Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2023
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ተከዜ’

The Fascist Oromo Regime Bombed another Ethiopian Monastery | ደብረ ሐመልማል ባህረ ኪዳነ ምህረት ገዳም ተደበደበችን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 19, 2022

😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

✞ ዋ፤ ላሊበላ! ✞

✞✞✞ የበረሀዋ ገነት ደብረ ሐመልማል ባህረ ኪዳነ ምህረት ገዳም ✞✞✞

በፈዋሽ ፀበሏ የምትታወቀው፣ ለአመታት መካን የነበሩ ሴቶችን ለፍሬ የምታበቃውና የበረሀዋ ገነት ደብረ ሐመልማል ባር ኪዳነ ምህረት አንድነት ገዳም በዋግ ኸምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን በአበርገሌ ወረዳ የምትገኝ ሲሆን በ፲፯፻፹/1780 ዓም በአቡነ ተስፋሐዋርያት አማካኝነት ተመሰረተች።

❖ ገዳሟ ጥንታዊና የበዙ ባህታውያን መነሀሪያ ስትሆን ታቦተ ህጓ (ፅላቷ) የመጣው ከአቡነ ሳሙኤሉ ዋልድባ ገዳም ነው ቦታው ላይ የደረሰውም በአቡነ ተስፋሐዋርያት ነው።

ለቦታው የተሰጠ ቃልኪዳን

  • ፩ኛ. ይህችን ቦታ መጥቶ የተሳለመ መካነ መቃብሬን መጥቶ እንደተሳለመ እቆጥርለታለሁ።
  • ፪ኛ. ሀጢያቱን አስተሰርይለታለሁ በደሉን አላስብበትም
  • ፫ኛ. አምላከ አቡነ ሚካኤል ማረኝ ብሎ የተማፀነ ሁሉ ኃጢያቱን ይቅር እለዋለሁ
  • ፬ኛ. እስከ ፲/10 ትውልድም እምረዋለሁ

በዚህች ቅድስት ስፍራ የሚገኙ ታሪካዊ ሀይማኖታዊና ተፈጥሯዊ ቅርሶች

  • ፩ኛ. የቅዱሳን መካነ መቃብር
  • ፪ኛ. ከዋልድባ ገዳም ፅላቱ መጥቶ ያረፋባት ሰርኪስ የሚባል ዛፍ
  • ፫ኛ. የተያዩ ነገስታት የሰጡት ንዋየ ቅድሳት
  • ፬ኛ. የባህታውያን ሱባኤ መግቢያ ፋርጣጣ የሚባል ዛፍ

ገዳሟ ፈዋሽና ታዕምረኛ ፀበሎች አሏት

  • ፩ኛ. የኪዳነ ምህረት ፀበል ከቤተ መቅደሱ ስር የሚፈልቅ
  • ፪ኛ. ተአምረኛው የቅዱስ ጊዮርጊስ ፀበል

ሌሎችም ብዙ ፀበሎች አሉ።

ቦታው በረሀ ቢሆንም ገዳሙ ግን እጅግ በሚማርኩ ብዙ ዛፎችና ተክሎች የተከበበ ነው በተጨማሪም በገዳሙ ፍራፍሬ ይመረታል ብቻ ምን አለፋችሁ አምሳለ ገነት ናት ቦታዋ።

ገዳሟ ከአዲስ አበባ ፯፻፷፭/ 765 ኪሜ ከአክሱም ፪፻፴፩/231 ኪሜ ከሰቆጣ ፵/40 ኪሜ፣ ከላሊበላ ወደ አክሱም በሚወስደው መንገድ ፩.፷፭/1.65 ኪሜ ገባ ብሎ ትገኛለች።

👹 በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ አስተባባሪነት ኢትዮጵያን ከእነ ሕዝቧ፣ ከሐይማኖቷ፣ ከእነ ገዳማቷና ዓብያተ ክርስቲያናቷ፣ ከግዕዝ ቋንቋዋና ጽሑፏ ጋር ሙሉ በሙሉ አጥፍቶ እስላማዊቷን የኦሮሞ ካሊፋት ለመመሥረት ባለው ቅዠታማ ህልም ክፉኛ በመጣደፍ ላይ ነው። ቀጥሎ የአረመኔው ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝና ፕሮቴስታንት + ኢ-አማኒያን ኤዶማውያኑ የምዕራብ እና እስማኤላውያኑ የምስራቅ አጋሮቹ ለቅዱስ ላሊበላ እየተዘጋጁ ነው! ላለፉት አራት ዓመታት ሳይታክተን ይህን እናስጠነቅቅ ዘንድ ተጠርተን ነበር። በቅርቡ እንኳን ባለፈው ሳምንት ላይ፤

💭 አውሮፓዊው አባት፤ ከ ክፋት የከፋ ቃል ቢኖር ለ ጋላኦሮሞ ብቻ ነው የሚገባው!” ዋው!

🔥 ዛሬ ከትግራይ እስከ ወለጋና ባሌ እያየን ያለነው ይህን የጋላ-ኦሮሞዎችን ክፉነት፣ አረመኔነትና ጭካኔ ነው!

  • ❖ አክሱም
  • ❖ ማሕበረ ዴጎ
  • ❖ ደብረ ዳሞ
  • ❖ ደብረ አባይ
  • ❖ ማርያም ደንገላት
  • ❖ ውቕሮ
  • ❖ ማይካድራ
  • ❖ ሑመራ
  • ❖ አጣዬ
  • ❖ ከሚሴ
  • ❖ ቡራዩ
  • ❖ ናዝሬት
  • ❖ አዋሳ
  • ❖ ሰላሌ
  • ❖ መተከል
  • ❖ ደምቢዶሎ
  • ❖ ሻሸመኔ
  • ❖ ነገሌ
  • ❖ ነቀምቴ
  • ❖ ጊምቢ
  • ❖ ጋምቤላ
  • ❖ ጅማ
  • ❖ ሐረር
  • ❖ ጅጅጋ

እነዚህና ሌሎችም ያላስታወስኳቸው ከተሞች ከ፳፻፲ እስከ ፳፻.. (2010 እስከ…) ድረስ፤ ጋላ-ኦሮሞዎች አስቃቂ የዘር ማጥፋት ጭፍጨፋዎችን የተፈጸሙባቸው ቦታዎች መሆናቸውን በእያንዳንዱ የኢትዮጵያ ትምህርት ቤት ውስጥ ሕፃናቱ እንዲሸመድዷቸው ይደረጋል። ይህ የሁሉም ትክክለኞቹ ኢትዮጵያውያን ግዴታ ነው!

በተለይ በሰሜኑ የሃገራችን ክፍል የሚኖሩትን ጽዮናውያን እርስበርስ አባልቶ ለማዳከምና ለወደፊትም በጥላቻና ግጭት እንዲኖሩ ለማድረግ እንደ ማይካድራ ያሉትን ጭፍጨፋዎችን ጋላ-ኦሮሞዎቹ በቅድሚያ አካሂዱ። ጋላው የአውሬ መብት ጠባቂ ድርጅት መሪ ጋንኤል በቀለ ወደ ማይካድራ ወዲያው የተላከው ይህን የጥላቻ መርዝ ለመርጨት ነበር። አዎ! በማይካድራ ጭፍጨፋውን የፈጸሙት ጋላ-ኦሮሞዎች ናቸው። 100%!

ለዚህ ሁሉ ግፍና ወንጀል ከተጠያቂዎቹ መካከል፤ ሥልጣኑን፣ ተቋማቱን፣ ባንኩን፣ ታንኩን፣ ሜዲያውን፣ መንደሮቹንና ከተሞቹን ሁሉ በግድዬለሽንት፣ በእልኸኝነት፣ በጅልነት ወይም በተንኮል ለአረመኔው ጋላው-ኦሮሞ በነፃ ያስረከቡት ብሎም ተደላድሎ እንዲፈነጭ፣ እንዳሰኘውም በመላዋ ኢትዮጵያ እንዲዘዋወር ከበስተቀኝና ከበስተግራ ድጋፍ እያደረጉለት ያሉት አማራዎችና ተጋሩ ናቸው። የሕወሓት፣ የአዴፓ፣ የአብን፣ የኢዜማ ቡድኖች ለጋላ-ኦሮሞዎቹ ድጋፍ በመስጠት በእነዚህ ከተሞችና መንድሮች ለተፈጸሙት ጭፍጨፋዎች ምን ያህል አስተዋጽዖ እንዳደረጉ በቅርቡ የምናውቀው ይሆናል።

በዘር ማጥፋት ጦርነቱ የመጀመሪያ ሳምንታት ላይ እነ ደብረ ጽዮን መግለጫዎችን በሚያደርጉበት ወቅት የቤተ ክርስቲያን ቅዳሴ ድምጽ ከበስተጀርባ ይሰማ ነበር። ይህ ሆን ተብሎ የተሠራ ተንኮል እንደነበር በወቅቱ ይታወቀኝ ነበር። ጂኒው’ጄነራል’ ብርሃኑ ጁላ “ጁንታው በየቤተ ክርስቲያን እና በየገዳማቱ ተደብቀዋልና ወደዚያ ሄደን እንመታቸዋለን!” ሲሉን ነበር፤ አይደል!? አዎ! ዓብያተ ክርስቲያናቱንና ገዳማቱን ለመጨፍጨፍ ሰበብ ይሆናቸው ዘንድ ይህን መሰሉን የ”ኩኩሉሉ…ድብብቆሽ” ድራማ ሰርተዋል። አይይይ!

በእግዚአብሔር ዘንድ የስጋ ማንነትና ምንነት ያለው ጋላ-ኦሮሞ በሃገረ ኢትዮጵያ ነግሦ ኢትዮጵያን ይገዛ ዘንድ በጭራሽ አልተፈቀደለትም/አይፈቀድለትም። ኦሮሞ ክልል” የተሰኘው ግዛት መፍረስ አለበት። ዛሬም በንጹሐን ኢትዮጵያውያን ላይ የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ የሚያደርገውን አድሎ፣ ማፈናቀል፣ ማሳደድን ብሎም በየቀኑ የሚፈጽመውን ጭፍጨፋ ጸጥ ብለው ድጋፍ በመስጠት ላይ ያሉት ኦሮሞዎች በቅርቡ የጽዮናውያንን መንገላታት፣ ስቃይና ሕመም ይቀምሱ ዘንድ ግድ ይሆናል።

🔥 እንደበፊቱ መኖር በቃ! መጭው አዲስ ፳፻፲፭ ዓ.ም የጋላ-ኦሮሞን ወረራ የምንመክትበት ብሎም በኦሮሙማ ላይ ተገቢውን ጥቃት የምንፈጽምበት ዓመት ይሆናል!

😈 በጋላ ኦሮሞዎች ለተጨፈጨፉት ንፁሐን ወገኖቻችን ነፍሳቸውን ይማርላቸው!✞

🔥 ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት የግራኝ አህመድ ቀዳማዊንና የጋላ-ኦሮሞዎችን የፀረ-አክሱም ጽዮን ጅሃድ ዘመቻ ተከትሎ መላው ዓለም ተቀስፎ ነበር፤ ዛሬም የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች ይዘው በመጡት መጥፎ እድል የተነሳ ዓለም እየነደደች ነው! 1540 ዓ.ምን እናስታውስ!

💭 የአውሮፓ የሺህ አመት ድርቅ መንስኤ በክርስቲያን ኢትዮጵያውያን ላይ እየደረሰ ያለው ስደት እና እልቂት መደጋገሙ ነውን?

💭 Is the Cause of Europe’s Millennial Droughts The Recurrence of Persecution & Genocide of Christian Ethiopians?

💭 Lalibela Could be Destroyed by Fascist Abiy Ahmed | ላሊበላ በፋሽስት አብይ አህመድ ሊፈርስ ይችላል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 29, 2021

💭 ስጋውያኑ ኦሮሞዎች መንፈሳውያኑን ሰሜን ኢትዮጵያውያንን እርስበርስ ሊያባሏቸው ተነስተዋል፤ ግን ተክልዬ አይፈቅዱላቸውም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 31, 2020

💭 ኢየሱስ ክርስቶስ – መስቀል – ኮሮና – የፀሐይ ግርዶሽ – ላሊበላ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 21, 2020

💭 ግራኝ አብዮት ከሜንጫ ወደ ሚሳኤል ተሸጋገረ | ተዋሕዶ ኢትዮጵያን ለመጨፍጨፍ ተዋጊ አውሮፕላኖችን ሊሸምት ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 21, 2019

💭 በሕልሜ ግራኝ አብዮት አህመድ ላሊበላን እና የሕዳሴውን ግድብ ሲተናኮል አየሁት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 27, 2019

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopia is Tearing Itself Apart | ኢትዮጵያ ራሷን እያፈረሰች ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 2, 2021

👉 Courtesy: The Chatham House

💭 ለትግራይ፣ ኤርትራ እና ለመላዋ ኢትዮጵያ እንደ አፄ ዮሐንስ ያለ መሪ ብቻ ነው ዛሬ የሚያስፈልገው!

ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ከሃዲውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ስልጣን ላይ ያወጡት ይህች ዓለም የምታውቃትን ኢትዮጵያን ያፈራርስላቸው ዘንድ መሆኑን እየታዘብነው ነው። አሳዛኙን ድራማውንም እየተከታተልነው ነው። የአባ ዘወንጌል ኢትዮጵያ ትግራይ መሆኗን በግልጽ እያየነው ነው። ግን የኢትዮጵያ እግዚአብሔር አምላክ ደግሞ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት በኦሮሞዎች እና በአማራ ረዳቶቻቸው አማካኝነት የቆመችውን ፀረጽዮንና ፀረኢትዮጵያ የሆነችውን የአፄ ምኒልክ + አቴቴ ጣይቱ + አፄ ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ ኃይለ ማርያም + የዛሬዋን የግራኝ አብዮት አህመድ አሊን የስጋ ማንነትና ምንነት የነገሰባትን ኢትዮጵያን ነው ሳያውቁ እንዲያፈራርሷት እየተደረገ ያለው። እንደ አፄ ዮሐንስ ያለ መሪ በቅርቡ ሲነሳ ሁሉም ቦታ ቦታውን ይይዛል።

😈 ክፉው ጭራቅ አብይ አህመድ ባፋጣኝ ካልተወገደ በስተቀር አንድ ቀን በሕይወት እስከቆየ ድረስ መስረቁን፣ መግደሉንና ማፍረሱን ይቀጥላል ፥ ታላቁን የህዳሴ ግድብ እንኳን ለማፍረስ የወሰነ አውሬ ነው፤ ለኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ የሚሠራ ከሃዲ ቅጥረኛ ነው። እኔ በፊትም ስለው የነበረውና 1000% እርግጠኛ የምሆንበት ነው። ለግብፁ አልሲሲ በዐረብኛ ቃል የገባለትም ይኸንን ነው፡- “ለአላህ እምላለሁ ፈጽሞ ግብጽን አንጎዳትም ወላሂ! ወላሂ! ወላሂ!”። ከሳምንታት በፊት ፕሬዚደንት አል-ሲሲ፤ “አብይ አህመድ ባለውለታየ ነው፤ እርሱ ባይኖር ኖሮ እስካሁን ስልጣን ላይ አልቆይም ነበር።” ብለው ነበር። ቪዲዮውን ለማቅረብ እሞክራለሁ!

The threat of disorder emanating from Ethiopia may not only engulf the region but threaten the security of the Red Sea.

The longer the 12-month conflict in Ethiopia drags on, the greater the damage to the fragile stability of the Horn of Africa. It has already sown the seeds of regional destabilization that will accelerate if a political settlement is not sought urgently.

It is a sign of this concern that President Uhuru Kenyatta of neighbouring Kenya is actively engaged in trying to promote a resolution to the conflict and to lay the groundwork for a longer-term political settlement in Ethiopia.

At issue now is whether a country of 110 million people can be prevented from unravelling

From the moment the fighting began, Ethiopia’s neighbours sensed unprecedented danger. If not rapidly contained, which it was not, the conflict would trigger a chain reaction of claims for self-determination and drain the economy. The consequences would not be confined within the borders of Ethiopia. At issue now is whether a country of 110 million people can be prevented from unravelling.

The effects of failure will be felt in neighbouring states, in the fragile relations among the countries of the region and in the strategic environment surrounding the Horn of Africa.

Conflict and economic collapse beget displacement and the hardest hit by a migratory wave will be Kenya and probably Somalia. If this wave grows, migrants – and the numbers could be very high – will try to reach South Africa and Europe. All of Ethiopia’s neighbours have their own economic challenges and this additional influx will test their financial capacities.

Ethiopia’s centrifugal political forces were contained over the past 30 years by significant budget subsidies to the regions nearest to the frontier. This is no longer the case. The cost of war has diminished the subsidies to these already impoverished border populations, who will seek more opportunity across the frontier. Once the provider of stability in the region, Ethiopia has become an exporter of insecurity. Ethiopia is now over-armed and under-financed. Weapons are making their way across frontiers and one should be alarmed that the jihadist group al-Shabaab, for example, can buy guns more cheaply from the Ethiopian market than it does from Yemen.

Ethiopia’s deteriorating internal security is being exploited by al-Shabaab and other likeminded groups to infiltrate and recruit in Ethiopia. If this persists and succeeds, an entirely new front is opened making Kenya’s security even more fragile.

The dispute over centralization of political authority in Ethiopia, which spilled over into the war with Tigray, was accompanied by a deliberate and parallel strategy to realign influence in the Horn of Africa.

It is now emerging that the agreement between Isaias Afewerki, the president of Eritrea, and Abiy – for which the latter won a Nobel Peace Prize in 2019 – supplemented by the inclusion of Somalia into a trilateral agreement, was to to create a bloc of countries with highly centralized and authoritarian political systems to control the eastern coastline of Africa, from Eritrea to Somalia. In the process, efforts to consolidate cooperative security and development in the region, under the umbrella of the Intergovernmental Authority on Development, were jettisoned, leaving it with new divisions and no institution to manage differences.

Multilateral options, in short, were deliberately abandoned. The Horn of Africa thus hovers over how the fate of this political axis will be managed in an institutional vacuum. Djibouti is caught between the contending politics of Ethiopia, Eritrea and Somalia. In Sudan the move to overthrow the experiment in political reform in favour of the military is colliding with sustained popular resistance. South Sudan is prey to its own post-independence demons. Kenya is fighting to inoculate its open economy and competitive political system from the infection of a region where the centre – usually Ethiopia – no longer holds.

If this grim outlook is not reversed, the threat of disorder emanating from Ethiopia will not only engulf the region but threaten the security of the Red Sea.

Abiy’s war on Tigray has turned into the potential dissolution of Ethiopia. Nothing is permanent, not least in a region which has recognized two secessions and lives with another in Somaliland.

The current successor of the Ethiopian empire may collapse. Eritrea’s lethally eccentric regime cannot last forever. But Ethiopia’s vast population, whether living in a united country or as separate entities, will inevitably seek access to the sea.

For many years, Ethiopian hegemony in the region allowed for the containment of crises. Ethiopian troops served in peacekeeping operations and in AMISOM, the African Union Mission in Somalia. Ethiopia and Kenya had an understanding that dated back half a century. Ethiopia’s relations with Sudan were balanced by a Faustian bargain between Omar al-Bashir’s Islamists and the regime controlled by the Tigray People’s Liberation Front in Addis Ababa. Eritrea’s bizarre isolation could gradually have ended with the rapprochement with Abiy.

All these assumptions have now been shattered. Ethiopia must struggle to avoid dissolution. Eritrea’s authoritarian vision of order in the region will be replaced by that of the political victors in Addis and their vision of Ethiopia’s relations with its neighbours and the wider world.

Thus, a new transition beckons for Ethiopia. But this time, it must encompass the whole region which will have been so damaged by the events of the past few years.

The international community will have to consider how this transition is not hijacked again and under what conditions it can be sustained financially to give populations the belief that peace does not degenerate again into war and regional insecurity.

Source

___________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

This is The Aftermath of the Tekeze Dam Attack Carried out by The Fascist Oromo Regime of Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 2, 2021

💭 በፋሽስት ኦሮሞ መንግስት የተፈፀመው የተከዜ ግድብ ጥቃት እንዲህ ይመስላል

ለመላው የትግራይ ክልል የሃይድሮ መብራት ኃይል የሚሰጠውን የተከዜ ግድብ በአየር ፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ ድብደባ ተመታ

ክፉው ጭራቅ አብይ አህመድ ባፋጣኝ ካልተወገደ በስተቀር አንድ ቀን በሕይወት እስከቆየ ድረስ መስረቁን፣ መግደሉንና ማፍረሱን ይቀጥላል ፥ ታላቁን የህዳሴ ግድብ እንኳን ለማፍረስ የወሰነ አውሬ ነው፤ ለኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ የሚሠራ ከሃዲ ቅጥረኛ ነው። እኔ በፊትም ስለው የነበረውና 1000% እርግጠኛ የምሆንበት ነው። ለግብፁ አልሲሲ በዐረብኛ ቃል የገባለትም ይኸንን ነው፡– “ለአላህ እምላለሁ ፈጽሞ ግብጽን አንጎዳትም ወላሂ! ወላሂ! ወላሂ!”። ከሳምንታት በፊት ፕሬዚደንት አልሲሲ፤ “አብይ አህመድ ባለውለታየ ነው፤ እርሱ ባይኖር ኖሮ እስካሁን ስልጣን ላይ አልቆይም ነበር።” ብለው ነበር። ቪዲዮውን ለማቅረብ እሞክራለሁ!

💭 The Tekeze dam was hit by airstrikes, knocking off power to the entire Tigray region.

The evil monster Abiy Ahmed will continue stealing, killing and destroying – even the Grand Renaissance Dam – unless stopped abruptly. That’s what he promised Egypt’s Al-Sisi when he repeated these reassuring words in Arabic after him: “I swear to Allah, we will never harm you, Wallahi! Wallahi! Wallahi!”

__________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ከንጉሡ አብረው የሚገለጡ የኢትዮጵያ ጳጳስ ሆነው የሚሾሙት አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 23, 2021

❖❖❖ የአባታችን አቡነ አረጋዊ በረከታቸውና ረዲኤታቸው ከእኛ ይሁን።❖❖❖

❖❖❖ ተስዐቱ ቅዱሳን ❖❖❖

ከሮማ ወደ ኢትዮጵያ ከገቡ ፃድቃናት ሶስት የተሰወሩ ናቸው፡፡ ከሶስቱም አንዱ አባታችን አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ናቸው። አባታችን አቡነ አረጋዊ የአቡነ ገሪማ የእህት ልጃቸው ናቸው።

ከተስዐቱ ቅዱሳንም በዕደሜ ያነሱ ነበሩ። ነገር ግን የሚናገሩትና የሚሰሩትም ሁሉ አብሯዋቸው ለነበሩ ሌሎች ቅዱሳን የሚያስገርም ነበር።

አባታችን አቡነ አረጋዊ የመጀመርያ ስማቸው ዘሚካኤል ነበር። የሚሰሩትም ሆነ የሚናገሩት ሁሉ ያስገረማቸው አጎታቸው አቢነ ገሪማ አረጋዊ” “አረግከነሲሉ ጠሩዋቸው።

አረጋዊ ማለት አረግከነ ከሚል የግእዝ ቋንቋ የመጣ ሲሆን ትርጉሙም አንተ ከእኛ በእድሜ ያነስክ ነህ ነገር ግን በምታደረገው ሁሉ ከእኛ በላይ ታላቅ ሰው ነህ ማለት ነው።

ከንጉሱ አብረው የሚገለጡ የኢትዮጵያ ጳጳስ ሆነው የሚሾሙም አባታችን አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ናቸው፡፡ በመጨረሻ ዘመንም አባታችን አቡነ አረጋዊ በሀሳዊ መሲሁ ተሰይፈው ሞትን ይቀምሳሉ።

😇 ዛሬ አቡነ አረጋዊ ናቸው፤ በደብረ ዳሞ ካህናቱን፣ መነኮሳቱን እና ምዕመናኑን እንደ አሳማ የጨፈጨፏቸውን አረመኔ የግራኝ ቤን አሚር መሀመዳውያን ጂሃዳውያንን እስከ መጨረሻው እንፋለማቸዋለን!

በደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ጭፍጨፋውን በፈጸመው + በዝምታ በማለፍ ድጋፍ በሰጠው ሁሉ ላይ ለተገፉ የሚፈርድ፣ ለተበደሉ የሚበቀል እውነተኛ ዳኛ ልዑል እግዚአብሔር ቁጣውን በቅርቡ ያወርድበታል

💭 ተዓምረ አረጋዊ | ለተሰንበት ግደይ የዓለም ግማሽ ማራቶን ክብረ ወሰንን በአስደናቂ ሁኔታ ሰበረችው

✞✞✞በዕለተ አቡነ አረጋዊ፤ በእውነት ድንቅ፣ ድንቅ ነው!✞✞✞

🦁 ቀነኒሳ አንበሳ ፥ ለተሰንበት አንበሲት!🦁

_____________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ከንጉሡ አብረው የሚገለጡ የኢትዮጵያ ጳጳስ ሆነው የሚሾሙት አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 19, 2021

❖❖❖ ተስዐቱ ቅዱሳን ❖❖❖

ከሮማ ወደ ኢትዮጵያ ከገቡ ፃድቃናት ሶስት የተሰወሩ ናቸው፡፡ ከሶስቱም አንዱ አባታችን አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ናቸው። አባታችን አቡነ አረጋዊ የአቡነ ገሪማ የእህት ልጃቸው ናቸው።

ከተስዐቱ ቅዱሳንም በዕደሜ ያነሱ ነበሩ። ነገር ግን የሚናገሩትና የሚሰሩትም ሁሉ አብሯዋቸው ለነበሩ ሌሎች ቅዱሳን የሚያስገርም ነበር።

አባታችን አቡነ አረጋዊ የመጀመርያ ስማቸው ዘሚካኤል ነበር። የሚሰሩትም ሆነ የሚናገሩት ሁሉ ያስገረማቸው አጎታቸው አቢነ ገሪማ አረጋዊ” “አረግከነሲሉ ጠሩዋቸው።

አረጋዊ ማለት አረግከነ ከሚል የግእዝ ቋንቋ የመጣ ሲሆን ትርጉሙም አንተ ከእኛ በእድሜ ያነስክ ነህ ነገር ግን በምታደረገው ሁሉ ከእኛ በላይ ታላቅ ሰው ነህ ማለት ነው።

ከንጉሱ አብረው የሚገለጡ የኢትዮጵያ ጳጳስ ሆነው የሚሾሙም አባታችን አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ናቸው፡፡ በመጨረሻ ዘመንም አባታችን አቡነ አረጋዊ በሀሳዊ መሲሁ ተሰይፈው ሞትን ይቀምሳሉ።

❖❖❖ የአባታችን አቡነ አረጋዊ በረከታቸውና ረዲኤታቸው ከእኛ ይሁን።❖❖❖

_________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

How Far Will Ethiopia’s PM Go to Fight Rebels in Tigray | Al Jazeera

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 11, 2021

Ethiopia’s Nobel Peace Prize-winning Prime Minister is raising the stakes in the battle for Tigray. Abiy Ahmed is urging ‘all capable citizens’ to join the army and stop the region’s rebels ‘once and for all’. His government launched an offensive against the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) last November. So how far will Abiy go to win the battle?

________________________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopian Civil War Has Turned into a State-Sponsored Bloodbath | The Apathy & Cruelty of A. Ahmed

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 11, 2021

💭 Dead bodies float in Ethiopian river

👉 Courtesy: WION

👏 Thank you, dear Palki Sharma! I followed all your reports on Tigray for nine months — you will be richly rewarded for your passionate reports about Tigrayan women — you’re more Ethiopian than many Ethiopian women. Namaste!

_________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Sultan A. Ahmed & His Defeated Army General Tear Up After Losing The Tigray War

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 2, 2021

ባካችሁ ከትግራይ ጋር አስታርቁን!😭

Please Reconcile us with Tigray!😭

_____________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዮሴፕ ቦሬል፤ “የተኩስ አቁም ማለት አንድን ክልል የኤሌክትሪክ ኃይል ማቋረጥ ወይም ወሳኝ መሠረተ ልማቶችን ማውደም ማለት አይደለም”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 2, 2021

እግዚአብሔር ብቻ አይደለም በጣም እያዘነባቸውና እየተቆጣቸው ያለው ፤ ይህች ዓለም ሳትቀር 😈 የኦሮማራዎችን ኢ-ሰብዓዊነት፣ አረመኔነት እና ጭካኔ፤ “በራሳቸው ዜጋ ላይ ይህን ያህል?” ብላ በመጠየቅ፤ እየመዘገበችው ነው። ኦሮሞዎች እና አማራዎች ምንም ባላደረጋቸው በትግራይ ወገናቸው ላይ ስለ ሚፈጽሙት ግፍ መረጃ ያላቸው እኔ የማውቃቸው ባዕዳውያን ሁሉ “ኢትዮጵያ?” ብለው በመገረም እራሳቸውን በመነቅነቅ ላይ ናቸው።

💭 የአውሮፓው ሕብረት ዮሴፕ ቦሬል ከሰዓታት በፊት ይህን ትዊት አድርገዋል፤

“የተኩስ አቁም ማለት አንድን ክልል የኤሌክትሪክ ኃይል ማቋረጥ ወይም ወሳኝ መሠረተ ልማቶችን ማውደም ማለት አይደለም።

እምነት የሚጣልበት የተኩስ አቁም ማለት እርዳታ ለሚፈልጉት ሚሊዮኖች ሕፃናት ፣ ሴቶችና ወንዶች እንዲደርስ የተቻለውን ሁሉ ማድረግ ማለት ነው፡፡ ሕይወትን ማዳን ለሁሉም ቅድሚያ ሊሰጥ ይገባል። # ትግራይ

“A cease fire doesn’t mean cutting a region off power or destroying critical infrastructure.

A credible cease fire means doing everything possible so that aid reaches the millions of children, women and men who urgently need it. Saving lives should be a priority for all. #Tigray.” Josep Borrell

ናዚ ሂትለር በሩሲያ ከተማ ላይ የፈጸመውን ጭካኔ ፋሺስት ግራኝም በትግራይ ላይ እየደገመው ነው”

ሌኒንግራድ “የሕይወት ጎዳና”

***“እንደ ዝንቦች እንጠፋለን!!!”***

በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ውስጥ በጣም ግልጽና ኢሰብዓዊ ከሆኑት የጦር ወንጀሎች አንዱ ነው ፣ የሌኒንግራድ እገዳ።

💭 ..አ መስከረም ፲፱፻፵፪/1942 – ነሐሴ ፲፱፻፵፬/1944 .ም – የሌኒንግራድ ከተማ እገታ

👉 ሂትለር እራሱ እገዳውን አዘዘ

👉 ከተማዋ ዙሪያዋን ተከበበች፣ መውጫና መግቢያ መንገዶች ተዘጉ

👉 ለ ፪./ 2.5 ሚሊዮን የከተማዋ ነዋሪዎች ምግብ፣ ውሃ፣ መብራትና ስልክ ማቅረብ አቆመ

👉 የሌኒንግራደሮች የጭካኔ ረሃብ የስሌቱ አካል ነበር

👉 ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሰዎች ሞቱ

👉 ከተማዋን ግን መያዝ አልቻለም፤ ሂትለር ተሸነፈ

ከሰማንያ ዓመታት በፊት ዛሬ ሳንትፒተርስቡርግ በመባል የምትታወቀውን እና የሩሲያን ሁለተኛ አንጋፋ ከተማን ሌኒንግራድን (የፕሬዚደንት ፑቲን ከተማ) በሁሉም መንገድ ለመያዝ ባላቸው ፍላጎት ሂትለርና የናዚ ጀርመን አመራሮቹ እጅግ ኢ-ሰብዓዊ የሆኑ የትግል ዘዴዎችን ከመጠቀም አልተገደቡም። ሂትለር ከተማዋን ሙሉ ለሙሉ ለማውደም ፣ 2.5 ሚሊየን የሚሆነውን መላውን ህዝቧን ለማጥፋት ፣ በረሃብ ለመቅጣትና እና የተከላካዮችን ተቃውሞ ለማፈን በከፍተኛ የአየር እና በጦር መሳሪያዎች ደጋግሞ መትቷታል። ከተማዋ በእግድ ተከበባ ነበር ። ተከላካዮች እና የተቀረው የሌኒንግራድ ህዝብ በተከታታይ የቦምብ ፍንዳታ ተፈጽሞባቸው ፣ ረሃብ ፣ ብርድ እና በሽታ አጥቅተዋቸው እንኳን የጠላትን ጥቃት በጀግንነት እስከ መጨረሻው ተከላክለውት ነበር ፤ ቦምብ፣ ረሃብ፣ በሽታ እና ብርድ ሌኒንግራሮችን አልሰበሯቸውም ነበር።

ናዚዎች የሌኒንግራድ መያዙን ከዋና ዋና ስልታዊ እና ፖለቲካዊ ግቦች አፈፃፀም ጋር ያያይዙታል። እነሱ ይህችን ከተማ እና ህዝቧንም ከምድር ገጽ ለማጥፋት አስበው ነበር።

በሌኒንግራድ የተደረገው ውጊያ በታላቁ የአርበኞች ጦርነት ወቅት በጣም ረዥም ነበር ። የፋሺስት ጀርመን ወታደራዊ-የፖለቲካ አመራር ሌኒንግራድ ከጥቃት ወረራው የመጀመሪያ ዒላማዎች እንደ አንዱ አደረገው። ነገር ግን በሌኒንግራድ ለ 900 ቀናት በመከላካይ ጦርነት ወቅት የሩሲያ/ሶቬይት ወታደሮች ከተማዋን ለጠላት አሳልፈው አልሰጡም ፣ በርካታ የጠላት ኃይሎችን እና ከናዚዎች ጋር አብሮ የነበረውን መላውን የፊንላንድ ጦር ድል አድርገዋቸው ነበር። እና የሌኒንግራድ መከላከያ የሩሲያ/ሶቪዬት ህዝብ እና የመከላከያ ሰራዊታቸው ድፍረት እና ጀግንነት ምልክት ለመሆን በቅቷል። ናዚዎች ሌኒንግራድን ሙሉ በሙሉ ለመያዝ ባለመቻላቸው ከተማዋን በጭካኔ የቦምብ ፍንዳታ እና ድብደባ በመምታት ህዝቡን እና ተከላካዮችን በረሃብ እና በብርድ ቀጥተው ለማንበርከክ ሞክረው ነበር።

የጀርመን ወታደሮች ሌኒንግራድን የማጥቃት ዘመቻ የተጀመረው እ.ኤ.አ. ሐምሌ 10 ቀን 1941 ዓ.ም ነበር። በዚህ ቀን የጀርመን እና የፊንላንድ ወታደሮች በደቡብ ምዕራብ እና በሰሜን አቅጣጫዎች ከተማዋን ለማጥቃት ዘመቱ።

የጀርመን ትዕዛዝ ሌኒንግራድን በትንሽ ደም በመውሰድ በቁጥጥር ስር ለማዋል እና የሞስኮ ቡድን ሰሜን ኃይሎችን በሞስኮ ላይ ለማጥቃት ዓላማው ሳይሳካ ቀርቷል ፡ ስለዚህ እስክ 1944 ዓ.ም ድረስ ሌኒንግራድን ለዘጠኝ መቶ ቀናት (ለሁለት ዓመታት ተኩል ያህል) በናዚ ወታደሮች ታግዳና ተከብባ እንድትቆይ ተደርጎ ነበር። የተከበበችው ከተማ ሁኔታ እጅግ በጣም አስቸጋሪ ነበር። የጋራ ሥርዓቶቹ ሁሉ አልሠሩም። ከተማዋ መብራት፣ ስልክ፣ ሙቀትና የውሃ አቅርቦት ተነፍጓት ነበር። የኃይል አቅርቦቱ ውስን ነበር። በተመሳሳይ ጊዜ ህዝቡ እንዳለ ታግቶ ነበር፤ አልተለቀቀም፤ ስለዚህ በአስቸጋሪ ቀዝቃዛ ክረምት እና በቂ አቅርቦቶች በሌሉበት ሁኔታ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ለረሃብ ተጋለጡ። በእገዳው ጊዜ ሁሉ የነዋሪዎችን መፈናቀል በዋነኝነት ሕፃናትን ነበር ያጠቃው። ሆኖም በላዶጋ ሐይቅ በኩል “ከዋናው ምድር” ጋር የተከበበውን ብቻ የሚያገናኝበት ብቸኛው መንገድ “የሕይወት ጎዳናዎች” ውስን ነበሩ።

ግማሽ ሚሊየን ሰዎች ፣ ብዛት ያላቸው የኢንዱስትሪ መሣሪያዎች ፣ ባህላዊ እሴቶች እና ሌሎች ንብረቶች ከከተማው ተወስደዋል ። በአጠቃላይ የሥራ ዘመኑ ከ 1.6 ሚሊዮን ቶን በላይ ጭነት በ “የሕይወት ጎዳና” ተጓጉዞ ወደ 1.4 ሚሊዮን ገደማ የሚሆኑ ሰዎች እንዲፈናቀሉ ተደርጓል።

በረሃብ ፣ በብርድ ፣ በበሽታ፣ በቦምብ እና በከባድ ድብደባ ምክንያት የሞቱት የሌኒንግራድ ከተማ ነዋሪዎች ጠቅላላ ቁጥር ፩/1 ሚሊዮን ሰዎች ደርሶ ነበር።

ግራኝ አብዮ አህመድ አሊ በመፈንቅለ ክልል ጀብዱው እነ ጄነራል አሳምነውን የአማራ ክልል ከተሰኘው ክፍለ ሃገር ገድሎ ካስወገደ በኋላ በጋላዎች የሚመራውን የጋላማራ አገዛዝ በክልሉ አስቀመጠ፣ ባስፈለገ ጊዜ ፊሽካ ተነፍቶ በክልሉ ስም ለዘመቻ የሚጠራውን “የአማራ ልዩ ሃይል” አደራጀ፣ አሁን በወለጋ በሚኖሩት አማራዎች ላይ አሰቃቂ ጭፍጨፋ ባደረገ ማግስት፤ “ና! ወደ ትግራይ ልንዘምት ነው፣ ወልቃይት እርስትህን ነፃ ታወጣለህ!” ተብሎ እንዲወጣና የእሳት እራት እንዲሆን አደረገው። ጎን ለጎን፤ በቤኒሻንጉል እና ኦሮሚያ ህገ-ወጥ ክልሎች አማራዎች ላይ ጭፍጨፋውን ቀጠለ፤ በሉሲፈራውያኑ ልሂቃኑ የሚመራውና “አማራ” ሳይሆን “አማራ ነኝ” እያለ እራሱን ለመከላከል ብቃት ያለው መንጋ ግን የጎጃምን ግዛቱን (እርስቱን) ከቤኒሻንጉል እና ኦሮሚያ አስመልሶ የሕዳሴ ግድቡን ለመቆጣጠር ከመታገል ይልቅ በትግሬ ወገኑ ላይ ካለው ጥላቻ የተነሳ በርሃማዋን “ወልቃይት እርስቴን ላስመለስ” በሚል ወኔ ለጋላዎች ሤራ እራሱን አሳልፎ በመስጠት እራሱን በእሳት ያስጠርጋል። በዚህም እርስቱንም፣ ወኔውንም ማንነቱንም ሁሉ ይነጠቃል! “….ሰዎች ጥቅም ወዳድ ናቸውና በጥቅም ሂድባቸው…የሚፈልጉትን እያሳየህ ወደምትፈልገው ስፍራ ውሰድ እና ጣላቸው… ከዚያም በሬ ሆይ! ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይ… ብለህ ተርትባቸው” ብሎህ ነበር እኮ የዘመትክለት እባቡ አብይ።

በዘመነ ኮሮና፣ በዘመነ አንበጣ፤ ግራኝ አብዮ አህመድ በትግራይ ኢትዮጵያውያን ላይ እየፈጸመው ያለው ጭካኔ የተሞላበት ፋሺስታዊ ተግባር ናዚው ሂትለር ከሰማኒያ ዓመታት በፊት በሩሲያውያኑ ላይ ከፈጸመው ኢ-ሰብዓዊ ተግባር ጋር እጅግ በጣም ተመሳሳይ ነው። ልብ እንበል፤ ግራኝ ትግራይን ማገድ፣ መተንኮስ፣ ለወረርሽኝ በሽታ፣ ለአንበጣ፣ ለረሃብ ማጋለጡን የጀመረው ከሁለት ዓመት ተኩል በፊት ነበር። የሂትለርን ፍኖተ ካርታ ይዞ ነው ጥቃቱን በማካሄድ ላይ ያለው። ግፍና ሰቆቃ ስቃይ እና ሰቆቃ!

ትናንትና የመቀሌ ዩኒቨርስቲን አጥቅቶ ብዙ ተማሪዎችን መጉዳቱ ተሰምቷል። እነዚህ ጭፍጨፋዎች ተገቢውን ዓለም አቀፋዊ ትኩረት እንዳያገኙ፤ እንደ ዘላን ተዋጊ ዛሬ ወደ ሰሜን ነገ ወደ ደቡብ፣ ምስራቅና ምዕራብ እየተዘዋወረ ለኦሮሙማ ፕሮጀክቱ ጭፍጨፋዎችን “በብልጠት” ይቀጥላል። በወለጋ ጨፈጨፈ ፥ ዓለም ለጭካኔው ትኩረት ማሳየት ስትጀምር ወደ ሰሜን ዞረ፣ የሰሜኑ ጭፍጨፋና የስደተኞች መብዛት የዓለም አቀፉን ትኩረት ማግኘት ሲጀምር ወደ ምዕራብና ደቡብ ዞሮ በቤኒሻንጉል እና ኦሮሚያ ሌላ አሰቃቂ ጭፍጨፋ እንዲካሄድ አደረገ። ታዲያ ይህ ዲያብሎስን የሚያስንቅ አረመኔያዊ ተግባር አይደለምን?! የናዚዎች ጭካኔ እንዲገታ ሂትለር መገደል ነበረበት፤ በሃገራችንም የሕዝባን ስቃይ እና ሰቆቃ እንዲቆም ግራኝ አብዮት አህመድ ባፋጣኝ መጠረግ አለበት።

👉 Tigray Ceasefire: Aid Workers Demand Telecoms be Restored

_________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ርዕዮት | ለፔካ ሃቪስቶ፤ “ኦሮሞዎች በትግራይ የዘር ማጥፋት ዕቅድ” እንዳላቸው የነገራቸው ግራኝ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 2, 2021

ቴዲ፡ ፻/100 % ትክክል ነው! ግሩም አድርጎ ነው ያብራራልን! ተሸናፊውና ወራዳው የበሻሻ ቆሻሻ ግራኝ አህመድ እንደለመደው አፉን ብርግድ አድርጎ ከፍቶ ለፊንላንዱ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ይህን ኦሮሞዎች በትግራይ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ላይ የዘር ማጥፋት አጀንዳ እንዳላቸው መናገሩ በእኔ በኩልም ትልቅ እምነት አሳድሮብኝ ነበር። ጭፍራውን ስዩም ተሾመንም “ይህን ድገም” ብሎ የላከውም እርሱ ነው። እንዲህ በየወቅቱ አፉቸውን ለሚያስከፍትልን እግዚአብሔር አምላካችን ምስጋና ይገባዋል። ገና ብዙ ይቅበዘበዛሉ፣ ይቀባጥራሉ፤ የቃኤላውያን ባሕርይ ነውና።

የሰሜኑን በተለይ የትግራይ ኢትዮጵያውያንን የሕዝብ ስብጥር ለመበረዝና ለመለወጥ ኦሮሞዎቹ በጎንደር እና አካባቢ በነበሩት ያልተዳቀሉ ኢትዮጵያውያን ላይ ከ፭፻/500 ዓመታት በፊት በዘመነ ግራኝ አህመድ ቀዳማዊ በቱርኮችና ጋላዎች ድጋፍ መላዋ ኢትዮጵያውያን እየወረረ አገሪቷን ባዳከመበት ወቅት፤ ለእርዳታ መጥተው የነበሩት ፖርቱጋሎች በተለይ ሠፈረው የነበሩት ጎንደር አካባቢ ነበር። እነዚህ የፖርቱጋል ወታደሮች ከኢትዮጵያውያን ሴቶች ጋር የወሲብ ግኑኝነት በማድረግ በጊዜው ለኢትዮጵያ ያልተለመዱ እና ባይተዋር የነበሩትን ጨብጥን እና ቂጥኝን አስተላልፈውባቸው ነበር። እነዚህን የአባላዘር በሽታዎችን በግብረ ሥጋ ግንኙነት ፖርቱጋሎች በማስተላለፋቸው እጅግ በጣም የተዳከመው የጎንደር አካባቢ ሕዝብ ማምለጥ የቻለው ወደ ትግራይ አምልጧል(የእነ መለስ ዜናዊን አባቶች ጨምሮ ብዙ ታዋዊ ቤተሰቦች በትግራይ ሰፍረዋል)በጎንደር የቀረውና የተዳከመው ግን ለኦሮሞ/ጋላ ወረራ ሰለባ በመሆን ዛሬ የምናየውንና ከአህዛብ ጎን ተሰልፎ ተዋሕዶ ወንድሙን ለመግደል የሚሻ ቃኤላዊ ዲቃላ የኦሮማራ ማሕበረሰብ መፍጠር ችሏል።

ኦሮሞዎቹ በትግራይ ያልተዳቀሉ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚያካሂዱት ደግሞ ላለፉት ፻፴/130 ዓመታትና ዛሬ በመጠቀም ላይ ናቸው። አፄ ምኒልክ፣ አፄ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያም፣ እና ዛሬ ግራኝ አብዮት አህመድ ጂሃዳዊ ጦርነቶችን በትግራይ ማካሄድ የፈለጉት ሕዝቡን፣ እንስሳቱን እና መላ ተፈጥሮውን ለማመንመን፣ ለማራቆትና ለመጨረስ፤ የተረፈውንም በሴቶች ደፈራ ለመደቀልና የመንፈስ ማንነታቸውን እና ምንነታቸውን አዳክሞ ለማጥፋት ነው። አረብ ሙስሊሞችም ተመሳሳይ ተግባር ነው በ1400 ዓመታት ታሪካቸው በመላው ዓለም ሲፈጽሙት የነበሩት። የሰው ልጆች አይደሉም እስከሚያስብለን ድረስ በጣም የጠለቀ ዲያብሎሳዊ ተልዕኮ ነው ያላቸው። ዛሬ ደግሞ ይህ ተልዕኮዋቸው ግልጥልጥ ብሎ እየታየን ነውና እራሳችንን ተከላክለን ወደ ማጥቃቱ ካልተሸጋገርን ቀጣዩ ትውልድ ይረግመናል፤ እግዚአብሔርም አይረዳንም።

እንደ ግራኝ አብዮት አህመድ ያሉት የዋቄዮአላህ አህዛብ የሚናገሩትን ነገር ሁሉ ልክ መስተዋት ላይ እንደምናይ ገልብጠን ነው ማየት ያለበን። ሰላምሲሉ ጦርነትየሰላም ሚንስትርሲሉ የጂሃድ ሚንስትርፍቅርሲሉ ጥላቻ፣ “በኦሮሚያ የኤርትራ ወታደሮች ተሰማርተዋል (ውሸት ነው!)” ሲሉ “የኦነግ አራጆችን በትግራይ አስገብተናል” ማለታቸው ነው፣ “እነሱ ሴቶቻቸው ነው የተደፈሩት ፤ የኛ ወታደሮች እኮ በሳንጃ ተደፍረዋልሲሉ፤ “በሳንጃ እየቀላን እንጨርሳችኋለን፣ ሴቶቻችሁን አስገድደን እየደፈርን የአጋንንት ዲቃላዎችን እናበዛለን።” ማለታቸ ነው። ቆሻሾች! በነገራችን ላይ በትግራይ ሕዝብ ላይ ልክ ጦርነቱን እንደከፈተ የማይካድራውን የሜንጫና ሳንጃ ጭፍጨፋ በተጠና ዕቅድ ያዘጋጀው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ መሆኑን ከዚህ ንግግሩ በደንብ መረዳት እንችላለን። እንግዲህ ለጭፍጨፋው ዛሬ “ሰማኒያ ሺህ ወንጀሎችን በመቀሌ ለቅቀናል” እንዳለው በማይካድራ ጭፍጨፋም ሆነ በሌሎች ብዙ ያላታወቁ ጭፍጨፋዎች ያሰማራቸው የኦነግ ኦሮሞ ዘመዶቹን መሆኑን ዛሬ እርግጠኛ ሆኜ መናገር እችላለሁ።

አዎ! ይህ ሁሉ የወራሪዎቹ የዋቄዮአላህ ጋሎች እና አረቦች ግልጽ ሀበሻን የማጥፋት ሤራ አካል ነው።

ትግራይ የኢትዮጵያ የጀርባ አጥንት ናት፤ ስለዚህ ካገለልናት ኢትዮጵያ ትፈርስልናለች፤ አማራ ደግሞ ልፍስፍስ ነው በቀላሉ እንውጠዋለን! እንሰቅለቅጠዋለን፤ ለጊዜው እርስበርስ እንዲባሉ አንዴ ድልድይ በማፍረስ፣ ሴቶችን በመጥለፍ፣ በመድፈር እና በመገደል በመካከላቸው የቀበርነውን የአቴቴ የጥላቻ መንፈስ እናጠናክራለን፣ ልክ መድከማቸውን፣ እራሳቸውን መጥላታቸውንና ኢትዮጵያዊነታቸውን መክዳታቸውን ስናውቅ እንደ ጥንብ አንሳ በርረን ከች በማለት ሁሉንም ኬኛ፣ የመጽሐፍ ቅዱሷ ኩሽ እኛ ነን ብለን ለል ዑላችን ለዲያብሎስ ዋቄዮአላህ ምስጋና እናደርሳለን።የሚል እቅድ ነው ወራሪዎቹ ኦሮሞዎች ያላቸው። ይህ ግልጽ ነው! ይህን ማየት የማይችል የታመመና እራሱ ዲቃላ የሆነ ወገን ብቻ ነው። ይህ የ ፭፻/500 ዓመት የእስላማዊትፕሮቴስታንታዊት ኩሽ ኦሮሚያ ፕሮጀክት ነው።

አሁን ዋናው የአክሱማውያን ተልዕኮ ኦሮሞው አፄ ምኒልክ የከፋፈላቸውን ወንድማማቾች (ኤርትራ + ትግራይ + ወሎ) አንድ ማድረግ ነው። ሕወሓት የአራተኛው ትውልድ የምኒልክ መንግስት ስለነበር ላለፉት ሰላሳ ዓመታት እርዳታ በይበልጥ ያደረገው ለደቡቡ/ለኦሮሞዎች ነበርና፤ አሁን “በቃ! በቃ! በቃ!” ብለው ከመንደርተኝነትና ድንክዬነት በሽታ ተላቅቀው በራሳቸው በመተማመን ኤርትራን + ትግራይን + ወሎን + አፋርን ያጠቃለለችና በሂደትም ከጎንደር እስከ ሐረር ከካርቱም እስከ ሞቃዲሾ የምትዘልቀዋን ታሪካዊቷን ኢትዮጵያ ለመመልስ ለጊዜው ሰሜን ኢትዮጵያን መመስረት ይኖርባቸዋል። እነዚህ ሁሉ ቦታዎች የታላቆቹ አክሱማውያን የአብርሃ ወ አጽበሃግዛቶች ነበሩ። ስለዚህ ይህ ተልዕኮ ተገቢውን መለኮታዊነት፣ ሕጋዊነት እና ተፈጥሯዊነት ይይዝ ዘንድ፤ “አክሱም/ኢትዮጵያ” የሚለውን መጠሪያ ብቻ ነው መጠቀም የሚኖርባቸው። አሊያ የጽዮን ልጆች የአንዲት ትንሽ መንደር እስረኞች ነው የሚሆኑት።

ከዘመቻ አሉላ አባ ነጋ ቀጥሎ መጠራት ያለበት የአክሱማውያን ዘመቻ፤ “ዘመቻ አብርሃ ወ አጽበሃ” ነው። ላለፉት ፻፴/130 ዓመታት በኢትዮጵያ ተንሰራፍቶ የነበረውና የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ደቡባውያን የበላይነት አብቅቷልና አሁን ለሁሉም የኢትዮጵያ ነዋሪዎች ሰላም፣ ደህነነት፣ ብልጽግና እና መንፈሳዊ እድገት ሲባል “የብሔር ብሔረሰቦች እኩለነት” የሚባለውን ዲያብሎሳዊ ርዕዮተ ዓለም ወደ ቆሻሻ ቅርጫት ጥለን የአክሱም ኢትዮጵያውያንን የበላይነት ከሰሜን እስከ ደቡብ፣ ከምስራቅ እስከ ምዕራብ በግድም በውድም ማንገስ ይኖርብናል። አክሱማውያን ይህን ሁሉ መስዋዕት ዛሬም ለዘመናትም ሲከፍሉ የነበሩት አንዲት ትንሽ መንደር ውስጥ ታጭቀው ይኖሩ ዘንድ አይደለም።

ከሰላሳ ዓመታት በፊት ወደ አዲስ አበባ በማምራት አረመኔውን የደርግ መንግስት ያስወገዱት

አብረሃ ወ አጽበሃ፣ አፄ ዮሐንስ እና እራስ አሉላ ቢሆኑ ኖሮ ዛሬ በመላው ዓለም የምትፈራዋና የምትከበረዋ ታሪካዊቷና ታላቋ ኢትዮጵያ እነ ኤርትራን + ጂቡቲን + ሶማሊያን + ሱዳንን + ኬኒያን + ሩዋንዳን የተመለሱትና እግዚአብሔር የሚያውቃት ግዛቶቿ ታደርጋቸው ነበር።

💭 ከወራት በፊት ቴዲ ወንድማችንን እንዲሁ ለማስጠንቀቅ እንደሞከርኩት፤ ያው የጽዮን ልጆች ጠላት የሆነው የዋቄዮ-አላህ አርበኛውና የዝልግልጎች አማራዎች አሳ አጥማጅ የሆነው ፤ ‘ኃብታሙ ቢሻው’ ቴዎድሮስ ፀጋየን በዚህ መልክ ሲተናኮለው ይደመጣል፤ ቅሌታም፦

😈 „666ቱ የዋቄዮአላህ አርበኞች፡ ዘብሔር አክሱማውያንን የሚዋጓቸው በትግራይ ብቻ አይደለም

👉 እንደ ቴዎድሮስ ርዕዮትፀጋዬ የመሳሰሉትን የ ዘብሔረ አክሱም ልጆችን በጋኔን ለመልከፍ

የተላኩ የዋቄዮአላህአቴቴ ጭፍሮች ፥ በጥቂቱ፦

ዘመድኩን በቀለ / Mereja TV (የጴንጤ ተቋም)

ጽዋዕ ቲዩብ / Tswae Tube

ኢትዮ360 / Ethio 360

አደባባይ ሜዲያ / Adebabay Media

ኢትዮቤተሰብ ሜዲያ / Ethio-Beteseb-Media

አዲስ ታይምስ / Addis Times

ዩናይትድ ኢትዮጵያ / United Ethiopia

ኩሽ ሜዲያ / KMN

______________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: