በረዶው ጉድ ነው፤ በአውሮፓ እንኳን የለም! መካ በመብረቅ ጋጋታ ተናወጠች! ሰይጣንም በጥቁሩ ድንጋይ፣ በመኪና ተገለጠ!
ባቢሎን ሳውዲ አረቢያ ግራኝ ወኪሏን በጽዮን ተራሮች ላይ ቦምብ እንዲጥል አዘዘች፤ እግዚአብሔር አምላክ ቁጣውን በመብረቅ፣ በረዶና ጎርፍ ገለጠ!
👉 የለም ብለን ጠፋን
በእባብ ተገለጠ የለም ሲሉት ሰይጣን፣
ፍሬውን አብልቶ በሞቱ ሲያስቀጣን፤
ስጋ ለብሶ ታየ የለም ሲሉት ጌታን።
በመስቀል ላይ ሞቶ ቤዛ ሆነ ላለም፤
ደሞም ይኸዉ በኛ መሀል ሰይጣን፤
ሰዉን ከሰዉ ሲያጋጭ በተሰጠው ስልጣን።
ይኸውና እግዜሩ ሰው ከሰው ሲያስማማ፤
አይን አይቶ ልብ ቢል ጆሮአችን ቢሰማ።
እንዲህ ሆኖ ሳለ ቅርብ ሆኖ እውነቱ፤
እሩቅ መንገድ ለፋን አለ ብለን ሳንኖር።
የለም ብለን ጠፋን፤
የለም የሚል ሀሳብ ከአለ ቃል ተወልዶ፤
ማስተዋል ያቃተው በቅንነት ረሀብ ሩቅ ሀገር ሄዶ።
በክህደት ሲከሳ በ እምነት አይሰባም፤
በዚህ አያያዙ እንኳንስ ከገነት ፵ አመት ተጉዞ ከነአን አይገባም።
_____________________
[መጽሐፈ ኢዮብ ምዕራፍ ፴፰]
፳፪ በውኑ ወደ በረዶው ቤተ መዛግብት ገብተሃልን?
፳፫ ይኸውም ለመከራ ጊዜ ለሰልፍና ለጦርነት ቀን የጠበቅሁት ነው።
፴፫ የሰማይን ሥርዓት ታውቃለህን?
፴፬ የውኆች ብዛት ይሸፍንህ ዘንድ
፴፭ መብረቆች ሄደው። እነሆ፥ እዚህ አለን ይሉህ ዘንድ
፴፮ በውስጡስ ጥበብን ያኖረ፥
፴፯፤፴፰ የሰማይን ደመና በጥበቡ ሊቈጥር የሚችል ማን ነው?
፴፱፤፵ በዋሾቻቸው ውስጥ ተጋድመው፥
፵፩ ልጆቹ ወደ እግዚአብሔር ሲጮኹ
ሙሉው ምዕራፍ ይነበብ!
_________________________