Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ተቃውሞዎች’

#TigrayGenocide | Women & Children Gave Harrowing Accounts of Rape & Sexual Violence

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 23, 2021

“ሁሉም የአዲስ አበባ ነዋሪዎች የኮቪድ19 ጭምብል አጥልቀዋል፤ በትግራይ ግን ምንም የለም! ሕጻናት ትምህርት ቤት እንኳን መሄድ አልቻሉም በየቦታው እየተደፈሩና ቤተሰብ አልባ እየተደረጉ ነው! እየተራቡና እየተጠሙም ነው!”

መላው ዓለም በትግራይ ሴቶችና ሕፃናት ላይ እየተሰራው ባለው በዓለም ታይቶ ተሰምቶ የማይታወቅ አሰቃቂ ግፍ በመገረም እራሱን እየነቀነቀ ነው፤ “ኢትዮጵያዊ ነን” የሚሉት “ወገኖች” ግን ጸጥ ብለዋል፤ ምንም ላለማድረግ ወስነዋል። “ኢትዮጵያዊ ነን” የሚሉት ዚጎች ሁሉ ዛሬ ጥቁር ለብሰው ማልቀስ፣ ማንባትና ፊታቸውን ወደ እግዚአብሔር አዙረው ለምሕረት መለመንና መማጸን ነበረባቸው። በባሕር ዳርና ጎንደር የማያውቁትን ሃጢዓተኛ ንጉሥ “ምኒልክ! ምኒልክ!” እያመለኩ በጩኸት በመድከም ፈንታ ፤ ልክ ከስድስት ዓመታት በፊት የሊቢያ ሰማዕታትን ዜና ተክትሎ እንደተደረገው በአዲስ አበባ መሬት አንቀጥቅጥ ሰልፍ ጠርተው፤ “ሰላም እንፈልጋለን! በትግራይ ሕዝብ ላይ የሚካሄደው ኢ-ፍታሃዊ ጦርነት ይቁም! ሴቶችና ሕጻናት አይደፈሩ! ሰአራዊቱና ሚሊሺያዎቹ ከትግራይ ይውጣ!” ብለው ቢጮኹ ይሻላቸው ነበር። ለራሳቸው ሲሉ! ግን፣ ከስንፍናቸው ፣ ከከሃዲነታቸውና፣ ግብዝነታቸው የተነሳ ይህን አያደርጉትም! ጩኸታቸውም ከንቱ ነው የሚሆነው፤ የጣና ሐይቅን እንኳን አይዘልቅም!

እንግዲህ እስከ ጌታችን ስቅለት፤ ልክ እስከ ዛሬ ሳምንት (ባለፈው ዓመት በስቅለት ዕለት በአዲስ አበባ የታዩትን የማርም መቀነቶች እናስታውሳለን?!) ድረስ የመመለሻ ጊዜ ተሰጥቷችኋል። ሰአራዊታችሁን ከትግራይ ካላስወጣችሁ፣ በትግራይ ሕዝብ ላይ እየተሰራ ባለው ወንጀል ተጽጽታችሁና ንሰሐ ገብታችሁ ካልተመለሳችሁ በገሃነም እሳት ለዘላለማዊው እሳት የሚያበቃችሁን ነገር ማድረግ እንደምንገደድ ከወዲሁ በድፍረት እናስጠነቅቃለን።🔥🔥🔥

🔥 The United Nations Says The Conflict in Northern Ethiopia’s Tigray Region is Far From Over

The United Nations says the conflict in Northern Ethiopia’s Tigray region is far from over. This is despite a claim by Ethiopian Prime Minister Abey Ahmed that troops from neighbouring country Eritrea had withdrawn from the region. The UN says the vast majority of the region’s six million people have no access to humanitarian assistance. James Elder, the spokesperson for The United Nations Children’s Fund who has just returned from Tigray, where women and children gave harrowing accounts of rape and sexual violence is on the line for more.

_______________________________________

Posted in Ethiopia, Health, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ወቅታዊ ጥሪ ለአማራ | እስከ ጌታችን ስቅለት ድረስ ሚሊሻዎቻችሁን ሁሉ ከትግራይ አስወጡ!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 23, 2021

ግን ምን ያህል ቢወድቁ ነው ተዋሕዶ የትግራይ አባቶቻቸውንና እናቶቻቸውን፣ ወንድሞቻቸውንና እህቶቻቸውን ለመውጋት ጦራቸውን ወደ አክሱም ጽዮን የላኩት? መንፈሳዊ ዓይናቸው ምን ያህል ቢታወር ነው ይህን ግልጽ የሆነ (ዓለም እየተሳለቀችባቸው ነው)ትልቅ ስህተትና ከባድ ኃጢዓት አይተውትና ተረድተውት፤ “አይ ተሳስተናል፣ ከባድ ኃጢዓት ሠርተናልና ተጸጽተናል ስለዚህ አሁን ጦራችንን ባፋጣኝ ከትግራይ እናውጣ” ማለት እንኳን የተሳናቸው? ምን ያህል ሕሊናቢስ ቢሆኑ ነው“አይሆንም! ልጆቻችን ወደ ትግራይ ልከን አናስጨረስም! እንዲያውም ልጆቻችን ጎንደርን፣ ጎጃምን፣ መተከልን፣ ግድቡን እና አጣዬን መከላከል አለባቸው፣ ወደ ጎረቤት ትግራይ ሄዶ ለጥቃት የሚሰማራ በቂ ጦረኛ የለንም፤ በኋላ ብዙ ዋጋ ያስከፍለናል!” በማለት ብልጠትንና ብልሕነትን ማሳየት ያልቻሉት? አማራም !ያለው በሬ ግራኝም ወደ እንቁራሪትነት የተለወጠ በሬ?!

ፀሐይ ወጣልኝ ለሰላሳ ዓመት እነግሣለሁ ያለው በሬ

በሶስት ዓመት ውስጥ እንቁራሪት ሆኖ እራሱ ገደል ገባ!

“….ሰዎች ጥቅም ወዳድ ናቸውና በጥቅም ሂድባቸው…የሚፈልጉትን እያሳየህ ወደምትፈልገው ስፍራ ውሰድ እና ጣላቸው… ከዚያም በሬ ሆይ! ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይ… ብለህ ተርትባቸው”። ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ

[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮፥፲፮፡፲፱]

፲፮ እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤

፲፯ ትዕቢተኛ ዓይን፥ ሐሰተኛ ምላስ፥ ንጹሕን ደም የምታፈስስ እጅ፥

፲፰ ክፉ አሳብን የሚያበቅል ልብ፥ ወደ ክፉ የምትሮጥ እግር፥

፲፱ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ።

______________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኦሮሞ ዛሬ “የትግራዋይ ደም ደሜ ነው ፥ የአማራ ደም ደሜ ነው!” ለምን አይልም?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 22, 2021

/20 የሚሆኑ የቄሮና አልሸባብ ፋሺስቶች ከተገደሉ በኋላ ፥ ስዊድን ከአራት ዓመታት በፊት ፪ሺ፱/2017 .(የኦሮሞ ደም ደሜ ነው ፥ የአማራ ደም ደሜ ነው ፥ የሶማሌ ደም ደሜ ነው!”

ዛሬም ከኦሮሞዎች ጎን የተሰለፋችሁ የህወሃት ደጋፊዎች አስታውሱ! ልብ በሉ! ተማሩ! ከሦስት ዓመታት በፊት ከአዲስ አበባ ያባረሯችሁ ኦሮሞዎችና አማራዎች ነበሩ፣ ወደ መቀሌ ተከትለዋቸሁ በመምጣትም በትግራይ ሕዝብ ላይ ብዙ ግፍ በመፈጸም ላይ ያሉት እነዚህ ቪዲዮው ላይ የሚታዩት የኦነግ ኦሮሞዎች እና አማራዎች ነበሩ።

“የትግራዋይ ደም ደሜ ነው!” ሊል አይችልም! ምክኒያቱም፡ ደሙ አይደለምና ነው! ምክኒያቱም ትግራዋይ የአክሱም ጽዮን ልጅ፣ የአቡነ አረጋዊ ወዳጅ ነውና ነው!

አጋጣሚውን በመጠቀም፤ ልክ ቪዲዮው ላይ እንደሚታየውና ከአራት ዓመታት በፊት ሲያደርጉት እንደነበረው፤ የኢትዮጵያን ባንዲራ ከያዙት አማራዎች ጎን እንዳውለበለቡት በውጩ ዓለም አልፎ አልፎ የኦሮሞን ባንዲራ ለማስተዋወቅ ከትግራይ ሰልፈኞች ጋር ተደበላልቆ ይታይ ይሆናል፣ በተጨማሪም በአስር ሹካዎች መብላት የለመዱትና ሁሌ የትግሬና አማራ ጥገኞች የሆኑት (ኦነግ ከኢሳያስ ኤርትራ ጋር + ከሀወሃት ጋር + ከግራኝ አብዮት አህመድ ብልጽግና ጋር + ከአብን ጋር ወዘተ ይሠራል የኦሮሞ ልሂቃኑም የግራኝ አብዮት አህመድ ተቃዋሚዎች መስለው የትግራይ ደጋፊዎች መስለው በሜዲያ ሊቀርቡ ይችላሉ ነገር ግን የትግራይ ሕዝብ እና ያልተዳቀሉ ‘አማራዎች’ ወዳጅ ሊሆኑ በፍጹም አይችሉም። የአክሱም ጽዮን ልጆች ለመሆን በቅድሚያ ኦሮመኑትን መካድ ይኖርበታልና ነው። ምክኒያቱም የስጋ ማንነቱን እና ምንነቱ አይፈቅድላቸውም እና ነው።

ያኔ ከአራት ዓመታት በፊት “የኦሮሞ ደም ደሜ ነው ፥ የአማራ ደም ደሜ ነው!” እያለ መንገድ እየዘጋ፣ ጎማዎች እያቃጠለና በድንጋይ እየወረወረ ሲያምጽ የነበረው “እኛን ከገዳይነታችን አትከልክሉን፣ እናነተ እኛን የመግደል መብት የላችሁም፣ እኛ ግን አለን፤ መግደል፣ ማፈናቀልና መድፈር እንችላለን፣ እኛ የፈለግነውን እናደርጋለን አትንኩን!” ለማለት በመሻት ነው።

አዎ! ይህን ከአራት ዓመታት በኋላ ዛሬ ግልጥልጥ ብሎ እያየነው ነው። በኦሮሞዎችና በአጋሮቻቸው አማራዎች (ኦሮማራዎች) እየተሠራ ያለው ወንጀል እንኳን ኦሮሞ እና አማራ ላልሆኑት ትግራዋያን ለራሳቸው ለኦሮሞዎች እና ለአማራዎች እንቅልፍ እየነሳቸውና እያቅበዘበዛቸው እንደሆነ እያየነው ነው። ለዚህም ነው በሃፍረት “የትግራዋይ ደም ደሜ ነው!” ብለው ለአመጽ የመነሳሳት ፍላጎትም/ወኔም የማይኖራቸው። እነዚህ ሁለት በሔሮች በትግራይ ሕዝብ ላይ ጦርነቱን ከከፈቱ ከስድስት ወራት በኋላ እንኳን “በትግራይ ያሉትን ወታደሮቻችን ይውጡ እናስወጣ፣ በሕዝብ ላይ አንዳይተኩሱ እንጩኽ፣ አይ! ልጄን የትግራይን ሕዝብ ይወጋ ዘንድ ወደ ትግራይ አልልክም፣ እንዲያውም ከትግራይ ሕዝብ ጎን ቆመው እንዲዋጉ እናደርጋለን።” የማለት ፍላጎትም/ወኔም የላቸውም። እንዲያውም በተቃራኒው ባንዲራቸውን ከዲያስፐራ ትግራዋያን ጎን እያውለበለቡ የትግራይን ሕዝብ የማስጨፍጨፉን፣ የማስራቡን ሴቶችን የማስደፈሩን ዲያብሎሳዊ ዘመቻ ይፈልጉታል/ይደግፉታል። በትግራይ ሕዝብ ላይ ዓለማችን ዓይታውና ሰምታው የማታውቀውን ግፍ እየፈጸሙ ያሉት ከኢሳያስ አፈቆርኪ ጎን ኦሮሞዎች እና አማራዎች ናቸው።

በተቀረው የአገሪቷ ግዛቶች በትግራዋያን ላይ የሚፈጸመውን አድሎና በደል ወደ ጎን ላድረገውና፤ በዓለፉት ፭/5 ወራት ብቻ በጥቂቱ እስከ ፻፶/150 ሺህ ትግራዋያን በኦሮሞዎች + በአማራዎች + በአህዛብ + በሶማሌዎች + በኢሳያስ ቤን አሚሮች + በአረብ ድሮኖች ተጨፍጭፈዋል። በወር ፴/30 ሺህ ንጹሐን! እደግመዋለሁ በየወሩ ሰላሳ ሺህ ትግራዋውያን እየተገደሉ ነው። ማን፣ እንዴት፣ ስንት ደም ማፍሰስ እንደሚያውቅበት በግልጽ አሳዩን እኮ! ታዲያ አሁን አንድ ትግራዋይ ከኦሮሞዎች እና አማራዎች “የትግሬ ደም ደሜ ነው!” እንዲሉት ብቻ ይጠብቃልን? ለመቶ ሰላሳ ዓመታት ከዚህም ከዚያም እያሉ እንደ ሕፃን ልጅ ያታለሉት አይበቃውምን? እኔ የትግራይ መሪ ብሆን ኖሮ የዛሬዎቹን ኦሮሞዎችና አማራዎች ከመላዋ ምስራቅ አፍሪቃ በግድ እንዲወጡ አደርግ ነበር። አክሱም ጽዮንን የደፈሯት፣ ልጆቿን የበደሉባትና መላዋ ኢትዮጵያንም ያዋረዷት ኦሮሞዎች እና አማራዎች ናቸው። ፻/100%!!!

_____________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: