የፍል ውሃ ፓስተር
________________
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 19, 2022
የፍል ውሃ ፓስተር
________________
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: Aksum, Axum, መስቀል, ማይጨው, ራያ, ሰላም, ብርሃን, ተራራ, ተዋሕዶ, ትግራይ, አክሱም, ኢየሱስ ክርስቶስ, ኦርቶዶክስ, ደመራ, ግራኝ, ጥምቀት, ጦርነት, ጽዮን, ፍልውሃ, ፓስተር, Baptism, Christianity, Epiphany, Jesus Christ, Light, Peace, Tewahedo, The Cross, Tigray, Timkat, War, Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 19, 2022
💥 የሚሰማው ብዙ ሆኖ የሚያስተውለው ግን ትንሽ ነው!💥
💭“የኢትዮጵያ ትንሣኤ የተዋሕዶ ክርስትና ትንሣኤ ነው፤ እግዚአብሔርን የሚያመልክ መሪ ሲመጣ ዛሬ የተደበላለቀችው/የደፈረሰችው ኢትዮጵያ ትጠራለች፤ እጇን ወደ እግዚአብሔር ዘርግታ መንፈሳዊነቷን ትቀበላለች፤ ዛሬ ሁላችንም በረሃብ፣ በሥጋ፣ በጥላቻና በእርስበርስ–ዕልቂት ደዌ ተይዘናልና ከዚህ ሁሉ ደዌ ይፈውሰን።
“ቆሻሻው የኢትዮጵያ ዘ–ስጋ መሪ አብዮት አህመድ አሊ እርስበርስ እያባላን ነው፤ ኦርቶዶክሳውያንን በመላዋ ኢትዮጵያ እየጨረሰን ነው፣ ሁሉም ኦርቶዶክስን ማጥፋት ነው የሚሻው። እስስቱ አብዮት አህመድ የራሱን እስኪያዘጋጅና እስኪያመቻች ድረስ እያታለለ/እያጭበረበረ ይሳለቅብናል ያለው፤ ግን ጊዜው አጭር ነው እሱም ነገ ይበላል፤ እግዚአብሔር እስከተወሰነ ጊዜ እንዲያጸዳ ስለሚፈልገው ነው እንጂ እሱም አሟሟቱ የከፋ ነው፤”
ዲያቆን ቢንያም ፍሬው
✞ እንኳን አብሮ አደረሰን! አይዞን!✞
_________________
Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: Aksum, Axum, መስቀል, ማይጨው, ራያ, ሰላም, ብርሃን, ተራራ, ተዋሕዶ, ትግራይ, አክሱም, ኢየሱስ ክርስቶስ, ኦርቶዶክስ, ደመራ, ጥምቀት, ጦርነት, ጽዮን, Baptism, Christianity, Epiphany, Jesus Christ, Light, Peace, Tewahedo, The Cross, Tigray, Timkat, War, Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 19, 2022
ጥምቀት የማትደገም፣ የማትከለስ አንዲት ናት፡፡ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስ ልጅነትን የምናገኝባት ጥምቀት የማትደገምና የማትከለስ አንዲት ብቻ መሆንዋን ሲያስተምር ‹‹አንድ ጌታ አንድ ሃይማኖት አንዲት ጥምቀት…አለ›› ብሏል (ኤፌ.4÷5)፡፡
ሃይማኖታቸው የቀና 318ቱ ሊቃውንትም ‹‹ኃጢአትን በምታስተሠርይ በአንዲት ጥምቀት እናምናለን፡፡›› ብለው አስተምረዋል፡፡ በዚህ የተነሣ ኣርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አንድ ጊዜ ያጠመቀችውን ድጋሚ አታጠምቅም፡፡ ነገር ግን አማናዊቷን ጥምቀት ቀድሞም አልፈጸሙምና ከቤተ ክርስቲያናችን ውጪ በሌላ በማናቸውም ሁኔታ ‹‹ተጠምቀን ነበር›› የሚሉትን ወደ ቤተ ክርስቲያናችን ሲቀርቡ በሥርዓቷ መሠረት አስተምራ አሳምና ታጠምቃቸዋለች፡፡
በሌላ መልኩ ደግሞ ቀድሞ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችን ተጠምቆ ኋላ ግን ወደ ሌላ እምነት ቢገባ ተናዞ (ንስሐ ገብቶ) በማየ ጸሎት (መጽሐፈ ቄደር ተደግሞለት) ይረጫል እንጂ ድጋሚ አይጠመቅም፡፡ ቄደር የንስሐ እጽበት ነው፡፡ ያደፈ ልብስ እንደሚታጠብ ሁሉ ይህም ሰው ንጽሕት እምነቱን አሳድፏልና ከኃጢአቱ ለመታጠቡ ምልክት ይሆን ዘንድ በማየ ጸሎት ይታጠባል፡፡
ጥምቀት የማይደገምበት ምክንያት
ሀ. ጥምቀት ከእግዚአብሔር ዳግም የምንወለድበት ምሥጢር ነው፡፡
የሥጋን ልደት ስንመለከት ሰው ከእናቱ ማኀፀን የሚወጣው (የሚወለደው) አንድ ጊዜ ብቻ ነው፡፡ እንዲሁም እግዚአብሔርም በእውነት አንድ ጊዜ ወልዶናል፡፡ ስለዚህ አንድ ጊዜ ብቻ እንጠመቃለን፡፡
ለ. ጥምቀት ከጌታ ሞትና ትንሣኤ ተሳታፊ የምንሆንበት ምሥጢር ነው፡፡
‹‹በጥምቀትም ከእርሱ ጋር ተቀብራችሁ በጥምቀትም ደግሞ ከሙታን ባስነሣው በእግዚአብሔር አሠራር በማመናችሁ ከእርሱ ጋር ተነሣችሁ›› (ቈላ.2÷12)፡፡ ጌታ የሞተውና የተነሣው አንድ ጊዜ ብቻ ነው፡፡ እንዲሁም እኛ ከእርሱ ጋር የምንቀበረውና የምነሣው አንድ ጊዜ ብቻ ነው፡፡
ለምን በውኃ እንጠመቃለን
❖ ኣከባብራ በዓል ጥምቀት ኣብ ዓብይ አዲ ❖
💭 “ምስጢራዊቷ የዓብይ አዲ ከተማ | ጂኒው ከመስጊዱ ፈለቀ ፥ ግራኝ በአላሙዲን ተመለመለ | የሉሲፈር ኮከብ”
👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም
✞✞✞ረቡዕ ፥ ሚያዝያ ፲፱/19 ፪ሺ፫ /2003 ዓ.ም (ቅዱስ ገብርኤል ፥ ትንሣኤ ማግስት)✞✞✞
👉 ልክ እንደ ዛሬው ያኔም ቅዱስ ገብርኤል በረቡዕ ዕለት ነበር የዋለው፤ ዋው!
ዘንድሮ ሁለት መቶ ክርስቲያን የጽዮን ልጆች በሉሲፈራውያኑ ወኪል በግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ተጨፍጭፈው የሰማዕትነት አክሊል በተቀዳጁባት በ ዓብይ አዲ ከተማ ከ ፲/10 ዓመታት በፊት ብዙ ምስጢራዊ ነገሮች ተከስተዋል። ይህ ተሽከርካሪ ነፋስ ጋኔን (አቧራ) ከዚህ መስጊድ ከተላከ በኋላ ልክ በዓመቱ ግራኝ አብዮት አህመድ + የግብጹ ሙርሲ + ሸህ መሀመድ አላሙዲን + ፕሬዚደንት ባራክ ሁሴን ኦባማ ብጹእ አቡነ ጳውሎስን እና ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊን ገደሏቸው።
💭 በሁለተኛው ክፍል ስለ ኮከቡ እና ስለ ክርስቶስ ተቃዋሚ ሃገር ስለ ቱርክ የቀረበውን መረጃ በጥሞና እንከታተለው። በጣም ጠቃሚ ነውና!
👉 ሉሲፈር የዋቄዮ–አላህ ባሪያውን ሙስሊሙን አብዮት አህመድ አሊን በዚህ ከአብይ አዲ መስጊድ በወጣው ጋኔን ቀብቶታልን?
😈 ከቀናት በፊት ግራኝ ለቱርኩ ኤርዶጋን የሚከተለውን መናዘዙን የማውቃቸው ቱርኮች አውስተውኛል፤
“እኔ ሙስሊም ነኝ፣ ለእስልምና ጉዳይ የቆምኩ ‘አህመድ‘ ነኝ፣ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ሙስሊሞቹ ቱርኮችንና ግብጾችን ወንድሞቻችንን ያዋረዷቸውን ተዋሕዶ ትግራዋይንና አማራዎችን እርስበርስ እያባላሁ በመጨረስ ኢትዮጵያን አፈራርሰን ልክ እንደ አፍጋኒስታን ታሊባኖች የእስላማዊቷን ኦሮሚያ ኤሚራት ለመመስረት ቆርጬ ተንስቻለሁ፤ ታሪካዊዎቹን ቦታዎችን በማውደም ላይ ነኝ፣ ታሪካዊ የሆኑት የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችንም በማዘጋትና በምትካቸውም የእስላማዊቷን ኦሮሚያ ኤሚራት ኤምባሲዎች ለመተካት አቅደናል፤ ይህ እድል እንዳያመልጠን የግራኝ ቀዳማዊን መሸነፍና ሞት አብረን እንበቀል፣ ድሮንህን ስጠኝ፣ ገንዘብ ካስፈለገም ከሸህ አላሙዲን ይገኛል‘” በማለት የኢትዮጵያ ቀንደኛ ታሪካዊ ጠላት የሆነችውን የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክን ከአምስት መቶ ዓመታት በኋላ ፀረ–ክርስቲያን ጂሃዷን እንድትደግመው በር ከፍቶላታል።
ጂኒው አብይ ከመስጊዱ በወጣው ጋኔን ልክ በቅዱስ ገብርኤል ዕለት ተጠመቀ ፥ በዓመቱም ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስን እና ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊን ከእነ አላሙዲን እና ኦባማ ጋር ሆኖ በመግደል እራሱን በሉሲፈራውያኑ አስመረጠ። የተቀባው በዓብይ አዲ ጋኔን ነውን?
____________________
Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: Aksum, Axum, መስቀል, ማይጨው, ራያ, ሰላም, ብርሃን, ተራራ, ተዋሕዶ, ትግራይ, አክሱም, ኢየሱስ ክርስቶስ, ኦርቶዶክስ, ደመራ, ጥምቀት, ጦርነት, ጽዮን, Baptism, Christianity, Epiphany, Jesus Christ, Light, Peace, Tewahedo, The Cross, Tigray, Timkat, War, Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 18, 2022
💭 አንድ ጌታ፣ አንድ ሐይማኖት፣ አንዲት ጥምቀት | ኢትዮጵያ ላይ የሚኖረው የተጠመቀ ብቻ ነው
✞✞✞[ኤፌ. ፬ ፥ ፭]✞✞✞
በጥምቀት-ያልተጠመቀ የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርስምና
❖[፩ኛ ወደ ጢሞቴዎስ ምዕራፍ ፭፥፰]
“ነገር ግን ለእርሱ ስለ ሆኑት ይልቁንም ስለ ቤተ ሰዎቹ የማያስብ ማንም ቢሆን፥ ሃይማኖትን የካደ ከማያምንም ሰው ይልቅ የሚከፋ ነው።”
💭 በእነዚህ ቀናት ቀንደኛው የኢትዮጵያ፣ የተዋሕዶ ክርስትናዋ እና የጥምቀቱ ጠላት ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጥምቀቱን ከኢትዮጵያዊው ለማራቅና ለመንጠቅ ብዙ ዲያብሎሳዊ ተንኮሎችን በመሥራት ላይ ይገኛል። እንደተለመደው በመቀበጣጠር፣ “ጽዮናዊውን የአጼ ዮሐንስን ቀይ፣ ቢጫና አረንጓዴ ሰንደቅ መያዝ ክልክል ነው! ወዘተ” በማለት፤ እንዲሁም የአሜሪካ ልዑካንን ወደ አዲስ አበባ በመጋበዝ።
ልብ እንበል፤ ባለፈው የጌታችን ልደት ዕለት አሰቃቂ የድሮን ጭፍጨፋዎችን በትግራይ ያካሄደው የአሜሪካ ልዑካን ከአዲስ አበባ በተመለሱ እና ግራኝ ከፕሬዚደንት ባይድን ጋር በስልክ በተነጋገረበት ማግስት ነው? አሁንስ ጽዮናውያንን በኢትዮጵያዊነታቸው ተስፋ ቆርጠው እንዲገነጠሉና የኦሮሚያ እስላማዊት ካሊፋት ምስረታ ሕልሙን ለማሳካት በወገኖቼ ላይ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ድሮኖችን በመጠቀምን ጭፍጨፋውን ይቀጥልበት ይሆን?
እንኳን ለጥምቀቱ አደረሰን!
__________________
Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: Aksum, Axum, መስቀል, ማይጨው, ራያ, ሰላም, ብርሃን, ተራራ, ተዋሕዶ, ትግራይ, አክሱም, ኢየሱስ ክርስቶስ, ኦርቶዶክስ, ደመራ, ጥምቀት, ጦርነት, ጽዮን, Baptism, Christianity, Epiphany, Jesus Christ, Light, Peace, Tewahedo, The Cross, Tigray, Timkat, War, Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 27, 2021
♰♰♰
ህመም የለም ፣ መዳፍ የለም ፥ እሾህ የለም ፣ ዙፋን የለም። ሐሞት የለም ፣ ክብር የለም ፥ መስቀል የለም፣ አክሊል የለም።
በመስቀል ላይ ሣለ የገሃነመ እሳትን ጠባቂ ጭፍሮች ያስደነገጣቸው ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው!
በሰውና በእግዚአብሔር መካከል ያለውን የጸብ ግርግዳ አፍርሶ በመስቀሉ ሠሌዳ ላይ በደሙ ቀለምነት የሕይወታችንን መጽሐፍ የጻፈልን ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። መስቀሉ፣ ጦሩ፣ ስሙ ጋሻችን ሆኖልና ድነነናል።
💭 በአቅራቢያዬ የምትገኘውን ውብ የቤተ ክርስቲያን ሕንፃ ዛሬ ስጎበኛት ይህን በአክሊል ቅርጽ ተሠርቶ የቆመውን መብራት አብሬ ለማየት ቻልኩ። ከእኅታችን የመስቀል ወረብ ጋር በእውነት ድንቅ ድንቅ ነው!
አቤቱ በዘመኑ ሁሉ የጥፋትና የኃጢአት አውሬ (ዲያብሎስ) እንዳይቀርበን በሐጹረ ቅዱስ መስቀልህ አጥርነት ጠብቀን፤ አሜን!
✞✞✞መስቀል ኃይላችን ነው!✞✞✞
______________________________
Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: Aksum, Axum, ሊቀ ዲያቆናት, መስቀል, መስከረም, ሰላም, ስማእት, ቅዱስ እስጢፋኖስ, ብርሃን, ተራራ, ተዋሕዶ, ትግራይ, አክሱም, አዲስ አበባ, ኢየሱስ ክርስቶስ, ኦርቶዶክስ, ደመራ, ግሪክ, ጦርነት, ጽዮን, Christianity, Greece, Jesus Christ, Light, Maskal, Peace, St.Stephan, The Cross, Tigray, War, Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 27, 2021
✞✞✞መስቀል ኃይላችን ነው!✞✞✞
♰♰♰
No Pain, No Gain; No CROSS No CROWN
ያለህመም ማግኘት የለም ፥ ያለ መስቀል ፣ አክሊል የለም
ደብረ ሰላም ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተ ክርስቲያን፣ ለመጀመሪያ ጊዜ በንግሥት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በ፲፱፻፱ ዓ/ም ተመሠረተ። በዚያን ጊዜም ዘመኑ በፈቀድው መልክ የቤተ ክርስቲያኑ ሕንጻ ተጠናቆ ሲወደስበት ሳለ፤ በጣልያን የወረራ ዘመን፣ በ፲፱፻፴፪ ዓ/ም ባልታወቀ ምክንያት የእሳት አደጋ ደርሶበት ሕንጻው ተቃጠለ።
ኢትዮጵያ ከ ፋሺስት የወረራ ቀንበር ከተላቀቀች በኋላ፤ የግንባታው ሥራ በሥራ ሚኒስቴር ኃላፊነት በዘመናዊ መልክ እንዲሠራ በተሰጠው ትዕዛዝ መሠረት ሚኒስትሩ ባላምባራስ (በኋላ ብላቴን ጌታ) ማኅተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል በአንድ በኩል የአካባቢውም ኗሪ እና የቤተ ክርስቲያኑ ምእመን በመሆናቸው እና በሚኒስቴራዊ ኃላፊነታችው፤ ሥራውን በቅርብ እየተከታተሉና እየተቆጣጠሩ አሠርተውት የአሁኑ ሕንጻ ግንባታ ፍጻሜ አግኝቶ ጥቅምት ፲፯ ቀን ፲፱፻፶፫ ዓ/ም ቅዳሴ ቤቱ የግብጽ ኮፕት ቤተ ክርስቲያን ፓትረያርክ፣ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቄርሎስ ፮ኛ በተገኙበት ተባረከ።
♰ የቀዳሚ ሰማእት የቅዱስ እስጢፋኖስ ሞት ለክርስትና እምነት መስፋፋት ዋነኛ ምክንያት ነበር | የጽዮናውያንም እንዲሁ
✞ እስጢፋኖስ — በግሪክ ቋንቋ አክሊል ማለት ነው። በግብሩ የቀን ሃሩር የሌሊት ቁር የማይለውጠው፣ መብራት ማለት ነው።
✞ ሊቀ ዲያቆናት ቅዱስ እስጢፋኖስ የተቀዳጃቸው ሦስቱ አክሊላት፡–
፩. ስለንፅህናው ስለድንግልናው
፪. ስለሰማዕትነቱ /ስለምስክሩ/ ስለተጋድሎው
፫. ስለስብከቱ /ስለትምህርቱ/ ስለተአምራቱ
✞ ቅዱስ እስጢፋኖስ የተወገረበት ድንጋይ ሰባት አብያተ ክርስቲያናት ታንፆበታል። /ሰባት ቤተክርስቲያናትን አንጿል።/
✞ የቤተክርስቲያን አባቶች የቀዳሜ ሰማዕት የቅዱስ እስጢፋኖስ ሞት ለክርስትና እምነት መስፋፋት ዋነኛ ምክንያት መሆኑ የእግዚአብሔርን ድንቅ ሥራውን እንድናይበት አድርጎናል ሲሉ ይገልፁታል እውነት ነውና።
_________________________________
Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: Aksum, Axum, ሊቀ ዲያቆናት, መስቀል, መስከረም, ሰላም, ስማእት, ቅዱስ እስጢፋኖስ, ብርሃን, ተራራ, ተዋሕዶ, ትግራይ, አክሱም, አዲስ አበባ, ኢየሱስ ክርስቶስ, ኦርቶዶክስ, ደመራ, ግሪክ, ጦርነት, ጽዮን, Christianity, Greece, Jesus Christ, Light vs Darkness, Maskal, Peace, St.Stephan, The Cross, Tigray, War, Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 27, 2021
✞✞✞መስቀል ኃይላችን ነው!✞✞✞
________________________________
Posted in Ethiopia | Tagged: Aksum, Axum, ሊቀ ዲያቆናት, መስቀል, መስከረም, ሰላም, ስማእት, ቅዱስ እስጢፋኖስ, ብርሃን, ተራራ, ተዋሕዶ, ትግራይ, አክሱም, አዲስ አበባ, ኢየሱስ ክርስቶስ, ኦርቶዶክስ, ደመራ, ግሪክ, ጦርነት, ጽዮን, Christianity, Greece, Jesus Christ, Light, Maskal, Orthodox Christianity, Peace, St.Stephan, The Cross, Tigray, War, Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 12, 2021
💭 በዚህች ፕላኔት ላይ ከዓለም የጤና ድርጅት የኮቪድ ክትባትን ለመቀበል አሻፈረኝ ያሉት የሦስት(፫) አገሮች የመንግሥት ባለሥልጣናት የቡሩንዲ ፣ ታንዛኒያ እና ሃይቲ ፕሬዚደንቶች ብቻ ናቸው። ሦስት ጥቁር መሪዎች በተከታታይ ሞተዋል፤ ባለፈው ሳምንት የተገደሉት፤
❖ የሃይቲ ፕሬዚደንት ጆቭንል ሙሴ
ቀደም ሲል ደግሞ፤
❖ የታንዛኒያ ፕሬዚደንት ዮሐንስ ማጉፉሊ
❖ የቡሩንዲ ፕሬዚደንት ፔየር ንኩሩእንዚዛ
ነበሩ። በአጋጣሚ?
👉 የቡሩንዲ ፕሬዚደንት “በድንገት” ከመሞታቸው ከጥቂት ጊዜ በፊት፤ ጴንጤዎች የተለመደውን ‘ትንቢታቸውን’ እንዲህ ሲቀባጥሩ፤ ፕሬዚደንቱ ከቀድሞው የተመድ ዋና ፀሐፊ፤ ‘ባን ኪ ሙን’ ጋር ይታያሉ። አዲስ የዓለም ስርዓት ኢሉሚናቲ የዘመን መጨረሻ ሰይጣናዊ የማለማመጃ ቅድመ ሁኔታ፡ (NWO Illuminati Endtime Satanic Conditioning)
👉 “በድንገት” የሞቱት የታንዛኒያው ፕሬዚደንት ቀብር ሥነ ሥርዓት።
💭 ልክ በኢትዮጵያ፣ ናይጄሪያ፣ አይቮሪ ኮስት ወዘተ ክርስቲያን መሪዎች ተነስተው እንደ ‘ግራኝ አህመድ‘፣ ‘ሙሃመዱ ቡሃሪ‘፣‘አለሳኔ ኡታራ‘የመሳሰሉት ሙስሊሞች በወንበራቸው እንደተተኩት በታንዛኒያም ሙስሊሟን ሴት፤ ‘ሳሚያ ሃሰን‘ን ለፕሬዚደንትነት አብቅተዋታል (የታንዛኒያ ሞፈሪያት አቴቴ ካሚል መሆኗ ነው)
👏 ሦስቱ የእንግሊዝ ጥቁር ስፖርተኞች፤ Rashford – Sancho – Saka ፩. ራሽፎርድ ፣ ፪. ሳንቾ ፣ ፫. ሳካ
ከአራት ሳምንታት በፊት የጂ7 ጉባኤና የጽዮን ልጆች ሰላማዊ ሰልፎች በተደረጉባት በለንደን ከተማ በተካሄደው በዚህ ዓመቱ የአውሮፓ ዋንጫ የመጨረሻ ጨዋታ ላይ ሦስት የእንግሊዝ እግር ኳስ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች የቅጣት ምቱን በመሳታቸው እንግሊዝ በኢጣሊያ ተሸነፈች። ሦስቱም ተጫዋቾች ጥቁሮች ናቸው።
ገና ጨዋታው ሳይጀመር፤ ማርቆስ ራሽፎርድን ካስገቡት የሆነ ነገር ሊፈጠር እንደሚችል የሆነ ስሜት ተሰምቶኝ ነበር። (አሁን ነጭ ዘረኞች በጥቁሮች ላይ የጥላቻ ዘመቻቸውን ጀምረዋል)
በአክሱም ጽዮን ላይ በሉሲፈራውያኑ የሚመራው ጂሃድ ከመጀመሩ ከ፪ ወራት በፊት ያቀረብኩት ቪዲዮ፤ (ሙሉውን ታች በአስተያየት መስጫ ሳጥን ውስጥ ያገኙታል!)
👉“በማንቸስተር ሕይወቱ ያለፈችው ሕፃን‘ቅዱስ‘+ የማርያም መቀነት የሚነግሩን ትልቅ ነገር አለ“
“በቅድሚያ ለሕፃን ቅዱስ ወንድወሰን፤ ቤተሰቦች መጽናናቱን ይስጥልን! እናቱ ፊት በሚያሳዝን መልክ ማረፉ ልቤን ነበር የሰበረው።”
💭 All Three Presidents Who Declined The Covid Vaccine Are Now DEAD
የኮቪድ19 ክትባቱን ውድቅ ያደረጉት ሦስቱም ጥቁር ፕሬዚደንቶች አሁን ሞተዋል፤ በአጋጣሚ?
Sometimes, an ugly truth is staring us in the face, we need only to see it and speak it for the reality to become clear.
There are only three (3) countries on this planet whose government officials refused to accept the COVID-19 vaccine from the World Health Organization: Burundi, Tanzania, and Haiti.
The officials in those countries who declined the vax were Presidents in each of those countries.
❖ In Haiti it was Jovenel Moïse
❖ In Burundi it was President Pierre Nkurunziza
❖ In Tanzania it was President John Magufuli
All three of those Presidents are now DEAD. Coincidence?
What are the odds of these three particular men, all dying in office . . . and the only thing they have in common is that they refused to accept the vaccine for their countries?
To many people, their deaths look like murder; although the one in Haiti was straight up murder, he was assassinated by men with guns.
DEPOPULATION
Many people have speculated that the entire COVID-19 was a staged, intentionally deadly attack on humanity itself.
There are people on this planet who believe that humanity itself is like a virus against the planet. They believe humanity is destroying the planet and so, they continue, humanity must be culled.
Many of those people are in positions of great power and wealth.
It is thought by a large number of people that the so-called “vaccine” for COVID-19 is the method by which these people have decided to cull humanity.
So, the theory goes, they hyped a “novel coronavirus” which is shown to have a 99.6% SURVIVAL RATE, as a reason to get a new, untested, unproven “vaccine.” The trouble is, this vaccine does not use active or even attenuated virus in it, but instead uses mRNA technology, which has never been used as a “vaccine” anywhere on the planet, ever before.
Many, many people have already DIED after getting this “vaccine” and hundreds-of-thousands are severely injured, some permanently disabled, after getting it.
If this theory about using a vaccine to cull humanity is true, would the people perpetrating it even hesitate to murder three Presidents?
And if they’re willing to murder Presidents, would they even think twice about murdering YOU?
💭 ኢትዮጵያ ሆይ! አውሬው መንግስት በተመረዙ ጭንብሎች እየገደለሽ ነው | ታንዛንያ ጭንብልን ከለከለች
ኤርትራም አብዮት አህመድ ልስጥሽ ያላትን የቻይና ጭንብሎች አልፈልግም በማለት ከልክላለች፤ ስለዚህ በኮሮና የሞተ ሰው የለም። በየበረሃው እየሄደ ያለቀው ወገን ይበቃናል ያለ ይመስላል ኢሳያስ አፈወርቂ።
ቀደም ብለን አስጠንቅቀናል፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ኮሮና የለችም። ኮሮና ወደ ኢትዮጵያ ገብታ ከሆነ ግብረሰዶማዊነትና መሀመዳዊነትን አራማጁ አብዮት አህመድ ነው የሚያስገባው። በዚህ አትጠራጠሩ! ከጅምሩ ያየነውን አይተናል! በጊዜውም አሳውቀናል፣ አስጠንቅቀናል። ይህ ወንጀለኛ መስተዳደር ለሁሉም ነገር ተጠያቂ ነው።
ሰሞኑን ከታዩኝ ኃይለኛ የሆኑ ህልሞች መካከል አንዱ ይህ ነው፦ ወገኖቼ በቁማችሁ እየገደሏችሁ ነው። በመጭው ክረምት በሚሊየን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንን ለመግደል እየተዘጋጁ ነው! በኮሮና፣ በጭንብል፣ በዳቦ፣ በሚሪንዳ፣ በውሃ፣ በዘይት፣ በሜንጫ፣ በእሳት፣ በጥይት እየጨፈጨፏችሁ ነው።
👉 ቀደም ሲል የሚከተለውን ጽሑፍ አቅርቤው ነበር፦
አውሬው መንግስት የተመረዙ ጭንብሎችን መልበስ የሚያስገድደው ኢትዮጵያውያንን ለማድከም ነው
አዎ! ለምርምራቸው ሆነ ለሌላ ብዙ ጉዳይ እንደ አዲስ አበባ ባሉ ከፍተኛ ቦታዎች ላይ የሚኖሩ ሕዝቦችን እጅግ በጣም ይፈልጓቸዋል!
አብዮት አህመድና ሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቹ እንዳቀዱት ኢትዮጵያውያንን በኮሮና ወረርሽኝ መሰባበር አልተቻላቸውም፤ ስለዚህ አሁን አካሄዳቸውን ትንሽ ቀየር አድርገው በእንጭብል በኩል፣ ቀጥሎም በ“መድኃኒት“፣ በምግብና መጠጥ በኩል ይመጡብናል።
የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭንብል አደገኛ ነው፤ ከባድ የኦክስጅን እጥረት ያስከትላል።
እንዳውም ጭንብሉን ያጠለቁት ሰዎች ካላጠለቁት በቫይረሱ በይበልጥ ሊጠቁ እንደሚችሉ የህክምና ተመራማሪዎች በማሳወቅ ላይ ናቸው። በዚያ ላይ ጭንብሎቹ መርዛማ ኬሚካሎችን ከያዙ ነገሮች እንደሚመረቱና እንደ አዲስ አበባ የኦክስጅን መጠን በጣም ዝቅተኛ በሆነባቸው ከፍተኛ ቦታዎች ላይ የሚገኙ ነዋሪዎች በዚህ በይበልጥ ሊጠቁ እንደሚችሉ መታወቅ ይኖርበታል።
ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው በደቡብ አሜሪክዋ ፔሩ ከፍተኛ በሆኑ ቦታዎች ላይ የሚኖሩ ሰዎች
ጭንብሉ በፈጠረው የኦክስጅን እጥረት የተነሳ ክፉኛ እየታመሙና እየሞቱ ነው።
እንደ አዲስ አበባ ከፍተኛ በሆኑ ቦታዎች ላይ የሚገኙ ከተሞች የኦክስጅን መጠን በባሕር ጠለል
ላይ ከሚገኙ ቦታዎች በ 30 – 60 % ያነሰ ነው። አየሩ ላይ ብዙ ኦክስጅን የለም ማለት ነው። እንደ አዲስ አበባ በመኪና ናፍጣ አየሩ በተበከለባቸው ከፍተኛ ቦታዎች ላይ በሚገኙ ከተማዎች ላይ ጭምብል ማድረግ፤ የሚገኘው የኦክስጅን መጠን ምናልባት በ80% ያነሰ ይሆናል። ሰው ያንቀላፋል፣ ጤንነቱ ክፉኛ ይታወካል፣ እንደ አስማ የመሳሰሉ የጤና ችግሮች ያሉበት ይሞታል ማለት ነው። ኦክስጅን አየር አልቆ በካርቦን ዳይኦክሳይድ ብቻ ይጥለቀለቃል ማለት ነው። መርዝ!
አውሬው ይህን ያውቃል፤ ኢትዮጵያውያን የህክምና ባለሙያዎችም ይህን በሚገባ ያውቁታል፤ ነገር ግን ቡዙዎቹ የአውሬው አገልጋይ ስለሆኑ ይህን በጣም አስፈላጊ የሆነ መረጃ ላስተማራቸው “ድሃ” ሕዝብ እንዳያካሉት አፋቸው በዘዴ ተለጉሟል።
ኮሮና ኢትዮጵያ ውስጥ የለም፤ ገብቶም ከሆነ የግራኝ አህመድ መንግስት ነው በሻንጣና በአውሮፕላን ያስገባት። እንደተመኙትና እንደጠበቁት ቫይረሱ ኢትዮጵያውያንን አልገደለላቸውም፤ ስለዚህ አሁን አውሬው መንገስት ማንኛውም ሰው የፊት መሸፈኛ (ጭንብል) መልበስ እንዳለበት አስገዳጅ መመሪያ አውጥቶ ያልለበሱትን ምስኪን ኢትዮጵይይ እያሳደደ በማሰር ላይ ነው። ቤተ ክርስቲያን ገብቶ የሚገድል መንግስት ለሕዝቡ ጤና ሊያስብ?
እስኪ እንታዘበው በብዙ ሺህ ነዋሪዎቻቸውን በኮሮና ቫይረስ ባጡት የአውሮፓ ሃገራት እንኳን ጭንብል የመልበስ ግዴታ የለም። እንዲያውም በተቃራኒው አሁን ከቤተ ክርስቲያን እስከ ቡና ቤቶች ሁሉም በሮቻቸውን ለምዕመናን እና ለጎብኝዎች በመክፈት ላይ ናቸው።
👉 በከፍተኛ ቦታ ላይ የሚገኙ ፲ /አሥሩ የዓለማችን ዋና ከተማዎች (ሁሉም በአፍሪቃ፣ እስያ እና ላቲን አሜሪካ ብቻ ነው የሚገኙት)
ከባህር ጠለል በላይ፦
፩ኛ. ላ ፓዝ ፥ ቦሊቪያ ፤ 3,640 ሜትሮች ከፍታ
፪ኛ. ኪቶ ፥ ኤኳዶር ፤ 2,580 ሜትሮች ከፍታ
፫ኛ. ቦጎታ ፥ ኮሎምቢያ ፤ 2,625 ሜትሮች ከፍታ
፬ኛ. አዲስ አበባ ፥ ኢትዮጵያ ፤ 2,355 ሜትሮች ከፍታ
፭ኛ. ቲምፉ ፥ ቡታን ፤ 2,334 ሜትሮች ከፍታ
፮ኛ. አስመራ ፥ ኤርትራ ፤ 2,325 ሜትሮች ከፍታ
፯ኛ. ሳና‘አ ፥ የመን ፤ 2,250 ሜትሮች ከፍታ
፰ኛ. ሜክሲኮ ከተማ ፥ ሜክሲኮ ፤ 2,240 ሜትሮች ከፍታ
፱ኛ. ቴህራን ፥ ኢራን ፤ 1,830 ሜትሮች ከፍታ
፲ኛ. ናይሮቢ ፥ ኬኒያ ፤ 1,795 ሜትሮች ከፍታ
👉 የሚከተለውን ከወር በፊት በጦማሬ ጽፌ ነበር፦
ኮሮና ቫይረስ – አውሮፕላን – ኦክስጅን – እስትንፋስ – እጣን
የ5ጂ ቴክኖሎጂ ገና ያልገባባት ኢትዮጵያ ደግሞ ለዚህ ቫይረስ ስርጭት ጥናት በጣም አመቺ በመሆኗ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቻይና የሚያደርገውን በረራ እንዳያቋርጥ ተደረገ። በአለማችን እንደ አዲስ አበባ ከባህር በላይ በ2500 ሜትር ከፍታ ላይ በብዙ ሚሊየን የሚቆጠሩ ሰዎች የሚኖሩባቸው ቦታዎች ጥቂት ናቸው። እናስታውስ ከሆነ እ.አ.አ በ2006 ዓ.ም ላይ የአውሮፓውያኑ ግዙፍ አውሮፕላን ኤርበስ 380 የከፍተኛ ቦታ ሙከራ በረራውን በአዲስ አበባ ነበር ያካሄደው።
የኢትዮጵያ ከተሞች ከፍተኛ ቦታዎች ላይ ስለሚገኙ ለምሳሌ በአዲስ አበባ የሚገኘው የኦክስጂን (ጽሩህ አየር) መጠን በአውሮፓ፣ አሜሪካ ወይም አረቢያ ከሚገኘው የኦክስጂን መጠን በ30% ያነሰ ነው። ብዙ ኦክስጅን ባለመኖርና አየሩም ቀጭን በመሆኑ የደገኛ ኢትዮጵያውያን ሳንባዎች ትልልቅና ቀይ የደም ሕዋሳታቸውም የበዛ፤ ባጭሩ በጣም ጤናማ የሆነ አካል አላቸው። የኢትዮጵያውያኑ አካላዊ ጤናማነት ከመንፈሳዊው ብርታት ጋር መደመሩ ሉሲፈራውያኑን ያስፈራቸዋል፣ ያስቀናቸዋል፣ ያስጠላቸዋል። ስለዚህ በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ ይህን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ለመዋጋት ብዙ ሲደክሙ ይታያሉ።
ባለፈው ዓመት ልክ በዚህ ዕለት፤(መገጣጠሙ የሚገርም ነው!)መጋቢት 25፣ 2011 ላይ በባህር ዳር ከተማ የሚገኘው የፈለገ ሕይወት ስፔሻላይዝድ ሪፈራል ሆስፒታል የሜዲካል ኦክስጅን ማምረቻና ማከፋፈያ ማዕከል ተመረቆ ነበር። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ ባደረጉት ንግግር ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ “በኢትዮጵያ ደረጃውን የጠበቀ የኦክስጅን አገልግሎት መስጠት ከተቻለ በእርግዝና ወቅት የሚሞቱ 11 ሺህ ሴቶች፣ በተወለዱ የመጀመሪያ ወራቶች የሚሞቱ 60 ሺህ ህፃናትንና በየዓመቱ በሳንባ ምች የተነሳ የሚሞቱ 30 ሺህ ህፃናትን መታደግ ይቻላል” ብለው ነበር።
በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር የነበሩት ዶክተር አንባቸው መኮንን ደግሞ፦ “ማዕከሉ በኦክስጅን አገልግሎት እጥረት ምክንያት ረጅም ዕድሜ መኖር እየቻሉ በአጭር የሚቀጩ ኢትዮጵያውያንን ህይወት ለመታደግ የሚያስችል ነው” ሲሉ ተናግረው ነበር። ከሁለት ወር በኋላ ዶ/ር አንባቸው ኦክስጅኑን ሳይስቡ በገዳይ አብይ ተረሸኑ። በወቅቱ የጤና ሚኒስትር የነበሩትም ዶክተር አሚር አማን የአማራ ክልል ጤና ቢሮ፣ ሳልትስ ፕሮጀክት፣ ጂኢ ፋውንዴሽንና ግራንድ ቻሌንጅ ካናዳን ለዚህ ፕሮጀክት መሳካት ላደረጉት ጥረት ምስጋናቸውን በማቅረብ ብዙም ሳይቆዩ ከስልጣናቸው ተሰናብተዋል። ምን የሚይውቁት ነገር ይኖር ይሆን?
ለማንኛውም፤ ይህ ሉሲፈራውያኑ ያስቀመጡት መንግስት 100% የኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን ጠላት ነው። የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቻይና በረራውን አሁንም ቀጥሏል፣ የቱርክ አየር መንገድ ወደ አዲስ አበባ የሚበር ሌላው ብቸኛ አየር መንገድ ነው። ቅሌታማ በሆነ መልክ አላግባብ እስር ቤት ውስጥ እንዲገባ የተደረገው ጋዜጠኛ ያየሰው ሽመልስ፤ “በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ የሚያመጣውን 200 ሺህ መቃብሮች እንዲቆፈሩ መንግስት ትዕዛዝ ሰጥቷል” ማለቱ በሰሜን ኢትዮጵያውያን ላይ ምን እየተዘጋጀ እንደሆነ በመንደርተኝነት ቫይረስ ላልተጠቃነው ዜጎች ብዙ የሚጠቁመን ነገር አለ። አብይ አህመድ “አማራ” እና “ትግሬ” የተባሉትን ኢትዮጵያውያንንን በወረርሽና እና ጥይት ሳይጨፈጭፍ እንቅልፍ አይወስደውም። አውሬው በኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነት ላይ ከፍተኛ ጥላቻ ነው ያለው፤ ለዚህም ነው ሉሲፈራውያኑ ስልጣን ላይ አስቀምጠው የሚሸልሙት። ይህን ሁሌ እናስታውስ!
ባለፈው ጊዜ የአሜሪካ ባለሥልጣናት በቨርጂኒያ አካባቢ ያሉትን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናትን በየመንገዱ ጸሎተ ዕጣን በማድረስ ማዕጠንት እንዲፈጽሙ መጠየቃቸውንም ያለ ምክኒያት አለመሆኑን እናስታውሰው። እንደሚታወቀው የአሜሪካ ስለላ ተቋም ሲ.አይ.ኤ ዋና መሥሪያ ቤት በቨርጂኒያ ግዛት ነው የሚገኘው።
ለማንኛውም አጋንንቱን እና ጨረሩን ሁሉ ከእኛ የሚያርቁልን ክቡር መስቀሉ፣ ጸበሉ እና እጣኑ ናቸው!
__________________________________
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Health, War & Crisis | Tagged: Abiy Ahmed, Aksum, Axum, ሃይቲ, ለንደን, መርዝ, ሞት, ሤራ, ቡሩንዲ, ተራራ, ታንዛኒያ, ትግራይ, ቸነፈር, አብይ አህመድ, አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ, ኦክስጅን, ከፍተኛ ቦታዎች, ክትባት, ኮሮናቫይረስ, ወረርሽኝ, ዘመነ ኮሮና, የተባበሩት መንግስታት, የአውሮፓ ዋንጫ, ጂ7, ግድያ, ጥቁር መሪዎች, ጥቁር ስፖርተኞች, ጭንብል, ጽዮን, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፀረ-ክርስቶስ, ፕሬዚደንቶች, Burundi, Coronavirus, Death, Haiti, Mask, Oxygen, Presidents, Sportsmen, Tanzania, Tigray, UN, Vaccine, Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 12, 2020
👉 አሥሩ በጣም ረጃጅሞቹ የአፍሪቃ ተራሮች (ሁሉም በምስራቅ አፍሪቃ)
ስም | አገር | ከፍታ (ሜትር) | |
፩ኛ. | ኪሊማንጃሮ (ኪቦ) | ታንዛኒያ | 5895 |
፪ኛ. | ኬንያ ተራራ (ባቲያን) | ኪንያ | 5199 |
፫ኛ. | ኬንያ ተራራ (ኔሊዮን) | ኬንያ | 5188 |
፬ኛ. | ኪሊማንጃሮ (ማዌንዚ) | ታንዛኒያ | 5148 |
፭ኛ. | ርዌንዞሪ (ንጃሌማ) | ኡጋንዳ | 5109 |
፮ኛ. | ኬንያ ተራራ (ሌናና) | ኪንያ | 4985 |
፯ኛ. | ርዌንዞሪ (ንጃሌማ/ሳቮያ) | ኡጋንዳ | 4977 |
፰ኛ. | ርዌንዞሪ (ዱዎኒ) | ኡጋንዳ | 4890 |
፱ኛ. | ርዌንዞሪ (ክያንጃ) | ኡጋንዳ | 4844 |
፲ኛ. | ርዌንዞሪ (ኤሚን) | ኡጋንዳ | 4798 |
፲፬ኛ. | ራስ ዳሸን | ኢትዮጵያ | 4550 |
___________________________
Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: Africa, ሰደድ እሳት, ተራራ, ታንዛኒያ, አፍሪቃ, እሳት, ኪሊማንጃሮ, ዘመነ እሳት, Kilimanjaro, Tanzania, Wildfire | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 1, 2020
ነገር ግን ዲያብሎስ ድካሙ ከንቱ ሆኖ ቀረ ፥ ፀሐይን መስወር አይቻልም፤ ፀሐይን ማጥለቅም ማውጣትም የሚቻለው እግዚአብሔርን ብቻ ነው ፥ ስለዚህ ፀሐይን መሰወር እንደማይቻለው ሁሉ፤ ዓለምን ያበራው፣ ጨለማውን ዓለም ያስወገደ እውነተኛው ፀሐይ የተባለ መስቀል ተቆፍሮ ተቀብሮ አልቀረም፤ መስቀል ወጥቷል፣ የምንበላውን የምንጠጣውን አስገኘትቶልናል።
ግሩም ነው፤ ይህ ትምህርት የተሰጠው ዓምና ልክ በዛሬው ዕለት መስከረም ፳፩ / ፪ሺ፲፪ ዓ.ም በ እመቤታችን ክብረ በዓል ወቅት በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም / ፭ኪሎ አዲስ አበባ ፥ ዓ.ም ነበር።
የሚገርም ነው! ልክ ከዓመት በኋላ በኦሮሚያ ሲዖል ውዳቂዎቹ የዋቄዮ-አላህ ልጆች መስቀሉን ጉድጓድ ቆፍረን እንቀብረዋለን ብለው ዛቱ።
__________________________
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: ቅድስት ማርያም ገዳም, ተራራ, አንባሰል, አዲስ አበባ, እመ ብርሃን, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት, ድንግል ማርያም, ግማደ መስቀል, ግሸን ማርያም, Ethiopian Orthodox Tewahedo Faith | Leave a Comment »