Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ተዋሕዷውያን’

Russia’s Transport of Ethiopia’s Mysterious “Ark of Gabriel” from Saudi Arabia to Antarctica

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 27, 2021

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 Russia’s Top Religious Leader Performs “Ancient Ritual” In Antarctica Over Saudi Arabia’s Mysterious

👉 Quote from the Video:

In what we can only conclude is one of the most bizarre reports ever circulated in the Kremlin, the Ministry of Defense (MoD) is reporting hat the global leader of the Russian Orthodox Church, Patriarch Kirill of Moscow, arrived in Antarctica earlier today where he joined up with the vast Federation naval armada transporting from Saudi Arabia the mysterious “Ark of Gabriel”, entrusted to Russia’s care by the Custodian of the Two Holy Mosques, and performed an “ancient ritual” over it read from a “secret text” given to him by Pope Francis just days prior in Cuba when these leaders of Christianities two top sects met for the first time in nearly 1,000 years.

According to this report, the unprecedented mission being undertaken by the Admiral Vladimisky research vessel began on 6 November when it departed from Kronstadt on the Federation’s first Antarctica expedition in 30 years—and described by the MoD as having such “critical military-religious” significance its cargo includes capsules with Russian soil which will be placed in the areas of military glory and burial sites of Russian sailors at selected ports of call.

To what spurred this astonishing mission, this report explains, was the contacting on 25 September of His Holiness Patriarch Kirill of Moscow by representatives of the Custodian of the Two Holy Mosques in Mecca, Saudi Arabia, regarding a mysterious ancient “device/weapon” discovered under the Masjid al-Haram Mosque (Grand Mosque) during what has turned into a very controversial construction project begun in 2014.

Gravely raising the concerns of the Grand Mosque emissaries, this report continues, was when this mysterious “device/weapon” was discovered on 12 September by a 15-man tunnel digging crew—and who in their attempting to remove it were instantly killed by a massive “plasma emission” so powerful it ejected from the ground toppling a construction crane killing, at least,another 107 people.

Catastrophically worse, this report notes, was that barely a fortnight after the first attempt to remove this mysterious “device/weapon” was made on 12 September, another attempt was madeon 24 September which killed over 4,000 due to another massive “plasma emission” which put tens-of-thousands in panic—but which Saudi officials then blamed on a stampede.

After the catastrophic death toll involved with the Saudi’s second attempt to remove this mysterious “device/weapon”, this report says, His Holiness Patriarch Kirill was then contacted by the Grand Mosque emissaries in regards to one of the oldest Islamic manuscripts possessed by the Russian Orthodox Church that was saved from the Roman Catholic Crusaders in 1204 when they sacked the Church of Holy Wisdom (now known as Hagia Sophia) in Constantinople (present day Istanbul, Turkey) titled “Gabriel’s Instructions To Muhammad”.

Important to note, this report explains, and virtually unknown in the West, were that the Roman Catholic Crusades (and like they mirror today) were not only against the peoples of Islamic faith, but also against those having Russian Orthodox faith too—and why, during these crusades, the Russian Orthodox Church not only protected their own religious libraries from being destroyed, but also those belonging to Muslims.

As to the contents of this ancient Islamic manuscript, “Gabriel’s Instructions To Muhammad”, this report briefly notes, it centers around a group of instructions given to Muhammad by the Angel Gabriel in a cave called Hira, located on the mountain called Jabal an-Nour, near Mecca, wherein this heavenly being entrusted into Muhammad’s care a “box/ark” of “immense power” he was forbidden to use as it belonged to God only and was, instead, to be buried in a shrine at the “place of worship the Angels used before the creation of man” until its future uncovering in the days of Yawm al-Qīyāmah, or Qiyâmah, which means literally “Day of the Resurrection”.

According to this report, the unprecedented mission being undertaken by the Admiral Vladimisky research vessel began on 6 November when it departed from Kronstadt on the Federation’s first Antarctica expedition in 30 years—and described by the MoD as having such “critical military-religious” significance its cargo includes capsules with Russian soil which will be placed in the areas of military glory and burial sites of Russian sailors at selected ports of call.

To what spurred this astonishing mission, this report explains, was the contacting on 25 September of His Holiness Patriarch Kirill of Moscow by representatives of the Custodian of the Two Holy Mosques in Mecca, Saudi Arabia, regarding a mysterious ancient “device/weapon” discovered under the Masjid al-Haram Mosque (Grand Mosque) during what has turned into a very controversial construction project begun in 2014.

Gravely raising the concerns of the Grand Mosque emissaries, this report continues, was when this mysterious “device/weapon” was discovered on 12 September by a 15-man tunnel digging crew—and who in their attempting to remove it were instantly killed by a massive “plasma emission” so powerful it ejected from the ground toppling a construction crane killing, at least, another 107 people.

Catastrophically worse, this report notes, was that barely a fortnight after the first attempt to remove this mysterious “device/weapon” was made on 12 September, another attempt was made on 24 September which killed over 4,000 due to another massive “plasma emission” which put tens-of-thousands in panic—but which Saudi officials then blamed on a stampede.

After the catastrophic death toll involved with the Saudi’s second attempt to remove this mysterious “device/weapon”, this report says, His Holiness Patriarch Kirill was then contacted by the Grand Mosque emissaries in regards to one of the oldest Islamic manuscripts possessed by the Russian Orthodox Church that was saved from the Roman Catholic Crusaders in 1204 when they sacked the Church of Holy Wisdom (now known as Hagia Sophia) in Constantinople (present day Istanbul, Turkey) titled “Gabriel’s Instructions To Muhammad”.

Important to note, this report explains, and virtually unknown in the West, were that the Roman Catholic Crusades (and like they mirror today) were not only against the peoples of Islamic faith, but also against those having Russian Orthodox faith too—and why, during these crusades, the Russian Orthodox Church not only protected their own religious libraries from being destroyed, but also those belonging to Muslims.

As to the contents of this ancient Islamic manuscript, “Gabriel’s Instructions To Muhammad”, this report briefly notes, it centers around a group of instructions given to Muhammad by the Angel Gabriel in a cave called Hira, located on the mountain called Jabal an-Nour, near Mecca, wherein this heavenly being entrusted into Muhammad’s care a “box/ark” of “immense power” he was forbidden to use as it belonged to God only and was, instead, to be buried in a shrine at the “place of worship the Angels used before the creation of man” until its future uncovering in the days of Yawm al-Qīyāmah, or Qiyâmah, which means literally “Day of the Resurrection”.

Though this MoD report mentions virtually nothing about the conversations held between His Holiness Patriarch Kirill and the emissaries of the Grand Mosque in regards to this mysterious “weapon/device”, it does stunningly acknowledge that when President Putin was first informed about this grave situation, on 27 September, he not only immediately ordered the mission to Antarctica for the Admiral Vladimisky research vessel, he, also, further ordered 3 days later, on 30 September, Aerospace Forces to begin bombing Islamic State terrorists and targets in Syria.

As to what this mysterious “weapon/device” actually is we are not allowed to report on due to the strictures we have to abide by in being allowed to publish even the merest glimpses of what happens behind Kremlin walls we are currently permitted to do.

This also pertains to why Russia is helping Saudi Arabia move it to Antarctica—but with both of these nations soon to be at war with the fascist governments of the West, one need only watch the following video [or click HERE] of some of Russia’s top military officers explaining what they know of Antarctica, and its past, to figure out for oneself how critical, indeed, these times really are that we are living in.

Source

👉 September 11: A Conspiracy Against Jesus, The Virgin Mary & Ethiopia?

________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | 1 Comment »

U.S. Concerned over Turkey’s Drone Sales to Conflict-Hit Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 22, 2021

💭 Signs that Ethiopia govt using drones against rebels

☆ Washington has ‘profound humanitarian concerns’ -official

☆ Ankara says it’s urging negotiations in Ethiopia

☆ U.S. has clamped down on defence exports to Ethiopia

☆ U.S. sanctions on Turkey over sales a distant possibility

U.S. authorities have taken issue with Turkey over its sales of armed drones to Ethiopia, where two sources familiar with the matter said there was mounting evidence the government had used the weapons against rebel fighters.

Washington has “profound humanitarian concerns” over the sales, which could contravene U.S. restrictions on arms to Addis Ababa, a senior Western official said.

The year-long war between Ethiopia’s government and the leadership of the northern Tigray region, among Africa’s bloodiest conflicts, has killed thousands of civilians and displaced millions.

A State Department spokesman said U.S. Horn of Africa envoy Jeffrey Feltman “raised reports of armed drone use in Ethiopia and the attendant risk of civilian harm” during a visit to Turkey last week.

A senior Turkish official said Washington conveyed its discomfort at a few meetings, while Ethiopia’s military and government did not respond to detailed requests for comment.

Turkey, which is selling drones to several countries in Europe, Africa and Asia, has dismissed criticism that it plays a destabilising role in Africa and has said it is in touch with all sides in Ethiopia to urge negotiations.

Last week the United Nations agreed to set up an independent investigation into rights abuses in Ethiopia, a move strongly opposed by its government.

In September, the White House authorised sanctions on those engaged, even indirectly, in policies that threaten stability, expand the crisis or disrupt humanitarian assistance there, though there has been no indication of any such imminent action against Turkey.

The U.S. Treasury, which has broad economic sanctions authority under that executive order, declined to comment on whether sanctions could apply to Turkey.

The senior Turkish official said the foreign ministry examined how the drone sales might impact U.S. foreign policy as part of 2022 budget planning.

“The United States has conveyed its discomfort with Turkey’s drone sales …but Turkey will continue to follow the policies it set in this area,” the person told Reuters.

A second senior Turkish official, from the defence ministry, said Ankara had no intention of meddling in any country’s domestic affairs.

Turkish defence exports to Ethiopia surged to almost $95 million in the first 11 months of 2021, from virtually nothing last year, according to Exporters’ Assembly data.

DRONES IN ACTION

Ethiopian government soldiers interviewed by Reuters near Gashena, a hillside town close to the war’s front, said a recent government offensive succeeded following an influx of reinforcements and the use of drones and airstrikes to target Tigrayan positions.

A foreign military official based in Ethiopia said satellite imagery and other evidence gave “clear indications” that drones were being used, and estimated up to 20 were operating. It was unclear how many might be Turkish-made.

“Surveillance drones are having a greater impact …and being very helpful,” the person said, adding the guerrilla-warfare nature of the conflict made armed drones less useful.

Asked whether foreign countries had also supplied drone operators, the official said: “I know Turkish personnel were here at one point.”

Turkish and Ethiopian officials have not publicly confirmed the drones sale, which Reuters first reported in October, and Turkey’s foreign ministry did not respond to a request for further details.

Ethiopia has also bought drones from the United Arab Emirates, which did not respond to a request for comment about possible U.S. concerns. Feltman was also scheduled to visit the UAE earlier this month.

TURKISH EXPANSION

Under President Tayyip Erdogan, Ankara has poured military equipment into Africa and the Middle East, including training of armed forces in Somalia, where it has a base.

The Turkish military used its Bayraktar TB2 drones last year with success in Syria, Libya and Nagorno-Karabakh, prompting interest from buyers globally in a market led by U.S., Chinese and Israeli manufacturers. read more

In October, a Turkish foreign ministry spokesman said Ethiopia was free to procure drones from anywhere. Foreign Minister Mevlut Cavusoglu said last week that engagement with Africa was based on mutual benefit.

NATO allies Washington and Ankara have strained ties over several issues including the Turkish purchase of Russian missile defences, and U.S. support for Kurdish fighters in northern Syria.

The State Department spokesperson said Feltman had underscored that “now is the time for all outside actors to press for negotiations and end the war” in Ethiopia.

The Western official, who requested anonymity, said Ankara had responded to U.S. concerns by saying it attaches humanitarian provisions to the Ethiopia deal and requires signed undertakings outlining how drones will be used.

__________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ፤ የክርስቶስ ቀንደኛ ጠላቶች ከሆኑት ከቱርኮች፣ ኢራኖችና አረቦች ጋር ሆና በኢትዮጵያ ዘ-ነፍስ ላይ ዘመተች | ወዮላት!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 22, 2021

😭እስኪ አስቡት፤ “ኢትዮጵያዊ ነኝ! ክርስቲያን ነኝ” የሚለው መንጋ የጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶችን ጋብዞ ትክክለኛዎቹን ክርስቲያን ወገኖቹን ሲያስጨፈጭፉ! ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠 😢😢😢

አምና በጽዮን ማርያም ዕለት በጽዮናዊቷ አክሱም ላይ ነበር የዘመቱት፤ ዘንድሮ ደግሞ በጽዮን ማርያም ዕለት በአክሱም ጽዮን ላይ የቻይናንን/ሉሲፈርን ባንዲራ በመስቀላቸው ጽላተ ሙሴን አሥረውታል፤ ስለዚህ የጌታችን ልደት ዕለት ተቃርቧልና በጥንታውያኑ ክርስቲያኖች ላይ የጀመሩትን ጭፍጨፋ ይቀጥሉበታል። የሕዝበ ክርስቲያኑ ቁጥር ተቀንሶ የቻይናን/ሉሲፈርን ባንዲራ አምላኪው ትውልድ ባንዲራውን ሰቅሎ ሳጥናኤልን ሙሉ በሙሉ እስካልተቀበለ ድረስ የዓለም መንግስታት ከስብሰባ እና ከተለመዱት የማጽናኛ ቃላት በቀር ምንም ማድረግ አይፈልጉም።

ክርስቶስን አጥበቀው የሚጠሉት ቱርኮች በሶሪያ እና አርሜኒያ ጥንታውያኑን ክርስቲያን ወገኖቻችንን ከጨፈጨፋቸው በኋላ፤ ሦስት ሺህ ኪሎሜትር ወደ ደቡብ ተጉዘው ቀጣዮቹን የኢትዮጵያ ጥንታውያን ክርስቲያኖችን በመጨፍጨፍ ላይ ናቸው። በኦሮሞ እና አማራ ፈቃድ! ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠 😢😢😢

ተዋሕዶ ክርስቲያናውያን ሲጨፈጨፉ ማየት የሚፈልጉትና ለጭፍጨፋውም ኢየሱስ ክርስቶስን እና በጎቹን በጥልቁ የሚጠሏቸውን ቱርኮች፣ አረቦች እና ኢራኖች የጋበዙት ኦሮሞዎች፣ ሶማሌዎች፣ ሙስሊሞች፣ እና ጴንጤው ነገር የታወቀ ነው። አስክቀድሞ ለማሰብና እንዲህ ይሆናል ብለን እንኳን በጭራሽ የማንገምተውና ዛሬ በመላው ዓለም ያሉ ክርስቲያን ያልሆኑትን ሕዝቦች ሳይቀር እያስገረመ ያለው ክስተት፤ “አማራ + ተዋሕዶ” የተሰኘው መንጋ ከኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ጎን መሰለፉ ነው። ይህ በታሪክ የሚመዘገብ በተለይ ኦሮሞውን እና አማራውን እንደ ቱርኮች፣ ጣልያኖች እና ጀርመኖች እስከ ሰባት ትውልድ ዘልቆ ሕሊናቸውን የሚገርፍ ክስተት ነው። እነዚህን ሕዝቦች በቅርቡ በደንብ ስለማውቃቸው ዛሬ ድረስ የገቡበትን ጥልቅ መንፈሳዊ ክስረትና ሃዘን በሚገባ አይቸዋለሁ።

ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠 😢😢😢

😇አባ ዘ-ወንጌል ይህን አሳውቀውን ነበር፦

በአራቱም አቅጣጫ ኢትዮጵያ ትወረራለች። ሰላም በማስከበር በሚል ሰበብም በ፪/2 ሃያላን ሀገራት የሚመሩ ሰባት የሙስሊም ሀገራት በኢትዮጵያ ምድር ላይ እሳት ያዘንባሉ። በአሰብ ወደብ ላይ በልዩ ሁኔታ የተከማቸው የጦር መሣሪያ በኢትዮጵያ ምድር ላይ እንደበረዶ ይዘንባል። ብዙ ፍጅትም ይሆናል። ኦርቶዶክሳውያን በያሉበት፣ በየተገኙበት እንደከብት ይታረዳሉ። የኢትዮጵያ ምድር በደም ትጨቀያለች። የደም ጎርፍ፣ የደም አበላ በምድሪቱ ላይ ይፈሳል።”

የሙስሊም ሃገራቱ፤የሙስሊም ሃገራቱ፤ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት ድምጽ የሰጡት፤

ቱርክ

ኤሚራቶች

ሳውዲ አረቢያ

ኢራን

ፓኪስታን

ሶማሊያ

ግብጽ

/2ቱ ሃያላን ሀገራት

ቻይና

ሩሲያ (አሜሪካ)

🔥 ዒላማዎች፦

አክሱም

ላሊበላ

ጎንደር

ባሕር ዳር / ጣና ገዳማት

ዋልድባ

ደብረ ዳሞ

አስመራ

መቀሌ

ግሸን ማርያም

ሕዳሴ ግድብ

💭 የአባ ዘወንጌል ኢትዮጵያ ትግራይ ብቻ መሆኗንና እሳቸውም እንዳሉት የኢትዮጵያን/እስራኤል ዘነፍስን ትንሣኤ ለማየት የሚበቁት አሥር በመቶ የማይሞሉት ጽዮናውያን ብቻ መሆናቸውን በግልጽ እያየነው ነው። የኢትዮጵያ እግዚአብሔር አምላክ ደግሞ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት በኦሮሞዎች እና በአማራ ረዳቶቻቸው አማካኝነት የቆመችውን ፀረጽዮንና ፀረኢትዮጵያ የሆነችውን የአፄ ምኒልክ + አቴቴ ጣይቱ + አፄ ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ ኃይለ ማርያም + የዛሬዋን የግራኝ አብዮት አህመድ አሊን የስጋ ማንነትና ምንነት የነገሰባትን ኢትዮጵያ ዘስጋን ነው አፍራሾቹ ሳያውቁት እራሳቸው እንዲያፈራርሷት እያደረጋቸው ነው፤ ዘጠና በመቶ የሚሆኑት የዛሬዋ ኢትዮጵያ “ኢትዮጵያውያን” የትንቢት መፈጸሚያ ናቸውና። እንደ አፄ ዮሐንስ ያለ መሪ በቅርቡ ሲነሳ ሁሉም ቦታ ቦታውን ይይዛል።

❖❖❖[ወደ ኤፌሶን ሰዎች ምዕራፍ ፮፥፲፪]❖❖❖

መጋደላችን ከደምና ከሥጋ ጋር አይደለምና፥ ከአለቆችና ከሥልጣናት ጋር ከዚህም ከጨለማ ዓለም ገዦች ጋር በሰማያዊም ስፍራ ካለ ከክፋት መንፈሳውያን ሠራዊት ጋር ነው እንጂ።”

❖❖❖[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፬፥፬]❖❖❖

ልጆች ሆይ፥ እናንተ ከእግዚአብሔር ናችሁ አሸንፋችኋቸውማል፥ በዓለም ካለው ይልቅ በእናንተ ያለው ታላቅ ነውና።”

❖❖❖[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፶፬፥፲፯]❖❖❖

በአንቺ ላይ የተሠራ መሣሪያ ሁሉ አይከናወንም፤ በፍርድም በሚነሣብሽ ምላስ ሁሉ ትፈርጂበታለሽ። የእግዚአብሔር ባሪያዎች ርስት ይህ ነው፥ ጽድቃቸውም ከእኔ ዘንድ ነው፥ ይላል እግዚአብሔር።”

❖❖❖[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፳፥፬]❖❖❖

ከእናንተ ጋር የሚሄድ፥ ያድናችሁም ዘንድ ጠላቶቻችሁን ስለ እናንተ የሚወጋ አምላካችሁ እግዚአብሔር ነውና።”

❖❖❖[ወደ ሮሜ ሰዎች ምዕራፍ ፲፮፥፲፯]❖❖❖

ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ እናንተ የተማራችሁትን ትምህርት የሚቃወሙትን መለያየትንና ማሰናከያን የሚያደርጉትን ሰዎች እንድትመለከቱ እለምናችኋለሁ፥ ከእነርሱ ዘንድ ፈቀቅ በሉ፤

_________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የግራኝ አገዛዝ ኃብት በማሸሽ ፣ ቅጥረኞችንና መሣሪያዎችን በመሸመት ላይ ነው | ከ፪ ዓመታት በፊት ገዳማቱን እንደሚያጠቃ አስጠንቅቀን ነበር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 26, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

👉 ርዕዮት ሜዲያ በትናንትናው ዕለት

እሑድ ሐምሌ ፲፰/፪ሺ፲፫ ዓ.

ሸህ አላሙዲን ለግራኝ ቅጥረኞችንና የሕዝብ መጨፍጨፊያ መሣሪያዎችን ገዝቶለታልን? ለኢሳያስ እና ለኤሚሬቶች የከፈላቸውስ እርሱ ይሆንን?

(በመለስ ዜናዊ ሞት አላሙዲን፣ ግራኝ፣ ሙርሲ እና ኦባማ እጃቸው አለበት)

👉 ኤድመንድ ብርሃኔ በትናንትናው ዕለት

እሑድ ሐምሌ ፲፰/፪ሺ፲፫ ዓ.

የግራኝ አባ-ገዳይ ኦሮሞ አገዛዝ ባለሥልጣናት ኃብት ወደ ዱባይ በማሸሽ ላይ ናቸው” ድሮን መግዢያ?

አዎ! አረመኔው ግራኝ በትግራይ ሕዝብ ላይ በከፈተው ጦርነት ባልጠበቀው መልክ ሽንፈትን እና ውርደትን ተከናንቧል፤ ሆኖም ጦርነቱ አላበቃም፣ አውሬው ውድመታዊ ተልዕኮውን ገና አላገባደደም።

የተነሳበት ተልዕኮ የኦሮሚያ እስላማዊት ‘ኩሽ’ ካሊፋትን ለመመስረት ተዋሕዶ ክርስቲያን የሆነውን ሰሜኑን ከቻለ ማንበርከክ ካልቻለ ደግሞ ሙሉ በሙሉ ማጥፋት ነው። ለዚህ ደግሞ ዛሬም የእስማኤላውያኑ አረቦችና ቱርኮች እንዲሁም የምዕራባውያኑ ኤዶማውያን (ሩሲያ እና ቻይናን ጨምሮ) ድጋፍ አለው።

የተነሳበት ተልዕኮ የኦሮሚያ እስላማዊት ኩሽካሊፋትን ለመመስረት ተዋሕዶ ክርስቲያን ሰሜኑን ከቻለ ማንበርከክ ካልቻለ ደግሞ ሙሉ በሙሉ ማጥፋት ነው።

ጦርነቱን ሲጀምር ሆን ብሎ ከመሪዎች በቀር ኦሮሞ ወታደሮችን አላሳለፈም፤ ያሰለፋቸው ደቡብ ኢትዮጵያውያንን እና አማራ ወታደሮችን እንዲሁም የቤን አሚር ኤርትራውያንን እና ሶማሌዎችን ነበር። ይህም በስልት፣ በተንኮል ነው። እነዚህ ወታደሮች በሰሜን በኩል በትግራይ ታጣቂዎች እጅ እንዲወድቁ በደቡብ በኩል ደግሞ በኤሚራት ድሮኖች እንዲጨፈጨፉ ለማድረግ ነው። አዎ! ምናልባት እስከ አምስት መቶ ሺህ የሚሆኑ ደቡብ ኢትዮጵያውያን፣ አማራ እና ቤን አሚር ወታደሮች መቀሌ እስክትያዝ ድረስ በከንቱ ረግፈዋል። እግዚኦ! መቀሌን እንደተቆጣጠሯት ሴት ደፋሪ የኦሮሞ ወታደሮች ወደ ትግራይ ሰተት ብለው እንዲገቡና የትግራይን ሕዝብ ተፈጥሯዊ ስብጥር ለመቀየር ይችሉ ዘንድ “ድፈሩ! ደቅሉ!” የሚል ትዕዛዝ ተሰጣቸው። የግራኝን “በአደዋ ጦርነት ወቅት “እኛ ኒፊሊሞች” ደቅለናል” የሚለውን ንግግር እናስታውስ። ኦሮሞዎቹ ይህን ተልዕኳቸውን ካገባደዱ በኋላ “ደጀን” ወዳሉት ሕዝባቸው ፈርጥጠው እንዲሄዱ ተደረጉ። የቀረው የግራኝ ሰአራዊት በትግራይ ኃይሎች ሙሉ በሙሉ ተደምስሷል።

አሁን በሁለተኛው ዙር የክተት ዘመቻው ለኦሮሙማው ተልዕኮው ማካተት የማይፈልጋቸውን ብሔር ብሔሰቦች ከየክልሉ በመሰብሰብ ወደ ጦር ግንባር (ሰሜናውያኑ የትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች) በመላክ ለኦሮሞ ተጻራሪ የሆኑትንና ኦሮሞ ያልሆኑትን ሕዝቦች ይጨርሳል፣ ያስጨርሳል። “የኦሮሞ ልዩ ሃይል ወደ ትግራይ ተልኳል የተባለው በከፊል የማታለያ ስልቱ ነው። የማይፈልጓቸውን፤ ምናልባት ከሌላ ብሔሮች ጋር የተዳቀሉትን ‘ኦሮሞዎች’ መርጠው በመላክ እነርሱንም ሊያስጨርሷቸው ስላቀዱ ነው። የኦሮሞ ልዩ ኃይል ከናዝሬት አዳማ አይነቃነቅም። “ኦነግ ሸኔ፣ የኦሮሞ ነፃ አውጭ ሰራዊት፣ ጃል መሮ ቅብርጥሴ” የሚባለው ሁሉም የግራኝ፣ የሽመልስ፣ የለማ እና የጃዋር ኃይሎች ናቸው። “በምዕራብ ወለጋ ውጊያ አለ፣ የኤርትራ ሰራዊት ኦሮሚያ ገባ…” ሲሉ የነበረውም ነገር ሁሉ የማያልቀው ውሸታቸው አካል ነው። ሐቁ ግን በእዚያ ወታደራዊ ልምምድ ነው የሚያደርጉት፣ ኤርትራውያኑም አሰልጣኞቻቸው ናቸው። ያው የትግራይ መከላከያ ሰአራዊት ብቻውን እየተዋጋ አዲስ አበባን ለመያዝ ሲቃረብ፤ “ከአዲስ አበባ በሰላሳ ኪሎሜትር እርቀት ላይ እንገኛለን” ሲሉ የነበሩት ኦሮሞዎቹ አሁን ፀጥ ለጥ ብለዋል። እንግዲህ እንደለመዱት እኛም ተዋግተን ነበር፣ ታስረናል፣ ተሰውተናል ቅብርጥሴ” በማለት የ“ፊንፊኔ ኬኛ” ሕልማቸውን ዕውን ለማድረግ ሲሉ የሚሰሩት ድራማ መሆኑ ነው። “ትግሬ ሞኝ ነው፤ ያኔም መቶ ሺህ ልጆቹን ገብሮ የማይገባንን ሰፊ ግዛት ሰጥቶናል፤ ዛሬም በሚሊየን የሚቆጠሩ ልጆቹን ገብሮ እስከ ወሎ ያለውን ግዛት ለእኛ ይሰጠናል፤ ‘ራያ ኬኛ!’።” የሚል ጽኑ እመንት ያላቸው ምስጋና ቢሶች፣ እራስ ወዳዶችና ከንቱዎች ናቸው። ዛሬ ኦሮሞዎች የሚመሩት ጽንፈኛ ኃይል በትግራይ ሕዝብ ላይ ከፈጸመው ወደረ-የለሽ ግፍ በኋላ በዚህ ሃፍረተ-ቢስ የኦሮሞ ምኞት የሚታለል የትግራይ ልጅ ይኖራል ብዬ አላምንም።

አሁን በተለይ የትግራያን፣ የአማርን እና ኦሮሞ ያልሆኑ የደቡብ ሕዝቦችን በትግራይ እና አማራ ግዛት እንዲሰባሰቡ ካደረጉ በኋላ የቱርክን ወይም የኤሚራቶችን ድሮኖች ከኤርትራ ግዛት ለመጠቀም የወሰኑ ይመስላሉ፤ ኢሳያስም ወታደሮቹን ከትግራይ ያስወጣውና ጸጥ ያለውም ይህን የጭፍጨፋ ቴክኖሎጂ አጋጣሚ በመጠባበቅ ላይ ስለሆነ ይመስላል። የእርሱም ሰአራዊት አልቋልና።

በጣናው እምቦጭም የሳውዲዎች፣ የአላሙዲን እና የግራኝ እጅ እንዳለበት ከሁለት ዓመታት በፊት ጽፌ ነበር። ግራኝ የትግራይን ሕዝብ “እንቦጭ፣ ነቀርሳ፣ የቀን ጅብ፣ ዶሮ ወዘተ” ማለቱ፤ እነ አገኘው ተሻገር ደግሞ “የትግራይ ሕዝብ የኢትዮጵያ ጠላት ነው! ቅብርጥሴ” ማለታቸው የተለመደውን የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች ፋሺስቶችን ስልት መጠቀማቸው ነው፤ ሕዝብን ለጅምላ ጭፍጨፋ ለማመቻቸት/ Conditioning

👉“የመናፍቃን ጂሃድ | በተዋሕዶ ትግራይ ላይ እንዲህ ተዘጋጅተው ነበር የዘመቱት”

🔥 ፪ሺ፲/2010 .

አሸባሪው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ልክ ስልጣኑን እንደያዘ፤ ለሰሜኑ ጦርነት የሰውን ህሊና ያዘጋጁት ዘንድ በዚህ መልክ ተውነዋል አዲስ የዓለም ስርዓት ኢሉሚናቲ የዘመን መጨረሻ ሰይጣናዊ የማለማመጃ ቅድመ ሁኔታ

(NWO Illuminati Endtime Satanic Conditioning)

ከመገንባት ይልቅ ማፍረስ የሚቀላቸው አረመኔዎቹ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ጭፍሮቹ በእሳት ባፋጣኝ እስካልተጠረጉ ድረስ በትግራይ እና አማራ ግዛቶች የሰበሰባቸውን ኦሮሞ ያልሆኑ ሕዝቦች፤ በተለይ የትግራይን እና የአማራን ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን ሙሉ በሙሉ ከማጥፋት፣ ገዳማቱን እና ዓብያተ ክርስቲያናቱን ከማፈራረስ አይመለሱም፤ የሁልጊዜው ፀረክርስቶሳዊው ህልማቸው፤ እስላማዊት ኩሽ ኦሮሚያናትና።

💭 የሚከተለውን ቪዲዮ እና ጽሑፍ አምና እና ከ፪ ዓመት በፊት ልክ በዚህ ወቅት አቅርቤ ነበር፤ በዚህ ለጽዮን ልጆች የማስጠንቀቂያ መልዕክት ለማስተላለፍ ሞክሬ ነበር፤ ዛሬም በጽኑ ላስጠነቅቅ እወዳለሁ።

👉 France24 | አብዮት አህመድ ሰሜን ኢትዮጵያውያንን እንደ አፄ ኃይለ ሥላሴ በርሃብ ሊቀጣቸው ነው

👉 የሚከተለው አምና ልክ በዚህ ሳምንት የቀረበ ጽሑፍ ነው፦

ግራኝ ዐቢይ ከሜንጫ ወደ ሚሳኤል ተሸጋገረ | ሰሜን ኢትዮጵያን ለመደብደብ ተዋጊ አውሮፕላኖችን ሊሸምት ነው

ርኩሱ ግራኝ ዐቢይ አህመድ ድኻውን ህዝባችንን ማስራብ፣ ማፈናቀል፣ ማቃጠልና ማረድ አልበቃውም። ይህ ሰይጣን በዓለም ታይቶ የማይታወቅ በጣም እርኩስ የሆነ ፋሺስታዊ ምኞትና ዕቅድ እንዳለው ሆኖ ነው የሚሰማኝ። በኢትዮጵያና ተዋሕዶ ላይ ያለው ጥላቻ በጣም ከፍተኛ ነው፤ ይህ ስሜቱ ከዚህ በፊት ያልተሠራ ታሪክ ለመስራት ከፍተኛ ጉጉት እንዲኖረው ይገፋፈዋል። እኔ በእርሱ ቦታ ብሆን የሚሰማኝ፤ “ሌላ ማንም ኃያል ጠላት ያቃተውን እኔ አደርገዋለሁ፤ ከሁሉ እበልጣለሁ! ይህች አጋጣሚ አትገኝም፣ ታሪክ ከእኔ ጋር ናት፣ ጀብደኛ አቋም መያዝ አለብኝ” ብሎ እንደሚያስብ ነው።

ህወሃቶች ከአጠራቀሙት አሮጌ የጦር መሳሪያ ጋር በትግራይ ተኝተዋል። ሳይተኩሱ እንደሸሹ ሳይተኩሱ ይሞታሉ። በሚቀጥሉት ዓመታት ጦርነት ቢቀሰቀስ እንኳን በቂ ጥይትና መለዋወጫ የማያገኙበት በርና መስኮት ሁሉ ዝግ ስለሆነ መሳሪያ ሁሉ ዝጎ ይወድቃል። በዙሪያቸው ሁሉም አዋሻኝ ድንበር ዝግ ስለሆነም አዳዲስ መሳሪያዎችን ለማግኘት አይችሉም። ገንዘቡስ ከየት ይገኛል? በሌላ በኩል ግን ያው እየቀለቡ ያሳደጉት አዞ፡ ዐቢይ አህመድ ለሕዳሴው ግድብ መዋል ከሚገባውና ከድኻው አፍ ተነጥቆ በተገኘው፤ እንዲሁም አረብ ሞግዚቶቹ ባጎረሱት ገንዘብ ዘመናዊ የጦር መሣሪዎችን ከግብረሰዶማዊው ፍቅረኛው ማክሮን ለመግዛት በመዘጋጀት ላይ ነው። ምክኒያት ፈጥሮና ተዋጊ አውሮፕላን አብራሪዎችን ከግብጽ በማስመጣት ሰሜን ኢትዮጵያውያንን በአየር ለመጨፍጨፍ እየተዘጋጀ ነው፤ አዎ! እየመጣላችሁ ነው። የኖቤል ሽልማቱ የጭፍጨፋ ዋስትናው ነው!

ጂቡቲን የሰረቀችን አልበቃትም፡ ዛሬ ደግሞ ፈረንሳይ የሰሜኑን ሕዝበ ለማስጨፍጨፍ ተዋጊ አውሮፕላኖችንና ሚሳየሎችን ታቀብላለች። የራሱን ሃገር ታሪካዊ ካቴድራል ለማቃጠል የደፈረው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ማክሮን ያለምኪኒያት ወደ ላሊበላ አልተጓዘም።

ሆኖም ዕቅዳቸው ሁሉ ይከሽፋል፤ ዐቢይ፣ ለማ፣ ጃዋር፣ ሽመልስ,ታከለ፣ ማክሮን እና መሀመድ ሁሉም በኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ይቀቀላሉ።

አባ ዘ-ወንጌል ይህን ነግረውናል፦

በአራቱም አቅጣጫ ኢትዮጵያ ትወረራለች። ሰላም በማስከበር በሚል ሰበብም በ፪/2 ሃያላን ሀገራት የሚመሩ ሰባት የሙስሊም ሀገራት በኢትዮጵያ ምድር ላይ እሳት ያዘንባሉ። በአሰብ ወደብ ላይ በልዩ ሁኔታ የተከማቸው የጦር መሣሪያ በኢትዮጵያ ምድር ላይ እንደበረዶ ይዘንባል። ብዙ ፍጅትም ይሆናል። ኦርቶዶክሳውያን በያሉበት፣ በየተገኙበት እንደከብት ይታረዳሉ። የኢትዮጵያ ምድር በደም ትጨቀያለች። የደም ጎርፍ፣ የደም አበላ በምድሪቱ ላይ ይፈሳል።”

🔥 ዒላማዎች፦

👉 አክሱም

👉 ላሊበላ

👉 ጎንደር

👉 ባሕር ዳር / ጣና ገዳማት

👉 ዋልድባ

👉 ደብረ ዳሞ

👉 አስመራ

👉 መቀሌ

👉 ግሸን ማርያም

👉 ሕዳሴ ግድብ

_________________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ግራኝ ፪ኛው ለግብጽ እና ኦሮሚያ ሲል ኢትዮጵያን እያመሳት እንደሆነ ዛሬም አታውቁም?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 7, 2021

አብዮት አህመድ ለግብጽና አረቦች፤ እግረ መንገዱንም ለፕሮጀክት ኦሮሙማ ህልሙ ሲል ኢትዮጵያን አመሳት፤ ሕዝቦቿን እርሰበርስ አባላቸው፣ ትግራይን ጨፈጨፋት። ሶማሌ እና አፋር ክልል በተባሉት ክልሎች መካከልም ግጭት እንዲቀሰቀስ እያደረጉ ያሉት በውስጣቸው ታሪካዊ ጠላትነት ያላቸውን የኢትዮጵያ ብሔሮች እርስበርስ ለማባላት ቆርጠው የተነሳው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ግብረ-ሰዶማዊው ውሽማው ሙስጠፌ መሀመድ ዑመር ናቸው። አዎ! ለግብጽ፣ ለአረቦችና ለሚያልሙላት “እስላማዊት ኩሽ ኦሮሚያ” ሲሉ።

እውር ብልሃተኛም ያልሆነው ቀሪው የኢትዮጵያ ሕዝብ ግን፤ “ዋናው ነገር ትግሬዎችን ያጥፋልን እንጂ ከሰይጣንም ጋር ቢሆን እናብራለን!” በማለት የዝግመት ሞቱን በመጠባበቅ ላይ ይገኛል። ከግራኝ ሰይጣን ጋር ፊት ለፊት ከተዋወቃችሁ እኮ ሦስት ዓመት ሞላችሁ፤ ግን በዋቄዮአላህአቴቴ መንፈስ ሥር ሰለወደቃችሁ፣ ስለደንቆራችሁና በፈርዖናዊ ልበ ደንዳንዳናነት ስልደነዘዛችሁ ወንጀለኛውን ግራኝ አብዮት አህመድ በርባንን(ባራባስን)ለፍርድ በማቅረብ ፈንታ ዛሬ ክርስቶስ ተመልሶ ቢመጣ “ይያዝ! ይገረፍ!ይሰቀል!” እያላችሁ እንደምትጮኹ ከወዲሁ እርግጠኛ መሆን ይቻላልአዬዬ!

በጣም አሳዛኙና አሳፋሪው ነገር ደግሞ ይህን ግልጽ የሆነ ክህደት ማየት የተሳነው፣ በትግራይ ሕዝብ ላይ እየተካሄደ ያለውን ጭፍጨፋ ለማውገዝ የተቃውሞ ሰልፍ ለመጥራትና “ጦርነቱን አቁም!” ብሎ በመነሳት ይህን አደገኛና ወንጀለኛ የሆነ አውሬ ከስልጣኑ እንዲወርድ፣ ታስሮ ለፍርድ እንዲቀርብና ተገቢውን ቅጣት እንዲያገኝ የሚታገል አንድም “ኢትዮጵያዊ ነኝ” የሚል ጤናማ ወገን አለመኖሩ ነው። ይህ በታሪካችን ታይቶም ተሰምቶም የማይታወቅ ክስተት ነው፤ ዛሬ በየትኛውም የዓለማችን ሃገር ይህ ተከስቶ ቢሆን ኖሮ ገና ኢንጂነር ስመኘው ሲገደል ለፍርድ በቀረበ ነበር።

ከግብጽ ጋር የሆነ የክህደት ውል ተፈራርሞ መምጣቱን ትንሽ ጠቆም ሲያደርጉን የነበሩት ነፍሳቸውን ይማርላቸውና አቶ ስዩም መስፍን ነበሩ። እንዲያውም ግራኝ ተጣድፎ በትግራይ ላይ ጦርነት ከከፈተባቸው ምክኒያቶች አንዱ ህወሃትን ለመምታት ሳይሆን ስለዚህ የግብጽ የክህደት ውል ምስጢሩን የሚያቁትንና የውጭ ጉዳይ ሚንስትር የነበሩትን እንደ አቶ ስዮም ያሉትን የህወሃት አመራርን ለመግደል፣ የተደበቁ መረጃዎችን ለማቃጠል፣ ብሎም የትግራይን ክርስቲያን ሕዝብ ለማጥፋት ነው። ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊም በተመሳሳይ ምክኒያት ነበር በኦባማ፣ በግብጹ ሙርሲ፣ በአላሙዲንና በአዲሱ የሉሲፈራውያኑ ምልምል በአብዮት አህመድ አሊ የተገደሉት። ለመሆኑ ዛሬስ ስንቶቻችን ነን ኢንጂነር ስመኘውን ለግብጽ፣ ለአረቦቹና ለኦርሙማ ፕሮጀክቱ ሲል እንደገደለው የተገነዘብን?

ያው እንግዲህ “ወላሂ!” ብሎ ለግብጽ ቃል ከገባላት ዕቅዱ መካከል፤ “ምርጫ ሲደርስና አመቺ ሁኔታ ሲፈጠር ሞኞቹ ኢትዮጵያውያን ከእኔ በቀር ሌላ ሙሴ እንደሌላቸው ተረድተው እኔን እንዲመርጡኝ የኦርሚያ ፕሮጀክቴንም እቀጥል ዘንድ የግብጽ አየር ሃይል የሕዳሴውን ግድብ ለመምታት ልምምድ እንዲያደርግና እስከ ቤኒሻንጉል ድረስ ገብቶ የበረራ ሙከራዎችን እንዲያደርግ ፈቅጀለታለሁ” የሚለው ውል ይገኝበታል።

ደንቆሮ ብልሃተኛም ያልሆኑት “ኢትዮጵያውያን” ለ፲ ዓመታት ያህል ያጠራቀሟትንና ያላቸውን ገንዘብ ሁሉ አውጥተውና ላባቸውን አንጠብጥበው የገነቡት የሕዳሴ ግድብ ዓይናቸው እያየና “አልአሩሲ” የተባለውን የግራኝንና የአረብ ሞግዚቶቹን ቅጥረኛ ከቴዲ አፍሮ ጎን እየሰሙ በቅርቡ አቧራ ለመሆን ሲበቃ በታሪክ መጽሐፋቸው ውስጥ ይመዘግቡት ይሆናል። ምን ይህ ብቻ፤ የሞኞቹ ኢትዮጵያውያን ደም በከንቱ የአባይ ወንዝ ወስጥ እየፈሰሰ ለሱዳን እና ግብጽ መሬት ማዳበሪያ ለአሳዎቹ፣ ጉማሬዎቹና አዞዎቹ ምግብ ማጣፈጫ ቅመም ይሆናል።😢😢😢❖ ምስጋና ለ ”ወላሂ!” ግብጽ ወኪሉ ለአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ፀረኢትዮጵያ የሆኑት ኦሮማራ ጭፍሮቹ!

[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፴፪፥፮፡፳፫]

“ደንቆሮ ብልሃተኛም ያልሆንህ ሕዝብ ሆይ፥ ለእግዚአብሔር ይህንን ትመልሳለህ? የገዛህ አባትህ አይደለምን? የፈጠረህና ያጸናህ እርሱ ነው። የዱሮውን ዘመን አስብ፥ የብዙ ትውልድንም ዓመታት አስተውል፤ አባትህን ጠይቅ፥ ያስታውቅህማል፤ ሽማግሌዎችህን ጠይቅ፥ ይነግሩህማል። ልዑል ለአሕዛብ ርስታቸውን ባወረሰ ጊዜ፥ የአዳምን ልጆች በለየ ጊዜ፥ እንደ እስራኤል ልጆች ቍጥር የአሕዛብን ድንበር አቆመ። የእግዚአብሔር እድል ፈንታ ሕዝቡ ነው፤ ያዕቆብም የርስቱ ገምድ ነው። በምድረ በዳ በጥማት፥ የነፋስ ጩኸትም በሞላበት ውድማ አገኘው፤ ከበበው ተጠነቀቀለትም፤ እንደ ዓይን ብሌን ጠበቀው። ንስር ጫጩቶቹን እንደሚያወጣ፥ በእነርሱም ላይ እንደሚሰፍፍ፥ ክንፎቹን ዘርግቶ ወሰዳቸው፥ በክንፎቹም አዘላቸው። እግዚአብሔር ብቻውን መራው፤ ከእርሱም ጋር ሌላ አምላክ አልነበረም።

በምድር ከፍታ ላይ አወጣው፤ የእርሻውን ፍሬ በላ፤ ከዓለትም ድንጋይ በሚገኝ ማር፥ ከጭንጫውም ድንጋይ በሚገኝ ዘይት አጠባው፤ የላሙንም ቅቤ፥ የመንጋውም ወተት፥ ከጠቦት ስብ ጋር፥ የባሳንንም አውራ በግ፥ ፍየሉንም፥ ከስንዴ እሸት ጋር በላህ፤ ከወይኑም ደም ያለውን ጠጅ ጠጣህ። ይሹሩን ወፈረ፥ ረገጠ፤ ወፈረ፥ ደነደነ፥ ሰባ፤ የፈጠረውንም እግዚአብሔርን ተወ፤ የመድኃኒቱንም አምላክ ናቀ። በሌሎች አማልክት አስቀኑት፥ በርኵሰታቸውም አስቈጡት። እግዚአብሔር ላልሆኑ አጋንንት፥ ለማያውቋቸውም አማልክት፥ በቅርብ ጊዜ ለተነሡ ለአዲሶች አባቶቻቸውም ላልፈሩአቸው አማልክት ሠዉ። የወለደህን አምላክ ተውህ፥ ያሳደገህን እግዚአብሔርን ረሳህ። ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ስላስቈጡት እግዚአብሔር አይቶ ጣላቸው። እርሱም አለ። ፊቴን እሰውርባቸዋለሁ፤ ፍጻሜያቸው ምን እንደ ሆነ አያለሁ፤ ጠማማ ትውልድ፥ ያልታመኑም ልጆች ናቸው። አምላክ ባልሆነው አስቀኑኝ፤ 3 .15፤ በዕብራይስጥ ይሹሩን የሚለውን ግዕዙ ያዕቆብ ይለዋል። በምናምንቴዎቻቸውም አስቈጡኝ፤ እኔም ሕዝብ ባልሆነው አስቀናቸዋለሁ፤ በማያስተውል ሕዝብ አስቈጣቸዋለሁ። እሳት ከቍጣዬ ትነድዳለችና፥ እስከ ሲኦል ድረስ ታቃጥላለች፥ ምድርንም ከፍሬዋ ጋር ትበላለች፥ የተራሮችን መሠረት ታነድዳለች። መከራን እጨምርባቸዋለሁ፤ በፍላጾቼም እወጋቸዋለሁ። በራብ በንዳድ ይጠፋሉ፤ በንዳድና በመራራ ጥፋት ያልቃሉ፤ የአራዊትን ጥርስ፥ የምድርንም እባብ መርዝ እሰድድባቸዋለሁ። ጕልማሳውን ከድንግል፥ ሕፃኑንም ከሽማግሌ ጋር፥ በሜዳ ሰይፍ፥ በቤትም ውስጥ ድንጋጤ ያጠፋቸዋል። እበትናቸዋለሁ አልሁ፤ ከሰዎችም መካከል መታሰቢያቸውን አጠፋለሁ። ነገር ግን ጠላቶቻቸው እንዳይታበዩ። እጃችን ከፍ ከፍ አለች እንጂ እግዚአብሔር ይህን ሁሉ አላደረገም እንዳይሉ፥ ስለ ጠላቱ ቍጣ ፈራሁ።”

🔥 “የጦር ወንጀል | ግራኝ አህመድ የተከዜን ግድብ አፈረሰው፥ ቀጣዩ የሕዳሴው ነው | ወላሂ! ወላሂ!”

👉 ከሦስት ቀን በፊት ታይቶኝ የነበረው ይህ ነበር፦

የጦር ወንጀለኛውና አሸባሪው አብዮት አህመድ አሊ ከብዙ የግድያ ወንጀሎች በኋላ በወለጋ አማራ ኢትዮጵያውያንን በአሰቃቂ ሁኔት ትምህርት ቤት ውስጥ እንደ ሂትለር ጨፈጨፋቸው፣ ዓለም አትኩሮት መስጠት ስትጀምር በትግራይ ላይ ጦርነት በፌስ ቡክ አወጀ፣ መብራት፣ ስልክ እና ኢንተርኔት ቆረጠ። ብዙም ሳይቆይ “አማራ” ያላቸውን ንጹሐንን ጨፍጭፎ “ተጨፈጨፉ! ኡ!ኡ!” አለና ለአምንስቲ ኢንተርናሽናል ደውሎ፤ “እኔ ነኝ፤ የኖቤል ሰላም ሽልማት የተሸለምኩት የኢትዮጵያ ገዢ ነኝ፤ ባካችሁ ሀወሀት አማራ ንጹሐንን ጨፈጨፉ ብላችሁ ጩኹሉኝ” አላቸው። ከዚያ ተከዜን ሄዶ መታው፣ የዚህን የጦር ወንጀል ተግባር ለመሸፈንና የሜዲያ አትኩሮትን ለመቀየር በባሕር ዳር ቦምብ አፈነዳ! ይህን ስጽፍ በጎንደርም የተኩስ ልውውጥ ሲካሄድ እየተሰማ ነው ተብሏል። አይገርመንም የአማርን ልዩ ኃይል ወደ ትግራይ ልኮ ካስጨፈጨፈ በኋላ ለ፴፫/33 ዙር የሰለጠነው የጋሎቹ ሰራዊት አማራ የተባለውን ክልል “ኬኛ!” እያለ ሰተት ብሎ ለመግባት አቅዶ ይሆናል። እነ ጄነራል አሳምነው እኮ ከመገደላቸው በፊት “ተከብበናል” ብለው ተናገረው ነበር። አብዮት አህመድ የተባለው ሰይጣን በሚቀጥሉት ጥቂናት ውስጥ ካልተጠረገ፤ የሕዳሴውን ግድብ በግብጽ ያስመታና፤ አሁንም ህዋሀት ናት” ይላል። ግብጽ ከፈረንሳይ በቅርቡ የገዛቸውን አውሮፕላን ተሸካሚ መርከብ ወደ ፖርት ሱዳን ልካለች።

________________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የዋቄዮ-አላህ ጂሃድ በኢትዮጵያ | ጋላው አማራ ተዋሕዶውን ሲገድል ፥ አማራው ደግሞ ተዋሕዶ ትግሬውን ይጨፈጭፋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 10, 2021

🔥 ክፍል ፩

ጋሎቹ የግራኝ አርበኞች በመኻል አገር፤ በወለጋ አማራን፣ ትግሬን እና ወላይታን እንደ ጥንቸል ሲያድኗቸው የሚያሳይ ቪዲዮ።

የ፲፮/16ኛው ክፍለ ዘመን ተመልሶ መጥቷል፤ ጋሎች ክላሽ ከመያዛቸው በቀር፤ ተዋሕዷውያንን እንዲህ ነበር እያደኑ ሲገድሏቸውና ሲያፈናቅሏቸው የነበሩት። ይህን አይቶ ማወቅ የተሳነው በዋቄዮ-አላህ-አቴቴ መንፈስ ሥር የወደቀ ዲቃላ ብቻ ነው።

🔥 ክፍል ፪

ከአክሱም በስተምስራቅ ማሕበር ደጎአደት በተባለ አካባቢ የግራኝ አህዛብ ሰአራዊት በንጹሐን ላይ ግፍ ሲፈጽም (ድምጽ ብቻ) (ዋይ! ዋይ! ዋይ! ነፍሳቸውን ይማርላቸው፤ ወገኖቼ! እግዚአብሔር ይበቀልላችሁ)😢😢😢

እንግዲህ ከነዚህ መካከል “ተዋሕዶ” ነን የሚሉ አማራዎች ካሉ (እጠራጠራለሁ ተዋሕዶ ለመሆናቸው)እግዚአብሔር ያውቀዋል፤ ስለዚህ ፪ሺ፲፫ ዓ.ም ቃኤል አማራ ከአህዛብ ጋር አብሮ በአቤል ወንድሙ ትግሬና በአክሱም ጽዮን ላይ የዘመተበት ዓመት ተብሎ ለታሪክ ይቀመጣል።

አህዛብ ጋላው ተዋሕዶ አማራን፣ ትግሬን፣ ጉራጌን፣ ወላይታን፣ ጋሞን፣ ኮንሶን፣ ጋምቤላን፣ በደቡብ እና መኻል ኢትዮጵያ እየገደለ እስላማዊት ኦሮሚያን በማመቻቸት ላይ ይገኛል፤ በሰሜን ኢትዮጵያ ደግሞ አህዛብ አማራ፣ ጉራጌ፣ ወላይታ፣ ጋሞ፣ ጋምቤላ፣ ቤን አሚር ተዋሕዶ ትግሬን እየጨፈጨፉ ሰሜኑ ክርስቲያን ኢትዮጵያ ለእስላማዊት ኦሮሚያ ተፎካካሪ እንዳትሆን ለዋቄዮአላህ አርበኞች ድጋፋቸውን በመስጠት ላይ ይገኛሉ።

ልክ የአብይ ጾም ሲገባ የሰውንና የዓለም አቀፉን አትኩሮት በትግራይ እየተካሄደ ካለው ጀነሳይድ ለማንሳት የአረመኔው ቲም አብይ አህመድ እና ጃዋር መሀመድ ጂሃዲስቶች በወለጋ በተዋሕዷውያን ላይ ጭፍጨፋ አደረጉ። (ዋይ! ዋይ! ዋይ! ነፍሳቸውን ይማርላቸው፤ ወገኖቼ! እግዚአብሔር ይበቀልላችሁ!)😢😢😢

አዎ! ሰውን ግራ እያጋቡ ለማምታት አንዴ በስተ ሰሜን ሌላ ጊዜ በስተደቡ፣ በስተምስራቅ ወዘተ እያሉ ጭፍጨፋዎችን ያካሂዳሉ። ግራኝ እንዲህ ነው ያቀደው፤ “ሰሜኑን ያው እያስራብነው፤ ለተቀረው ግን ልክ የአብይ ጾም ሲገባ ተዋሕዷውያን በጾምና በጸሎት ተጠምደው ከአማላካቸው ጋር ነውና ጊዚያቸውን የሚያሳልፉት ስለሚገደሉት ወገኖቻቸው ምንም አያሳስባቸውም፤ ስለዚህ እኛ የጾሙን ወቅት ተጠቅመን ብዙ ጭፍጨፋዎችን እናደርግና ፋሲካ ሲደርስ በዓል ለማክበር ሲሉ ጭፍጨፋውን ሁሉ ይረሱታል። ከዚያም ስለ ምርጫችን ብቻ እያወራን እናዋክባቸዋለን፤ አላህ ዋክባር!”

በጭፍጨፋዎቹ ቦታዎች ላይ ገዳዮቹ የሚያነሷቸውን ቪድዮዎች ልክ እንደ አልቃይዳና አይሲስ አንስተው ሆን ብለው በኢንተርኔት እንዲለቋቸው ትዕዛዝ የሚሰጣቸው ራሱ ግራኝ አብዮት አህመድ እንደሚሆን ምንም ጥርጥር የለኝም። ጋላውን ከወንጀሉ ሁሉ ንጹሕ አድርጎ አማራው እና ኤርትራውያኑ በጦር ወንጀል ይከሰሱ ዘንድ አሳልፎ ለመስጠት የሚያደርገው ከንቱ ሙከራ ነው፤ አ አ! ወዴት! ወዴት! በአክሱም ጽዮን ላይና በመላው ኢትዮጵያ ለሚካሄደው ጭፍጨፋ ቍ ፩ ተጠያቂው ግራኝ አብዮት አህመድ እና የዋቄዮአላህ ጋላ ሰአራዊቱ ነው። ለመሆኑ ብርሃኑ ቁራ ጁላ የት ጠፋ?

እንግዲህ “ልቦና ይስጣቸው!” የምንልባት ጊዜ አብቅቷልና የሚከተለውን የአባቶቻቻችን እርግማን ደጋግመን ለማለት እንገደዳለን።

❖ ❖ ❖ ጽዮንን የደፈረ እንቅልፍ የለውም፤ በክሱም ጽዮን ላይ እጅግ በጣም ግፍና ወንጀል የፈጸሙት ጠላቶቿ የሆኑ ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ! ነበልባላዊ በሚሆን በሥላሴ ቃልና ሥልጣን ይንደዱ! ይቃጠሉ! በሲኦል የጨለማ አዘቅት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ! ኃዘን ከላያቸው አይራቅ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ! እንደ ቃየልና ይሁዳ በዱርና በበርሃ ተበታትነው ሲቅበዘበዙ ይኑሩ! ❖ ❖ ❖

_______________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

As War Goes On in Ethiopia, Ethnic Harassment Is on the Rise

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 12, 2020

ሉሲፈራውያኑ እና ቆሻሻው ወኪላቸው አብዮት አህመድ አሊ ትግራይን ከኢትዮጵያ ገንጥለው የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጠላቶቿ የምትመራዋን የዛሬዋን ኢትዮጵያን አፈራርሰው ከሞያሌ እስከ መተከልና ጎንደር ያለውን ግዛት ለኦሮሞዎች ለማስረከብ ተግተው በመሥራት ላይ ናቸው። አማራው የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው ኦሮሞዎቹ ጎን ተሰልፎ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸው ትግሬ ወንድሞቹ ላይ በመቶ ዓመት ውስጥ ለሦስተኛ ጊዜ ጦርነት በማወጁ አብቅቶለታል! አክሱም ጽዮንን ክዷልና የሆነ ተዓምር ካልመጣ በቀር ምንም ተስፋ የለውም፤ በቅርቡ ሃገር አልባ ነው የሚሆነው።

እነ ግራኝ እየሠሩ ያሉት ትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቃቸው እና ከተዋሕዶ ክርስትናቸው እንዲላቀቁ ብሎም አእምሯቸውን ተቆጣጥረው፣ መንፈሳቸውን አድክመውና ሞራላቸውን ሰብረው ልክ እንደ “ኤርትራውያን” ለአውሮፓውያን አረጋውያን የኩላሊትና መቅኒ መለዋወጫ እንዲሆኑ ማድረግ ነው። ሰሞኑን “አማራ” የተባለው ክልል ባንዲራውን ለመቀየር መወሰኑ ከዚህ ሤራ ጋር የተያያዘ ነው። ከኦሮሞዎቹ ከእነ አብዮት አህመድ ጋር ተናበው በመስራት ላይ ያሉት ሀዋሃቶች የዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ አካል ቢሆኑ አይገርመንም። ዋ! ዋ! ዋ!

Ethnic Tigray people all over the country report an increase in discrimination and abuse from the authorities.

On a bright day in mid-November, about a dozen police officers with machine guns barged into the home of Lisanewerk Desta, a theologian who is the head of the library and museum department at the Ethiopian Orthodox Church, and got to work.

The men, who had no warrant, Mr. Desta said, poured dried goods from his kitchen onto the floor, emptied his clothes drawers and even looked inside his clay coffee pot, seemingly searching for something to incriminate him. They confiscated only one item, he said: his Ethiopian identification card, which shows that he is from the Tigray ethnic group.

“I’m a scholar of the church, I’ve got nothing to be afraid of,” said Mr. Lisanewerk, who in an interview at his home shared photos and videos that his daughter had surreptitiously recorded of the raid. “But now I am under suspicion.”

Tigrayans belong to one of about eight major ethnic groups in Ethiopia, and for nearly three decades, they were the dominant force in the country’s politics. But life for many Tigrayans began to change in early November after Ethiopia’s prime minister, Abiy Ahmed, launched a military operation in the northern region of Tigray, whose leaders have resisted Mr. Abiy’s drive to centralize power in the federal government.

Nearly 50,000 Tigrayans have fled the country, in what the United Nations has called the worst exodus of refugees Ethiopia has seen in more than two decades.

Since then, many ethnic Tigrayans who live in the capital and other parts of Ethiopia say they have been treated like criminal suspects and subjected to various forms of discrimination, harassment and abuse by government officials.

They report being detained without charges, put under house arrest, and barred from traveling outside the country. Tigrayans say they have had their businesses shut down, homes ransacked and money extorted by security officials.

Several Tigrayans who live outside Ethiopia said they hadn’t heard for weeks from family members who were taken away suddenly to police stations and prisons. Some Tigrayan members of the Ethiopian military forces are being held in detention centers around the country, their families said.

The reports of ethnic profiling of Tigrayans, who represent about 6 percent of Ethiopia’s population of 110 million, are alarming to the delicate mix of people and power that makes up Ethiopia. The country is an uneasy confederation of 10 ethnically identified states, including Tigray, where fighting continues even though the national government has declared victory.

The moves have drawn concern from the United Nations Office on Genocide Prevention, which said that cases of ethnic profiling constituted “a dangerous trajectory that heightens the risk of genocide, war crimes, ethnic cleansing and crimes against humanity.”

Ethiopia’s attorney general, Gedion Timothewos, acknowledged last month that there had been “isolated incidents” in which law enforcement agencies “acted out of line.” But he said that the government takes the issue of ethnic profiling very seriously, and that it would establish a dedicated hotline for the public to report their complaints.

“We are doing everything within our power to make sure there will not be arbitrary or discriminatory measures,” he said, adding, “This is something that the government denounced.”

While the fighting has so far been confined to the Tigray region in the north, Tigrayan civilians in other parts of the country say they are feeling the spillover effects.

The 35-year-old manager of an accounting firm — who for fear of retribution from the government asked to be identified only by his given name, Sharon, which like many Ethiopians he also uses as his surname — said that last month his house in the Ethiopian capital, Addis Ababa, was raided by security officers in plain clothes who tore open his mattress and couch and smashed his washing machine.

“The problem here now is if you have any blood from Tigray, you are being discriminated” against, Mr. Sharon, who is of mixed ethnic Tigray and Amhara heritage, said. “This kind of fight, it won’t end.”

Mr. Sharon tried to help his sister when her house, too, was raided. A few days later, he went missing, and has not been heard from since, according to his family and close friends.

For almost three decades, the Tigrayans were at the center of power in Ethiopia after they led the guerrilla war that toppled the Marxist regime that had ruled the country from the mid-1970s until 1991.

But after antigovernment protests swept Mr. Abiy to power in 2018, leaders of the Tigrayan ethnic group were arrested and expelled from key positions — opening a wide gulf between the national government and the Tigray region, which is governed by the Tigray People’s Liberation Front, the party that used to exert national power.

While the government is suspicious that ethnic Tigrayans throughout Ethiopia are supporting the liberation front, many of those interviewed said they had no affiliation with the party. Others said they were former or current members, but even so, it did not make them antigovernment subversives.

“I was a member for 10 years but am no longer directly involved,” said Mr. Lisanewerk.

The latest conflict has aggravated the growing political divide in Africa’s second-most-populous nation, between pro-centralization Ethiopians like Mr. Abiy and those supporting ethnic self-rule, said Yohannes Gedamu, an Ethiopian lecturer of political science at Georgia Gwinnett College, in Lawrenceville, Ga.

The ethnocentric nature of Ethiopian politics makes “law enforcement and any criminal investigations difficult to conduct without looking at the ethnic element,” he said. “It’s saddening.”

In Addis Ababa, a state-backed condominium project sent a letter, which was seen by The New York Times, that suspended 10 Tigrayans, including drivers and site surveyors.

Security firms owned by Tigrayans have been suspended in the capital, with diplomats in three embassies confirming that, as a result, they have had to search for new security companies.

The purge is also taking place in state-owned companies like Ethio Telecom, the country’s major internet and telephone provider. In the days after the conflict began in November, officers arrived at a branch of Ethio Telecom in Addis Ababa and detained a maintenance manager and a senior director, both of Tigrayan descent, according to an employee who spoke on the condition of anonymity for fear of reprisals.

The company’s chief executive officer did not respond to requests for comment.

The authorities have also targeted journalists. Since the conflict began, Bekalu Alamrew, a reporter with the Awlo Media Center, an outlet owned by Tigrayans, was detained for over two weeks without being formally charged.

One accusation the police leveled against him was that he was in contact with the liberation front, according to Muthoki Mumo, the sub-Saharan Africa representative for the Committee to Protect Journalists. This is “a strange allegation,” Ms. Mumo said, “given that journalists have to communicate with different political actors in order to do their jobs.” (Mr. Bekalu has since been released.)

The authorities have also recently arrested other journalists (most Tigrayan, but also one who was not but who reported on Tigrayan issues) And they expelled a senior analyst with the International Crisis Group, a policy organization whose headquarters are in Brussels.

The mistreatment of Tigrayans in Ethiopia is now worrying their families who live abroad.

Mahlet Gebremedhin, 26, who lives in Baltimore, said that a cousin who owns a mattress company in Addis Ababa was arrested on Nov. 19 and has not been heard from since. The authorities told another family member that his company accounts are being investigated to see whether he is aiding the Tigray People’s Liberation Front.

The conflict is also affecting ethnic Tigrayans who want to leave Ethiopia. Civil aviation authorities have started asking Ethiopian passengers leaving the country to show not just their passports, but their identity cards, which state their ethnic affiliation — according to a letter from the Ethiopian Human Rights Commission seen by The Times.

Daniel Bekele, who leads the Ethiopian Human Rights Commission, said in an interview that the commission was “alarmed by the rising number of complaints from people who have been stopped from traveling, including on work missions, for medical treatment or studies.”

After raising the issue with the government, Mr. Bekele said the authorities had stopped checking travelers’ ethnic identities — even as other Tigrayans have continued to report otherwise.

Even the C.E.O. of the national carrier, Ethiopian Airlines, who is an ethnic Tigrayan, was barred from leaving the country earlier this month, according to a pilot at the airline and a foreign diplomat who spoke on the condition of anonymity because of the sensitivity of the matter. The pilot said that the C.E.O., Tewolde GebreMariam, was prevented from boarding a flight to Paris on Nov. 8 because of his strong links to senior members of the T.P.L.F. Mr. Tewolde himself could not be reached for comment.

Henok Sirak, a spokesman for the airline, declined to comment.

There are also reports that Tigrayans are being purged from Ethiopia’s armed forces.

Yared, who also gave only his first name for fear of reprisals, said his father, a communications operator in the federal army, had traveled north to the border with Tigray with his unit on Nov. 2. But on Nov. 9, he texted that his phone was being confiscated and that he was being imprisoned. He has not heard from his father since.

Mr. Lisanewerk, the theologian, said his recent experience had dampened his faith in his own country. He said that his father had fought for his country against the military regime that was toppled in 1991, but that today, his own countrymen are treating his people as a foreign entity.

“To tell the truth, I’m not Ethiopian,” he said. “I’m Tigrayan now.”

Source

___________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የግራኝ ሠራዊት ጄነራል | አክሱም ጽዮንን ነጥለን እንመታታለን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 19, 2020

ጄነራል” አሉት ቁራውን?! ፀረኢትዮጵያው እና የክርስቶስ ተቃዋሚው የጋላ ሠራዊት ጄነራል ጂኒ ጁላ አራት ቁልፍ ነገሮች ላይ እንዲናዘዘ እፉን ይከፈት ዘንድ ግድ ነበር፤ ገና አንጎሉ ይሰነጣጠቃል!

ቁራው እንዲህ ይለናል፦

👉 ፩ኛ. እኛ የጋላ ሠራዊት ነን

👉 ፪ኛ. እኛ ደርግ 2.0 ነን

👉 ፫ኛ. እኛ ግራኝ አህመድ 2.0 ነን

👉 ፬ኛ. እኛ አክሱም ጽዮንን ልናጠፋ የመጣን የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ነን

ዓለም ከኮሮና ወረርሽኝ በምትፋለምበት በዚህ ዘመን የግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ፋሺስታዊ የጋላ ሠራዊት በጋላማራ ውዳቂዎቹ እና በመሀመዳውያኑ አረቦች እየተደገፈ የኢትዮጵያን ሥልጣኔ ማዕከል፣ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትናን የጀርባ አጥንት፣ የጽላታትን ሁሉ ማረፊያ አክሱም ጽዮንን ለማጥፋት ዘምቷል። በደርግ፣ በግራኝ አህመድ ቀዳማዊ እና በክርስቶስ ተቃዋሚው አውሬ ስም የጽዮንን ልጆች ክትግራይ ተጠራርገው እንዲወጡና አፋቸውን ከፍተው በጉጉት ለሚጠብቋቸው ለ፪ሺ፳ ዓ.ም የሰላም ኖቤል ተሸላሚ ለሉሲፈራዊው ተቋም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የምግብ ፐሮግራም (WFP) ለሱዳን የአቴቴ መተት ዋሻዎች አሳልፎ በመስጠት ላይ ነው። መንፈሳቸውን በምግቡም፣ በመርፌውም በመተቱም በማድከም “ጽዮንን አጠፋን” ብለው ያስባሉ። እናስታውሳለን ቤተ እስራኤሎችንም” ምናልባት የሙሴው ጽላት በደማቸው ውስጥ ሊገኝ ይችላል በሚል ሰበብ ነበር ወደ እስራኤል እንዲወሰዱ የተደረጉት። አብዛኛዎቹ በሱዳን በኩል። አሁንም ተመሳሳይ ድርጊት እየተፈጸመ ነው። ሰሞኑን እንኳን እስራኤል “፪ሺ ቤተ እስራኤላውያንን ወደ እስራኤል ለማምጣት ወስኛለሁ” የሚል ዜና አውጥታለች።

ይህን ሁሉ እጅግ በጣም አሳዛኝ የሆነ ድራማ በጥልቁ ማየት ያልቻለ ወገን ለብዙ ሺህ ዓመታት ጽዮንን ጠብቀው ባቆዩለት በትግሬ ኢትዮጵያውያን ላይ ካለው ጥላቻ የተነሳ ኢትዮጵያዊ የሆነውን የመንፈስ ማንነቱን እና ምንነቱን የተጠነቀው ወገን ብቻ ነው። ሀቁ ይህ ነው!“ኢትዮጵያዊ ነኝ!”፣ “ክርስቲያን ነኝ”፣ “የተዋሕዶ ልጅ ነኝ!” የሚል ሁሉ የአራት ሺህ ዓመታት የአባቶቹ እና የእናቶቹ እርስት ክፉኛ እየተደፈረበት እንደሆነ ህሊናው እስኪናጋ ድርስ ሊገባው ይገባል፤ ትግሬ ወገኖቻችንን ከዚያች ምድር ለማጥፋት ከተነሳውና በአክሱም መስጊድ ለመገንባት ካቀደው የዋቄዮ-አላህ ጋላ ሠራዊት ጎን ተሰልፎ አክሱም ጽዮንን ለመውረስ የቋመጠ ሁሉ ጽዮንን የካደ የዲያብሎስ ልጅ ነው፤ በዚህም በሥጋዊው ዓለም : በወዲያኛውም በመንፈሳዊው ዓለም በሁለቱም ዓለማት ውስጥ ነፍሱ ረክሳ እና ተዋርዳ የምትኖርበት ተስፋ-ቢስ ነው።

ለመሆኑ በኢትዮጵያ ሃገራችን ዛሬ የሚታየው እያንዳንዱ ችግር ባብዛኛው ከጋሎች ጋር የተያያዘ እንደሆነ እያየነው ነውን?

👉 France24 | አብዮት አህመድ ሰሜን ኢትዮጵያውያንን እንደ አፄ ኃይለ ሥላሴ በርሃብ ሊቀጣ ነው

👉 Ethiopia’s Multiple Crises: War, Covid-19, Even Locusts

👉 የኢትዮጵያ በርካታ ቀውሶች፤ ኮቪድ -19 ወረርሽኝ ፣ አንበጣዎች እንኳን!

https://www.dailymail.co.uk/wires/ap/article-8966857/Ethiopia-s-multiple-crises-War-COVID-19-locusts.html

👉 የሚከተለው አምና ልክ በዚህ ሳምንት የቀረበ ጽሑፍ ነው፦

“ግራኝ ዐቢይ ከሜንጫ ወደ ሚሳኤል ተሸጋገረ | ሰሜን ኢትዮጵያን ለመደብደብ ተዋጊ አውሮፕላኖችን ሊሸምት ነው”

ርኩሱ ግራኝ ዐቢይ አህመድ ድኻውን ህዝባችንን ማስራብ፣ ማፈናቀል፣ ማቃጠልና ማረድ አልበቃውም። ይህ ሰይጣን በዓለም ታይቶ የማይታወቅ በጣም እርኩስ የሆነ ፋሺስታዊ ምኞትና ዕቅድ እንዳለው ሆኖ ነው የሚሰማኝ። በኢትዮጵያና ተዋሕዶ ላይ ያለው ጥላቻ በጣም ከፍተኛ ነው፤ ይህ ስሜቱ ከዚህ በፊት ያልተሠራ ታሪክ ለመስራት ከፍተኛ ጉጉት እንዲኖረው ይገፋፈዋል። እኔ በእርሱ ቦታ ብሆን የሚሰማኝ፤ “ሌላ ማንም ኃያል ጠላት ያቃተውን እኔ አደርገዋለሁ፤ ከሁሉ እበልጣለሁ! ይህች አጋጣሚ አትገኝም፣ ታሪክ ከእኔ ጋር ናት፣ ጀብደኛ አቋም መያዝ አለብኝ” ብሎ እንደሚያስብ ነው።

ህወሃቶች ከአጠራቀሙት አሮጌ የጦር መሳሪያ ጋር በትግራይ ተኝተዋል። ሳይተኩሱ እንደሸሹ ሳይተኩሱ ይሞታሉ። በሚቀጥሉት ዓመታት ጦርነት ቢቀሰቀስ እንኳን በቂ ጥይትና መለዋወጫ የማያገኙበት በርና መስኮት ሁሉ ዝግ ስለሆነ መሳሪያ ሁሉ ዝጎ ይወድቃል። በዙሪያቸው ሁሉም አዋሻኝ ድንበር ዝግ ስለሆነም አዳዲስ መሳሪያዎችን ለማግኘት አይችሉም። ገንዘቡስ ከየት ይገኛል? በሌላ በኩል ግን ያው እየቀለቡ ያሳደጉት አዞ፡ ዐቢይ አህመድ ለሕዳሴው ግድብ መዋል ከሚገባውና ከድኻው አፍ ተነጥቆ በተገኘው፤ እንዲሁም አረብ ሞግዚቶቹ ባጎረሱት ገንዘብ ዘመናዊ የጦር መሣሪዎችን ከግብረ-ሰዶማዊው ፍቅረኛው ማክሮን ለመግዛት በመዘጋጀት ላይ ነው። ምክኒያት ፈጥሮና ተዋጊ አውሮፕላን አብራሪዎችን ከግብጽ በማስመጣት ሰሜን ኢትዮጵያውያንን በአየር ለመጨፍጨፍ እየተዘጋጀ ነው፤ አዎ! እየመጣላችሁ ነው። የኖቤል ሽልማቱ የጭፍጨፋ ዋስትናው ነው!

ጂቡቲን የሰረቀችን አልበቃትም፡ ዛሬ ደግሞ ፈረንሳይ የሰሜኑን ሕዝበ ለማስጨፍጨፍ ተዋጊ አውሮፕላኖችንና ሚሳየሎችን ታቀብላለች። የራሱን ሃገር ታሪካዊ ካቴድራል ለማቃጠል የደፈረው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ማክሮን ያለምኪኒያት ወደ ላሊበላ አልተጓዘም።

ሆኖም ዕቅዳቸው ሁሉ ይከሽፋል፤ ዐቢይ፣ ለማ፣ ጃዋር፣ ሽመልስ፣ ታከለ፣ ማክሮን እና መሀመድ ሁሉም በኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ይቀቀላሉ።

አባ ዘ-ወንጌል ይህን ነግረውናል

“በአራቱም አቅጣጫ ኢትዮጵያ ትወረራለች። ሰላም በማስከበር በሚል ሰበብም በ2 ሃያላን ሀገራት የሚመሩ ሰባት የሙስሊም ሀገራት በኢትዮጵያ ምድር ላይ እሳት ያዘንባሉ። በአሰብ ወደብ ላይ በልዩ ሁኔታ የተከማቸው የጦር መሣሪያ በኢትዮጵያ ምድር ላይ እንደበረዶ ይዘንባል። ብዙ ፍጅትም ይሆናል። ኦርቶዶክሳውያን በያሉበት፣ በየተገኙበት እንደከብት ይታረዳሉ። የኢትዮጵያ ምድር በደም ትጨቀያለች። የደም ጎርፍ፣ የደም አበላ በምድሪቱ ላይ ይፈሳል።”

ዒላማዎች፦

👉 አክሱም

👉 ላሊበላ

👉 ጎንደር

👉 ባሕር ዳር / ጣና ገዳማት

👉 ዋልድባ

👉 ደብረ ዳሞ

👉 አስመራ

👉 መቀሌ

👉 ግሸን ማርያም

👉 ሕዳሴ ግድብ

___________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጄነራል ሰዓረ እንደ አፄ ዮሐንስ ለአማራ ተሰው፥ ጋላማራዎች ትግሬ ኢትዮጵያውያንን ከዷቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 16, 2020

👉 ፕሮጀክት “ታሪካዊቷን ኢትዮጵያን የማጥፋት ዘመቻ”

ተዋሕዶ ነንየሚሉ ወገኖች ከተዋሕዶ ትግሬ ይልቅ ጋላ መናፍቅ ወይም እስላም የሚመርጡበት ዘመን ላይ ደርሰናል። ብዙዎች ከመንፈሳዊ ወንድሞቻቸው እና እህቶቻቸው ጋር ከማበር ይልቅ የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው መንፈሳዊ ጠላቶቻቸው ጋር ማበሩን መርጠዋል።

ውጊያው በሰሜን እና በደቡብ፣ በኢትዮጵያውያን እና በፀረኢትዮጵያ ኃይሎች መካከል ነው ፥ ውጊያው መንፈሳዊ ነው፤ ጦርነቱ የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው የክርስቶስ ተቃዋሚዎች እና የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸው የክርስቶስ ልጆች መካከል ነው! ከየትኛው ወገን ናችሁ?

በወቅቱ ኢታማጆር ሹም የነበሩት ጄነራል ሰዓረ ግራኝ አብዮ አህመድ አማራ በተባለው ክልል ላቀደው መፈንቅለ ኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊት እንዲልኩ ሲያዛቸው፤ “የለም! በወገኔ ላይ የሚዘምት ሰራዊት አልክም! በሠራዊታችን ውስጥ የሃገራችን ታሪካዊ ጠላቶች የሆኑት አረቦች እንዲያደርጉ የተፈቀደላቸው ጣልቃ ገብነት አሳስቦኛል፣ ይህ መቆም አለበት!” ባሉ በማግስቱ ተገደሉ ፥ በተመሳሳይ ወቅት ግራኝ አብዮት አህመድ የጋላ ሠራዊቱን ወደ አማራ ክልል በመላክ በእነ ዶ/ር አምባቸውና ጄነራል አሳምነው ላይ ግድያ አካሄደ፤ በዚህም የጋላን ሥርዓት ለማስፈን መፈንቅለ መንግስት፣ መፈንቅለ ሥርዓት፣ መፈንቅለ ኢትዮጵያ አካሂዶ የክልሉን አገዛዝ የጋላማራ “ጁንታው”፤ እንዲቆጣጠረው አደረገ። (አምና እንዳወሳሁት ጂኒው አብዮት አህመድ የ “መ” እና “ጀ” ፊደላት ያላቸውን ቃላት መጠቀም ይወዳል፤ ጅጅጋ + ጅማ + ጃዋር + ጃንጃዊድ + ጀዝባ+ ጅል + ጀነት + ጅሃድ + ጅብርሊል + ጅኒ + ጀበና + ጀማል + ጃራ + ጆሞ + ጁማ + ጁላን + ጁነዲን + ጁንታ)

👉 ከአምስት ቀናት በፊት አንድ በእንግሊዘኛ የወጣ መረጃ እንዲህ ይለናል፦

Regime-Change Mission in Ethiopia by Nobel Peace Laureate

Abiy was formerly a member of the TPLF-led coalition regime, serving as a minister of technology and before that as a military intelligence officer. While studying for his MBA at the private Ashland university in Ohio. It is believed that he was recruited by the CIA. His later work as a government minister establishing national security surveillance systems under the tutelage of U.S. spy agencies would have given him immense political powers and leverage over rivals.

👉 “በኢትዮጵያ የሥርዓትለውጥ ተልዕኮ በኖቤል የሰላም ተሸላሚ

አቢይ ቀደም ሲል በህወሃት የሚመራው የጥምር አገዛዝ አባል የነበረና በቴክኖሎጂ ሚኒስትርነት ያገለገ ሲሆን ከዚያ በፊትም በወታደራዊ የስለላ መኮንንነትነትአገልግሏል ፡፡ በአሜሪካ ኦሃዮ ውስጥ አሽላንድ በግል ዩኒቨርስቲ ውስጥ ለኤም..እንዲማር ተደርጓል። አቢይ እዚያ እያለ እሱ በሲአይኤ ተመልምሏል ተብሎ ይታመናል፡፡ በኋላ በአሜሪካ የስለላ ኤጀንሲዎች ሞግዚትነት የብሔራዊ ደህንነት ቁጥጥር ስርዓቶችን በመዘርጋት በመንግሥት ሚኒስትርነት ያከናወናቸው ሥራዎች ከፍተኛ የፖለቲካ ኃይሎች እንዲሰጡት እና ተፎካካሪዎቻቸውም ላይ ከፍተኛ ጥቅም እንዲያገኝ ረድተውት ነበር ፡፡

👉 አዎ! ታዲያ በአሜሪካው የመረጃዎች ሰብሳቢ ተቋም “ኤን.ኤስ.-NSA” “ኢንሳንእንደተቆጣጠረ ማንን መቼ እንደሚገድል፣ ማንን እንዴትና መቼ ማታለልና መግዛት እንደሚችል፣ ለጭፍጨፋዎችን እና ጦርነቶችን መቼ መጀመርና ማካሄድ እንደሚኖርበት በደንብ አጥንቶበትና ተዘጋጅቶበት ነበር።

ታዲያ እታች የተደረደሩት የግራኝ ግፎች በተለይ በአማርኛ ተናጋሪዎችና በተዋሕዷውያን ላይ ላለፉት ሦስት ዓመታት ሲፈጸሙ ለአማራ ክልል ቆመናል የሚሉትና “አማራ” ሳይሆኑ “አማራ ነን!” የሚሉት “ጋላማራዎች” (ብእዴን፣ አዴፓ፣ አብን፣ ቧያለው፣ ደመቀ መኮንን ሀሰን ወዘተ) ጭጭ ያሉት መለስ ዜናዊን ከገደሉበት እና የመፈንቅለ-ሥርዓቱን ዘመቻ ሂደት በግልጽ ከጀመሩበት ዕለት አንስቶ በትግራይ ኢትዮጵያውያን ላይ የታቀደ የጥቃት ዘመቻ እንዳለ ስለሚያውቁት ነው። እነ ጄነራል ሰዓረን እና አሳምነውን አሳልፈው የሰጧቸው እነዚህ አካላት ናቸው።

ዛሬ በትግራይ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚካሄደውን ፀረኢትዮጵያ የዘር ማጥፋት ዘመቻን፤ ያለምንም ውይይትና ማመንታት፤ ከመጀመሪያው ሰዓት ጀምሮ ድጋፍ እየሰጡ ያሉትና የቤተ አምሐራ ምስኪን የገበሬ ልጆች በጦርነት እሳት በመማገድ ላይ ያሉት እነዚህ አካላት ናቸው። ጋላማራዎች።

👉 በተለይ “አማራ/ጋላማራ” የተባሉትን ልሂቃን ብልሹነት ለማየት ቪዲዮው መግቢያ ላይ ወንድም ሀብታሙ ያኔ የተናገረውን እና ዛሬ በኢትዮ360 የሚናገሩትን ብቻ በማነፃጸር መገንዘብ ይቻላል። 360 ዲግሪ ዞረዋል!

👉 መንፈሳዊት ኢትዮጵያን ለማጥፋት ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የሠራው ግፍና በደል፤

ተቀባይነት ለማግኘት ቦንብ አስጠምዶ ሰው አስጨርሷል(ቆሻሻ ትዕይንት)

ኢንጅነር ስመኘውን በጠራራ ጸሀይ ገድሏል

የቡራዩ ጀኖሳይድ

ለገጣፎ መፈናቀል

የጌድዮ ማፈናቀልና ጀኖሳይድ

ወደ ቤተመንግስት የሔዱ ወታደሮች ላይ ግፍ

አንድ ሚልየን ኦሮሞ ከሶማሊ በማፈናቀል ወደ አዲስ አበባ አካባቢ አስፍሯል

የቤንሻንጉል ግፍ

የወለጋ እልቂት (ዘረፋ)

ግልጽ ጦርነት እስክንድር ላይ አውጇል

፲፩የአዲስ አበባን ዴሞግራፊ ለመቀየር የሚደረግ ጥረት

፲፪በኢትዮጵያ በጀት ፴፫ ዙር የኦሮሞ ጦር ሰልጥኗል

፲፫ጄነራል አሳምነው ጽጌን;አንባቸው;ሰአረና ገዛኢ ተገድለዋል

፲፬የአማራ ሴቶች ታግተው ጡታቸው ተቆርጧል፣ እርጉዞችና አራሶች ተገድለዋል

፲፭በአዋሳ ሲዳሞዎች ላይ ጠጭፍጨፋ ተካሒዷል

፲፮ጎንደር ላይ ጭፍጨፋ አካሒዷል

፲፯፲፯ ሴት ተማሪዎች ከደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ታግተው ለ፫፻፶/350 ቀናት ያህል ተሰውረዋል

፲፰ በከሚሴ እና አጣየ ተዋሕዷውያንን ገድሏል፣ ቤተክርስቲያናቸውን አቃጥሏል

፲፬ አርሴማ/ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ገብተው ፪ ምዕመናንን አስገድሏል

በደብረዘይት (ሆራ)የአየር መንገዳችንን አውሮፕላንን አስከስክሶ የመቶ ሃምሳ ሰባት ሰዎችን ነፍስ ለዲያብሎስ አባቱ የሰውቷል

፳፩ – እነ እስክንድር ነጋ፣ አቶ ልደቱ አያሌው፣ ስንታየሁ ቸኮልንና አስቴር ስንታየሁን አሰራቸው

፳፪ – በድጋሚ በወለጋ ፭፻/500 የሚሆኑ ተዋሕዷውያንን በትምህር ቤት ሕንፃ አጉሮ በአሰቃቂ ሁኔታ አስገድሏቸዋል፤ ሕፃናትን ወደ ጫካ በመጣል የጅብ ቀለብ አድርጓቸዋል

፳፫ – በትግራይ ኢትዮጵያውያን ላይ ጦርነት አውጆ ጀነሳይድ በማካሄድ ላይ ነው

፳፬– በማይክድራ (አልተረጋገጠም) እስከ ፭፻/500 የሚጠጉ ኢትዮጵያውያንን(አማራ እና ትግሬ)በአሰቃቂ ሁኔታ ጨፍጭፏቸዋል

፳፭ – ከማይድራ እና ዙሪያዋ እስካሁን ሃያ ሺህ የሚጠጉ ትግሬ ኢትዮጵያውያን ወደ ሱዳን እንዲሰደዱ ተደርገዋል

፳፮– ባጠቃላይ ኦሮሚያ በተባለው ሲዖል፣ በጅጅጋ፣ በአላባ፣ በአጣዬ የቤተክርስቲያን ጥቃት፤ የጅማ፣ የኢሉ አባቦር፣ የሰ/ሸዋ፣ የሰላሌ፣ የወለጋ፣ የአሶሳ ሪፖርቶች በጣም አስደንጋጮች ናቸው፤ የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ የሆኑትን ክርስቲያኖችን በስለት አርዶና በጥይት ደብድቦ መግደል፣ ንብረታቸውን መዝረፍና ማቃጠል፣ በአንዳንድ ምእመናን ላይ ከኢትዮጵያዊ ባህል ውጭ በአስከሬናቸው ሳይቀር የተፈጸመው ግፍ፣ ማሣቀቅ፣ ማፈናቀል፣ የይዞታ መንጠቅ፣ ለተበደሉት ፍትሕ መንፈግ፣ በተለያዩ መደለያዎች እምነትን ማስለወጥ፣ የኢትዮጵያ ሰንደቅን የያዙትን ኢትዮጵያውያንን ማንገላታትና ማሰር የህዳሴውን ግድብ ሥራ ማስተጓጎልና ለጠላት ማጋለጥ፣ ሁኔታዎችን ለአረቦችና ለግብረሰዶማውያን ማመቻቸት ወዘተ. ይህን ሁሉ አውሬዎቹ አሕዛብና መናፍቃን በሚመሯት የዛሬዋ ኢትዮጵያ የተዘወተሩ አሳፋሪ ክስተቶች እንዲሆኑ አድርጓል።

____________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የጦር ወንጀል | ግራኝ አህመድ የተከዜን ግድብ አፈረሰው፥ ቀጣዩ የሕዳሴው ነው | ወላሂ! ወላሂ!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 13, 2020

👉 ከሦስት ቀናት በፊት ታይቶኝ የነበረው ነገር ይህ ነበር፦የጦር ወንጀለኛውና አሸባሪው አብዮት አህመድ አሊ ከብዙ የግድያ ወንጀሎች በኋላ በወለጋ አማራ ኢትዮጵያውያንን በአሰቃቂ ሁኔታ ትምህርት ቤት ውስጥ እንደ ሂትለር ጨፈጨፋቸው፣ ዓለም አትኩሮት መስጠት ስትጀምር በትግራይ ላይ ጦርነት በፌስ ቡክ አወጀ፣ መብራት፣ ስልክ እና ኢንተርኔት ቆረጠ። ብዙም ሳይቆይ “አማራ” ያላቸውን ንጹሐንን ጨፍጭፎ “ተጨፈጨፉ! ኡ!ኡ!” አለና ለአምንስቲ ኢንተርናሽናል ደውሎ፤ “እኔ ነኝ፤ የኖቤል ሰላም ሽልማት የተሸለምኩት የኢትዮጵያ ገዢ ነኝ፤ ባካችሁ ሀወሀት አማራ ንጹሐንን ጨፈጨፉ ብላችሁ ጩኹሉኝ” አላቸው። ከዚያ ተከዜን ሄዶ መታው፣ የዚህን የጦር ወንጀል ተግባር ለመሸፈንና የሜዲያ አትኩሮትን ለመቀየር በባሕር ዳር ቦምብ አፈነዳ! ይህን ስጽፍ በጎንደርም የተኩስ ልውውጥ ሲካሄድ እየተሰማ ነው ተብሏል። አይገርመንም የአማርን ልዩ ኃይል ወደ ትግራይ ልኮ ካስጨፈጨፈ በኋላ ለ፴፫/33 ዙር የሰለጠነው የጋሎቹ ሰራዊት አማራ የተባለውን ክልል “ኬኛ!” እያለ ሰተት ብሎ ለመግባት አቅዶ ይሆናል። እነ ጄነራል አሳምነው እኮ ከመገደላቸው በፊት “ተከብበናል” ብለው ተናገረው ነበር። አብዮት አህመድ የተባለው ሰይጣን በሚቀጥሉት ጥቂናት ውስጥ ካልተጠረገ፤ የሕዳሴውን ግድብ በግብጽ ያስመታና፤ አሁንም ህዋሀት ናት” ይላል። ግብጽ ከፈረንሳይ በቅርቡ የገዛቸውን አውሮፕላን ተሸካሚ መርከብ ወደ ፖርት ሱዳን ልካለች።

_________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: