Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ተራሮች’

መድኃኔ ዓለም | እነሆ የዓለምን ኃጢአት የሚያስወግድ የእግዚአብሔር በግ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 5, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም

ጥንተ ስቅለት ፥ መጋቢት ፳፯/27፣ ፴፬/34 ዓ.ም.✞

የዛሬ አንድ ሺሕ ዘጠኝ መቶ ሰባ አምስት ዓመት በዕለተ ዓርብ መጋቢት ፳፯/27 ቀን ፴፬/34 ዓመተ ምሕረት (፶፻፭፻፴፬/5534 ዓመተ ዓለም) የክብር ባለቤት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ ዓለም ድኅነት በሥጋ የተሰቀለበት ዕለት ነው። በመጽሐፍ ቅዱስ እንደተጻፈው፡ “ከስድስት ሰዓት ጀምሮም እስከ ዘጠኝ ሰዓት ዓለም ሁሉ ጨለማ ሆነ”[ማቴዎስ ፳፯፥፵፭] ፈጣሪዋ በዕንጨት መስቀል ላይ ተሰቅሎ ባየችው ጊዜ ፀሐይ ጨለመች። እርሱም ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም የነሣትን ለባዊት ነባቢት የሆነች ነፍሱን ከሥጋው ለያት። ሐዋርያጴጥሮስ በሥጋ ምውት ሲሆን በመለኮት ሕያው ነው እንዳለ፤ ነፍሱ ከመለኮት ሳትለይ ከሥጋ ተለየች፤ በዚያ ጊዜ ሥጋ ከመለኮት ሳይለይ በዕንጨት መስቀል ላይ ተሰቅሎ ነበር። እንዲሁም ነፍስ ከመለኮት ጋር አንድ ሁና እሥረኞች ነፍሳትን ትፈታቸው ዘንድ ወደ ሲኦል ወረደች፡፡ [፩ ጴጥሮስ ፫፥፲፰፲፱]

እርሱ ከሰማያት በላይ ከፍ ከፍ ያለ ልዑለ ባሕርይ ከአብ ከመንፈስ ቅዱስ ጋራ በጌትነቱ ዙፋን ተቀምጦ ያለ፣ ለእርሱም ምስጋና የክብር ክብር ገንዘቡ የሆነ ራሡን ሰውቶ ያዳነን የመንግሥቱን ደጆች በፈሳሽ ደሙ የከፈተልን ለእርሱ ስግደት አምልኮት ይገባዋል።

ለዘለዓለሙ የመስቀሉም በረከት በላያችን ይደር፤ አሜን።

(የመጋቢት ፳፯ ቀን ስንክሳር )

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፺፩]❖❖❖

  • ፩ እግዚአብሔርን ማመስገን መልካም ነው፥ ልዑል ሆይ፥ ለስምህም ዝማሬ ማቅረብ፤
  • ፪ በማለዳ ምሕረትን፥ በሌሊትም እውነትህን ማውራት
  • ፫ አሥር አውታር ባለው በበገና፥ ከምስጋና ጋርም በመሰንቆ።

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ስለ ጽዮን ዝም አልልም | ሕወሓቶች ለምንድን ነው ዛሬ ስለ ውቕሮ አማኑኤል ጭፍጨፋ ጸጥ ያሉት?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 5, 2022

✝✝✝[ወደ ኤፌሶን ሰዎች ምዕራፍ ፭፥፲፩፡፲፫]✝✝✝

“ፍሬም ከሌለው ከጨለማ ሥራ ጋር አትተባበሩ፥ ይልቁን ግለጡት እንጂ፥ እነርሱ በስውር ስለሚያደርጉት መናገር እንኳ ነውር ነውና፤ ሁሉ ግን በብርሃን ሲገለጥ ይታያል፤ የሚታየው ሁሉ ብርሃን ነውና።”

✝✝✝[የያዕቆብ መልእክት ምዕራፍ ፭፳]✝✝✝

“ኃጢአተኛን ከተሳሳተበት መንገድ የሚመልሰው ነፍሱን ከሞት እንዲያድን፥ የኃጢአትንም ብዛት እንዲሸፍን ይወቅ።”

✝✝✝[ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ ፫፥፲፰፡፲፱]✝✝✝

“እኔ ኃጢአተኛውን። በእርግጥ ትሞታለህ ባልሁት ጊዜ፥ አንተም ባታስጠነቅቀው ነፍሱም እንድትድን ከክፉ መንገዱ ይመለስ ዘንድ ለኃጢአተኛው አስጠንቅቀህ ባትነግረው፥ ያ ኃጢአተኛ በኃጢአት ይሞታል፤ ደሙን ግን ከእጅህ እፈልጋለሁ። ነገር ግን አንተ ኃጢአተኛውን ብታስጠነቅቅ እርሱም ከኃጢአቱና ከክፉ መንገዱ ባይመለስ፥ በኃጢአቱ ይሞታል፥ አንተ ግን ነፍስህን አድነሃል።”

💭 በስልክ ካሜራ የተቀረፀው ይህ ምስል የውቅሮ አማኑኤል ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን በቦምብ ሲደበደብ ያሳያል። ጥንታዊው ቤተክርስቲያም በታዋቂው የአጋንንት መሰባሰቢያ፤ ነጋሽ (አል–ነጃሺ) መስጊድአቅራቢያ ባለ አንድ ኮረብታ ላይ ይገኛል።

ቀረፃውን ያደረገው ግለሰብ እንደገለጸው ቤተክርስቲያኑ ህዳር ፲፭ /፳፻፲፫ ዓ.ም (የነብያት ጾም መግቢያ ፥ ልክ በዚሁ ዕለት በግብጽም አንድ ቤተክርስቲያን ላይ መሀመዳውያኑ ጥቃት አድርሰው ነበር) ፤ በታንኮች በተተኮሰው ጥይት ተመታ። ቤተክርስቲያኑም፤ ግለሰቡ ታክሎ፤ ፲፯/17 ጊዜ ተመታ ፣ ግን ሁሉም ግባቸውን አልመቱም ፣ የተወሰኑት ወደ ኮረብታው አረፉ። ሰውዬው አክለውም ጥቃቱ የተከናወነው ከቅርብ ርቀት አይቼዋለሁ ባሉት የኤርትራ ጦር ነው ብለዋል። በቪዲዮው ውስጥ አንድ ድምጽ “መድኃኔ አለም አዲ ቄሾም እንዲሁ ተደብድቧል” የሚል ድምጽ ተሰምቷል።

ወራሪው ጦር ሆን ተብሎ የትግራይ ሃይማኖታዊ ቦታዎችን ዒላማ ማድረጉን ከጦር ከወንጀለኛው ጄነራል ብርሃኑ ቁራ ጁላ አፍ ሰምተነው ነበር። በማሪያም ደንገላት ቤተክርስቲያን፣ በውቅሮ ጨርቆስ እና በአክሱም ጽዮን ማሪያም ላይ የተደረጉት ጭፍጨፋዎች እንደሚያሳዩት እጅግ በጣም አሰቃቂ ግድያዎችም በአብያተ ክርስቲያናት ውስጥ መፈጸማቸውን ነው።

እንግዲህ ይታየን፤ ይህ ቪዲዮ የተቀረጸውና የተላከው ሕወሓቶች “በተንቤን ተራራ ዋሻዎች ተደብቀው ነበር” በተባለበት ወቅትና ፋሺስቶቹ የኦሮሞ አገዛዝ ወራሪዎች መቀሌን በሚቆጣጠሩበት ወቅት ነበር። ከአሁኑ ጋር ሲነፃፀር ያኔ በጣም ብዙ መረጃዎች ይወጡ ነበር። የሰማዕታት ስም ዝርዝር ሳይቀር።

ሕወሓት ወደ መቀሌ እንዲመለስ ከተደረገበት ዕለት አንስቶ ግን በኅዳር ጽዮን በአክሱም ጽዮን ቤተ ክርስቲያን ላይ የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ ሰቅለው እና “ምርኮኞች” ልደታቸውን በኬክና ማንጎ ጭማቂ ሲያከብሩ ከሚያሳዩት ቪዲዮዎች ሌላ ስለ አክሱም ጽዮንም ሆነ እንደ ቅዱስ አማኑኤል ስላሉት ጥንታውያን ዓብያተክርስቲያናትና ገዳማት ይዞታ ምንም የላኩት ቪዲዮ ወይም ያሳወቁት መረጃ የለም። ስለ ጽዮን ዝም ብለዋል! ለምን? አሁን መልሱን በደንብ የምናውቀው ይመስለኛል።

እስካሁን በአጥጋቢ መልስ ያጣሁለት አንድ ጥያቄ፤ እንዴት አንድ “ክርስቲያን ነኝ! ኢትዮጵያዊ ነኝ! ስለ ጽዮን ዝም አልልም!” የሚል ወገን ከአረብ፣ ከቱርክ፣ ከኢራን፣ ከሶማሌ እና ከቤን አሜር አህዛብ ጎን ተሰልፎ በክርስቲያን አባቶቹ፣ እናቶቹ፣ ወንድሞቹና እኅቶቹ ላይ፣ እንዲሁም በዓብያተ ክርስቲያናቱና ገዳማቱ ላይ ጥቃት ሊፈጽም ቻለ? የሚለው ጥያቄ ነው።

🔥 ግን የሁሉም ጊዜያቸው እያለቀ ነው፤ በቅዱሷ አክሱም ጽዮን ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል! ዛሬ “ኢትዮጵያዊ ነኝ” ባይ ግብዝ ሁሉ ጥቁር ለብሶ ማልቀስ፣ መለመንና ይቅርታ መጠየቅ ነበረበት!

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፪፥፲፪]✞✞✞

“እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።”

  • ❖ አክሱም ጽዮንን የደፈረ ሰላም፣ ዕረፍትና እንቅልፍ የለውም✞
  • ❖ ከዋልድባ ገዳም ፩ሺህ መነኮሳትን ዓምና ልከ በዚህ ጾመ ሑዳዴ ያባረረውንና ድርጊቱንም የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በደብረ አባይ ገዳም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በደንገላት ቅድስት ማርያም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በውቅሮ አማኑኤል ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በዛላምበሳ ጨርቆስ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በዛላምበሳ ጨርቆስ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

የድንግል ልጅ ስሞቹ ፦ ቃል፣ወልድ፣አማኑኤል፣ኢየሱስ, ክርስቶስ፣መድኃኔ አለም። ስሆኑ ትርጓመያቸውም፦

#ቃልማለት፦ አንደቤት መናገርያ ማለት ስሆን ከ፫(3)ቱ አካላት አንዱ እግዚአብሔር #ወልድበህልውነት/በመሆን ግብሩ የ #አብእና የ #መንፈስቅዱስ ቃላቸው ስሆን የእግዚአብሔር ቃል ይባላል። ራእይ ፲፱፥፲፫ “በደም የታለሰ ልብስም ለብሶአል ስሙንም “ቃል እግዚአብሔር” አሉት። ቍላስ.፩፥፲፮ “በእርሱ ቃልነት እግዚአብሔር ሁሉን ፈጥሮአልና….”

#ወልድማለት፦ ከ፫(3)ቱ አካላት ፩(1)ዱ ወልድ ስሆን ልጅ ማለት ነው የ #ወልድአካላዊ ግብሩ መወለድ ማለት ነው የ #አብየባሕርይ ልጅ ስለሆነ እግዚአብሔር ወልድ ይባላል። ገላ.፬፥፬+ዮሐ.ወ ፭፥፲፮+ማቴ ፫፥፲፯…

#አማኑኤልማለት፦ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ሆነ ማለት ነው። ማቴ ፩፥፳፫። ይህን በት.ኢሳ ፯፥፲፬ላይ ስሙን እናገኛለን። ይህ ማለት ከድንግል በተዋህደው ተዋህዶ አምላክ ሰው ሆነ ዮሐ.፲፥፲፬…….. ፩ኛ ቆሮ ፲፭፥፳፩አዳምን የመጀመርያው ሰው ይላል ክርስቶስን ደግሞ ሁለተኛው ሰው ይለዋል።

#ኢየሱስማለት፦ መድኃኒት ማለት ነው ይህን መጽሐፍ ቅዱስም ይናገራል ሉቃስ ፪፥፲፩”እነሆ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት ተወልዶላችኃል” እንዳለ መልአኩ ለእረኞች….

#ክርስቶስማለት፦ “ቅቡ /የተቀባ” ማለት ነው። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን እና በመሰሎቿ አብያተ ቤተክርስትያናት “የተዋሃደ” ተብሎ ይተረጉማል።

#መድኃኒአለምማለት፦ የአለም መድኃኒት ማለት ነው። በእርሱ አለም ስለዳነ (በሞቱ አለምን ስላዳነ) መድኃኒአለም የአለም መድሃኒት እንለዋለን። ሉቃስ ፪፥፲፩ላይ እኔሆ ለሕዝብ ሁሉ የምሆን መድኃኒት እንዳላለ ሉቃስ፤ ዮሐ.ወ ፩፥፳፱ ላይ መጥምቁ ዮሐንስ “እነሆ የአለምን ኃጢአት የምያስወግድ የእግዚአብሔር በግ” እንዳለው እንደገና በሮሜ ፭፥፲፪፡፳፩ስናነብ በአንድ ሰው በአዳም ምክንያት ሞት ወደ አለም እንደመጣ ሁሉ በአንዱ በኢየሱስ ክርስቶስ ሞትም አለም እንደዳነ ይናገራል…………..

እኛ ኦርቶዶክሳዊያን በነዚህ ስሞች አምላካችን ጌታችንና መድኃኒታችንን እናከብረዋለን እንጠራዋለን እናመልከዋለን ። ኢየሱስ ብቻ ስሙ ነው ሌሎችን ከየት አመጣችሁ ለምን ባለወልድ አማኑኤል መድሃኒአለም እያላቹ ትጠሩታላችሁ ኢየሱስ ማለት ብቻ እንጅየምሉ ወገኖቻችን አሉና እነዚህን ስሞችን እኛ ኦርቶዶክሶች ፈጥረንለት ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱሱ እራሱ እንደምጠራው መገናዘብ ይገባናል። ለስም አጠራሩ ክብርና ምስጋና ይድረሰው የእኛ ጌታ የድንግል ማርያም ልጅ ጌታችን መድኅኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ። ክብር ለወለደችው ለድንግል!!!

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Every Time You See Ethiopia is Still on The Map, You’re Seeing Real-World Proof of The Faithfulness of God

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 18, 2022

💭 አሁንም ኢትዮጵያን በዓለም ካርታ ላይ ባያችሁ ቁጥር ፣ የእግዚአብሔር ታማኝነት የገሃዱ ዓለም ማረጋገጫን እያያችሁ ነው።

ጽዮናዊቷን ኢትዮጵያ ከዓለም ካርታ ላይ ለመፋቅ፣ ለማጥፋትና ለጠላት አሳልፈው ሊሰጧት የፈለጉት 😈 የሉሲፈራውያኑ የኤዶማውያንና እስማኤላውያኑ እባባዊ ሤራ አራማጆች የሆኑት አማራ፣ ትግራዋይ፣ ኦሮሞ ጠባብ ብሔርተኞች ምን ይሉን ይሆን?

💭 ETHIOPIA IN BIBLICAL HISTORY

I spent the last week of February teaching Old Testament at the newly-formed Trinity Fellowship Pastors College in Addis Ababa. Ethiopia is by far the oldest nation I’ve visited, one of the few Old Testament nations still on the map. Its existence is a theological fact, testimony to the reliability of God’s promises.

According to the “primeval history” of Genesis, descendants of Cush settled the area that is now Ethiopia and Sudan soon after the flood. The Da’amat Empire was established in the tenth century B.C. by Menilek I, reputedly the son of Solomon and Makeda, queen of Sheba. According to the Kebre Negast (“The Glory of the Kings”), which was compiled in the fourteenth century A.D., Queen Makeda made a pilgrimage to Israel to learn statecraft from Solomon, who seduced her. Makeda conceived and went home to give birth to her son. As a boy, Menilek visited his father in Jerusalem, where Solomon anointed him as king of Ethiopia. As retribution for the humiliation of his mother, Menilek stole the Ark of the Covenant and levitated it across the Red Sea to Ethiopia, where it purportedly remains to this day. It’s a persistent national myth. Until Emperor Haile Selassie was overthrown in 1974, Ethiopian leaders claimed to be sons of Solomon, lions descended from the Lion of Judah.

There’s nothing of this legend in Scripture. To ancient Israelites, Ethiopia wasn’t an ally but an uncanny and terrifying threat. Cush’s son Nimrod founded Nineveh and Babylon (Gen. 10:8–12), cities that later conquered Israel. Aaron and Miriam objected when Moses took a Cushite wife (Num. 12:1). During the reign of King Asa, Zerah the Cushite came over the southern horizon to invade Judah with hundreds of chariots and a million-man army (2 Chron. 14).

Against this background, the heroism of Ebed-Melech is all the more notable (Jer. 38). Ebed-Melech was a Cushite eunuch who served in the court of King Zedekiah during the last days of Judah. The prophet Jeremiah counsels Zedekiah to surrender to Babylon. Enraged by this message, Jerusalem’s officials force Zedekiah to approve their plan to put the traitorous prophet to death. Like Joseph, Jeremiah is tossed into a muddy cistern without water, left to die of thirst.

Ebed-Melech bursts onto the scene as an unexpected deliverer. As the wonderfully-named Deusdedit Musinguzi points out in a monograph on the passage, Ebed-Melech is a model of compassion, justice, and courage. Though a foreigner, he charges Jerusalem’s leaders with “evil” in open court, and persuades the king to let him pull Jeremiah up from the pit. Ebed-Melech’s name, “Servant of the King,” indicates he’s Zedekiah’s servant, but he proves himself loyal to the King. As a Gentile deliverer, he foreshadows Nebuchadnezzar and Cyrus. He literally rescues Jeremiah from death, raising him from beneath the earth, a figure of the Spirit who brings a greater Prophet from the grave. In every way, Ebed-Melech is the antithesis of the corrupt Jewish courtiers, a Gentile without Torah who keeps the Torah written on his heart (Rom. 2:14–15).

Ebed-Melech is firstfruits of a great harvest from the land of Cush. According to Orthodox tradition, Christianity came to the country in the late third century through two shipwrecked Syrian boys, the brothers Aedisius and Frumentius, who were brought to the court of the Axum emperor. Through their faithful service, the boys rose to high positions, and their witness convinced the emperor to become a Christian. In 305, the emperor’s successor sent Frumentius to Alexandria to ask the patriarch—none other than Athanasius—to send a bishop to Axum to promote evangelism and church construction. Athanasius ordained Frumentius, who returned to baptize Emperor Ezana, who made Christianity the official religion of his empire. Ethiopia is among the oldest of Christian nations.

In Acts, Luke tells us that Christianity arrived in Ethiopia already in the early first century. The first known Gentile to be baptized was another Ethiopian eunuch, a latter-day Ebed-Melech, who meets Philip in a Spirit-arranged encounter on the road from Jerusalem to Gaza (Acts 8). Though “cut off” like the Suffering Servant in the text he reads, the Ethiopian eunuch becomes fruitful, with a place in the house of his God (Isa. 56:1–8; Deut. 23:1–5).

Already in the old covenant, when the very name “Cush” could send chills down Israelite spines, the Lord promised he would one day adopt Ethiopia as a “home-born” son and a child of Zion (Ps. 87:4). One day, he promised, Cush would bring tribute to Jerusalem (Isa. 45:14). These promises form the story arc of Ethiopia’s long history. Every time you see Ethiopia is still on the map, you’re seeing real-world proof of the faithfulness of God.

👉 Peter J. Leithart is President of Theopolis Institute.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Patriarch of Ethiopia: The Mission of Cleansing Ethnic Tigrayans is Becoming the Demise of Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 18, 2022

ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፤ “ብሄር ተኮር ትግራዋይን የማጽዳት ተልዕኮ የኢትዮጵያ መጥፋት እየሆነ ነው።”

💭 Abune Mathias is an Ethiopian patriarch of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church since 2013. His full title is “His Holiness Abune Mathias I, Sixth Patriarch and Catholicos of Ethiopia, Archbishop of Axum and Ichege of the See of Saint Taklehaimanot”.

👉 ከዓመት በፊት የቀረበ ጽሑፍ

[መዝሙረ ዳዊት ፰፩ – ፰፭]

ኑ ጽዮናውያንን ከሕዝብ እናጥፋቸው፥ ደግሞም የኢትዮጵያ/እስራኤል ስም አይታሰብ አሉ❖

ይህን ያሉት እነማን ናቸው? አዎ! ኦሮሞዎች እና አማራዎች! አዎ! እንደ ሕዝብ፤ ምንም መለሳለስና ወለም ዘለም ማለት አያስፈልግም። ከሁሉም አቅጣጫ እያየነው ነው። ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፤ “የትግራይ ሕዝብ ምን ቢያደርጋችሁ ነው ከምድረ ገጽ ልታጠፉት የፈለጋችሁት?” ሲሉን ፻/100% ትክክል ናቸው። ዓለም ያወቀው፣ ማመን እሰከሚሳነው ድረስ የደነገጠበትና የተረበሸበት ጉዳይ ነው።

ሕዝብን መውቀስ ተገቢ አይደለም! ማሕበረሰብ እንደ ሕዝብ መወንጀል የለበትም፣ በሕዝብ ላይ አትፍረድ! ቅብርጥሴ” ሲባል እየሰማን ነው። ግብዝነት! እግዚአብሔር “የእኔ ናቸው” የሚላቸው ሕዝቦች አሉ፤ የሰይጣን ሕዝብ መሆን የመረጡ ሕዝቦችም ነበሩ፣ ዛሬም አሉ። ታዲያ አንተ ማን ነህ “ሕዝብን አትወንጅል” የምትለው? የትግራይን ሕዝብ እንደ ሕዝብ አይደለም ከምድረ ገጽ ለማጥፋት የተነሳሱት? ታዲያ ተጠቂው እንደ ሕዝብ ተለይቶ ጥቃት እንደሚደርስበት ለመናገር ከቻልን ለምንድን ነው በአጥቂዎቹ ሕዝቦች ጣታችንን መጠቆም የማንችለው? ቱርኮች እንደ ሕዝብ ነበር በሁለት ሚሊየን አርሜኒያውያን፣ በሦስት ሚሊየን ግሪኮች እና አሹራውያን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ ጭፍጨፋውን ያካሄዱት፣ በቱርኮች መካከል ጥሩ ሰው ይኑር አይንሩ ዝርያ/irrelevant ነበር፤ አብዛኛው ሕዝብ ክርስቲያኖችን ከመጨፍጨፍ ሊያድናቸው አልቻለም። ስድስት ሚሊየን አይሁዶች በናዚ ጀርመን ሲጨፈጨፉ ጥሩ የሆኑ ጀርመናውያን ሳይኖሩ ቀርተው አይደለም፤ (አይሁዳውያንን ሲደብቁና ሲረዱ የነበሩትን እነ ኦስካር ሺንድረን እናስታውስ) ሆኖም የጀርመን ሕዝብ ዝርያ/irrelevantስለነበር አይሁዳውያኑን ከመጨፍጨፍ አላዳናቸውም።

ወደኛ ስንመጣ 100% እርግጠኛ ሆኜ ለመናገር እደፍራለሁ ኦሮሞ የተባለው ሕዝብ የእግዚአብሔር ሕዝብ አይደለም፤ እነርሱም ይህን ከፍርሃትና፣ ከመረበሽ ጋር በደንብ እንደሚያውቁት አውቃለሁ። እንደተባለው ኢትዮጵያውያን “Short Memory” ያለን ግድየለሽ ሰዎች ስለሆንን ነው እንጂ ኦሮሞ/ጋላ ኢትዮጵያዊ የነበሩ ከሃያ የሚበልጡ ነገዶችን ሙሉ በሙሉ ያጠፋ ሕዝብ እኮ ነው። ኦሮሞ/ጋላ በውስጡ ባሉትና በዙርያው ባሉ ማሕበረሰብ ክፍሎች የራሱን ጎሳ የበላይነት ለማስፈንና ለመንጠቅ ብሎም ይህንን የበላይነት እውን ለማድረግ ከመዋጋት አልፎ፤ በጊዜው ለማመን እና ለማየት እጅግ በሚዘገንን ጨካኝ ጭፍጨፋ፣ ዝርፊያና አመጽ በሌሎቹና እሱን በሚቃወሙት የራሱ ጎሳዎች ሳይቀር ሰይፍ በመምዘዝ ፀጥ በማሰኘት ሕብረተሰቡን ሽብር ውስጥ አስገብቶ በፍርሃት የሚገዛ፤ የሚያርበደብድ፣ ሰላም የሚነሳ፣ ሁከተና የብጥብጥ ሰይጣናዊ ሥራዓት ነው። የኦሮሞ ሥርዓት አገርን በማውደም፣ መንደሮችንና ከተማዎችን በማቃጠል፤ ጭካኔን ምርኩዝ እያደረገ እረፍት የሚነሳ በደም ጥራት የሚጓዝና የሚያስተዳድር ጥቂት ወሮበላ አባገዳዮች የሚፈጥሩትና የሚመሩ ፋሺስታዊ የሽብር ሥርዓት ነው።

ይህን የኦሮሞ ፋሺስታዊ የሽብር ሥርዓት ዛሬ በመላዋ ኢትዮጵያ እያየነው ነው። ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ጀምሮ ከሃያ በላይ ነገዶችን ያጠፋው ኦሮሞ/ጋላ ዛሬም ኢትዮጵያዊ የሆኑ ነገዶችንና ብሔሮችን በማጥፋት ላይ ነው። አዎ! የጋላ/ኦሮሞ የዋቄዮአላህ ጭፍሮች የዘመናችን አማሌቃውያን ናቸው። ጋላ/ኦሮሞ ልክ እንደ እስማኤላውያኑ በትግራዋያንም፣ በአማራም፣ በጉራጌም፣ በጌዲዮም፣ በሲዳማማ፣ በጋሞም፣ በወላይታም፣ በአኝዋክም፣ በሐመርም፣ በሙርሲም፤ ወዘተ በመላው የኢትዮጵያ ነገዶችና ብሔሮች ላይ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት የጀመረውን ክርስትናን የመዋጋት፣ ነገድን የማጥፋት ጂሃዱን ከመቀጠል ሌላ ምንም ሊያደርገው የሚችለው በጎ ነገር የለም። የሞትና ባርነት ማንነቱን እና ምንነቱ ይህን እድኒያደርግ ብቻ ነው የሚፈቅድለት።

ኢሮብነገድ ጉዳይ ተገቢውን ትኩረት አልሰጠነውም፣ ልብ አላልነውም፤ ወይም ጉዳዩን ከኢሳያስ አፈቆርኪ ጋር ለማያያዝ እየተሞከረ ነው፤ እንደ እኔ ግን የኢሮብ ነገድ የመጥፋት አደጋ ላይ የወደቀው በአማሌቃውያኑ ኦሮሞዎች/ጋላዎች እና በእስማኤላውያኑ የ“ቤን አሜር” ነገድ መንፈሳዊ ጣልቃ ገብነት ምክኒያት ነው። እግዚአብሔር ይድረስላቸውና የኢሮብ ነገድ ሙሉ በሙሉ የሚጠፋ ከሆነ በዘመናችን በጋላ/ኦሮሞ የጠፋ ኢትዮጵያዊ ነገድ ይሆናል ማለት ነው። ለዚህ አሳዛኝ ሁኔታ አማሌቃውያኑ ከጋሎች/ኦሮሞዎች እና ከእስማኤላውያኑ ቤን አሜር ሰዎች በላይ ተጠያቂ የሚሆኑት አማራዎችና ትግራዋያን ናቸው። እነዚህ ሁለት ብሔሮች በግልጽ የሚታየውን ኦሮሞ/ጋላ ጠላታቸውን ለይተው ለማራቅ ብሎም ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ ለመምታት ፈቃደኞች ባለመሆናቸው ነው። እንዲያውም እንዲስፋፋ እያገዙት ነው!

ኦሮሞን/ጋላን አስመልክቶ አፄ ዮሐንስ ለአፄ ምኒልክ “ጋላዎችን አባርራቸው፤ የቀየሯቸውንም የቦታ መጠሪያ ስሞችንም ወደቀድሞ መጠሪያዎቻቸው ይመልሷቸው…” ብለው አዝዘዋቸው ነበር። ግን ዲቃላው አፄ ምኒልክ ልክ እንደ ሳኦል እጃቸውን ወደ እግዚአብሔር አልዘረጉም ነበርና ይህን ሳይፈጽሙ በመቅረታቸው ያው ዛሬ ይህን ሁሉ “ፊንፊኔ ኬኛ! ወሎ ኬኛ…” ሰይጣናዊ ትዕቢት እንድናየው ተገደድን።

ኦሮሞዎች/ጋሎች እና በእነርሱ አምላክ ዋቄዮአላህአቴቴ መንፈስ ሥር የወደቁት አማራዎች የትግራይን ሕዝብ ለማጥፋት የተነሳሱት እነርሱ እራሳቸው እንደሚጠፉ ስለሚያውቁት “ሳንቀድም እንቅደም” በሚል ጥድፊያ ነው። ከሃያ በላይ ነገዶችን ያጠፋው ኦሮሞ/ጋላ በኢትዮጵያውያን አባቶች እንደተረገመ ፥ በአባቶች የተረገመ ደግሞ በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠላ እንደሆነ ሊጠራጠር የሚችል ክርስቲያን ሊኖር አይችልም። እነርሱ እራሳቸው ይህን ያውቁታል። “እውነተኛ ኢትዮጵያውያንና ክርስቲያኖች” ማድረግ የነበረብን ኦሮሞዎች “ኦሮሞነታቸውን/ጋላነታቸውን” እንዲክዱ፤ በግለሰብ ደረጃ ወርቅ የሆኑ ኦሮሞዎች/ጋሎች ስላሉ እነርሱ ነፃነታቸውንና ፈሪሃ እግዚአብሔርን ጠብቀው እስከ መጨረሻው እንዲዘልቁ ማድረግ ነው። ፩/1% የሚሆኑት እንኳን መዳን ከቻሉ ትልቅ ነገር ነው። አማራዎች ወደ እዚህ ደረጃ እንዳይወርዱ ነበር “ከትግራይ ምድር ሚሊሻዎቻችሁን ባፋጣኝ አስወጡ፤ ከኦሮማራ የዋቄዮአላህአቴቴ ባርነት ተላቀቁ” ስንል የነበረው።

👉 እግዚአብሔር አማሌቃውያንን እንደ ሕዝብአይወዳቸውም ነበር፤

[መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ ምዕራፍ ፲፭] ተመልከት!

ንጉሥ ሳኦል በሳሙኤል አቀባበል ተቀባ፤ ሕዝቡ ፈጣን አቀባበል አደረገለት፤ በአሞናውያን ላይ ድልን አገኘ፣ ያልተፈቀደለትን መስዋዕት አቀረበ፤ ሕዝቡን በተሳሳተ መሐላ ውስጥ እንዲገባ አደረገ፤ ስለ አማሌቃውያን እግዚአብሔር የሰጠውን ትዕዛዝ ሳይፈጽም ቀረ፤ ንጉሥነቱን ተቀማ፤ በፍልስጤማውያን ተሸነፈ፤ የቤተሰብ ሞት አጋጠመው፤ ራሱን ገደለ።

💭 አዎ! የእግዚአብሔር የሆኑ ሕዝቦች አሉ፤ የሰይጣን የሆኑም ሕዝቦች አሉ። በዚህ የመዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ብቻ እንኳን እግዚአብሔር የሚጠላቸውን ጥቂት ሕዝቦች ለይተን ማየት እንችላለን፦

ኤዶማውያን

እስማኤላውያን

ሞዓብ

አጋራውያን

ጌባል አሞን

አማሌቅ

ፍልስጥኤማውያን

ጢሮስ

አሦር

የሎጥ ልጆች

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፹፪]❖❖❖

፩ አቤቱ፥ እንደ አንተ ማን ነው? አቤቱ፥ ዝም አትበል፥ ቸልም አትበል።

፪ እነሆ፥ ጠላቶችህ ጮኽዋልና፥ የሚጠሉህም ራሳቸውን አንሥተዋልና።

፫ ሕዝብህን በምክር ሸነገሉአቸው፥ በቅዱሳንህም ላይ ተማከሩ።

፬ ኑ ከሕዝብ እናጥፋቸው፥ ደግሞም የእስራኤል ስም አይታሰብ አሉ።

፭ አንድ ሆነው በአንተ ላይ ተማከሩ፤ በአንተ ላይ ቃል ኪዳን አደረጉ፤

፮ የኤዶማውያን ድንኳኖች እስማኤላውያንም፥ ሞዓብም አጋራውያንም፥

፯ ጌባል አሞንም አማሌቅም፥ ፍልስጥኤማውያንም ከጢሮስ ሰዎች ጋር፤

፰ አሦርም ከእነርሱ ጋር ተባበረ፥ ለሎጥ ልጆችም ረዳት ሆኑአቸው።

፱ እንደ ምድያምና እንደ ሲሣራ፥ በቂሶንም ወንዝ እንደ ኢያቢስ አድርግባቸው።

፲ በዓይንዶር ጠፉ፥ እንደ ምድርም ጕድፍ ሆኑ።

፲፩ አለቆቻቸውን እንደ ሔሬብና እንደ ዜብ፥ ታላላቆቻቸውንም እንደ ዛብሄልና እንደ ስልማና አድርጋቸው።

፲፪ የእግዚአብሔርን መሠዊያ እንወርሳለን የሚሉትን።

፲፫ አምላኬ ሆይ፥ እንደ ትቢያ በነፋስ ፊትም እንደ ገለባ አድርጋቸው።

፲፬ እሳት ዱርን እንደሚያቃጥል፥ ነበልባልም ተራሮች እንደሚያነድድ፥

፲፭ እንዲሁ በቍጣህ አሳድዳቸው፥ በመቅሠፍትህም አስደንግጣቸው።

፲፮ ፊታቸውን እፍረት ሙላው፥ አቤቱ፥ ስምህንም ይፈልጋሉ።

፲፯ ይፈሩ ለዘላለሙም ይታወኩ፤ ይጐስቍሉ ይጥፉም።

፲፰ ስምህም እግዚአብሔር እንደ ሆነ፥ በምድር ሁሉ ላይም አንተ ብቻ ልዑል እንደ ሆንህ ይወቁ።

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፹፪]✞✞✞

፩ እግዚአብሔር በአማልክት ማኅበር ቆመ፥ በአማልክትም መካከል ይፈርዳል።

፪ እስከ መቼ ሐሰትን ትፈርዳላችሁ? እስከ መቼ ለኃጢአተኞች ፊት ታደላላችሁ?

፫ ለድሆችና ለድሀ አደጎች ፍረዱ፤ ለችግረኛውና ለምስኪኑ ጽድቅ አድርጉ፤

፬ ብቸኛውንና ችግረኛውን አድኑ፤ ከኃጢአተኞችም እጅ አስጥሉአቸው።

፭ አያውቁም፥ አያስተውሉም፤ በጨለማ ውስጥ ይመላለሳሉ፤ የምድር መሠረቶች ሁሉ ተናወጡ።

፮ እኔ ግን። አማልክት ናችሁ፥ ሁላችሁም የልዑል ልጆች ናችሁ፤

፯ ነገር ግን እንደ ሰው ትሞታላችሁ፥ ከአለቆችም እንደ አንዱ ትወድቃላችሁ አልሁ።

፰ አቤቱ፥ ተነሥ፥ በምድር ላይ ፍርድ፥ አንተ አሕዛብን ሁሉ ትወርሳለህና።

_______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

UAE, Turkey, and Iran: Why Rival Powers Are Backing Ethiopia’s Government

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 14, 2022

💭 ኤሚራቶች፣ ቱርክ እና ኢራን፤ ለምን ተቀናቃኝ ሀይሎች የኢትዮጵያን መንግስት ይደግፋሉ?

ቆሻሻው ከሃዲ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ኢትዮጵያን ለቆሻሾቹ እስማኤላውያን አሳልፎ እየሰጣትና አገር እያሳጣን ነው። ምን ዓይነት ወራዳ ትውልድ ቢሆን ነው ይህን መሰል እርጉም መሪ ለአንድም ቀን እንኳን ስልጣን ላይ እንዲቆይ የሚፈቅድለት? በእውነት ሕዝበ ክርስቲያኑ በክርስቶስ ስም ተጠምቋልን?

👉 ለጸሐፊው ለአቶ አብዱ ጥያቄ የሰጠሁት ትሁት እና እውነተኛ የሆነ መልስ የሚከተለው ነው፤

1. እስማኤላውያኑ ከኤዶማውያን ተምረዋል፣ “Thesis-Antithesis-Synthesis (ተሲስ ፣ ፀረፀረስታ እና ውህደት/መደመር)” የሚለውን የሄግሊያን ዘዬ በመተገበር ላይ ናቸው። – እናም በጥንታውያኑ የትግራይ፣ ኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ላይ የጂሃድ ስልታቸውን አሻሽለዋል። ስለዚህም በተደጋጋሚ የደረሰባቸውን ታሪካዊ ሽንፈታቸውን ለመበቀል በክርስቲያን ኢትዮጵያ ላይ ችግኛቸውን ግራኝን እና ኢሳያሳ አፈቀርቂን ተጠምቀው ዘምተዋል። ኢትዮጵያ የሰይጣንን ርዕዮተ ዓለም የሆነውን እስልምናን አልቀበልም በማለቷ ሁሌ ምሬት ላይ ናቸው። ከ1400 ዓመታት በፊት ወደ አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ የመጣው እስልምና በወቅቱ የአክሱም ንጉሥ አርማህ ዘንድ ተቀባይነት ባለማግኘቱ እና ክርስቲያን ሆኖ በመቅረቱ የተናደዱ ይመስላሉ። በ614 ንጉሥ አርማህ (ሙስሊሞች) በሐሰት አል ነጃሺ ብለው ይጠሩታል) – ምናልባትም ወደግዛቱ የገቡት ሙስሊሞች በደቡብ አረቢያ/የመን በደል የደረሰባቸው ክርስቲያኖች መስለውት ሳይሆን አይቀርም ፥ ወደ አክሱማውያን ኢትዮጵያ እንዲገቡ የፈቀደላቸው ከመካ ቁረይሾች ከሸሹ በኋላ ነው ። መሀመዳውያኑ፤ ንጉሥ አርማህ ሙስሊም ሆኗልብለው ሲናገሩ አይን ያወጣ ውሸት ነው።

በተቃራኒው፤ የእስልምና ነቢይ መሀመድ እና የአሊ የመጀመሪያ የአጎት ልጅ ኡበይድአላህ ኢብኑ ጃህሽእስልምናን ትቶ ክርስትናን የተቀበለው ኢትዮጵያ በነበረበት ወቅት ነበር። ክርስትናን የተቀበለ የመጀመሪያው ሙስሊም። ይህ ደማቸውን ዛሬም በጣም ያፈላዋል!

በ፰/8ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የነበረው የሙስሊም የታሪክ ምሁር እና ሃጂዮግራፈር ኢብኑ ኢስሃቅ በ615 ኡብይደላህ ከሙስሊም ሚስቱ፣ ሴት ልጁ እና ከሙስሊም ስደተኞች ቡድን ጋር በመሆን ከመካ ስደት ለማምለጥ ወደ ኢትዮጵያ ተሰደደ። ኢትዮጵያ እያለ ክርስትናን ተቀብሎ ለሙስሊም ጓዶቹ መስበክ ጀመረ። የመሀመድን የመጀመሪያ የህይወት ታሪክ የፃፈው ኢብኑ ኢሻቅ እንዲህ ሲል ጽፏል፤

ኡበይዱላህ እስልምና እስኪመጣ ድረስ ፍለጋውን ቀጠለ። ከዚያም ከሙስሊሞች ጋር ወደ አቢሲኒያ ሄደ ሙስሊም የነበረችውን ሚስቱን ኡሙ ሀቢባ፣ መ. አቡ ሱፍያን. እዚያ እንደደረሰ ክርስትናን ተቀብሎ ከእስልምና ተለየ እና በ 627 እንደ አንድ ክርስቲያን በአቢሲኒያ አረፈ።

መሀመድ ለ. ጃፋር ለ. አልዙበይር የክርስትና እምነት ተከታይ በሆነ ጊዜ ኡበይዱላህ እዚያ የነበሩትን የነቢዩን (..) ባልደረቦች ሲያልፉ ‹በግልጽ እናያለን፣ግን ዓይኖቻችሁ በግማሽ የተከፈቱ ናቸው› ይላቸው እንደነበር ነገረኝ። ለማየት እየሞከረ እና እስካሁን ማየት አቃተው።› ሳሳእ የሚለውን ቃል ተጠቀመ ምክንያቱም ቡችላ ለማየት አይኑን ለመክፈት ሲሞክር የሚያየው ግማሹ ብቻ ነው። ሌላው ፋቃሃ ማለት ዓይንን መክፈት ማለት ነው። ሀዋርያው ከሞተ በኋላ ባሏ የሞተባትን ኡም ሀቢባን አገባ። (ኢብኑ ኢሻቅ፣ የመሐመድ ሕይወት፣ በአልፍሬድ ጊላሜ የተተረጎመ፣ 1967፣ ገጽ 99)

በኋላ ከአንድ በላይ ያገባው መሀመድ ባሏ የሞተባትን ራምላን አገባ። መሀመድ የኡበይደላህን እህት ዘይነብን ቀደም ብሎ አግብቷት ነበር።

👉 ለምን እና እንዴት ሙስሊሞች በክርስቲያን ኢትዮጵያ ላይ እስከ ዛሬ ድረስ መራራ እና የበቀል እርምጃ እንደሚወስዱ በዚህ መረዳት እንችላለን።

2ኛ. ሉሲፈራውያን ጦርነት ይፈልጋሉ ሕዝቅኤል 38/መዝሙር 83 ትንቢቶችን ይፈጸሙ ዘንድ ሁኔታዎችን ተፈጥሯዊው ባልሆነ መልክ እራሳቸው ይፈጥራሉ። ኤዶማውያን (መናፍቃን ፕሮቴስታንቶች) “መነጠቅ” በሚለው የምጽዓት አፈ-ታሪክ የሚያምኑ መናፍቃን የፍጻሜ ዘመን ራዕይ ኢትዮጵያን/ኩሽን በመግፋት ወደ “የአውሬው ጥምረት” ትንቢታቸው፤ ሩሲያ፣ ቻይና፣ አረቢያ፣ ቱርክ እና ኢራንን ጎራ ሆና ማየት ይፈልጋሉ። በሕዝቅኤል 38/መዝሙረ ዳዊት 83 ትንቢቶች፡ ሩሲያ፣ ኢራን እና የሙስሊም ሀገራት በእስራኤል ዘ-ነፍስ ላይ ማለትም በክርስትና – ኦርቶዶክስ ክርስትና ላይ ያምጻሉ።

☆ ሉሲፈራውያኑ የመዝሙር ፹፫/83 /ሕዝቅኤል ፴፰/38 ትንቢቶች ቶሎ ይሟሉ ዘንድ ሁኔታዎችን በጥድፊያ በመግፋት ላይ ናቸው፤ በተለይ በኢትዮጵያ።

ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያን ጦርነት ይሻሉ። ለዚህ ደግሞ የዋቄዮ-አላህ ልጆች ጥሩ እረዳቶች ሆነው አግኝተዋቸዋል። ጂኒዋን አቴቴ አበቤን ዛሬ በአዲስ አበባ አየናት፤ በአረብኛ የተጻፉ መፈክሮች ተውለበለቡ፣ የክርስቶስ ተቃዋሚ አገር መሪ ኤርዶጋንን ምስሎች ከሩሲያው እና ቻይናው መሪዎች ምስሎች ጎን በሃገረ ኢትዮጵያ ለማሳየት ደፈሩ፣ ልክ በእስማኤላውያን ዓለም በተደጋጋሚ እንደምናየው የአሜሪካ ባንዲራ እንዲቃጠል ተደረገ፤። ፍልስጤማውያኑ እና ደጋፊዎቻቸው የአሜሪካን ባንዲራ ያቃጥላሉ፣ የሙአመር ጋዳፊ፣ የሳዳም ሁሴን እና የኢራን አያቶላዎች ደጋፊዎች የአሜሪካን ባንዲራ ያቃጥላሉ። በኦሮሞው ደርግ አገዛዝ ዘመን የነበረው የፀረ-አሜሪካ ዘመቻ ዛሬ ከሰላሳ ዓመታት በኋል በኦሮሞው ግራኝ አብዮት አህመድ ዘመን ለመጀመሪያ ጊዜ ተደገመ። ዋው! በኢትዮጵያ ኢትዮጵያን (ትግራይን + ኤርትራን) አጥፍተው ኩሽን(እስላማዊት ኦሮሚያ)ከመሠረቱ በኋላ ኩሽ ከሩሲያ እና እስማኤላውያኑ ዓለም ጋር አጋር እና በአርማጌዶኑ ተሳታፊ ሆና የመዝሙር ፹፫/83 /ሕዝቅኤል ፴፰/38 ትንቢቶች ቶሎ ይሟላል ማለት ነው። ይህን የፕሮቴአፍጋኒስታንቱ መናፍቃን ዓለም እና የመሀመዳውያኑ አህዛብ ዓለም በጣምና እጅግ በጣም ይመኙታል።

ከጽላተ ሙሴ ጋር ትልቅ ጉዳይ ስላላቸው፤ በትግራይ እና ቤተ እስራኤል ደም ውስጥ ይገኛል የሚል እምነት ስላላቸው በትግራይ ላይ ከፍተኛ ትኩረት አላቸው። ቤተ እስራኤላውያንን ወደ እስራኤል መውሰድ የጀመሩትና ዛሬም የትግራይ ስደተኞች በሚገኙባቸው የሱዳን የስደተኛ ካምፖች ውስጥ ተጠናክረው ለመሥራት የሚሹትም ለዚህ ይመስላል። እስራኤልም እስራኤል ዘ-ስጋ መሆኗን እና በእስራኤል ዘ-ነፍስ (በኢትዮጵያ) ላይ በጣም ጥገኛ እንደሆነች እንገንዘብ።

💭 ዛሬ በአዲስ አበባ እና የዋቄዮ-አላህ ልጆች በሰፈሩባቸው የኦሮሚያ ከተሞች የሚታየው ይህ ነው።

የግብጽ ባንዲራ ቀለማት + አረብኛ ጽሑፍ + የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ መሬ ኤርዶጋን

ምስል ከሉሲፈር ፔንታግራም ኮከብ ጋር። ከዚህ የበለጠ ምን ማስረጃ ይኖራል? አዎ! ለትክክለኛዋ ኢትዮጵያ፤ እግዚአብሔር ለሚያውቃት ኢትዮጵያ የስልጣኔ እና ክርስትና እምነት መሠረት የሆነችውን ትግራይን እየጨፈጨፏት ያሉት እነዚህን የመዝሙር ፹፫/83 /ሕዝቅኤል ፴፰/38 ትንቢቶች በጥድፊያ የማሟላት ፍላጎት ስላላቸው ነው። ለዚህም ነው ለትግራይ ኢትዮጵያውያን ያልቆመ፣ ድምጹን ያላሰማ፣ ያላለቀሰና ጦርነቱ እንዲቆም ያልታገለ “አህዛብ” ነው የምለው።

👉 አዎ! በትግራይ ላይ፣ በአክሱም ጽዮን ተራሮች ላይ ያመጸ ሁሉ ከክርስቶስ ተቃዋሚ ጎን ሆኖ የክርስቶስን ልጆች የሚጠላ፣ የሚያሳድድና የሚዋጋ እራሱን ለገሃነም እሳት አሳልፎ የሚሰጥ ከንቱ አህዛብ ብቻ ነው። ስለዚህ የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ይለናልና ይወቁት፤

“በተራሮቼም ሁሉ በእርሱ ላይ ሰይፍን እጠራለሁ፥ የሰውም ሁሉ ሰይፍ በወንድሙ ላይ ይሆናል፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። በቸነፈርና በደም እፈርድበታለሁ፤ ዶፍም የበረዶም ድንጋይ እሳትና ድኝም በእርሱና በጭፍሮቹ ከእርሱም ጋር ባሉ በብዙ ሕዝብ ላይ አዘንባለሁ። ታላቅ እሆናለሁ እቀደስማለሁ በብዙ አሕዛብም ዓይን የታወቅሁ እሆናለሁ፤ እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ያውቃሉ።”

✝✝✝[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፹፫]✝✝✝

፩ አቤቱ፥ እንደ አንተ ማን ነው? አቤቱ፥ ዝም አትበል፥ ቸልም አትበል።

፪ እነሆ፥ ጠላቶችህ ጮኽዋልና፥ የሚጠሉህም ራሳቸውን አንሥተዋልና።

፫ ሕዝብህን በምክር ሸነገሉአቸው፥ በቅዱሳንህም ላይ ተማከሩ።

፬ ኑ ከሕዝብ እናጥፋቸው፥ ደግሞም የእስራኤል ስም አይታሰብ አሉ።

፭ አንድ ሆነው በአንተ ላይ ተማከሩ፤ በአንተ ላይ ቃል ኪዳን አደረጉ፤

፮ የኤዶማውያን ድንኳኖች እስማኤላውያንም፥ ሞዓብም አጋራውያንም፥

፯ ጌባል አሞንም አማሌቅም፥ ፍልስጥኤማውያንም ከጢሮስ ሰዎች ጋር፤

፰ አሦርም ከእነርሱ ጋር ተባበረ፥ ለሎጥ ልጆችም ረዳት ሆኑአቸው።

፱ እንደ ምድያምና እንደ ሲሣራ፥ በቂሶንም ወንዝ እንደ ኢያቢስ አድርግባቸው።

፲ በዓይንዶር ጠፉ፥ እንደ ምድርም ጕድፍ ሆኑ።

፲፩ አለቆቻቸውን እንደ ሔሬብና እንደ ዜብ፥ ታላላቆቻቸውንም እንደ ዛብሄልና እንደ ስልማና አድርጋቸው።

፲፪ የእግዚአብሔርን መሠዊያ እንወርሳለን የሚሉትን።

፲፫ አምላኬ ሆይ፥ እንደ ትቢያ በነፋስ ፊትም እንደ ገለባ አድርጋቸው።

፲፬ እሳት ዱርን እንደሚያቃጥል፥ ነበልባልም ተራሮች እንደሚያነድድ፥

፲፭ እንዲሁ በቍጣህ አሳድዳቸው፥ በመቅሠፍትህም አስደንግጣቸው።

፲፮ ፊታቸውን እፍረት ሙላው፥ አቤቱ፥ ስምህንም ይፈልጋሉ።

፲፯ ይፈሩ ለዘላለሙም ይታወኩ፤ ይጐስቍሉ ይጥፉም።

፲፰ ስምህም እግዚአብሔር እንደ ሆነ፥ በምድር ሁሉ ላይም አንተ ብቻ ልዑል እንደ ሆንህ ይወቁ።

✝✝✝[ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ ፴፰]✝✝✝

፩ የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ።

፪ የሰው ልጅ ሆይ፥ ፊትህን በጎግ ላይና በማጎግ ምድር ላይ፥ በሞሳሕና በቶቤል ዋነኛ አለቃ ላይ አቅናበት፥ ትንቢትም ተናገርበት፥

፫ እንዲህም በል። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። የሞሳሕና የቶቢል ዋነኛ አለቃ ጎግ ሆይ፥ እነሆ፥ እኔ በአንተ ላይ ነኝ።

፬ እመልስህማለሁ በመንጋጋህም ልጓም አገባብሃለሁ፥ አንተንና ሠራዊትህንም ሁሉ፥ ፈረሶችንና ፈረሰኞችን የጦር ልብስ የለበሱትን ሁሉ፥ ጋሻና ራስ ቍርን ሰይፍንም ያያዙትን ሁሉ፥ ታላቁን ወገን አወጣለሁ፥

፭ ፋርስንና ኢትዮጵያን ፉጥንም ከእነርሱ ጋር ጋሻና የራስ ቍርን የለበሱትን ሁሉ፥

፮ ጋሜርንና ጭፍሮቹን ሁሉ፥ በሰሜን ዳርቻም ያለውን የቴርጋማን ቤትና ጭፍሮቹን ሁሉ፥ ብዙዎችንም ሕዝቦች ከአንተ ጋር አወጣለሁ።

Competing regional powers have quietly backed Abiy Ahmed in Ethiopia’s deadly conflict

👉 From The New Arab

The war that started in November 2020 as a conflict between the Ethiopian Federal Government and the Tigray Regional Government has turned the country into an arena where many regional and international powers are active.

Like a Pandora’s box suddenly opened, the conflict has borne many geopolitical surprises, but one of its most important ironies is the reported use of drones and weapons supplied by competing powers in the Middle East, who seem to have agreed on their support for Ethiopia’s government.

U A E, the first player

The United Arab Emirates (U A E) has intervened in the Ethiopian war since it began, with leaders from the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) accusing Abu Dhabi of targeting Tigray an forces in November 2020 with drones stationed at its Assab military base in Eritrea.

In the wake of the Ethiopian withdrawal in the face of the advancing Tigray an forces in the summer of 2021, an Emirati air bridge supporting the government was monitored. This comprised more than 90 flights between the two countries in the period between September and November 2021.

Satellite images identified Emirati drones at Harar Meda Airport in Ethiopia and at a military base in Deirdawa in the east of the country.

The U A E’s intervention was an extension of its strategy to build an allied political and security system across the Red Sea and the Horn of Africa, most notably following Who Tea gains around Bab al-Mandab at the beginning of Yemen’s conflict.

Abiy Ahmed’s election as Ethiopia’s prime minister in 2018 further accelerated an alliance between Addis Ababa and Abu Dhabi.

That same year, the U A E-sponsored Eritrean-Ethiopia peace agreement pledged to support the Ethiopian treasury with three billion dollars, and made huge investments in various sectors.

From this perspective, the possibility of the Tigray ans seizing power in Addis Ababa was a threat to these political arrangements, and Emirati investments, especially since the TPLF view Abu Dhabi with hostility after its role in their first defeat in November 2020.

Turkish drones in the Habesha sky.

The visit of the Ethiopian prime minister to Ankara in August 2021 represented a turning point in the relationship between the two countries, which had become estranged in parallel with the development of Ethiopian ties with the U A E-Saudi axis.

During the visit, a package of agreements was signed that included “military cooperation”. Indeed, according to the Turkish Defence Industries Corporation, the value of Turkish military exports to Ethiopia increased from just $234,000 in 2020 to nearly $95 million in 2021.

Although in July 2021 the Turkish embassy in Addis Ababa denied that it had supplied drones to Addis Ababa, reports alleged the participation of Bayraktar TB2 drones in military operations in Ethiopia’s conflict after Ahmed’s visit to Ankara, which were not denied by either side this time.

This development is an extension of the Turkish approach in the region described by Jason Moseley, a Research Associate at the African Studies Centre at Oxford University. “Turkey has adopted an interventionist attitude in the regional crisis, with the consequent rebalancing between soft and hard power in favor of the latter,” he wrote last year.


In fact, Turkey saw drone support for the Ethiopian government as a strategic gain, bolstering its reputation in the African military and security market after it had proven its success in an African war arena, with growing demand for this type of weapon.

Ankara’s participation also indicates that Turkish construction companies could make a significant contribution to the reconstruction of infrastructure in the areas destroyed by the war

Preventing Ethiopia from sliding into a civil war protects Ankara’s large investments inside the country and ensures that the ensuing chaos does not spread into neighbouring Somalia, the most important centre of Turkish influence in the African continent.

Additionally, Turkish support for the Ethiopian government appears to be a strategic necessity due to Ankara’s fears of the Tigray ans, who Ethiopia has accused of being supported by Egypt.

In this sense, Ankara’s ties with Ethiopia are related to the exchange of support between the two countries, which is taking place in the context of their conflict with Egypt.

Iran seeks an opportunity

In a letter to the Secretary-General of the United Nations, Antonio Guterres, on 7 December 2021, TPLF leader Debretsion Gebremichael accused Iran, along with the UAE and Turkey, of providing the Ethiopian army with weapons, including drones.

Prior to that, the US government had accused Iran’s Islamic Revolutionary Guard Corps Quds Force (IRGC-QF) of providing drones to Ethiopia, and on 29 October 2021, sanctions were issued by the US Treasury Department.

According to investigative websites, Iranian drones have been seen in Ethiopia and 15 flights from two airlines linked to the IRGC have been monitored from Iran to the Harar Meda military base in Ethiopia.

Both the Iranian and Ethiopian governments have not yet commented on these reports.

The sharp dispute between Ethiopia and the United States over the war in Tigray, and Washington’s continuous pressure on Ahmed’s government, who has framed the conflict as a colonial attack on Ethiopia’s unity, has apparently brought Tehran and Addis Ababa closer.

Iran sees the Ethiopian PM’s need for military equipment as an opportunity to expand its strategic presence in a country that is historically an ally of the United States and Israel.

This level of Iranian engagement demonstrates the importance of the Ethiopian arena for Tehran, and indicates Iran’s desire to enter the burgeoning military and security market in Africa.

However, the most important prize for Tehran is a return to Ethiopia, which is situated close to Yemen, the Arabian Peninsula, and the Horn of Africa, after losing its influence in recent years with allies Eritrea and Sudan following Emirati-Saudi pressure, and the fall of Omar al-Bashir’s regime in Khartoum after popular protests.

Ultimately, all three powers are trying to exploit a moment of Ethiopian weakness to create or consolidate their influence.

The weight and extent of their involvement are best indicated, perhaps, by consultations the US envoy to the Horn of Africa, which has historical influence in Ethiopia, has been having with Middle Eastern capitals to try to find a solution to the Ethiopian crisis.

_____________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሉሲፈራዊው የኦሮሞ አገዛዝ ለUAE ኤሚራቶች የሰጣቸው ተዓምረኛው የመድኃኔ ዓለም ፍልውሃ የጸበል ቦታ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 4, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ ♱ መድኃኔ ዓለም

💭 በእውነት ኦሮሞዎች ኢትዮጵያን አዋረዷት፣ አረከሷት፣ እጅግ በጣም ጎዷት!

አፄ ምኒልክ ፡ ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስን አስወግደው የሥልጣኑ ዙፋን ላይ ከወጡበት ጊዜ ከመቶ ሃምሳ ዓመታት ጀምሮ በኢትዮጵያ የነገሠው የዋቄዮአላህ እርኩስ መንፈስ ነው። አፄ ምኒልክ ሰሜናውያን ክርስቲያኖችን ለአራት ትውልድ ያህል አዳክመው ለመቆጣጠር ሲሉ ትግርኛ ተናጋሪ የሆኑትን ጽዮናውያንን በክህደት ከፋፈሏቸው፣ እርስታቸውንም ቆርሰው ለባዕዳውያኑ ጣልያናውያን እና ፈረንሳውያን አሳልፈው ሰጧቸው። ዛሬም አራተኛውና የመጨረሻው ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረተዋሕዶ ምኒልካዊው ኦሮሞ ትውልድ (ኦነግ + ብልጽጋና + ሕወሓት + ሻዕቢያ + ብዕዴን + ኢዜማ + አብን) በሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ድጋፍ ሥልጣኑን ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር ስለቻለ የለመደውን የክህደት ወንጀል በድጋሚ በመፈጸም ላይ ይገኛል። ይህን በቂርቆስ ቤተ ክርስቲያን አካባቢ የሚገኘውን ቦታ ለባቢሎን ኤሚራቶች አሳልፎ ሲሰጥ፤ ሕገወጧን የኦሮሚያ ሲዖልን ደግሞ ለቱርክ እና ሳውዲ አረቢያ ለማስረከብ እንደ “ውጫሌ” ስምምነት ውሎችን በስውር በመፈራረም ላይ ይገኛል። በዚህና ሸህ አላሙዲን ሸረተን ሆቴልን በገነባበት ቦታዎች ላይ ከግራኝ አህመድ ቀዳማዊ የተደበቁ ጽላቶች ሊኖሩ እንደሚችሉ ስለተጠቆሙ ነው እነዚህ የአረብ ወኪሎች ቦታዎቹን ለመቆጣጠር የፈለጉት። እንዲሁም እነዚህ አካባቢዎች ዝቅተኛ እና ሞቃታማ ስለሆኑ ብሎም ፍልውሃዎች የሚፈልቁባቸው ቦታዎች ስለሆኑ እባቦቹን የመሳብ ኃይል አላቸውና ነው።

የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው እነ አቴቴ ጣይቱ፤ ልክ እንደ ዛሬዎቹ አቴቴዎች እንደነ ‘እዳነች እባቤ’፤ እባቡ ሳጥናኤል እየመራቸው ከእንጦጦ ወደ ፍልውሃ አካባቢ ወርደው የዛሬውን ምኒልክ ቤተ መንግስታቸውን ገንብተው ሲሰፍሩ፤ ሞቃታማ የሆነውን የኋለኛዋንን አዲስ አበባ ሰፈሮች “ፍልውሃ፣ ቡልቡላ፣ ፊንፊኔ” ብለው ሰየሟቸው። እንግዲህ ለአዲስ አበባ ይህን ስም የሠጣት አቴቴ ጣይቱ የተዘጋጀችበት የምድር አፈር ሕግ ነው ማለት ይቻላል። የሙቀት ሕግ። እሳተ ገሞራ፣ ወደ ሲዖል መውረጃው ኤርታ አሌ። የእሳተ ገሞራ ኃይል እየተንተከተከ፣ ፍልቅልቅ እያለ (ግራኝን እና ልጆቹን ‘ፍልቅልቄ’ ሲሉ አልሰማንም? አዎ ፍልቅልቄ በምኒልክ ቤተ መንግስት) እየገነፈለ ከታች ከመሬት ወደ ላይ ወደ ሰማይ ቡልቅ ቡልቅ እያለ ከሚፈሰው የፈላ ውሃ ነበር ይህን ስም አቴቴ ጣይቱ ያገኘችው። ያ የጥፋት ውሃ ነበር ለአሁኗ አዲስ አበባ የቀደመ ስም የሆናት። ፊንፊኔ = “እሳት!” ላይ የተዘጋጀች ምድር ናት። ይህ ደግሞ ሲዖል ወይም ‘ገሀነም እሳት’ የተባለው የምድር አፈር ሕግ መሆኑን እናስተውል። በውስጧ እሳት ያዘለች የጥፋትና የሞት ምድር ናት። ቀንና ሌሊት የማያንቀላፋ፣ የሚነድድ እሳት የታቀፈች ምድር ስለሆነች ነበር በአቴቴ ጣይቱ ዓይን ውስጥ በቀላሉ መግባትም የቻለችው። ሞት (ሲዖል) የተባለው የስጋ ፍርድም ይህ የምድር አፈር ሕግ ሲሆን ይህ ደግሞ የዲያብሎስ መንግስት ይባላል። የዲያብሎስ ዓለም “እሳት” ነውና። አቴቴ ጣይቱ ብጡልም ‘ፊንፊኔ’ ብለው የሰየሟትን ፍልውሃማ ቦታ ለመናገሻነት የመረጡታም ስለዚህ የሞትና የባርነት የምድር አፈር ሕግ ነበር። ምክንያቱም የሴት ልጅ የገዥነት ስምና ክብር የተዘጋጀው በሙቀት (እሳት) ሕግ ነውና። የአቴቴ ጣይቱ ንግሥና ግን ከሙቀትም አልፎ በ “እሳት” ሕግ ነውና። እሳተ ገሞራ የተባለው የምድር አፈር ሕግ አስቀድሞም የሰዶምና የገሞራ ሕዝብ ያደርጉ ስለነበረው ታላቅ ርኩሰት የሞትን ፍርድ የተቀበሉበት የገሃነብ እሳት እንደነበረ መጽሐፍ ቅዱስ ይነግረናል። የሰዶምና የገሞራ ሕዝብ የሻሩት አንዱ የፍቅር ሕግ ሰውን “ወንድና ሴት” አድርጎ የፈጠረውን የእግዚአብሔርን መልክና ምሳሌ ሲሆን በእነርሱም ፈቃድ ሰውን የፈጠረው የመልከኦት መልክና ምሳሌ “ወንድና ወንድ፤ ሴትና ሴት” ሆኖ ይታይ ነበር። አንድ ጾታ። ለዛ ለሞትና ለባርነት በፈጠራቸውም ፈቃድ በኩል እግዚአብሔር “ወንድና ሴት” አይደለም በማለት እውነቱን ይክዳሉ። በዚህም ፈቃድ ደግሞ የሰዶምና የገሞራ ወንዶች የሴቶችን የበላይነት አውጀዋል። “ፊንፊኔም” የተዘጋጀችው በዚህ የገሃነብ እሳት ፍርድ በኩላ ስለሆነ ነበር ለወንዶች ሞት ወደር የሌላት ብቸኛዋ ሲዖል ሆና በአቴቴ ጣይቱ ተመራጭ የሆነችው። ምኒልክና የኢትዮጵያ ወንዶች እንደ መንግስት የሞትን ፍርድ የተቀበሉት በዚህ የገሀነብ እሳት ፍርድ በኩል መሆኑን እናስተውል። በሰማይ የሚኖረን ዕጣ ፈንታ በምድር የተገለጠ ነው። የምድሩ ዕጣ ፈንታችን ነው የሰማዩም ዕጣ ፈንታችን። የምኒልክና የአራቱ ትውልዶች (ምኒልክ (ጣይቱ)+ ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ + ግራኝ አብዮት) በሰማይ የሚሆነው ዕጣ ፈንታም በምድር የተለጠ ነበር። ሲዖልና ገሃነብ እሳት።

ዛሬ አዲስ አበባን “ፊንፊኔ! ፊንፊኔ!” የሚሏት ግብዞች ዝቅተኛ ቦታዎች ከተዘጋጁበት የምድር አፈር ሕግ የተገኙ መሆናቸውንና የሞትንም ፍርድ የሚቀበሉት ገሀነብ እሳት ፍርድ በኩል መሆኑን በግልጽ እያየን ነው። ኦሮሞዎቹና በመላዋ ኢትዮጵያ ዛሬ ተበታትነው/ተደብቀው የሚገኙት ዲቃላዎቻቸው ውብ ከሆነውና “አበባ” ከሚለው የመጠሪያ ስም ይልቅ “ፊንፊኔ” ላይ ተጣብቀው የቀሩት የሴቲቷ እና የአዛዧ ሳጥናኤል ምኞት/ትዕዛዝ ስለሆነ ነው፣ የሞትና ባርነት ማንነታቸውና ምንነታቸው አስሮና አግቶ ስለያዛቸው ነው። ይህ ጉዳይ ቀላል አይደለም። እነርሱ ይህን ማንነታቸውንና ምንነታቸውን በደንብ ነው የሚያውቁት፤ ስለዚህም ነው የወረራ ጦርነቶችን የሚያደርጉት፤ ለዚህም ነው ልክ እንደ ራዕያት/ኒፊሊሞች(ራያ)ይህን የሞትና ባርነት ማንነታቸውንና ምንነታቸውን ደብቀው ለማንገስ ሲሉ ሴቶችን እየደፈሩ ብዙ ዲቃላዎችን ለመፈልፈል ከፍተኛ ፍላጎትና ምኞት ያላቸው። በተለይ ደገኞቹና የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላቸው የሰሜን ኢትዮጵያውያን ሰዎች አሁን ከገቡበት መቀመቅ ለመውጣት ይህን ሃቅ ማወቅ አለባቸው፤ በጣም እጅግ በጣም አስፈላጊ የሆነ መረጃ ነው።

አዎ! አፄ ምኒልክ ትግራይን/ኤርትራን ለጣልያን ጂቡቲን ደግሞ ለፈረንሳይ አሳልፈው እንደሰጡት። በእውነት ኦሮሞዎች ኢትዮጵያን አዋረዷት፤ ለዚህ ደግሞ በቅድሚያ ተጠያቂዎቹ በሃገረ ኢትዮጵያ ሥልጣኑን ለማይገባቸው ኦሮሞዎች በሰፊ ሰፌድ ያስረከቡት ሰሜናውያኑ ናቸው።

የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ በአንድ ወቅት ኦሮሞ ሀገር ማስተዳደር አይችልም! ለኦሮሞ ሥልጣን መስጠት ለህፃን ውሀ በብርጭቆ መስጠት ነውብለው ነበር። በዚህ ፻/100% ትክክል ነበሩ! ታዲያ ይህን እያወቁ እነ አቶ ስብሐት ነጋ ሁሉንም ነገር ለኦሮሞዎች አስረክበው መቀሌ መግባታቸው በወደፊቱ ትውልድ የሚያስጠይቃቸው ትልቅ ወንጀል ነው! ያው እኮ ኦሮሞዎች ሃገርን በመሸጥ ላይ ናቸው፤ ከአረቦች፣ ከቱርኮች፣ ከኢራናውያን፣ ከሶማሌዎች፣ ከኦሮማራዎችና ከኤርትራ ቤን አሚር የዋቄዮአላህ ጭፍሮች ጋር በመመሳጠር ወደ ኢትዮጵያ ቅጥረኞችን በማስገባት በሰሜናውያኑ ጽዮናውያን ላይ አስከፊ ግፍና በደል በመፈጸም ላይ ናቸው።

ዛሬ ኦሮሞዎቹ ብርጭቆውን መስበር ብቻ አይደለም፤ በዓለምም በኢትዮጵያም ታሪክ ይህን ያህል በአስከፊ መልክ ዘግናኝ፣ ታይቶም ተሰምቶም የማይታወቅ ወንጀል እየፈጸሙ ነው። ጋሎች ከማደጋስካር እና ታንዛኒያ አካባቢ አምልጠው/ተባርረው ውደ ምስራቅ አፍሪቃ ሲገቡ ለአፍሪቃ ቀንድ እራሳቸው መጤዎች የሆኑት ሶማሌዎች እንኳን ሳይቀሩ የጋሎችን አረመኔነት ስለተገነዘቡት ነበር ዛሬ ወደሰፈሩበት የአክሱም ግዛት ገብተው በወረራና የዘር ማጥፋት ተግባር ላይ የተሰማሩት። ቀደም ሲል ፳፯/27 ጥንታውያን የኢትዮጵያን ነገዶችን ከምድረ ገጽ አጥፍተዋቸዋል፤ ዛሬ ደግሞ በደቡብ ኢትዮጵያ ለሚገኙት ብርቅዬ ወገኖቻችን፣ ለጉራጌዎች፣ ለወላይታዎች እንዲሁም ለአማራው እና ተጋሩ ከፍተኛ አደጋ ፈጥረውባቸዋል። ሞኙ ኢትዮጵያዊ ይህን እየመጣበት ያለውን አደጋ ከታሪክ ጋር እያገናዘበ ማየት እንኳን ተስኖታል። በግልጽ የሚታየውን ሃቁን አውጥቶ እንኳን በጉዳዩ ላይ ለመወያየት ፈቃደኛነት አይታይበትም። ኢትዮጵያ ሀገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ!!

ቸሩ መድኃኔ ዓለም በግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የኦሮሞ አህዛብ አገዛዝ በተለይ በትግራይ የሚጨፈጨፉትን፣ የሚበደሉትን፣ የሚደፈሩትን፣ የሚሰደዱትንና የሚጎሳቆሉትን ወገኖቻችንን ሁሉ ያጽናናልን!

“ስሙንም ኢየሱስ አለችው።”[ማቴ ፩፥፳፭] በቤተልሔም ዋሻ የተወለደው የድንግል ልጅ ስሞቹ ስንት ናቸው? ትርጓመያቸውስ ምንድ ነው? …………

😇 የድንግል ልጅ ስሞቹ ፦ ቃል፣ ወልድ፣ አማኑኤል፣ ኢየሱስ, ክርስቶስ፣ መድኃኔ አለም። ስሆኑ ትርጓመያቸውም፦

#ቃል ማለት፦ አንደቤት መናገርያ ማለት ስሆን ከ3ቱ አካላት አንዱ እግዚአብሔር #ወልድ በህልውነት/በመሆን ግብሩ የ #አብ እና የ #መንፈስ ቅዱስ ቃላቸው ስሆን የእግዚአብሔር ቃል ይባላል። ራእይ 19፥13 “በደም የታለሰ ልብስም ለብሶአል ስሙንም “ቃል እግዚአብሔር” አሉት። ቍላስ.1፥16 “በእርሱ ቃልነት እግዚአብሔር ሁሉን ፈጥሮአልና….”

#ወልድ ማለት፦ ከ3ቱ አካላት ፩(1)ዱ ወልድ ስሆን ልጅ ማለት ነው የ #ወልድ አካላዊ ግብሩ መወለድ ማለት ነው የ #አብ የባሕርይ ልጅ ስለሆነ እግዚአብሔር ወልድ ይባላል። ገላ.4፥4,, ዮሐ.ወ 5፥16,, ማቴ 3፥17…

#አማኑኤል ማለት፦ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ሆነ ማለት ነው። ማቴ 1፥23። ይህን በት.ኢሳ 7፥14 ላይ ስሙን እናገኛለን። ይህ ማለት ከድንግል በተዋህደው ተዋህዶ አምላክ ሰው ሆነ ዮሐ.1፥14 …….. 1ኛ ቆሮ 15፥21 አዳምን የመጀመርያው ሰው ይላል ክርስቶስን ደግሞ ሁለተኛው ሰው ይለዋል።

#ኢየሱስ ማለት፦ መድሃኒት ማለት ነው ይህን መጽሐፍ ቅዱስም ይናገራል ሉቃስ 2፥11 “እነሆ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት ተወልዶላችኃል” እንዳለ መልአኩ ለእረኞች….

#ክርስቶስ ማለት፦ “ቅቡ /የተቀባ” ማለት ነው። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን እና በመሰሎቿ አብያተ ቤተክርስትያናት “የተዋሃደ” ተብሎ ይተረጉማል።

#መድኃኒአለም ማለት፦ የአለም መድኃኑት ማለት ነው። በእርሱ አለም ስለዳነ (በሞቱ አለምን ስላዳነ) መድኃኒአለም የአለም መድሃኒት እንለዋለን። ሉቃስ 2፥11 ላይ እኔሆ ለሕዝብ ሁሉ የምሆን መድኃኒት እንዳላለ ሉቃስ፤ ዮሐ.ወ 1፥29 ላይ መጥምቁ ዮሐንስ “እነሆ የአለምን ኃጢአት የምያስወግድ የእግዚአብሔር በግ” እንዳለው እንደገና በሮሜ 5፥12-21 ስናነብ በአንድ ሰው በአዳም ምክንያት ሞት ወደ አለም እንደመጣ ሁሉ በአንዱ በኢየሱስ ክርስቶስ ሞትም አለም እንደዳነ ይናገራል…………..

እኛ ኦርቶዶክሳዊያን በነዚህ ስሞች አምላካችን ጌታችንና መድኃኒታችንን እናከብረዋለን እንጠራዋለን እናመልከዋለን ። “ኢየሱስ ብቻ ስሙ ነው ሌሎችን ከየት አመጣችሁ ለምን ባለወልድ አማኑኤል መድሃኒአለም እያላቹ ትጠሩታላችሁ ኢየሱስ ማለት ብቻ እንጅ” የምሉ ወገኖቻችን አሉና እነዚህን ስሞችን እኛ ኦርቶዶክሶች ፈጥረንለት ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱሱ እራሱ እንደምጠራው መገናዘብ ይገባናል። ለስም አጠራሩ ክብርና ምስጋና ይድረሰው የእኛ ጌታ የድንግል ማርያም ልጅ ጌታችን መድኅኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ። ክብር ለወለደችው ለድንግል!!!

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አስደናቂ ክስተት በኡራኤል ዕለት | የትክክለኛዋ ኢትዮጵያ ካርታ + ገዳም ጉንዳ ጉንዶ + የባኩ ፍንዳታ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 30, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 በድጋሚ የቀረበ፤

💭 የዛሬዋ ኢትዮጵያ “አገር” ኢትዮጵያ ዘስጋ፤ በቁማቸው በሞቱ የስጋ ሰዎች ምናባዊ ምስል የተቀረጸችና የተፈጠረች የ”ፈጠራ” አገር ናት። “ኢትዮጵያዊነትም” አሁን አፄ ምኒልክ በፈጠሯት ኢትዮጵያ ውስጥ የሚኖረውንም ህዝብ ማነትና ምንነት አይወክልም፤ አይገልጽምም። ይህች አሁን ያለችዋ፣ ላለፉት ፻፴/130 ዓመታት ወለም ዘለም እያለች ለ፬/4 ትውልድ ዘልቃ የቆየችው ትክክለኛዋ፣ የእምቤታችን አሥራት አገር የሆነችዋ ኢትዮጵያ ሳትሆን የአፄ ምኒልክ ፪ኛው የስጋ ምኞት ራዕይ የፈጠራት የፈጠራ (ሐሰት) ኢትዮጵያ ናት። በሰሜን ኢትዮጵያውያን ወንድማማች ሕዝብ (የትግራይ/ኤርትራ ኢትዮጵያውያን)መካከል እስከ ዛሬ ድረስ የዘለቀ ጠብ ዘርተው በመከፋፈላቸው እግዚአብሔር አምላክን እጅግ በጣም አስቆጥተውታል፤ ([መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮፥፲፮]እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ)ይህም እግዚአብሔር የተጸየፈው ተግባራቸው ነው በተለይ “አማራ ነን፣ ምኒልክ እምዬ” በማለት ተታልሎ እና እራሱንም በዋቄዮአላህ የማታላያ መንፈስ አስገዝቶ ነው ዛሬ ለምናየው የትውልድ እርግማን የተጋለጠው። ይህ ከትውልድ ወርዶ የመጣው መርገም ስላሠረው ነው ዛሬ ከታች እስከ ላይ “ተዋሕዶ ክርስቲያን ነኝ፣ ኢትዮጵያዊ ነኝ” የሚለው “አማራ” ሁሉ (/90%) በስጋ ምኞቱ የዲቃላ እና ቃኤላዊ ማንነትን በመያዝ በትግራይ ሕዝብ ላይ ያልተጠበቀና ዓለምን ሁሉ ያስገረመ ጥላቻ በማሳየት ላይ ያለው። ዛሬ ዓለም ከሚመስለው ሕዝብ ጋር በመቀራረብና በማበር(ፈረንጁ ከፈረንጁ ጋር ሕብረት ፈጥሯል፣ አህዛብ በመላው ዓለም ካሉ መሀመዳውያን ጋር ሕብረትን እየፈጠሩ ነው፣ ምስራቅ እስያውያን በመላው ዓለም ከሚገኙ እስያውያን ጋር አንድነት በመፍጠር ላይ ናቸው)“ከባባድ ጠላቶቼ ናቸው ከሚላቸው ሕዝቦች (ለነጩ/ኤዶማዊ፣ ጥቁሮችና ቢጫዎች ጠላቶቹ ናቸው፣ ለአህዛብ/እስማኤላዊ ክርስቲያኖች ዋና ጠላቶቹ ናቸው፣ ለምስራቅ እስያዊ ነጩ/ኤዶማዊ + ጥቁሩ/አፍሪቃዊ + አህዛብ/እስማኤላዊ ጠላቶቹ ናቸው)ጋር ለመፋለም በወሰነበት በዚህ ዘመን ደጀን የሚሆነውን የትግራይን ተዋሕዶ ክርስቲያን ሕዝብ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ እንዲሁም እራሱን ከሚጨፈጭፉት ኦሮሞዎች ጋር አብሮ ይጨፈጭፈዋል፣ ያፈናቅለዋል፣ ይደፍረዋል፣ በረሃብ ለመፍጀት፣ የምግብ እርዳታ እንዳያልፍ ያግዳል፣ ድልድይ ያፈርሳል። አማራው ልክ በምኒልክ አቴቴ መንፈስ አታሎ እንዳሰረው እንደ ኦሮሞው ልቡም ህልኒናውም ምን ያህል እንደጨለመበትና የዚህ እርኩስ መንፈስ ሰለባ ሆኖ በጣም ጥልቅ የሆነ ዲያብሎሳዊ አረመኔነት ውስጥ መግባቱን እነዚህ ቀናት በግልጽ እያሳዩን ነው። በጣም በጣም ያሳዝናል። እስኪ መጀመሪያ ከአፄ ምኒልክ ይፋቱ! እሳቸውን ማምለኩን ያቁሙ፤ ልክ መሀመዳውያኑ መሀመድን ከአላሃቸው አብልጠው እንደሚያመልክቱ አማራዎችም ምኒልክን ከክርስቶስ አብልጠው በማምለክ ላይ ናቸው። እንግዲህ ሁሉም እግዚአብሔር አጥብቆ የሚጠላውን ኃጢዓት በመስራታቸው ተጸጽተው ለንስሐ እራሳቸውን ያዘጋጁ!

አፄ ምኒልክ ከእግዚአብሔር በመራቅ፣ ሰሜን ኢትዮጵያውያንንና ለአደዋው ድል ያበቃቸውን አምላካቸውን ክደው የአህዛብን ዕውቅትና ጥበብ ለመቀበል በመወሰናቸው ታሪካዊታዊቷን ኢትዮጵያ ለስደት አበቋት። ምኒልክ እና እስከ ዛሬ ድረስ የዘለቀው አራተኛው፣ የመጨረሻውና ጠፊው ትውልዳቸው አገር ማለት የምድር አፈር ሕግ ማለትም አንድ ማንነትና ምንነት፣ አንድ ስምና ክብር እንደሆነ በጥልቀት አለማወቃቸው ለዚህች ቅድስት ምድር ማለትም ነብዩ ሙሴ አርባ ዓመት ለኖረባት፣ ጌታችን እና ቅድስት እናቱ በቅዱስ ኡራኤል መሪነት የመጡባት፣ እነ ቅዱስ ማቴዎስ ለሰማዕትነት የበቁባት፣ እንደ እነ አቡነ አረጋዊ ያሉ የመላው ዓለም ቅዱሳን ያረፉባት ለትክክለኛዋ ኢትዮጵያ ማንነትና ምንነት ሞትንና ጥፋትን አስከትሏል፤ አእምሮ የጎደለው ስጋዊ ምኞት ነበርና።

የዲያብሎስ መንግስታዊ ሕግ የ “መቀላቀል” ሕግ ሲሆን የእግዚአብሔር መንግስታዊ ሕግ ደግሞ የ “መለየት” ሕግ ነው። ምኒልክም የዛሬዋን የአብዛኛውን የዚህ ከንቱ ትውልድ ኢትዮጵያ የመሰረቷት በመቀላቀል ሕግ ነው። ይህን የተቀላቀለ “ዲቃላ” ማንነትና ምንነት ነው ልክ አፄ ዮሐንስ የሰጡንን ሰንደቅ ሠርቀው በመገለባበጥ እንዳቆዩት፣ ኢትዮጵያዊነትንም የዲቃላ ማንነትና ምንነት መገለጫ በማድረግ በከባድ ስህተት፣ በትልቅ ዲያብሎሳዊ ወንጀል ዛሬ “ኢትዮጵያዊ” የምንለውን የማንነትና ምንነት መገለጫ ያለምንም ፍተሻ እንቀበለው ዘንድ ተገደድን፣ የስጋ ስምና ክብር ነገሠ። ስለ ኃይማኖት ማለትም ስለ ሕይወት ሕግና ሥርዓት ብቻ እንጂ ስለ ቁንቋ፣ ስለ ቀለም፣ ስለ ባሕል፣ ስለ ዘር ማለቴ አይደለም። የስጋን ማንነትና ምንነት ከመንፈስ ጋር በማዋሃድና በማጣመር አንድ አገር ለመፍጠር ከተሞከረ መንግስቱ ቀስ በቀስ የፖለቲካውን ሥልጣን ሙሉ በሙሉ ለአጥፊው ማንነትና ምንነት አሳልፎ ለመስጠት ይገደዳል። ቀስ በቀስም ቢሆን የሚነሠውና ሙሉ በሙሉ የመንግስቱን ሥልጣን የሚቆጣጠረው ያ የስጋ አካል (ማንነትና ምንነት) ይሆናል።

የምኒልክ ተከታዮች የሆኑት ዲቃላዎቹ ኦሮሞዎች አፄ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያም እና አብዮት አህመድ ሰሜኑን በመከፋፈል፣ በሰሜኑ ላይ ጦርነት በማካሄድ (ከ፳፯/27 ጦርነቶች በትግራይ) በማውደም፣ የሕዝቡን መንፈሳዊ ስብጥር ለማናጋት እስከ ሴቶችን አስገድዶ በመድፈር ሕዝቡን በመደቀል የስጋ አካል (ማንነትና ምንነት) ለሳጥናኤል እንዲነግስ ላለፉት ፻፴/130ተሰርቶበታል። የምኒልክ በኦሮሞዎች በኩል የግዛት ማስፋፋት ፖሊሲ ተግባራዊ የተደረገበት የብሔር ብሔረሰብ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት የትክክለኛው ኢትዮጵያዊ መንፈሳዊው ማንነትና ምንነት ለስጋ ሕግ ለዘመናት ባሪያ እንዲሆን አድርጎት አልፏል።

ግዛት አስፋፊው የኦሮሞ ሞጋሳ ሥርዓት ከእስልምናው የአረብ ሻሪያ ኢምፔሪያሊዝም ጋር በጣም የሚቀራረብ ነው!መንፈሳዊ ማንነትና ምንነት የነበራቸው አርቆ አሳቢውና ትክክለኛው ኢትዮጵያዊ አፄ ዮሐንስ ስጋዊ ማንነትና ምንነት ለነበራቸው ለአፄ ምኒልክ የጋልኛ ስም የተሰጣቸውን የቦታ መጠሪያ ስሞችን በመቀየር መንፈሳዊ ሕይወትን አንቀበልም የሚሉትን ጋሎች ቀስበቀስ ከቅድስት ኢትዮጵያ ምድር እንዲያስወጧቸው መክረዋቸው ነበር፤ አፄ ምኒልክ ግን ዲቃላዊ ማንነታቸውና ምንነታቸው ስላሸነፋቸው ይህን ሊያደርጉት አልፈለጉም ነበር፤ ይህን ባለማድረጋቸው ትልቅ ስህተት እንደሆነ አሁን በግልጽ እያየነው ነው!

በተለይ የቤተ ክህተንት አባቶችና መምህራን የፖለቲከኞችን ፈለግ በመከተል ፈንታ ለመንፈሳዊቷ ኢትዮጵያ ዋና ጠላት የሆነውን የጋላን ስጋዊ ማንነትና ምንነት በግልጽ በማሳወቅና እነርሱም የሚድኑበት መንገድ አንድ እና አንድ ብቻ እሱም በክርስቶስ ብቻ መሆኑን ለመላው ኢትዮጵያ ሕዝብ የማስተማር ግዴታ ነበረባቸው፤ በተለይ በዚህ ዘመን።

ታሪክ የዛሬውና የወደፊቱ መስተዋት ነው። የስጋ ማንነት ያላቸው ኦሮሞዎች በጋላስም መጨፍጨፍ የቻሉትን ሰው ሁሉ ከጨፈጨፉ በኋላ ትንሽ ቆየት ብለው ኦሮሞ ነንአሉ፤ አሁን በኦሮሞነታቸው በቂ ሰው ከጨፈጨፉ በኋላ አለፍ ብለው ደግሞ ኦሮማራ ነንብለው ይመጡና የተጠሩበትን የጭፍጨፋ ተልዕኳቸውን ማንነታቸውና ምንነታቸው በሚፈቅድላቸው ተፈጥሯዊ መልክ ይቀጥሉበታል።

ፈረንጆቹ የኦሮሞዎችን ማንነትና ምንነት ገና ከ፬፻/400 ዓመታት በፊት አጠንቅቀው ስላወቁት ነው ለፀረኢትዮጵያና ፀረተዋሕዶ ተልዕኮዎቻቸው የሚጠቀሙባቸው። ሞኙ የምኒልክ ኢትዮጵያዊ ግን ፍልውሃ ላይ ቁጭ ብሎ ሁላችንም አንድ ነን! አዲስ አበባን ፊንፊኔ ብንላት ክፋቱ ምኑ ነው?” እያለ ይጃጃላል። የአክሱም ግዛት የነበረውአማራ ሳይንትበምኒልክ ተንኮል ወሎ ሆኖ በመቅረቱ ዛሬ “ወሎ ኬኛ!” መባልና ከተሞችንም ማቃጠል ተጀምሯል።

በሞጋሳ ሥርዓት ተገድደው ጋላ ለመሆን የበቁትን ወገኖቻችንን ከዚህ አስከፊ የሞትና ባርነት ማንነትና ምንነት ነፃ የሚወጡበትን ስልት (በግድም ቢሆን) መፍጠር አለብን። ፸/70% የሚሆኑት ኦሮምኛ ተናጋሪዎች ጋሎች አይደሉምና!

መንፈሳዊ የሆኑት ኢትዮጵያውያን የክፍለ ሃገራትን፣ የከተማዎችንና የአውራጃ መጠሪያዎችን በቆራጥነት ከአጋንንታዊ የጋልኛ መጠሪያ ስሞቻቸው ወደ ኢትዮጵያኛ መጠሪያ ስሞች መቀየር መጀመር አለባቸው ፥ ምናባዊ በሆነ መልክም ቢሆን።

________________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Gunda Gundo St. Mary’s Monastery: One of The Oldest & Most Famous Monasteries of Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 29, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

❖ ❖ ❖

The monastery of Gunda Gundo is one of the oldest and most famous monasteries of Ethiopia. It was founded by Stephanites in the 14th century. Its immense church is one of the largest ancient buildings in northern Ethiopia. Gunda Gundo has a large library of rare manuscripts, including famous Gospels with distinctive illuminations in what is known to art historians as “Gunda Gundo style”. In earlier years it is believed to have had a scriptorium which supplied manuscripts to other churches and monasteries. Among historic objects in their church, priests show a large bed that belonged to Sebagadis.

_______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አሕዛብ ሁሉ ከበቡኝ፥ በእግዚአብሔርም ስም አሸነፍኋቸው | ገብርኤል ከጠላት ከሚመጣ መከራ የሚታደግ መልአክ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 27, 2022

ዑደት በዓለ ንግስ ፅርሃ ኣርያም ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል ቤክርስትያን መቐለ፤ ታሕሳስ ፪ሺ፲፩ ዓ.ም ❖

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

አሕዛብ ሁሉ ከበቡኝ፥ በእግዚአብሔርም ስም አሸነፍኋቸው፤ መክበቡንስ ከበቡኝ፥ በእግዚአብሔርም ስም አሸነፍኋቸው፤ ንብ ማርን እንዲከብብ ከበቡኝ፥ እሳትም በእሾህ ውስጥ እንዲነድድ ነደዱ፥ በእግዚአብሔርም ስም አሸነፍኋቸው። በሰው ከመታመን ይልቅ በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል።

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፲፯]✞✞✞

፩ እግዚአብሔርን አመስግኑ፥ ቸር ነውና፤ ምሕረቱ ለዘላለም ናትና።

፪ ቸር እንደ ሆነ፥ ምሕረቱ ለዘላለም እንደ ሆነች የእስራኤል ቤት አሁን ይንገሩ።

፫ ቸር እንደ ሆነ፥ ምሕረቱ ለዘላለም እንደ ሆነች የአሮን ቤት አሁን ይንገሩ።

፬ ቸር እንደ ሆነ፥ ምሕረቱ ለዘላለም እንደ ሆነች እግዚአብሔርን የሚፈሩ ሁሉ አሁን ይንገሩ።

፭ በተጨነቅሁ ጊዜ እግዚአብሔርን ጠራሁት፤ ሰማኝ አሰፋልኝም።

፮ እግዚአብሔር ረዳቴ ነው፥ አልፈራም ሰው ምን ያደርገኛል?

፯ እግዚአብሔር ረዳቴ ነው፥ እኔም በጠላቶቼ ላይ አያለሁ።

፰ በሰው ከመታመን ይልቅ በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል።

፱ በገዦች ተስፋ ከማድረግ ይልቅ በእግዚአብሔር ተስፋ ማድረግ ይሻላል።

፲ አሕዛብ ሁሉ ከበቡኝ፥ በእግዚአብሔርም ስም አሸነፍኋቸው፤

፲፩ መክበቡንስ ከበቡኝ፥ በእግዚአብሔርም ስም አሸነፍኋቸው፤

፲፪ ንብ ማርን እንዲከብብ ከበቡኝ፥ እሳትም በእሾህ ውስጥ እንዲነድድ ነደዱ፥ በእግዚአብሔርም ስም አሸነፍኋቸው።

፲፫ ገፋኸኝ፥ ለመውደቅም ተንገዳገድሁ፤ እግዚአብሔር ግን አገዘኝ።

፲፬ ኃይሌም ዝማሬዬም እግዚአብሔር ነው፥ እርሱም መድኃኒት ሆነልኝ።

፲፭ የእልልታና የመድኃኒት ድምፅ በጻድቃን ድንኳን ነው፤ የእግዚአብሔር ቀኝ ኃይልን አደረገች።

፲፮ የእግዚአብሔር ቀኝ ከፍ ከፍ አደረገችኝ፤ የእግዚአብሔር ቀኝ ኃይልን አደረገች።

፲፯ አልሞትም በሕይወት እኖራለሁ እንጂ፥ የእግዚአብሔርንም ሥራ እናገራለሁ።

፲፰ መገሠጽስ እግዚአብሔር ገሠጸኝ፤ ለሞት ግን አልሰጠኝም።

፲፱ የጽድቅን ደጆች ክፈቱልኝ፤ ወደ እነርሱ ገብቼ እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ።

፳ ይህች የእግዚአብሔር ደጅ ናት፤ ወደ እርስዋ ጻድቃን ይገባሉ።

፳፩ ሰምተኸኛልና፥ መድኃኒትም ሆነኸኛልና አመሰግንሃለሁ።

፳፪ ግንበኞች የናቁት ድንጋይ፥ እርሱ የማዕዘን ራስ ሆነ፥

፳፫ ይህች ከእግዚአብሔር ዘንድ ሆነች፥ ለዓይናችንም ድንቅ ናት።

፳፬ እግዚአብሔር የሠራት ቀን ይህች ናት፤ ሐሤትን እናድርግ፥ በእርስዋም ደስ ይበለን።

፳፭ አቤቱ፥ እባክህ፥ አሁን አድን፤ አቤቱ፥ እባክህ፥ አሁን አቅና።

፳፮ በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ ቡሩክ ነው፤ ከእግዚአብሔር ቤት መረቅናችሁ።

፳፯ እግዚአብሔር አምላክ ነው፥ ለእኛም በራልን፤ እስከ መሠዊያው ቀንዶች ድረስ የበዓሉን መሥዋዕት በገመድ እሰሩት።

፳፰ አንተ አምላኬ ነህ አመሰግንህማለሁ። አንተ አምላኬ ነህ፥ ከፍ ከፍ አደርግሃለሁ፤ ሰምተኸኛልና፥ መድኃኒትም ሆነኸኛልና አመሰግንሃለሁ።

፳፱ እግዚአብሔርን አመስግኑ፥ ቸር ነውና፤ ምሕረቱ ለዘላለም ናትና።

😇 ገብርኤል ከጠላት ከሚመጣ መከራ የሚታደግ መልአክ

ቅዱስ ገብርኤል ቅዱሳን ይሆኑ ዘንድ ለተጠሩት መንፈሳዊ እውቀቱን የሚያካፍላቸው መልአክ ብቻ አይደለም፤ ለእግዚአብሔር በመገዛታቸው ምክንያት ከአላውያን ገዢዎች ከሚደርስባቸው መከራም የሚታደጋቸው መልአክም ነው፡፡ የፋርስ ንጉሥ የነበረው ናብከደነፆር እግዚአብሔር አምላክ ምድሪቱን ሁሉ ሲያስገዛለት በትዕቢት ተሞልቶ “በኃይሌ አደርጋለሁ፣ በማስተዋል ጥበቤም የአሕዛብን ድንበሮች አርቃለሁ፣ ሀብታቸውንም እዘርፋለሁ፣ የሚቀመጡባቸውንም ከተሞች አናውጣለሁ፣ በእጄም ዓለምን ሁሉ እንደ ወፍ ቤት እሰበስባለሁ፣ እንደ ተተወ እንቁላልም አወስዳቸዋለሁ፤ከእኔም የሚያመልጥ የለም የሚቃወመኝም የለም፡፡”[ኢሳ.፲፥፲፫፡፲፬] ብሎ በመታበይ የወርቅ ጣዖትን አሠርቶ ዱራ(አዱራን) በሚባል ስፍራ ላይ አቆመው፡፡ በግዛቱ በልዩ ልዩ የሥልጣን እርከን ላይ ያሉትን ሹማምንቱንና ገዢዎችን ሰበሰባቸው፤ “የመለከትና የእንቢልታ የመሰንቆና የክራር የበገናና የዋሽንትን የዘፈንንም ሁሉ ድምፅ በሰማችሁ ጊዜ ወድቃችሁ ንጉሥ ናብከደነፆር ላቆመው ለወርቁ ምስል ስገዱ፡፡ ወድቆም ለማይሰግድ በዚያን ጊዜ በሚነድድ እሳት እቶን ውስጥ ይጣል” ብሎ አዋጅ አስነገረ፡፡ ይህን አዋጅ የሰሙ የንጉሥ ሹማምንት ሁሉ የመለከቱና የእንቢልታው እንዲህም የዘፈን ድምፅ በተሰማ ጊዜ ተደፍተው ለወርቁ ምስል ሰገዱ፡፡ በባቢሎን አውራጃዎች ላይ የተሾሙ አዛርያ(ሲድራቅ)፣ አናንያና(ሚሳቅ) ሚሳኤል(አብደናጎ) ግን ንጉሥ ላቆመው ምስል አልሰገዱም፡፡ ነገር ሠሪዎችም ይህንን ወሬ ለንጉሥ ነገሩት፤ ንጉሥም እጅግ ተቆጥቶ ወደ እርሱ አስጠራቸው፡፡ እርሱ ላቆመው ለወርቅ ምስል ያልሰገዱ እንደሆነ እጅና እግራቸውን ታስረው ወደ እቶን እሳቱ እንደሚጣሉ አስጠነቀቃቸው፡፡ ሠልስቱ ደቂቅ ግን “ናብከደነፆር ሆይ! በዚህ ነገር እንመልስልህ ዘንድ አንፈልግም፡፡ ንጉሥ ሆይ! እኛ የምናመልከው አምላክ በሰማይ አለ፣ ከሚነደውም ከእሳቱ እቶን ያድነን ዘንድ ይችላል፤ ከእጅህም ያድነናል፤ ንጉሥ ሆይ! ይህም ባይሆን አማልክትህን አንዳናመልክ፣ ላቆምኸውም ለወርቁ ምስል እንዳንሰግድለት እወቅ” ብለው መለሱለት፡፡ የንጉሥ ናብከደነፆር ቁጣ ከፊት ይልቅ እጅግ ነደደ እሳቱንም ሰባት እጥፍ እንዲያቀጣጥሉና እነዚህን ሦስት ብላቴኖች እጅና እግራቸውን አስረው ከእነ ማዕረገ ልብሳቸው ከእቶን እሳት ውስጥ እንዲጨምሩአቸው ትእዛዝን አስተላለፈ፡፡ ትእዛዙ አስቸኳይ ነበርና ወደ እሳት ጣሏቸው: ወደ እሳቱ የጣሏቸውም ኃያላን በእሳቱ ወላፈን ተገርፈው ሞቱ፡፡ እንዲህ ሲሆን ሳለ ግን ሠልስቱ ደቂቅ ወደ አምላካቸው “በፍጹም ልባችን እናምንሃለን፣ እንፈራሃለን፣ አታሳፍረን እንጂ ገጸ ረድኤትህንም እንፈልጋለን፡፡” እያሉ ይጸልዩ ነበር፡፡ እግዚአብሔር አምላክ ጸሎታቸውን ተቀበለ፤ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤልንም ከመጣባቸው መከራ ይታደጋቸው ዘንድ ላከው፡፡ ቅዱስ ገብርኤልም እስራታቸውን ፈታ፤ እሳቱን እንደ ውኃ አቀዘቀዘው፡፡

ሠልስቱ ደቂቅም መልአኩን ልኮ ከዚህ እቶን እሳት ያዳናቸውን አምላክ “የአባቶቻችን አምላክ እግዚአብሔር ይክበር: ስምህም ለዘለዓለም የተመሰገነና የከበረ ነው” በማለት አመሰገኑት፡፡ ንጉሥ ናብከደነፆርም ሠልስቱ ደቂቅ እሳቱ አንዳች ጉዳት ሳያደርስባቸው በእሳት ውስጥ ሲመላለሱ ከእነርሱ ጋር የሰው መልክ ያለው ነገር ግን የአምላክን ልጅ የሚመስል መልአክ ተመለከተ፡፡ መንፈስ ቅዱስ ሊቀ ካህናቱን ቀያፋን ፊቱን ጸፍቶ አፉን ከፍቶ “ሕዝቡ ሁሉ ከሚጠፋ አንድ ሰው ስለሕዝቡ ይሞት ዘንድ እንዲሻለን አታስቡምን”[ዮሐ.፲፩፡፵፱] ብሎ እንዳናገረው እንዲሁ ናብከደነፆርንም “እነሆ እኔ የተፈቱ በእሳቱም መካከል የሚመላለሱ አራት ሰዎችን በዚያ አያለሁ ምንም የነካቸው የለም፤የአራተኛውም መልክ የእግዚአብሔርን ልጅ ይመስላል” ብሎ እንዲናገር አደረገው፡፡ የእግዚአብሔር ልጅን መልክ ያለው: በኋላም መልአክ ብሎ የተናገረለት ቅዱስ ገብርኤልን ነበር፡፡

እርሱ ስለመሆኑ ለነቢዩ ዳንኤል በተገለጠበት ግርማ ማረጋገጥ እንችላለን፡፡ ናብከደነፆርም ወደ እሳቱ እቶን በመቅረብ እነዚህ ብላቴኖችን “እናንተ የልዑል አምላክ ባሮች ሲድራቅና ሚሳቅ አብደናጎም ኑ ውጡ ብሎ ተናገራቸው፡፡” እነርሱም ከእሳቱ ወጡ ሹማምንቱና መኳንንቱ፣ አማካሪዎችና የአገር ገዢዎች ሁሉ እሳቱ በእነዚህ ብላቴኖች ላይ አንዳች አቅም እንዳልነበረው፣ ከጠጉራቸው ቅንጣት አንዱን እንኳ እንዳላቃጠለው፣ ሰናፊናቸውም እንዳልተለወጠ፣ የእሳቱም ሽታ እንዳልደረሰባቸው ተመለከቱ፡፡ ንጉሥ ናብከደነፆርም መልአኩን ልኮ ያዳናቸውን የእነዚህን ቅዱሳንን አምላክ አመሰገነ፡፡ በእነርሱ አምላክ ላይም የስድብን ቃል የሚናገር ሰው እንደሚገደልና ቤቱም የጉድፍ መጣያ እንዲሆን አዋጅ አስነገረ፡፡ አዛርያ አናንያ ሚሳኤልም በንጉሡና በሹማምነቱ ዘንድ ሞገስ አገኙ በክብርም ከፍ ከፍ አሉ፡፡[ዳን.]

ስለዚህም ቤተ ክርስቲያን መንጎቹዋ የእምነትን ፍሬ ከእነዚህ ብላቴኖች ተምረው እግዚአብሔርን በማምለክ እንዲጸኑና የመልአኩን የቅዱስ ገብርኤልን ተራዳኢነት እንዲረዱ በታኅሣሥ ፲፱ ቀን ይህን ዕለት ትዘክራለች፤ በታላቅ ድምቀትም ታከብረዋለች፡፡ እንደ ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ እምነት በድርጊት ሊታይ የሚገባው ክርስቲያናዊ ተግባር ነው፡፡ በክርስቶስ ኢየሱስ አምናለሁ የሚል ሁሉ ካመነበት ጊዜ አንስቶ ክርስቶስን መስሎ ለመኖር ሊተጋና መስሎ ሊመላለስ ይገባዋል፡፡ በሠልስቱ ደቂቅ የታየው እምነት በአንድ ጀምበር የተገነባ እምነት ሳይሆን ከልጅነታቸው ጀምሮ በአንድ እግዚአብሔር ታምነው በቅድስና ሕይወት በመመላለስ የመጣ እምነት ነው፡፡ እነዚህ ብላቴኖች በእግዚአብሔር ዘንድ የሚያገኙትን የድል አክሊል ተስፋ አድርገዋልና አርባ ዘጠኝ ክንድ ያህል የነደደውን የእሳት እቶን አላስፈራቸውም፤ በእግዚአብሔር ላይ ያላቸው ጽኑ እምነት በእሳት ተቃጥለው ለመሞት እንኳ አስጨከናቸው፡፡ እንዲህም ሆነው በመገኘታቸው በእምነታቸው እግዚአብሔርን ደስ አሰኙት፤ ስለዚህም እግዚአብሔር ባለሟሉን ቅዱስ ገብርኤልን በመላክ ከእሳቱ እቶን ታደጋቸው፡፡

😇 የመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ምልጃና ጸሎት ይጠብቀን 😇

________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

መዝ.፻፰፥፰፤ “ዘመኖቹም ጥቂት ይሁኑ፤ ሹመቱንም ሌላ ይውሰድ”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 23, 2022

አሜን! ✞ ጽዮናውያንን በረሃብ ፈጅቶ ከምድረ ገጽ በማጥፋት እስላማዊቷን የኦሮሚያ ኤሚራት ለመመስረት ቆርጦ የተነሳውና የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ቁንጮ የሆነው 😈 የአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ዘመኖች ጥቂት ይሁኑ፤ ሹመቱንም እንደ አፄ ዮሐንስ ያለ ክርስቲያን አርበኛ ይውሰድበት፤ ልጆቹም ድሀ አደግ ይሁኑ፥ ሚስቱም መበለት ትሁን። ልጆቹም ተናውጠው ይቅበዝበዙ ይለምኑም፥ ከስፍራቸውም ይባረሩ። አሜን! አሜን! አሜን!

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፰]✞✞✞

፩ አምላክ ሆይ፥ ምሥጋናዬን ዝም አትበል፥

፪ የኃጢአተኛ አፍና የተንኰለኛ አፍ በላዬ ተላቅቀውብኛልና፤ በሽንገላ አንደበትም በላዬ ተናገሩ፤

፫ በጥል ቃል ከበቡኝ፥ በከንቱም ተሰለፉብኝ።

፬ በወደድኋቸው ፋንታ አጣሉኝ፥ እኔ ግን እጸልያለሁ።

፭ በመልካም ፋንታ ክፉን በወደድኋቸውም ፋንታ ጠላትነትን መለሱልኝ።

፮ በላዩ ኃጢአተኛን ሹም፤ ሰይጣንም በቀኙ ይቁም።

፯ በተምዋገተም ጊዜ ተረትቶ ይውጣ፤ ጸሎቱም ኃጢአት ትሁንበት።

፰ ዘመኖቹም ጥቂት ይሁኑ፤ ሹመቱንም ሌላ ይውሰድ።

፱ ልጆቹም ድሀ አደግ ይሁኑ፥ ሚስቱም መበለት ትሁን።

፲ ልጆቹም ተናውጠው ይቅበዝበዙ ይለምኑም፥ ከስፍራቸውም ይባረሩ።

፲፩ ባለዕዳም ያለውን ሁሉ ይበርብረው፥ እንግዶችም ድካሙን ሁሉ ይበዝብዙት።

፲፪ የሚያግዘውንም አያግኝ። ለድሀ አደግ ልጆቹም የሚራራ አይኑር።

፲፫ ልጆቹ ይጥፉ፤ በአንድ ትውልድ ስሙ ይደምሰስ።

፲፬ የአባቶቹ ኃጢአት በእግዚአብሔር ፊት ትታሰብ፤ የእናቱም ኃጢአት አትደምሰስ።

፲፭ በእግዚአብሔር ፊት ሁልጊዜ ይኑሩ፤ መታሰቢያቸው ከምድር ይጥፋ።

፲፮ ምሕረትን ያደርግ ዘንድ አላሰበምና ችግረኛንና ምስኪንን ልቡ የተሰበረውንም ሰው ይገድል ዘንድ አሳደደ።

፲፯ መርገምን ወደደ ወደ እርሱም መጣች፤ በረከትንም አልመረጠም ከእርሱም ራቀች።

፲፰ መርገምን እንደ ልብስ ለበሳት፥ እንደ ውኃም ወደ አንጀቱ፥ እንደ ቅባትም ወደ አጥንቱ ገባች።

፲፱ እንደሚለብሰው ልብስ። ሁልጊዜም እንደሚታጠቀው ትጥቅ ይሁነው።

፳ ይህ ሥራ ከእግዚአብሔር ዘንድ በሚያጣሉኝ በነፍሴም ላይ ክፉን በሚናገሩ ነው።

፳፩ አንተ ግን አቤቱ ጌታዬ፥ ስለ ስምህ ምሕረትህን በእኔ ላይ አድርግ፤ ምሕረትህ መልካም ናትና አድነኝ።

፳፪ እኔ ችግረኛ ምስኪንም ነኝና፥ ልቤም በውስጤ ደነገጠብኝ።

፳፫ እንዳለፈ ጥላ አለቅሁ፥ እንደ አንበጣም እረገፍሁ።

፳፬ ጕልበቶቼ በጾም ደከሙ፤ ሥጋዬም ቅቤ በማጣት ከሳ።

፳፭ እኔም በእነርሱ ዘንድ ለነውር ሆንሁ፤ ባዩኝ ጊዜ ራሳቸውን ነቀነቁ።

፳፮ አቤቱ አምላኬ፥ እርዳኝ፥ እንደ ምሕረትህም አድነኝ።

፳፯ አቤቱ፥ እጅህ ይህች እንደ ሆነች፥ አንተም ይህችን እንዳደረግህ ይወቁ።

፳፰ እነርሱ ይራገማሉ አንተ ግን ባርክ፤ በእኔ ላይ የሚነሡ ይፈሩ፥ ባሪያህ ግን ደስ ይበለው።

፳፱ የሚያጣሉኝ እፍረትን ይልበሱ፤ እፍረታቸውን እንደ መጐናጸፊያ ይልበሱአት።

፴ እግዚአብሔርን በአፌ እጅግ አመሰግነዋለሁ። በብዙዎችም መካከል አከብረዋለሁ፤

፴፩ ነፍሱን ከሚያሳድዱአት ያድን ዘንድ በድሀ ቀኝ ቆሞአልና።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: