልም” አሉን ይሁዳዎቹ!የፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ አክሱም ጽዮናውያንን ጨፈጨፋቸው። አይ እናንተ ግብዞች ጻፎችና ፈሪሳውያን፥ አክሱም ጽዮንን በጋላ፣ በሶማሌ እና በቤን አሚር እስማኤላውያን ያስደፈራችሁ ወቅት ሁላችሁም አብቅቶላቸዋል፤ አሁን አንገታችሁን ለመሀመዳውያኑ ሰይፍ አዘጋጁ!

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Uncle Joe Biden Takes Massive Fall on Stage During Grad Ceremony | Uganda Effect?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 1, 2023

💭 አጎቴ ጆ ባይደን በምረቃ ስነ-ስርዓት ላይ በመድረክ ላይ ከፍተኛ ውድቀት ገጠማቸው | የኡጋንዳ ውጤት?

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ መድኃኔ ዓለም

💭 President Biden took a tumble today during the the Air Force Academy Graduation in Colorado.

After shaking hands with hundreds of cadets from the class of 2023, Biden took a stumble while he was returning to his seat.

President Biden appeared to have tripped over something on the stage.

Secret Service agents and an Air Force official rushed to help the president get back on his feet.

💭 Uganda: Mass Protests Against USA & Joe Biden! ‘We Don’t Want Your Pro-Gay Money!`

💭 የዩጋንዳ ተማሪዎች በአሜሪካ እና በጆ ባይደን ላይ ሕዝባዊ ተቃውሞ አደረጉ፤ ‘የእርስዎን የግብረ-ሰዶማዊነትን አራማጅ ገንዘብ አንፈልግም!’

💭 Indonesian President Saves Tripping Joe Biden | Babylon Falling?

💭 የኢንዶኔዥያ ፕሬዝዳንት የተደናበሩትን የአሜሪካን ፕሬዚደንትን ጆ ባይደንን ከመውደቅ አዳኗቸው | ባቢሎን እየወደቀች ነውን?

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Axum, Ethiopia: ‘Ghosts’ at Emperor Kaleb’s Tomb?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 28, 2023

የአፄ ካሌብ መቃብር፣ አክሱም | ሰውዬው በአፄ ካሌብ መቃብር ‘መናፍስት አየሁ’ ይለናል

❖❖❖ እንኳን ለታላቁ መናኝ ንጉሥ ቅዱስ አፄ ካሌብ ዓመታዊ የዕረፍት በዓል/ መታሰቢያ አደረሰን።❖❖❖

👑 ቅዱሱን ንጉሥ አፄ ካሌብን በዓለም ያሉ አብያተ ክርስቲያናት በትልቁ ያከብሩታል። ኢትዮጵያ ውስጥ ግን አክሱም አካባቢ ካልሆነ ከነ ስም አጠራሩ እንኳ እየተዘነጋ ይመስላል።

ነገር ግን ጀግንነቱ፣ ውለታው፣ ምናኔውና ቅድስናው የማይረሳ ነውና እንኳን በእምነት የሚመስሉን ይቅርና የማይመስሉን ምሥራቅ ኦርቶዶክሶችና ካቶሊኮች ዓመታዊ በዓሉን በወርኀ ጥቅምት ያከብራሉ።

ከአክሱም ነገሥታት በኃይሉም ሆነ በሃይማኖታዊ ቅድስናው አፄ ካሌብ ዋናው ነው። ቅዱሱ የነገሠው በ485 ዓ/ም አካባቢ ሲሆን እስከ 515 ዓ/ም ድረስ በዙፋኑ ላይ ቆይቷል። ከመልካም ትዳሩ አፄ ገብረ መስቀልን ጨምሮ ልጆችን ወልዷል።

😇 ስለ ቅዱስ አፄ ካሌብ የሚከተሉትን ነጥቦች ብቻ እናንሳ፦

  • ፩ኛ. በንግሥና ዙፋን ከመቀመጡ በፊት የሚገባውን መንፈሳዊ ትምሕርት ጠንቅቆ ተምሯል።
  • ፪ኛ.ሃይማኖቱ የጠራና እጅግ የሚደነቅ ነበር። በእርሱ ዘመን ሃይማኖት ለነገሥታቱ የፖለቲካ ማስፈጸሚያ ነበር። እርሱ ግን እግዚአብሔርን በፍጹም ልቡ አምልኳል።
  • ፫ኛ.ለእመቤታችንና ለቸር ልጇ የነበረው ጥልቅ ፍቅር የተገለጠና የሚያስቀና ነበር።
  • ፬ኛ.ገና በዙፋኑ ሳለ ጸሎትን ያዘወትር ነበር።
  • ፭ኛ.ዛሬም ድረስ ሁሉም ክርስቲያኖች የማይረሱትን መንፈሳዊ ቅንዓትን አሳይቷል።

ይሕስ እንደ ምን ነው ቢሉ:-

*በወቅቱ ዐመፀኛው የአይሁድ መሪ ፊንሐስ በሃገረ ናግራን(የዛሬዋ የመን) ውስጥ የነበሩ ክርስቲያኖችን ክርስቶስን ካዱ በሚል ጨፈጨፋቸው። ከተማዋንም ለአርባ ቀናት በእሳት አነደዳት። ዜናው በመላው ዓለም ሲሰማ በርካቶቹ ቢያዝኑም የተረፉትን ለመታደግ የሞከረ አልነበረም።

😇 ቅዱስ አፄ ካሌብ ግን የሆነውን ሲሰማ ወደ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ገብቶ በግንባሩ ሰገደ። ወደ ፈጣሪም ጸለየ:- “ጌታዬ ሆይ! የክርስቲያኖችን ደም እመልስ ዘንድ እርዳኝ? እኔ በጦሬ ብዛት አልመካም። እኔ ተሸንፌ ክርስትና ከሚናቅ እዚሁ ግደለኝ” ብሎ በበርሃ ላሉ መነኮሳት እንዲጸልዩ ላከባቸው።

ጊዜ ሳያጠፋ በመርከብና በፈረስ : በበቅሎና በግመል ናግራን (የመን) ደረሰ። ፊንሐስን ገድሎ ሠራዊቱንም ማርኮ ክርስቲያኖችን ነጻ አወጣ። ደምና እንባቸውንም አበሰ። አብያተ መቅደሶችን አንጾላቸው ወደ ኢትዮጵያ ተመለሰ።

ወዲያው እንደተመለሰ ወደ አክሱም ጽዮን ገብቶ “ጌታየ ኢየሱስ ክርስቶስ ስላደረክልኝ የምሰጥህ ሰውነቴን እንጂ ሐብቴን አይደለም” ብሎ መንግስቱን ለልጁ ገብረ መስቀል አውርሶ ከዙፋኑ ወጣ። የወርቅ አክሊሉን ወደ ኢየሩሳሌም ልኮ እርሱ በአባ ጰንጠሌዎን እጅ መንኩሶ መነነ።

ከዚሕች ዓለም ከአንዲት ረዋት(ኩባያ)፣ ከአንዲት ሰሌንና ከአንዲት ቀሚስ በቀር የወሰደው አልነበረም። ከዚያም በበዓቱ ውስጥ በጾምና በጸሎት ተወስኖ አንድም ሰው ሳያይ በሰባ ዓመቱ (በ፭፻፳፱/529 ዓ/ም) ዐርፏል። 😇 ጌታችንም በሰማይ ክብርን አጐናጽፎታል።

ንጉሥ ካሌብን ሳስብ ዛሬ በመላዋ ሃገራችን ሥልጣኑን ይዘው ኢትዮጵያን እየበደሏት ያሉት የኦነግ/ብልጽግና፣ የሻዕቢያ፣ የሕወሓት፣ የብአዴን፣ የኢዜማ፣ የአብን መስለ ወንጀለኛ ፓርቲዎች መሪዎች በደብረ ዘይት ሆራ ሐይቅ የተፈለፈሉ ተባዮች/ቁንጫዎች ሆነው ነው የታዩኝ።

እንደ ንጉሥ ካሌብ ያለ ምርጥ የዓለም መሪ ለሃገራችን ያምጣልን። ለቅዱስ አፄ ካሌብ የተለመነ አምላክ ለእኛም ይለመነን። በጻድቁም ጸሎት ከመከራ ይሠውረን።

On May 28, we commemorate Saint Elesbaan (Kaleb), King of Ethiopia.

The sixth-century King Kāleb is one of a few African historical characters that have left a visible trace in European art and literature. Venerated by the Catholic Church as Saint Elesbaan, he is frequently present in pre-modern and modern literature and iconography.

👑 King Kaleb of Ethiopia’s Axum — St. Elesbaan(አፄ ካሌብ) : The Black Saint Who Embodied Christianity for the African Masses

The Kingdom of Axum flourished for many years with a succession of powerful rulers, but one stood out as being the most important.

Axum at the time was enjoying the wealth and business of Christian Byzantines that were heavily engaged in trade within their region.

King Kaleb of Axum (520 c) also known by his throne name Ella Asbeha/Atsbeha is well known for his invasion and conquest of Yemen in southern Arabia.

King Kaleb is believed to have launched an attack against the Jewish King Yusuf Asar Yathar because of his ruthless persecution of Christians.

King Kaleb is said to have rented about 60 ships from ports ran by the Byzantines in the Erythrean Sea, or the modern day Red Sea.

His forces were in the range of 100,000 to 120,000 which he sent to combat the king in Yemen.

After a bloody war that tested both sides to the extreme, King Kaleb emerged victorious and proceeded to kill King Yusuf.

In his place he appointed a Christian called Sumuafa Ashawa as his viceroy.

Due to his willingness to protect Christians, the 16th century Cardinal Cesare Baronio named him Saint Elesbaan.

He was also referred to by the Greeks as Hellesthaeus or “the one who brought about the morning or the one who collects tribute”.

Some historians believe that the Axumite kingdom over extended itself by conquering Yemen, and it eventually led to their demise.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Freedom of The Enemy Will Be Granted | የጠላት ነፃነት ይሰጣል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 28, 2023

መንፈሳዊ ጦርነት ሊሟላ አይችልም – ለአባታችን ቃለ ሕይወት ያሰማልንና፤ አባ ማር ማሪ አማኑኤል እንዲህ በማለት ይመክሩናል፤

የዘመናችን ልዕለ ኃያል የሆነች ሀገር መንፈሳዊውን ጦርነትን ተዋግታ ማሸነፍ አትችልም። ከኑክሌር የጦር መሳሪዎች መንፈሳዊውን ውጊያ ማሸነፍ አይችሉም። በጭራሽ!

አያችሁ መንፈሳዊው ጦርነት ፍፁም ነው፣ የተለየ ደረጃ ነው፣ በጣም ኃይለኛ ነው፣ በጣምም ግዙፍ ነው። እና ጌታ አሁን ልቦናችሁን ለአፍታ ከከፍተ እመኑኝ፤ አሁን የሰማይ መላእክት ሲጋደሉልን ማየት ትችላላችሁ።

መላእክቱ ጠላትን እና ርኩስ መናፍስቱን ሁሉ ያለማቋረጥ እየተዋጓቸው ነው። በቀላሉ እንድንሄድ እና እንድንመጣ እና በነጻነት እንድንጓዝ፣ መኪና ውስጥ እንድትገቡ፤ ታውቃላችሁ፤ ወደ ሥራ ወደ ትምህርት ቤት፣ ወደ ቤተ ክርስቲያን፣ ወደ ገባያ በሰላም ለመሄድ የቻለነው በመልአክቱ እርዳታ ነው።

የምታደርጉትን ሁሉ አስታውሱ። ጌታችን ሁሌ እየጠበቃችሁ ነው። ለዚህም ነው ኑሮ በጣም ቀላል የሆነው። ግን ጌታ እጁን የሚያነሳበትና ለዲያብሎስ ጠላት ሙሉ ነፃነት የሚሰጥበት ቀን ይመጣል።

አሁን ጠላት ሙሉ ነፃነት የለውም። ሙሉ ነፃነት ሲኖረው ምን እንደሚሰራ ተመልከቱ፤ በዓለም ውስጥ ብቻ ሳይሆን ቤተ ክርስቲያን ውስጥም ሳይቀር ምን እንደሚሰራ ተመልከቱ፤ ቤተ ክርስቲያን ከፋፍሏታል።

በክርስቶስ ወንድማማቾች መሆን ያለባቸውን ቤተ ክርስቲያን እና የቤተ ክርስቲያን መሪዎችን እርስበርስ እንዲጠላሉ አድርጓቸዋል።

በጣም የማይታመን ነገር ነው!

ግን ይህ የምታዩት ጠላት ሙሉ የማጥፊያ ነፃነት ገና አልተሰጠውም። ሆኖም ግን እኛ ትግል ላይ ነን።

አንድ ጉድጓድ ውስጥ ወድቀን እንወጣለን፣ ከዚያም ወደ ትልቅ እና ጥልቅ መውደቁን እንቀጥልበታለን።

እና በቃን ዳግም ሃጢዓት አንሰራም እንላለን ፥ ግን ከዚያ የከፋ ሃጢዓት እንሰራለን፣ ከእንግዲህ አልመለስም እንላለን፤ ግን ከዚህ የከፋ መጥፎ ነገር እናደርጋለን፣ ዕፅ አልወስድም እንላለን ግን በይበልጥ መውሰዱን እንገፋበታለን።

ይባስ ብሎ፤ ቁማር አልጫወትም እንላለን ፥ ግን ደጋግመን እንጫወታለን።

ወንዶች ከልጃገረዶች ጋር አልወጣም እንላለን ፥ ግን የባሰውን ዝሙት እንፈጽማለን።

ሴቶች ከወንዶች ጋር አልወጣም እንላለን ፥ ግን ይባስ ብለን ከባዱን ሃጢአት ለመፈጸም እንወስናለን። ያንን አላደርግም እላለሁ ግን አሁንም ደግሜ ደጋግሜ አደርገዋለሁ።

አዎ! ጠላት እየተቃጠለ ነው። ሆኖም እስከዚህ ቅጽበት ድረስ ሙሉ ነፃነት ገና አልተሰጠውም።

ግን በጊዜው ይመጣል። ሦስት ዓመት ተኩል ጌታ ያንን ጠላት ይፈታዋል እና ይላል።

ልክ እኔ ኢየሱስ ክርስቶስ የጠፉ ነፍሳት ለማዳን፣ ለመውሰድ እና ወደ እግዚአብሔር ለማምጣት ሦስት ዓመት ተኩል ጊዜ እንደነበረኝ፣ እኔ ፍትሃዊ ነኝ፤ ስለዚህ የትግሉን ድርሻ እሰጥሃለሁ። አዎ! ለመግደል እና ለማጥፋት የሦስት ዓመት ተኩል ነፃነት ተሰጥቶሃል፤ ከዚያ ነፃ ትወጣለህ!

እግዚአብሔር ይመስገንና ዛሬም ሰላምታ የሚሰጧችሁ ሰዎች አሉ። አሁንም ስለእናንተ የሚያስቡና የሚቆረቆሩ ሰዎች አሉ።

እግዚአብሔር ይመስገን አሁንም አፍቃሪ ሰዎች አሉ። እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ፤ ትግል ነው ግን አመሰግነዋለሁ።

ማንም የማይኖርበት ጊዜ ግን ይመጣል። ለምን? ምክንያቱም ሰይጣን ቦታውን ይሞላልና ነው፤ ነፃነትን ይበላልና ነው። መላው ዓለም ከምስራቅ እስከ ምዕራብ፣ ከሰሜን እስከ ደቡብ ማንም ሰው ዓይኑን ከመግለጡ በፊት በሰይጣን ይበላል። እና አሁን ሰይጣንን የሚያመልኩትን ሳይቀር ያቃጥላቸዋል።

አያችሁ፤ ሰይጣን ሁሉንም ሰው እርሱን የሚያመልኩትን ጨምሮ ይጠላቸዋል። ምስኪኖች አላፊውን ሰው እያመለኩ ነው። በመጨረሻ እነርሱንም ያቃጥላቸዋል

አያችሁ፤ ሰይጣን ሁሉንም በስሜታዊነት ይጠላል፤ በተለይ ጌታን የሚወዱትን በይበልጥ ይጠላል።

ለእርሱ የሚገዙለትንም ግን ይጠላቸዋል።

ያ ነፃነት ሲሰጠው ይህን ያደርጋል፤ እነዚህን ምስክሮች ይገድላቸዋል። ምን ያህል ኃይል እንዳላቸው ተመልከቱ። ሙሴ ውሃውን ወደ ደም ለወጠው። ኤልያስ ከሰማይ እሳት አወረደ። ሔኖክ ወደ ዓለም ፍርዱን አሳለፈ። ብዙ ኃይል እነሱ አላቸውና ምድርን በቀላሉ ማጥቃት ይችላሉ፤ ብዙ መቅሰፍቶችን እንደፈለጉ ማውረድ ይችላሉ። ለሚመጣው ማንም ሰው ስልጣን ይሰጣቸዋል። እና እነሱን ለመጉዳት የሚሞከር ሁሉ ይቃጠላታል፣ ይሞታታል፤ ሰይጣን ተፈትቶ ሙሉ ስልጣን ሲሰጠው ግን ይገድላቸዋል።

መላውን ዓለም በኮንክሪት ማደባለቂያ ውስጥ አስገብቶ ያሽከረክረዋል። እና ሁሉንም በአንድ ላይ ያደበለቃቅለዋል፤ አዲስ ኮንክሪት ያወጣል። ምናልባት በጥቂት ሰከንድ ውስጥ ሁሉም ይደርቃል

ፍትሃዊ እንደሆነ ይፈቅድለታል። አዎ! ፍትሃዊ፤ ግን ጌታ ለምን ለሰይጣን እንኳን ፍትሃዊነት እንደሚሰጠው ታውቃላችሁን? ምክንያቱም፤ በጊዜው የነበሩ ሰዎች ከጌታ ርቀው በመሄዳቸው ነበርና ነው።

ምንም እንኳን ለሰይጣን ሙሉ ነፃነት ቢሰጠውም ግን አሁንም ሁለት ምስክሮች አሉት። ‘ለመመስከር ሰዎች ተመልሰው ይምጡ’ለማለትና ንስሐ መግባት ይችሉ ዘንድ ነው።

የዚህ ዓለም የመጨረሻ ሰከንድ ቢሆንም ግእና ጌታ ግን ሁልጊዜ የእሱ የሆኑ ምስክሮች አሉት። ምንም ቢሆን ለራሱ ምስክሮች አሉት። በየትኛውም ጊዜ እና በየትኛውም ቦታ ክርስቶስ እራሱን ያለ ምስክር አይተውም። በገሃነም ልብ ውስጥ እንኳን ሁለት ምስክሮች አሉት።

ስለዚህ በእነዚህ ሦስት ዓመታት ተኩል ውስጥ ዓለምን ለማጥፋት ለሰይጣን እድል ይሰጠዋል።

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በውኑ ኢትዮጵያዊ መልኩን ወይስ ነብር ዝንጕርጕርነትን ይለውጥ ዘንድ ይችላልን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 28, 2023

ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን

~ በዐቢይ ኀይል ወሥልጣን

አሰሮ ለሰይጣን

~ አግአዞ ለአዳም

ሰላም

~ እምይእዜሰ

ኮነ

~ ፍሥሐ ወሰላም።

❖❖❖[ትንቢተ ኤርምያስ ምዕራፍ ፲፫]❖❖❖

  • ፩ እግዚአብሔር እንዲህ ይለኛል። ሂድ፥ ከተልባ እግር የተሠራችን መታጠቂያ ለአንተ ግዛ፥ ወገብህንም ታጠቅባት፤ በውኃውም ውስጥ አትንከራት።
  • ፪ እንደ እግዚአብሔርም ቃል መታጠቂያን ገዛሁ ወገቤንም ታጠቅሁባት።
  • ፫-፬ ሁለተኛም ጊዜ። የገዛሃትን በወገብህ ያለችውን መታጠቂያ ወስደህ ተነሥ፥ ወደ ኤፍራጥስም ሂድ፥ በዚያም በተሰነጠቀ ዓለት ውስጥ ሸሽጋት የሚል የእግዚአብሔር ቃል መጣልኝ።
  • ፭ እግዚአብሔርም እንዳዘዘኝ ሄድሁ በኤፍራጥስም አጠገብ ሸሸግኋት።
  • ፮ ከብዙ ቀንም በኋላ እግዚአብሔር። ተነሥተህ ወደ ኤፍራጥስ ሂድ፥ በዚያም ትሸሽጋት ዘንድ ያዘዝሁህን መታጠቂያ ከዚያ ውስጥ ውሰድ አለኝ።
  • ፯ እኔም ወደ ኤፍራጥስ ሄድሁ ቆፈርሁም፥ ከሸሸግሁበትም ስፍራ መታጠቂያይቱን ወሰድሁ። እነሆም፥ መታጠቂያይቱ ተበላሽታ ነበር፥ ለምንም አልረባችም።
  • ፰ የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፤
  • ፱ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እንዲሁ የይሁዳን ትዕቢት ታላቁንም የኢየሩሳሌምን ትዕቢት አበላሻለሁ።
  • ፲ ቃሌን ይሰሙ ዘንድ እንቢ የሚሉ፥ በልባቸውም እልከኝነት የሚሄዱ፥ ያመልኩአቸውና ይሰግዱላቸው ዘንድ ሌሎችን አማልክት የሚከተሉ እነዚህ ክፉ ሕዝብ አንዳች እንዳማትረባ እንደዚች መታጠቂያ ይሆናሉ።
  • ፲፩ መታጠቂያ በሰው ወገብ ላይ እንደምትጣበቅ፥ እንዲሁ ሕዝብና ስም ምስጋናና ክብር ይሆኑልኝ ዘንድ የእስራኤልን ቤት ሁሉ የይሁዳንም ቤት ሁሉ ከእኔ ጋር አጣብቄአለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ ነገር ግን አልሰሙም።
  • ፲፪ ስለዚህ።የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ማድጋ ሁሉ የወይን ጠጅ ይሞላል ብለህ ትነግራቸዋለህ፤ እነርሱም። ማድጋ ሁሉ የወይን ጠጅ እንዲሞላ በውኑ እኛ አናውቅምን? ይሉሃል።
  • ፲፫ አንተም እንዲህ ትላቸዋለህ። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ በዚህች ምድር የሚኖሩትን ሁሉ፥ በዳዊት ዙፋን የሚቀመጡትን ነገሥታት ካህናቱንም ነቢያቱንም በኢየሩሳሌምም የተቀመጡትን ሁሉ በስካር እሞላቸዋለሁ።
  • ፲፬ ሰውንም በሰው ላይ፥ አባቶችንና ልጆችን በአንድ ላይ፥ እቀጠቅጣለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ አጠፋቸዋለሁ እንጂ አልራራም፥ አላዝንም፥ አልምርም።
  • ፲፭ ስሙ፥ አድምጡ፤ እግዚአብሔር ተናግሮአልና አትታበዩ።
  • ፲፮ ሳትጨልም እግራችሁም በጨለመችው ተራራ ላይ ሳትሰናከል፥ በተስፋ የምትጠባበቁትን ብርሃን ለሞት ጥላና ለድቅድቅ ጨለማ ሳይለውጠው ለአምላካችሁ ለእግዚአብሔር ክብርን ስጡ።
  • ፲፯ ይህን ባትሰሙ ነፍሴ ስለ ትዕቢታችሁ በስውር ታለቅሳለች፤ የእግዚአብሔርም መንጋ ተማርኮአልና ዓይኔ ታነባለች፥ እንባንም ታፈስሳለች።
  • ፲፰ ለንጉሡና ለንጉሥ እናት ለእቴጌይቱ። የክብራችሁ አክሊል ከራሳችሁ ወርዶአልና ተዋርዳችሁ ተቀመጡ በል።
  • ፲፱ የደቡብ ከተሞች ተዘግተዋል፥ የሚከፍታቸውም የለም፤ ይሁዳ ሁሉ ተማርኮአል፥ ፈጽሞ ተማርኮአል።
  • ፳ ዓይናችሁን አንሥታችሁ እነዚህን ከሰሜን የሚመጡትን ተመልከቱ፤ ለአንቺ የተሰጠ መንጋ፥ የተዋበ መንጋሽ፥ ወዴት አለ?
  • ፳፩ ወዳጆችሽ እንዲሆኑ ያስተማርሻቸውን በራስሽ ላይ አለቆች ባደረጋቸው ጊዜ ምን ትያለሽ? እንደ ወላድ ሴት ምጥ አይዝሽምን?
  • ፳፪ በልብሽም። እንዲህ ያለ ነገር ስለ ምን ደረሰብኝ? ብትዪ፥ ከኃጢአትሽ ብዛት የተነሣ የልብስሽ ዘርፍ ተገልጦአል ተረከዝሽም ተገፍፎአል።
  • ፳፫ በውኑ ኢትዮጵያዊ መልኩን ወይስ ነብር ዝንጕርጕርነትን ይለውጥ ዘንድ ይችላልን? በዚያን ጊዜ ክፋትን የለመዳችሁ እናንተ ደግሞ በጎ ለማድረግ ትችላላችሁ።
  • ፳፬ ስለዚህ እንደሚያልፍ እብቅ በምድረ በዳ ነፋስ እበትናቸዋለሁ።
  • ፳፭ ረስተሽኛልና፥ በሐሰትም ታምነሻልና ዕጣሽ የለካሁልሽም እድል ፈንታ ይህ ነው፥ ይላል እግዚአብሔር።
  • ፳፮ ስለዚህም የልብስሽን ዘርፍ በፊትሽ እገልጣለሁ እፍረትሽም ይታያል።
  • ፳፯ አስጸያፊ ሥራሽን፥ ምንዝርናሽን፥ ማሽካካትሽን፥ የግልሙትናሽንም መዳራት በኮረብቶች ላይ በሜዳም አይቻለሁ። ኢየሩሳሌም ሆይ፥ ወዮልሽ! ለመንጻት እንቢ ብለሻል፤ ይህስ እስከ መቼ ነው?

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

California Poopocalypse: “There’s Poop Everywhere”: Sodom Francisco is Covered in Sh*t

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 26, 2023

🧟 የካሊፎርኒያ ካካሊፕስ፤ “በሁሉም ቦታ ሠገራ አለ”፤ የካሊፎርኒያዋ ግዛት ዝነኛ ከተማ ‘ሰዶም’ ፍራንሲስኮ በ ሠገራ ተሸፍናለች።

🧟 ትክክለኛው የዞምቢ አፖካሊፕስ ፥ እንደ ኖህ እና ሎጥ ዘመን 🧟

ቀልደኛው ዲቭ ቻፔል ስለ ሳን ፍራንሲስኮ ሲናገር፤ መላዋ አካባቢ በከፊል ተጨመላልቃለች፣ ቆሽ ሻለች፣ ገምታለች ግማሽ የዞምቢ ፊልም ላይ ወይንም ማርስ ላይ ያለች ከተማ ትመስላለችሲል ተናግሯል።

በጣም ያሳዝናል፤ ግን ይህን ነው የፈለጉት፤ ይህ ገና ጅማሮው ነው፤ ልክ እንደኛዋ አዲስ ካካ በዓለም ኃያል በምትባለዋ አገር በአሜሪካም ዜጎች በየመንገዱና አደባባዩ በመጸዳዳት ላይ ናቸው። የኛዎቹ ከረባት አስረውም ነው የሚጸዳዱት እዚህ ግን በአንድም በሌላም ምክኒያት እራሳቸውን እንዲስቱ ተደርገውና ዞምቢዎች ሆነው ነው በየመንገዱ የሚኖሩት/የሚጸዳዱት።

ትልቁ የመሬት መንቀጥቀጥ ደግሞ ገና አልተከሰተም፤ እግዚአብሔር ይጠብቃቸው እንጂ ሰዶምና ገሞራ ካሊፎርኒያ በፓሲፊክ ውቂያኖች ሥር የምትቀበር ሆኖ ነው የሚሰማኝ። “ውጡ፣ እንደ ሎጥ ቶሎ አምልጡ!” በተደጋጋሚ የምለው ለዚህ ነው። አስከፊ ጊዜ እየመጣ ነው!

🧟 The Real Zombie Apocalypse – As in the days of Noah and Lot 🧟

Everyone knows that San Francisco is the nation’s largest public toilet – requiring the city to employ six-figure ‘poop patrol’ cleanup team, however a new report from the city Controller’s Office really puts things in poo-spective.

For starters, feces were found far more often in commercial sectors, covering “approximately 50% of street segments in Key Commercial Areas and 30% in the Citywide survey,” second only to broken glass as can be seen in the ‘illegal dumping’ section.

If you’re wondering about the city’s fecal methodology, look no further than a footnote on page 43;

Feces also includes bags filled with feces that are not inside trash receptacles. Feces that are spread or smeared on the street, sidewalk, or other objects along the evaluation route are counted. Stains that appear to be related to feces but have been cleaned are not counted. Bird droppings are excluded.

As far as where most of the poo is found, Nob Hill takes the top spot, followed by the Tenderloin and The Mission districts.

“It’s terrible; this street is covered,” Tenderloin resident Joe Souza told The San Francisco Standard earlier this month. “There’s poop everywhere. You always see it along the wall and in front of the garage there.”

As the San Francisco Standard reports;

San Francisco’s commercial and residential streets are also highly tagged up, with every neighborhood except one—Visitacion Valley—reporting high levels of graffiti last year. The issue is once again worse in commercial areas, of which 71% said they had severe or moderate graffiti.

“In terms of actual counts of graffiti observed, there were about 10 times (160,000 vs. 16,000 respectively) as many instances of graffiti reported in the Key Commercial Areas survey in comparison to the Citywide sample,” the report said.

And San Francisco’s favorite cleanliness fixation, human or animal feces, continues to be a sore spot for the city: Almost half of the surveyed commercial areas observed feces. Citywide, that figure was just 30%.

San Francisco’s POOPOCALYPSE comes amid a staggering commercial office vacancy rate as a combination of pandemic-era work-from-home policies, and people fleeing the city’s notorious violence and poo-covered streets have made the once-thriving city into a ghost town.

👉 Text Courtesy: ZEROHEDGE

🥶 The State of California Currently Has The Highest Homeless Population

🥶 በይፋ ከግማሽ ሚሊየን በላይ ቤት አልባ ዜጎች በሚኖሩባት አሜሪካ፤ የካሊፎርኒያ ግዛት በአሁኑ ጊዜ ከፍተኛው ቤት አልባ ህዝብ አለው።

💭 61.000 Homes Are Empty in Sodom Francisco

Nevertheless, based on HUD data, here are the cities with the highest homeless population in the US:

  • ☆ New York City. Homeless Population: 77,943. …
  • ☆ Los Angeles City. Homeless Population: 63,706. …
  • ☆ Seattle. Homeless Population: 11,751. …
  • ☆ San Jose. Homeless Population: 9,605. …
  • ☆ San Francisco. Homeless Population: 8,124. …
  • ☆ San Diego: 4,801
  • Four of the top 6 cities are in California.
  • ☪ San Francisco earns its name as the gay mecca of the world

Like the cities of Sodom and Gomorrah of old, Oakland and San Francisco may soon have their day of reckoning but it won’t be coming from the heavens above – it will be destruction dealt from deep within the bowls of the earth – the mega-quake!

☆ ‘One of The Largest Human Experiments in History’ Was Conducted on Unsuspecting Residents of San Francisco

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

One of Rwanda’s Most Wanted Genocide Suspects Arrested After 22 Years on Run

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 26, 2023

💭 በሩዋንዳ በጣም ከሚፈለጉት የዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠርጣሪዎች መካከል አንዱ ከ22 ዓመታት ሩጫ በኋላ በቁጥጥር ስር ዋለ

እ.ኤ.አ. በ1994 ዓ.ም በሩዋንዳ በተካሄደው የዘር ማጥፋት ወደ ቤተክርስትያን ተጠልለው በነበሩ ሁለት ሺህ የሚጠጉ ቱትሲዎች እንዲገደሉ ትእዛዝ በመስጠት የተከሰሰው ፉልጀንስ ካይሸማ የተባለ የቀድሞ ፖሊስ በደቡብ አፍሪካ በቁጥጥር ስር መዋሉን የተባበሩት መንግስታት የጦር ወንጀለኞች ፍርድ ቤት እና የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ ሀሙስ ዕለት አስታወቀ።

ዩናይትድ ስቴትስ ካይሼማ እንዲታሰር ለሚረዳ መረጃ የ፭/5 ሚሊዮን ዶላር (£4 ሚሊዮን) ሽልማት ሰጥታ ነበር።

በጣም ይገርማል፤ ይህን ወንጀለኛ ለመያዝ ሃያ ሁለት ዓመታት ወሰደባቸው? ያውም በደቡብ አፍሪቃ ውስጥ? ደህና ፣ ጨርሶ ከሚቀር ዘግይቶ ይሻላል!

አምስት ሚሊየን ዶላር ሽልማት ለመስጠት ፈቃደኛ የነበረችው አሜሪካ ዛሬ ከአንድ ሚሊየን በላይ ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንን የጨፈጨፉትን እነ ኢሳያስ አፈወርቂ/አብደላ-ሃሰንን፣ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን፣ ደብረ ጽዮንና አጋሮቻቸውን ትደግፋቸዋለች፣ ከፈጸሙት ወንጀል ነፃ ልታወጣቸውም ትፈልጋለች። ያው እኮ፤ ከሩዋንዳው በከፋ መልክ ከአንድ ሚሊየን በላይ ንጹሐንን በኢትዮጵያ የጨፈጨፉት አውሬዎች በአዲስ አበባ፣ አስመራ እና መቖለ ተንደላቅቀው ይኖራሉ። እነዚህን ወንጀለኞች የአውሮፓ፣ አሜሪካ እና እስያ ባለሥልጣናት ይጎበኟቸዋል፣ ይሸልሟቸዋል። ይህን የዘር ማጥፋት ሁሉም በጋራ አቅደው ጨፍጨፋውን በሥራ ላይ ስላዋሉት አይደለምን?! የተገለባበጠበት ክፉ ዓለም!

💭My Note: It’s amazing. It took them twenty-two years to catch this criminal?! Even in South Africa?! Well, better late than never!

The United States, which was willing to offer a reward of five million dollars, supports Isaias Afwerki/Abdella-Hassan, Left Revolutionist Ahmed Ali, Debre Zion and their allies, who massacred more than one million Christian Ethiopians, and wants to free them from their crimes. The same monsters who massacred more than a million innocents in Ethiopia – worse than Rwanda – are living in Addis Ababa, Asmara and Mekelle. European, American and Asian authorities visit and reward these criminals officially. Isn’t it because they all had planned this genocide and carried out the horrendous massacres together?! The evil world turned upside down!

💭 Fulgence Kayishema, a former police officer accused of ordering the killing of some 2,000 Tutsis who were seeking refuge in a church during the 1994 Rwandan genocide, has been arrested in South Africa, a UN war crimes tribunal and South African police said on Thursday.

Fulgence Kayishema was arrested on Wednesday in South Africa, the International Residual Mechanism for Criminal Tribunals (IRMCT), which was set up by the United Nations, said.

Kayishema, who is believed to be in his early 60s, had assumed a false identity and gone by the name Donatien Nibashumba, South African police added.

He was captured in a joint operation by the tribunal’s fugitive tracking team and South African authorities following an investigation that had tracked him across several African countries, including Mozambique and Eswatini, since his indictment in 2001.

The United States had offered a $5 million (£4 million) reward for information leading to Kayishema’s arrest through its Rewards for Justice program. He was eventually captured at a vineyard in Paarl, a small town in a wine-making region about 30 miles east of Cape Town.

More than 800,000 people were killed in Rwanda’s genocide, which took place over the course of three months in 1994.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: