Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ተማሪ’

Family of Missing Princeton Student Misrach Ewunetie Speaks Out | ነፍስሽን ይማርልሽ እኅታለም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 25, 2022

✞✞✞ R.I.P My Sister!✞✞✞

💭 በመላው ዓለም ምርጥ ተብለው ከሚታወቁት ዩኒቨርሲቲዎች መካከል ስድስተኛውን ድረጃ በያዘው የፕሪንስተን ዩኒቨርሲቲ ስትማር የነበረችዋ የሃያ አመቷ ታታሪ ወጣት እኅታችን የምስራች እውነቴ በቴኒስ ሜዳ ላይ ነው ሞታ የተገኘችው። አይይይ! ነፍስሺን ይማርልሽ፤ የእኔ እኅት! ገና ምስሏን ሳይ ነበር የምስራች ኢትዮጵያዊት መሆኗን ያወቅኩት። አይይይ!

በኢትዮጵያም ሆነ በመላው ዓለም፤ ይህ ቆሻሻ የጋላ-ኦሮሞ ሥርዓት ለኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን የሞትና ባርነትን መንፈስ ይዞ መጥቷል። ይህን ለማስወገድ እጃችንን ወደ እግዚአብሔር ልንዘረጋና ጽዮን እናታችንንም ልንከተላት ይገባናል።

የጽዮን ቀለማት ፓርኩ ላይ ❖

💭 The body of Princeton University student Misrach Ewunetie was found on campus grounds after she had been missing for multiple days. The prosecutor says there are no obvious signs of injury and her death does not appear to be suspicious. NBC News’ Emilie Ikeda reports.

Ewunetie Family Raises Suspicions About Circumstances Of Death As County Prosecutor Says No ‘criminal Activity’

The belongings of Misrach Ewunetie ’24, including her phone, “were found with her body,” according to a new statement by Casey DeBlasio, a spokesperson for the Mercer County Prosecutor’s Office, shared with The Daily Princetonian on Monday.

The Office’s involvement in the investigation into Ewunetie’s death is “complete,” DeBlasio added in an email.

As there is no evidence of any criminal activity associated with Ms. Ewunetie’s death, any further inquiries can be directed” to the University’s Department of Public Safety (DPS), she wrote to the ‘Prince.’

An autopsy was conducted on Friday by the Middlesex County Medical Examiner’s Office, according to DeBlasio. The cause and manner of death will not be reported until all test results, including toxicology results, are received.

My understanding from the [Medical Examiner’s] Office is that it will be weeks,” DeBlasio added. She also noted that in her experience this timeline was “not unusual or longer than comparable cases.”

Ewunetie’s family still has questions surrounding the circumstances of her death, however. Her brother Universe told the U.S. Sun, “The area she was found makes us feel it was suspicious, some trees had to be cut when they were removing Misrach.”

She was talking to me about a savings account she was going to open, her interview, buying clothes and shipping them to Cleveland, and volunteering at her student club organization,” he added, according to the Sun.

Ewunetie’s body was discovered by a University facilities worker behind tennis courts on south campus, according to the statement released by the Mercer County Prosecutor’s Office on Thursday.

The ‘Prince’ reached out to Universe Ewunetie and did not hear back in time for publication. DPS also did not respond to requests for comment by press time.

A timeline of what is known of the situation, as well as a map of relevant locations, can be found below:

Thursday, Oct. 13

11:05 p.m.: Ewunetie volunteers to fill a vacant “Duty” spot at the Terrace Club, during a live music performance.

11:21 p.m.: Ewunetie arrives at Terrace, according to footage seen by the ‘Prince.’

Friday, Oct. 14

2:33 a.m.: Ewunetie leaves Terrace, according to footage seen by the ‘Prince.’

Around 3 a.m.: Ewunetie is last seen near Scully Hall by a suitemate, brushing her teeth before bed, according to her brother Universe in an interview with ABC News.

Around 4:30 a.m.: Ewunetie’s roommate returns to their dorm and Misrach is not there, according to her brother Universe in an interview with ABC News.

Saturday, Oct. 15

Ewunetie misses an appointment for her American citizenship application, and her family is informed that she was a no-show, according to the U.S. Sun.

Sunday, Oct. 16

Around 3:27 a.m: Ewunetie’s phone pings in the Penns Neck neighborhood, according to her brother Universe in the U.S. Sun and ABC News.

Evening: Ewunetie is reported missing by her family to DPS when her family asks for a wellness check.

Monday, Oct. 17

9:19 p.m.: A TigerAlert is sent to the campus community stating that Ewunetie has been reported missing and asking for information on her whereabouts.

Wednesday, Oct. 19

10:50 a.m: A message is sent to all undergraduates announcing an increased law enforcement presence on campus.

3:31 p.m.: An email from Vice President for Campus Life W. Rochelle Calhoun states that the search for Ewunetie is still ongoing.

5:13 p.m.: The ‘Prince’ notes increased police activity near the boathouse on Lake Carnegie.

Thursday, Oct. 20

Around 1 p.m.: Ewunetie’s body is found behind the tennis courts on the south end of campus by a facilities employee.

Around 3 p.m.: NBC News first reports that Ewunetie’s body has been found on campus.

3:11 p.m.: The ‘Prince’ notes police activity in the parking lot next to the tennis courts.

3:39 p.m.: The Mercer County Prosecutor’s Office releases a statement announcing the discovery of Ewunetie’s body. There are “no obvious signs of injury and her death does not appear suspicious or criminal in nature.”

4 p.m.: An email from VP Calhoun is sent to all undergraduates sharing the news of Ewunetie’s death.

______________

Posted in Ethiopia, Life, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የዋቄዮ-አላህ አርበኞች የቤኒሻንጉልን ጂሃድ ደገሙት | ክርስቲያኗን ተማሪ በእሳት አቃጠሏት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 15, 2022

✞✞✞ ለእኅታችንና ለወንድሞቻችን ነፍሳቸውን ይማርላቸው!✞✞✞

💭 በኢትዮጵያ እና ናይጄሪያ የሰዉ ልጅ በቁሙና ባሰቃቂ ሁኔታ ተቀጥቅጦ ከተገደለ በኋላ የተቃጠሉባቸው ዘግናኝ ግድያዎች እና ውዝግቡ

የእኅታችን አሰቃቂ የእሳት ቃጠሎ ግድያ የሚጠቁመን ከሳምንታት በፊት፤ ያውም በሑዳዴ ጾም በቤኒሻንጉል ሲዖል፤ ጽዮናውያኑን ለማስፋራራትና ከሕዳሴው ግድብ ለማራቅ ሲባል የተፈጸመው ተመሳሳይ ግድያ በአማርኛ ተናጋሪ ኦሮሞዎች መፈጸሙን ነው። 100%!

  • ☪ Jihad in Sokoto town – Muslims Vandalize Christian Shops & Homes
  • ☪ ጅሃድ በሰኮቶ (ሰቆጣ) ከተማ ናይጄርያ ፥ ሙስሊሞች ክርስቲያኗን እኅት አቃጠሏት፣ የክርስቲያኖችን ሱቆችና መኖሪያዎች ሲያወድሙ

✞ ዲቦራህ ሳሙኤል የተባለችው ክርስቲያን ናይጄሪያዊት ተማሪ ባሳለፍነው ሳምንት ማክሰኞ ዕለት “ከኃይማኖታዊ ሥርዓት ውጪ በሆነ መልኩ እንዲሁም እስልምና እምነትን የሚያንቋሽሽ መልዕክት ዋትስአፕ በተሰኘው በማህበራዊ ሚዲያ በኩል አጋርታለች” በሚል ሙስሊም ተማሪዎች በቡድን ከደበደቧት በኋላ አቃጥለዋታል።

የተማሪዋ ግድያ በመላው ናይጄሪያ በሚገኙ ክርስቲያኖች ዘንድ ከፍተኛ ተቃውሞን አስከትሏል። በርካቶችም በኃይማኖት ስም የሚደረጉ ግድያዎች ተቀባይነት እንደሌላቸውና ሊወገዙ እንደሚገባ እየገለጹ ነው።

ትናንት ቅዳሜ ዕለት ተቃዋሚዎች ወደ አደባባይ በመውጣት ጎማ ያቃጠሉ ሲሆን ፖሊስ ደግሞ በምላሹ አስለቃሽ ጭስ ለመተኮስ ተገድዷል።

💭 The Nigerian Christian Genocide the Media Won’t Talk About

አንዳንድ ተቃዋሚ ሰልፈኞች የሶኮቶ ሱልጣን እና ናይጄሪያ ውስጥ ከፍተኛ የእስልምና አባት ተደርገው የሚቆጠሩት ሙሀመድ ሳድ አቡባካር መኖሪያ ቤትን በመክበብ ጥያቄያቸውን አሰምተዋል።

ሱልጣኑ ከተማሪዋ ግድያ በኋላ ተግባሩን በእጅጉ የተቹት ሲሆን ይህንን ወንጀል የፈጸሙትን ተይዘው ለሕግ መቅረብ አለባቸው ብለው ነበር።

የሶኮቶ አስተዳዳሪው አሚኑ ዋዚሪ የክርስቲያን ተማሪ መገደል ጋር ተያይዞ በተነሳው ተቃውሞ የሰዓት እላፊ እንዲጣል አዝዘዋል። የሰዓት እላፊውን በተመለከተ ባስተላለፉት መልዕክት “ስለ ሰላም ሲባል እባካችሁ በሰላም ወደ ቤታችሁ ተመለሱ” ብለዋል።

ናይጄሪያ በአፍሪካ ትልቁን የሕዝብ ቁጥር የያዘች አገር ስትሆን ሰሜናዊው ክፍል በብዛት የእስልምና እምነት ተከታዮች የሚበዙ ሲሆን በደቡባዊ የአገሪቱ ክፍል ደግሞ አብዛኛው ዜጋ የክርስትና እምነት ተከታይ ነው።

ናይጄሪያ ውስጥ ሐይማኖታዊ ውጥረትና ግድያዎች አዲስ አይደሉም። በተለይ በሰሜናዊ የአገሪቱ ክፍሎች አካባቢ የሚገኙ ግዛቶች ጠበቅ ያሉ የሸሪአ ሕጎችን ተግባራዊ ያደርጋሉ፣ ክርስቲያኖችን በየሳምንቱ በብዛት ይገድላሉ።

ናይጄሪያ እና ኢትዮጵያ በበአፍሪካ ከፍተኛውን የሕዝብ ቁጥር የያዙት ሁለት ሃገራት ናቸው። ሉሲፈራውያኑ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች በአፍሪካ የሕዝብ ቁጥር ቅነሳ ይደረግ ዘንድ ከፍተኛ ዘመቻ በማድረግ ላይ ናቸው።(ግራኝን እኮ፤ “ብዙ ከመውለድ መቆጠብ አለበን!” ብሎ አስለፈለፈው!) አንዱ መንገድም በሁለቱ ሃገራት የሚኖሩትን የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮችን (እስልምናን እና ዋቀፌናን) እንደ የሕዝብ ቁጥር መቀነሻ መሳሪያ በመጠቀም ላይ ናቸው። በሁለቱም ሃገራት ሥልጣን ላይ ያወጧቸው የሃውሳ ሙስሊሙን ፕሬዚደንት ሙሀማዱ ቡሃሪን እና የኦሮሞ ሙስሊሙን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ለዚህ ተግባር ነው። ሁለቱም ሥልጣን ላይ የወጡት ክርስቲያን የሆኑ መሪዎች (መለስ ዜናዊና ጉድላክ ጆናታን) ከተወገዱ በኋላ ነበር። በሁለቱ ሃገራት ባለኃብት እንዲሆኑና ሁሉንም ነገር እንዲቆጣጠሩ የተደረጉትም ሙስሊሞች ናቸው። አሊኮ ዳንጎቴ በናይጄሪያ ሸህ አላ-ሙዲንና አጋሮቹ በኢትዮጵያ። ለሕዳሴ ግድቡ ስሚንቶ እንዲያቀርብ የተደረገውም ይኸው ሙስሊም ናይጄርያዊ ባለኃብት አሊኮ ዳንጎቴ ነው። ከዚህ በተጨማሪ፤ የዋቄዮ-አላህ-ቩዱ አርበኛው የቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዚደንት ኦሊሴጎን ኦባሳንጆም ወደ አክሱም ጽዮን የላኳቸውም ከዚሁ ሉሲፈራዊ ሤራ ጋር በተያያዘ ጉዳይ ነው። “ዶ/ር ደብረ ጽዮን ኦባሳንጆን እየመሰሉ መጡ!” ብዬ ነበር ከወራት በፊት።

ነፍሷን ይማርላትና በዚህች እኅታችን ላይ የተፈጸመው አሰቃቂ ግድያ ከሳምንት በፊት በቤኒሻንጉል ሲዖል በወንድሞቻችን ላይ ከተፈጸመው ግድያ ጋር ተመሳሳይነት መኖሩ በአጋጣሚ አይደልም። ጠላቶቻችን ማን እንደሆኑ እናውቅ ዘንድ ነው። ጠላቶቻችን የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች ናቸው። በተደጋጋሚ የምናገረው ነው፤ በቤኒሻንጉልም ሆነ እንደ ማይካድራ፣ ማሕበረ ዴጎ፣ አክሱም ጽዮን፣ ዛላምበሳ፣ ወዘተ ባሉት የትግራይ አካባቢዎች እነዚያ በምስል እንድናያቸው የተደረጉትን አሰቃቂ ጭፍጨፋዎች የፈጸሙት ሙስሊሚ-ዋቀፌና ኦሮሞዎች + ኦሮማራዎች + ሶማሌዎች + ቤን አሚሮች መሆናቸውን ለሰከንድም አልጠራጠርም። አማራው ኃላፊነቱን ወስዶ በማጣራቱ ረገድ ትልቅ የቤት ሥራ ተሰጥቶታል። እነ ጄነራል አሳምነው ከተገደሉበት ጊዜ አንስቶ የአማራ ክልል የኦሮሞዎች ቅኝ ግዛት ነውና፤ ልሂቃኑ በትግራይ ላይ ያላቸውን ትኩረት ሙሉ በሙሉ አራግፈው በመተው ዓይኖቻቸውን ኦሮሞ በተባለው ክልልና በአማራ ክልል በፋኖ ስም በሚንቀሳቀሱ ቄሮዎችና አማርኛ ተናጋሪ የኦሮሞ ክልል ልዩ ኃይል ላይ ማድረግ ይኖርበታል። ይህ ሤራ ኦዴፓ(ኦነግ) + ብአዴን + ኢዜማ + ሻዕቢያ + ሕወሓት በጋራ የጠነሰሱት ሲሲፈራዊ ሤራ ነውና ጊዜው ካልረፈደ የአማራ ልሂቃን እስካሁን ከሚከተሉት ጅላጅልና የአጥፍቶ-መጥፋት ፖለቲካ ትተው ከአክሱም ጽዮናውያን ጋር፤ ከቲ.ዲ.ኤፍ ጋር ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ሙሉ በሙሉ ማበር መቻል አለባቸው። ይህን ካላደረጉ እነርሱም የዋቄዮ-አላህ ባርያዎች ለመሆን የወሰኑና ከኦሮሞዎች ጋር የሚያብሩ የኢትዮጵያና ተዋሕዶ ጠላቶች ናቸውና አብረው ለመጥፋት ወስነዋል ማለት ነው። በዚህ አካሄዳቸው ደግሞ ይጠፋሉ!

💭 የኢትዮጵያና ተዋሕዶ ቍ.፩ ታሪካዊ ጠላት ፳፯ ጥንታውያን የኢትዮጵያን ነገዶችን ከምድረ ገጽ ያጠፋቸው ኦሮሞ ቢሆንም፤ የኦሮሞን ተንኮልና አረመኔነት ዛሬም ያልተረዳው አማራ ግን ቍ. ፩ የኢትዮጵያና ተዋሕዶ አፍራሽ ነው!

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: