Posts Tagged ‘ቫቲካን’
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 13, 2021
VIDEO
💭 የቫቲካን መልዕክት፦
የሁሉንም ህሊና የሚፈታተን አደጋ፤ በትግራይ ያለው የረሃብ ደወል። ፍራንችስኮስ ከአንጀሉስ በኋላ ባደረጉት ሰላምታ በጭፍጨፋው ለተጎዱት የኢትዮጵያ አካባቢዎች ለሚኖሩ ሕዝቦች “ሰላም ለኪ” አቅርበዋል። “ረሃብን መታገስ የለብንም” ብለዋል ።
Una tragedia che interpella la coscienza di tutti: l’allarme alimentare nel Tigray. Nel saluto post Angelus, Francesco recita un’Ave Maria per la popolazione della regione dell’Etiopia colpita da violenze. L’appello a non tollerare che si muoia di fame.
👉 እንግዲህ ይህ ከ G7 ጉባኤ ጋር በተናበበ መልክ የቀረበ መልዕክት መሆኑ ነው። ግን ይሁን እስኪ !
ብጹእ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ምነው ጠፉ ?
ከዚህ በፊት ኤርትራ ውስጥ ያሉት የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ካርዲናሎች ኤርትራውያን ከትግራይ ተሰርቀው ወደ ኤርትራ የሚገቡትን ቁሳቁሶች እንዳይገዙ ት ዕዛዝ በማስተላለፍ ከትግራይ ሕዝብ ጋር እንደሚሰለፉ ገልጠው ነበር፤ ያውም በኢሳያስ አፈቆርኪ ግዛት። የኛዎቹስ ሰባት ወራት እንደ ሞእተ ሰው “ጭጭ” ብለዋል።
የአገር ውስጥ ሜዲያዎች ለሆዳቸው ያደሩ ፈሪ ጥንቸሎች ስለሆኑ ይህን ማድረግ እንደማይፈልጉና እንደማይችሉ ግልጽ ነው፤ ግን የውጭ ሜዲያዎች ለምንድን ነው አቡነ ማትያስን ለቃለ መጠይቅ የማይጋብዟቸው? የትግራይ ጉዳይ እኮ አንዴ ብቻ ተነግሮበት በዝምታ የሚታለፍና ቸል የሚባልበት ጉዳይ አይደለም። የቤተ ክህነት ግድየለሽነትና ከግራኝ ጋር ተደማሪነት፣ የኢትዮጵያ ዘ-ስጋ ብሔሮች ዝምታና ከግራኝ ጋር ተደማሪነት፣ የሜዲያዎች ሽርሙጥና እና ከግራኝ ጋር ተደማሪነት ናቸው ጭፍጨፋው፣ አስገድዶ መድፈሩ፣ ረሃቡና ስደቱ እንዲቀጥል እርዳታ እያደረጉለት ያሉት። እኔ ሁሉንም መጠራጠር ጀምሬአለሁ/ ግዴታየም ነው፤ ከእግዚአብሔር አምላኬ እና ቅዱሳኑ በቀር ከላይ እስከ ታች ማንንም አላምንም! ሁሉም ተናብበው የእግዚአብሔርን ልጆች ለማጥፋት በጋራ እየሠሩ ነው። የትም ዓለም እኮ ታይቶ የማይታወቅ ክስተት ነው ዓለም እየተገነዘበው ያለው። ብጹእነታቸው ከሳምንታት በፊት ከዘመድኩን በቀለ ጋር በስልክ እንዲነጋገሩ በመገደዳቸው/በመደረጋቸው በጣም ነበር ያዘንኩት!
_______________ _____________ _____________
Like this: Like Loading...
Posted in Ethiopia , Faith , Infos , Life , News/ዜና | Tagged: Abiy Ahmed , Aksum , Anti-Ethiopia , Axum , ምስጋና-ቢስነት , ሮማ , ሰራዊት , ሽልማት , ቅሌታም ትውልድ , ባን ኪ-ሙን , ቫቲካን , ትግራይ , ኖቤል ሰላም , አረመኔነት , አብይ አህመድ , ኤርትራ , የጦር ወንጀል , ደብዳቢ , ግራኝ አህመድ , ግድያ , ግፍ , ጠላት , ጥላቻ , ጦርነት , ጭካኔ , ጭፍጨፋ , ጳጳስ ፍራንሲስኮ , ጽዮን ማርያም , ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ , ፋሺዝም , Ban Ki-moon , Ethnic-cleansing , G7 , Genocide , Isaias Afewerki , Letter , Merceneries , Nobel Prize , Papa Francisco , Pope Francis , Roma , Rome , Tigray , UN , Vatican , War Crimes , World Leaders | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 29, 2020
VIDEO
👉 “ ፓቻማማ + አቴቴ + ሺቫ “
ይህ የጣልያን አሳዛኝ ሁኔታ የሚያስተምረን ነገር ቢኖር ከተመሳሳይ መቅሰፍት ለመዳን መስቀል አደባባይ ላይ የተተከሉትን የኢሬቻ ዛፎች ዛሬውኑ ቁረጡ። አዲስ አበባ፣ ደብረዘይት፣ ናዝሬት መላዋ ኢትዮጵያ ከዋቄዮ አላህ፣ ከኢሬቻ ቃልቻ ቆሽሻ መንፈስ በፍጥነት መጽዳት እንዳለባቸውና መመለክና መፈራት ያለበት ብቸኛ አምላክ እግዚአብሔር አምላክ መሆኑን ነው። በመሰቀል – ደመራ ወቅት በመስቀል አደባባይ ሲፈረግጥ የነበረው በሬ እኮ እንደ አንድ ምልክት ሊሆነን በተገባ ነበር።
ዋቄዮ – አላህ የፈጠራቸው ሴት አማልክት በአፍሪቃ / በኦሮሞዎቹ “ አቴቴ፣ በደቡብ አሜሪካ አማዞናስ ዙሪያ “ ፓቻማማ ” በህንድ “ ሺቫ ከእነ ሦስት ልጆቿ / ቹ፤ ሳትቫ፣ ራጃስ፣ ታማስ “ ። ሁሉም የአል – ላት፣ አል – ኡዛ እና አል – ማናት አቻዎች መሆናቸው ነው።
የጨረቃው አምላክ አላህ – ከፀሐይዋ አምላክ ጋር ተጋብቶ ያስገኛቸው ልጆች በአንድነትም “የአላህ ( ሴት ) ልጆች” የተባሉ ሦስት አማልክት ስምም፦
👉 አል – ላት ፤
👉 አል – ኡዛ
👉 አል – መናት
ነበር፡፡
👉 እ . አ . አ ጥቅምት 4 ቀን 2019 ዓ . ም . – ጣዖት አምልኮ ሥነ – ስርዓት በቫቲካን
ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስኮ እና ሌሎች ቀሳውስት በቫቲካን የአትክልት ስፍራዎች ላይ ያካሄዱት የዛፍ ተከላ ሥነ – ስርዓት።
*** በዓላቱ – መስከረም / ጥቅምት ላይ ተከታትለው ይውላሉ ***
( ኢሬቻ + ሺቫ ( ሙሩጋን ) + ዱርጋ ( ሴት የዛፍ አምላክ ) + ፓቻማማ + ሃሎዊን )
በአምልኮ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ከአማዞን የመጡ ሰዎች ሁለት ከእንጨት የተሠሩ የ እርጉዝ ሴቶች ሐውልቶች ን ( ፓቻማማ ) ጳጳሱ ፊት ተንበርክከው ሲያመልኩ ይታያሉ።
በዛፍ ተከላ ሥነ ስርዓት ላይ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ የጣዖቷን ፓቻማም ሐውልት ባረኳት
👉 ካርዲናል በርክ ጳጳስ ፍራንሲስኮን ወቀሱ፦
ታዋቂው የአሜሪካ ካርዲናልና የቫቲካን ከፍተኛ ዳኛ ሬይመንድ በርክ፦ “ የደቡብ አሜሪካው የአማዞን ሲኖድ ያመጣት ጣዖት “ ፓቻማማ “ ፣ እና የዛፍ ተከላ ሥነ – ስርዓቱ አጋንንታዊ ኃይልን በቫቲካን አስገብተውብናል፤ ከፓቻማማ ጋር ሰይጣን ቤተ ክርስቲያን ገባ፤ ብቸኛዋ ወላዲተ አማልክ ድንግል ማርያም ናት። ከዚህች ጣዖት ጋር የመጣው የሰይጣን መንፈስ ከቫቲካን ይወገድ ዘንድ በክርስቶስ ስም መጸለይ ያስፈልጋል፤ የቅዱስ ጴጥሮስ ባሲሊካ ከእነዚህ የክፋት ኃይሎች መጽዳት አለበት። ” ሲሉ ብሶታቸውን ገና ኮሮና ከመታወቋ በፊት አሰሙ።
👉 የእስልምና ጣዖት አምልኮ በቫቲካን
ሮማን ካቶሊኮች እ . አ . አ በ 1960 ዎቹ በ ሁለተኛው የቫቲካን ጉባኤ ላይ ለአንድ ዓለም ሃይማኖት ምስረታ መሰረቱን ከጣሉበት ዕለት አንስቶ በተቻላቸው መጠን “ክርእስላም” / “Chrislam” የተሰኘ የእነርሱን ክርስትና እና እስልምናን ያጣመረ አዲስ ሉሲፈራዊ ሃይማኖት ለመመስረት እየታገሉ ነው።
👉 ይህ በቫቲካን ታይቶ አይታወቅም፦
አንድ የቱርክ ኢማም ንግግር አድርግ ተብሎ ሲጋበዝ፤ ክርስቲያኖችን እና አይሁዶችን የሚረግመውንና “ አል – ፋቲሃ ” የተሰኘውን የእስልምና “ ፀሎት ” ክፍል “ እንደ እባብ እየነዘረ ለቀቀው።
👉 ሁለተኛው የፊሊፒንስ ካቶሊክ ቄስ፦
ጣዖታቱ “ ፓቻማማ ” + “ አቴቴ ” + “ ዮጋ ” + “ ሃሪ ፖተር ” + “ አላህ ” ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በመግባታቸው ሰይጣን ዛሬ ብዙ ክርስቲያኖችን በአጋንንቱ ሊበክላቸውና ሊለክፋቸው በቅቷል።
“ እግዚአብሔር አምላክህ እኔ ነኝ ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይሁኑልህ ፡፡[ ዘጸ ፳፥፪፡፫፟ ]
የሚለውን ትዕዛዝ በመሻራችን ነው “ ኮሮና ” የመጣችብን።
ቸሩ እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ከዋቄዮ – አላህ መንፈስ እና ከታዘዘው መቅሰፍት ሁሉ ይጠብቅልን ! ለዘለዓለሙ አሜን !
👉 ገነ ማስተዋሌ ነው፦
ቪዲዮው ልክ የ 22 ፡ 00 ደቂቃዎች እርዝመት አለው። ፳፪ / 22 ማክሰኞ ይውላል– ኡራኤል
በዚህ ዕለት ምን ይከሰት ይሆን ?
____________ _______________________
Like this: Like Loading...
Posted in Curiosity , Ethiopia , Faith , Health , Infos | Tagged: ሂንዱ , መቅሰፍት , ሦስት የጣዖት አማልክት , ቫቲካን , ተላላፊ በሽታዎች , ቸነፈር ወረርሽኝ , አማዞናስ , አቴቴ , ኢትዮጵያ , እርግማን , እስላም , ኦሮሞ , ካቶሊክ , ኮሮናቫይረስ , ዋቄዮ አላህ , የቀሳውስት ሞት , የጨረቃ አምላክ , ደቡብ አሜሪካ , ጣልያን , ጳጳስ ፍራንሲስኮ , ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ , ፀረ-ክርስቶስ መንፈስ , ፓቻማማ , Ethiopia , Italy | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 28, 2020
VIDEO
ጣልያናዊው ኢጴስ – ቆጶስ “አቡነ አንጄሎ ሞረሺ” ይባሉ ነበር። በደቡብ ኢትዮጵያ በዲላ እና ጋምቤላ ያገለገሉ ሲሆን ወደ ጣልያን ከተመለሱ በኋላ ነበር በኮሮና ቫይረስ የተያዙት። ነፍሳቸውን ይማርላቸው !
የሚያሳዝን ነው፤ እስከ አሁን በአጠቃላይ ፷ / 60 የካቶሊክ ቀሳውስት በኮሮና ሞተዋል፤ ግን ለምን ጣልያን ? ለምን ካቶሊኮች፣ ለምን ፕሮቴስታንትና ሙስሊም በሆኑት ሃገራት ? እንግዲህ እስከ አሁን በይብለጥ እየተጠቁ ያሉት እንደ ግብጽ፣ ኢራን፣ ሳዊዲ አረቢያና ቱርክ የመሳሰሉት ሙስሊም ሃገራት፣ እንደ ጣልያን፣ ስፔይን፣ ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ብሪታኒያ እና ዩ . ኤስ አሜሪካ የመሳሰሉት የካቶሊክ እና ፕሮቴስታንት ሃገራት ናቸው።
ግብዝነት እንዳሆንብን እና በይበልጥ እንዳይፈታተነን መጠንቀቅ ቢኖርብንም፤ አሁን ባለው መጠይቅ ያለብን በአውሮፓ እንኳን ለምን ኦርቶዶክስ ክርስቲያን በሆኑት ግሪክ፣ ቆጵሮስ ሩሲያ፣ ጆርጅያ፣ አርሜኒያ፣ ቡልጋርያ፣ ሩማኒያ ወይም ሰርቢያ እስካሁን የኮሮና ሰለባ የሆነ ሰው የለም። ለምን ? እንዴት ?
ለወገኔ እንደ ማጽናኛ የምለው በተቀደሱት የኢትዮጵያ ተራራዎች እንደ አዲስ አበባ ከባሕር ከሁለት ሺህ ሜትር በላይ ከፍታ ባላቸው ቦታዎች ኮሮና ቫይረስ ድርሽ የማለት አቅም ያለው አይመስለኝም። በተጨማሪ በእነዚህ ቦታዎች ወባ አለመኖሩ የሚጠቁመን ነገር አለ።
___________ ____________________
Like this: Like Loading...
Posted in Curiosity , Ethiopia , Faith , Health , Life | Tagged: ቫቲካን , ተላላፊ በሽታዎች , ቸነፈር ወረርሽኝ , ቻይና , ኢትዮጵያ , ኤጲስ-ቆጰስ ሞሬሺ , ካቶሊክ , ኮሮናቫይረስ , የቀሳውስት ሞት , ጣልያን , ጳጳስ ፍራንሲስኮ , ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ , Ethiopia , Italy | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 20, 2020
VIDEO
ሁሉም ነገር ያሳዝናል ፤ የሰው ልጅ ከመጣበት መቅሰፍት መማር ይችል ይሆን ?
ወገኔ፤ በተለይ አገር ቤት ያላችሁ ለክረምቱ ወራት በተለይ በመንፈስ ተዘጋጁ ፡ እንዘጋጅ ፣ እግዚአብሔር ይጠብቀን ፤ ግን አስከፊ ክረምት ሊሆን ይችላል። ዲያብሎስም ይህን አውቆ ነው፡ “ምርጫ” የተባለውን ቫይረስ፡ መጀመሪያ በፍልሰታ ጾም፣ በኋላ ላይ በነሃሴ መጨረሻ ላይ ለማካሄድ ያቀደው ፤ ሆን ተብሎ ! ፪ሺ፲፪ ዓ . ም ሳያልቅ ማድረግ ያሰበውን ለማድረግ ቸኩሏል።
__________ ____________________
Like this: Like Loading...
Posted in Curiosity , Ethiopia , Faith , Health , Infos | Tagged: መስጊድ , መቅሰፍት , መካና መዲና , ሳውዲ አረቢያ , ባዶ አደባባይ , ቫቲካን , ተላላፊ በሽታዎች , ቸነፈር ወረርሽኝ , ኢማም , ኢትዮጵያ , እስላም , ካቶሊክ , ኮሮና ቫይረስ , ዓርብ , ጳጳስ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 27, 2020
VIDEO
ጳጳስ ፍራንሲስኮ በኮሮና ቫይረስ የተጠቁትን በትናንትናው ዕለት ህመምተኞች በጎበኙ ማግስት “በጉንፋን ነገር” መታመማቸው ተዘገበ።
የኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ካርዲናል ብርሃነ ኢየሱስ ሱራፌል የኢሳያስ አፈወርቂ ቫይረስ በአስመራ አውሮፕላን ማረፊያ አገታቸው፤ ባለፈው ሳምንት ካርዲናሉ ኢትዮጵያ ውስጥ እየተደረገ ስላለው ፀረ – ክርስትና ዘመቻ ማሳሰቢያ ነገር በመስጠታቸው ኢሳያስና አብዮት አህመድ የጠነሰሱት-እሳቻውን-የማሳፈሪያ ሤራ ይመስላል። ያሳዝናል!
ፍራንሲስኮስ ደግሞ ባለፈው መስከረም የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት መግቢያ ሰሞን በቫቲካን የደቡብ አሜሪካ “ህንዶች” የኢሬቻ ጣዖት አምልኮ ዛፍ ከተከሉበት ዕለት ጀምሮ ቀንድ በማብቀል ላይ ናቸው ( በሌላ ቪዲዮ አቀርበዋለሁ ) ። ታዲያ አሁን የዚህ የኮሮና መቅሰፍት ሰለባ ሆነው ይሆን ? ለማንኛውም ሁሉም እየተከሰተ ያለው ሃገራችን በቅዱስ ጊዮርጊስ እየተመራች በፋሺስት የጣልያን ሠራዊት ላይ ድል የተቀዳጀችበት ፩፻፳፬ /124 ኛውን የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል ለማክበር በምንዘጋጅበት ወቅት ነው። ኢትዮጵያ ስታነጥስ መላዋ ዓለም ጉንፋን / ኮሮና ይይዛታል !
__________ __________________
Like this: Like Loading...
Posted in Ethiopia , Faith , Health | Tagged: anti-Ethiopia Conspiracy , ሕዝብ ቁጥር ቅነሳ Vaccines , ቫቲካን , ተላላፊ በሽታዎች , ቸነፈር ወረርሽኝ , ቻይና , አድዋ , ኢትዮጵያ , ካቶሊክ , ኮሮናቫይረስ , ጣልያን , ጳጳስ ፍራንሲስኮ , ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ , Depopulation Agenda , Ethiopia , Italy | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 2, 2020
VIDEO
የቫቲካኑ ጳጳሳ ፍራንሲስኮ ባለፈው ማክሰኞ በቫቲካኑ ቅዱስ ጴጥሮስ አደባባይ ከያዘቻቸው ሴት እጅ ነፃ ለማውጣት የሴትየዋን እጅ በመመንጠቅ በቁጣ ሲያጮሉት ይታያሉ።
ድርጊቱ ከመከሰቱ በፊት ሴትየዋ በመስቀል ምልክት ፊቷን አማትባ ነበር። የ 83 ዓመቱን ጳጳስ እጅ እንደያዘች ልትነግራቸው የፈለገችው ነገር ነበር፡ ነገር ግን ምን ልትነገራቸው እንደፈለገች ግልፅ አይደለም።
ቪዲዮው ላይ አንዳንድ አስደናቂ የሆኑ ነገሮች ይታያሉ። አንድ ከየት እንደመጣ እና የማን እንደሆነ የማይታወቅ እጅ ሰተት ብሎ ሲገባ ይታያል። ልክ ይህ እጅ ሲገባ ጳጳሱ ፊታቸው ሲቀያየርና የተለየ ሰው ሆነው ይታያሉ። ሌላዋ ሴት ደግሞ ደም የለበሰ ቀይ እጅ አላት።
“ የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ “
ገጽ 18-21
ወደ ጣራው በኩል ኮሽታ ድምፅ ሳያሰማ ስፍፍፍፍ … እያለ ወርደና በዝግታ መድረኩ ላይ እርፍፍፍ .… አለ። ፊቱ የሰው ነው። ከአንገቱ በታች ሲታይም የሰው ቅርፅና የሰው የሰውነት ክፍሎችን ሁሉ ያካተተ ተክለ ቁመና ያለው ነው። ነገር ግን አጠቃላይ አቋሙን ግዝፈቱ ሰው እንድላሆነ የሚያስታውቅ ነው። የቆመው እንደ ሰው በእግሮቹ ነው፤ ነገር ግን ሁለቱ እግሮቹ በጣም ወፋፍራምና አብረቅራቂ ቆዳ ያላቸው ዘንዶዎች ናቸው። ከወደ ጭኑ ወፈር፥ ከወደ ባቱ ቀጠን ያሉ የቆሙ ዘንዶዎች እግር ሆነውታል። እጆቹ ደግሞ እግር የሆኑት የወፋፍራም ዘንዶዎች ልጆች የሆኑ ይመስል በመጠንና በውፍረት ከእነሱ አንሰው ነገር ግን የቆዳ ቀማቸውና ዘንዶነታቸው እንዳለ ሆኖ ነው የሚታዩት።
የዘንዶ ቅርፅና ቆዳ ካለው ጡንቻና ክንዱንም አልፎ ከሚገኘው ቅርፅ ቀጥሎ ያሉት የእጆቹ መዳፎችም እንደ እግሮቹ ሁሉ የሰው የመሰሉና በመዳፍ ስፋትና በጣት ርዝመት ብቻ ከሰው ዘገግና ሰፋ ይሉ ከመሆናቸው በቀር ሌላ እንግዳ ነገር አይታይባቸውም። እነሱም ባለ አምስት ጣት ናቸው። ..…
.… ሂደቱ በዚህ አይነት እንደቀጠለ በነበረ ጊዜም ይህ ምንነቱ ያልለየ ነገር በመጣበት አኳኋን፤ ኮሽታ ድምፅ ሳይሰሙ ሀይማኖታዊ ልብሳቸውን እንደለበሱና በአንድ እጃቸው የወርቅ መቋሚያቸውን እንደጨበጡ፤ ያንን ከእንቁና ከወርቅ የተሰራ የአራስ አክሊላቸውን እንደደፉ በቀይ ካባ አጊጠው የቫቲካኑ ዋና ጳጳስ ከተፍ አሉ።፡እንዲሁ ኮርኒሱ ሳይበሳ ከላይ ወርደው ያለ አንዳች ድንጋጤ በደመቀ ፈገግታ ተውጠው ሲወርዱና በተጫሙት ቀይ ምቹ ጫማ የመድረኩን ወለል ሲረግጡ ተሰብሳቢዎች እያዩዋቸው የነበረ ቢሆንም፤ አንዳቸውም የመገረም ሁኔታ አልተንፀባረቀባቸውምና ጉዳዩ የተለመደ መሆኑን ማረጋገጥ ተቻለ። .…
ጳጳሱ አንድ እጃቸውን አንስተው የተቀመጡ ምልክት አሳዩዋቸው። የ G8 አገአት መሪዎችም በድንፋታ የታጀበ ምስጋናቸውን ደምድመው በየወንበሮቻቸው ቁጭ አሉ። የቫቲካኑ ጳጳስም ተስብሳቢዎችን አስቀምጠው በትለየ ቋንቋና ለማንም ባልተሰማ ሹክሹክታ ለዚያ ቀድሟቸው ለመጣው ዘንዶ ለበስ ሰው ጎንበስ ብለው አነበነቡና እጅ ነስተው ቀና አሉ። ይህንን አድርገውም ሌላ ቃል ሳይናገሩ በመጡበት አኳኋን ወደ ላይ ተነሱና ተንሳፈው ሄዱ። ኮርኒሱና ጣራው ክፍትም ክድንም ሳይል እንዲሁ አሳለፋቸው። ጳጳሱ ከሄዱ በኋላ እንዲሁ ባረፈበት ቦታ እንደቆመ እንደ ሞዴሊስት ተገትሮ በልዩ ፈገግታ በጎንዮሽ ተሰብሳቢዎችን በማየት ብቻ ተወስኖ የነበረው ሰው መሳይ አካል በዝግታ መድረኩ ላይ መንጎማለል ጀመረ። ወዲያውም አስገምጋሚ ድምፅ ከአንደበቱ ወጣ። የሚናገረው በጠራ እንግሊዝኛ ነው።
“ክብር ለሀያሉ አባቴ !” ሲል በከባድ ድምዕ ጀመረ።
“አሜን !” የሚል የጋራ ጪኸት አሰሙ። …
“ሁላችሁም በአንድነት ውጪያችሁን አብሩ !” አላቸው።ሁሉም በአንድነት አይኖቻቸውን ለስድስት ሴኮንድ ያህል ጨፍነው ቆዩና ገለጡ ሲገልጡም የተለመዱ ጥቋቁርና ጥምዝ የሆኑ አጫጭር ቀንዶቻቸው በየግንባሮቻቸው ግራና ቀኝ ወጡ። … ቀጠለ፤ “ አሁን ደግሞ ውስጣችሁን ለማብራት ተመሳሳይ ነገር በእጥፍ አድርጉ !” ሲል፤ ታዳሚዎች ለአስራሁለት ሴኮንድ ያህል አይኖቻቸውን ጨፍነው ገለጡ። ሆኖም ያዩት አዲስ ነገር አልነበረ። ወዲያው ግን፤
“እርስ በርሳችሁ ተያዩ ” ሲላቸውና ሲተያዩ፤ በጉጉት ይጠብቁት የነበረው ነገር በየግንባሮቻቸው ላይ ተፅፎአቸው አዩ። በአብረቅራቂ የኩል ቀለም 666 የሚል ምልክት ተፅፎባቸው ሲያዩ ማመን አቃታቸው። “ አመስግኑ ! አባቴን አመስግኑ !” ተባሉ።
እንግዲህ ጳጳስ ፍራንሲስኮ እና ግራኝ አብዮት አህመድና ታማኝ ተደማሪዎቹ ላይ ተጽፎባቸው የሚታየውም ይኸው 666 የሚለው ምልክት ነው።
ይህ 1667 ኛው ቪዲዮዋችን ነው !
___________ ____________________
Like this: Like Loading...
Posted in Curiosity , Ethiopia , Faith | Tagged: 666 , ሉሲፈር , ማስጠንቀቂያ , ቫቲካን , አብዮት አህመድ , ኢትዮጵያ , ካቶሊክ , የሳጥናኤል ጎል , ጳጳስ ፍራንሲስኮ , ፀረ-ክርስቶስ , ፈተና , Pope Francis , Slapping , Vatican | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 3, 2019
VIDEO
ቫቲካን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን አስመልክታ ይህን መሰሉን መልዕክት ስታስተላልፍ አትሰማም፤ ይህ ያልተለመደ ነው። አሕዛብ እና የኦሮሞ ፋሲስቶች የከፈቱት የፍጅት ዘመቻ ምን ያህል አሳሳቢ እንደሆነና ዓለማችንም ቀስበቀስ ወደ ተጨነቁት የኢትዮጵያ ድንኳኖች አይኗን መጣሏን እንደጀመረች ነው የሚጠቁመን።
Pope Francis Asks For Prayer For Persecuted Christians In Ethiopia
Pope Francis Sunday asked for prayer for persecuted Orthodox Christians in Ethiopia, who have been targeted in ongoing ethnic clashes that have left 78 people dead.
“I am saddened by the violence of which Christians of the Tewahedo Orthodox Church of Ethiopia are victims,” Pope Francis said in his Angelus address Nov. 3.
“I express my closeness to this beloved church and her patriarch, dear brother Abune Mathias, and I ask you to pray for all the victims of violence in that land,” he said.
Since violent protests broke out in Ethiopia’s Oromia region Oct. 23, more than 400 people have been arrested and 78 have died, according to the office of Prime Minister Abiy Ahmed.
The Orthodox Christian community has been a target of violence in Oromia. A church official told AFP Africa that 52 Orthodox Ethiopians, including two church officials, have been killed in the violence since the protests began in October.
A hand grenade was thrown in a churchyard in Tsadiku Gebrekristos, and the homes and businesses of Christians were set on fire, according to local Ethiopian Borkena news.
The Patriarch of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church Abune Mathias delivered a speech Oct. 28 calling for peace and grieving the dead.
“I carry a cross in my hand, not a gun. My children, I am tearfully praying to our God about your suffering. I am also continuing to plead with the government,” Mathias said, according to local Ethiopian media.
“Today I am deeply grieved. I have the urge to weep like a child … In the hopes day to day for improvement, we have been asking the government to put a stop to it. However we have seen nothing change,” the patriarch said.
Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed was awarded the 100th Noble Peace Prize in October for leading peacekeeping efforts to end the 20-year conflict with neighboring Eritrea. Violent protests began within Ethiopia less than 2 weeks after.
The protests were sparked by an allegation by political activist Jawar Mohammed that the Ethiopian government had attempted to arrest him.
The Holy Synod of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church met with Ethiopian government officials to Oct. 26 to call for peace and dialogue in the face of the violence. The Ethiopian Orthodox Church also called for three days of prayer and fasting for peace.
“God is with us,” Orthodox priest Markos Gebre-Egziabher said at a memorial service Oct. 26 for Christians killed in Addis Ababa, according to AFP.
“If they come with machetes, we will go with crosses,” Father Markos said.
The Ethiopian Orthodox Tewahedo Church is the largest of the Oriental Orthodox Churches. These Churches reject the 451 Council of Chalcedon, and its followers were historically considered monophysites – those who believe Christ has only one nature – by Catholics and the Eastern Orthodox.
Pope Francis met with Ethiopian Orthodox Patriarch Abune Mathias in Feb. 2016, and expressed his condolences for the Ethiopian Christians executed by Islamic State militants in Libya in April 2015.
In an emotional speech Oct. 28, Patriarch Mathias told his persecuted community in Ethiopia:
“While I was preaching to you about peace, those that do not know peace have deprived you of peace. My children, do not hold a grudge on me. Do not think I am silent to your plight. I always weep for you. Lord, send your Judgement, or come down to us.”
Source
_________ __________________
Like this: Like Loading...
Posted in Ethiopia , Faith | Tagged: በደል , ቫቲካን , ኦሮሞዎች , የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን , ግፍ , ጭፍጨፋ , ጳጳስ ፍራንሲስ , ፀሎት , ፀረ-ተዋሕዶ ዘመቻ , ፀረ-ኢትዮጵያ , ፍራንቸስኮ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 6, 2019
VIDEO
በራሳቸው በካቶሊኮች ዘንድ የተጠላውና መናፍቅ የሆነው የቫቲካን ጳጳስ ፍራንሲስኮ ከቡልጋሪያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አባቶች ጋር ለመገናኘት እሁድ ዕለት ወደ ቡልጋሪያ በመጓዝ ከኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ተወካዮች ጋር የጋራ የጸሎት አገልግሎት የማክበር ተስፋ ነበረው። ነገር ግን የቡልጋሪያ ኦርቶዶክስ አባቶች ከተለያዩ ሃይማኖቶች ጋር ጸሎት ለማድረግ ፈቃደኞች እንዳልሆኑ ገልጠዋል።
የቡልጋሪያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ቀሳውስት በዛሬው ዕለት በሶፊያ ከተማ ከጳጳሱ “ለሰላም ፀሎት” ማድረጊያ ሥነ ሥርዓት ጋር እንዲቀላቀሉ የቀረበውን ጥያቄ ውድቅ አድርገውታል፤ በተለይ በዚህ “የሰላም ጸሎት” ላይ የሙስሊም መሪዎች መካፈላቸውን የቡልጋሪያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አባቶችን አላስደሰታቸውም።
የቡልጋሪያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ለብዙ ዘመናት በፀረ – ክርስቶሷ ኦቶማን ቱርክ እና በኮሙኒዝም ጭቆና ቀንበር ብዙ ፈተናን ያየች ቤተክርስቲያን ናት።
ከሦስት ዓመታት በፊትም ጳጳስ ፍራንሲስኮ በኦርቶዶክስ ጆርጂያ ተመሳሳይ ዕጣ ደርሶት ነበር።
የቡልጋሪያ አባቶች ውሳኔ ትክክለኛ ነው። ይህ ግራ የተጋባ ጳጳስ አንድ የዓለም ሃይማኖት ( በቫቲካን መሪነት ) ለመመሥረት በመጣደፍ ላይ ነው፤ ለዚህም ነው መሀመዳውያኑ በማስጠጋት ላይ ያለው፣ ለዚህም ነው በሚሊየን የሚቆጠሩ መሀመዳውያን “ስደተኞች” አውሮፓን እና አሜሪካን እንዲያጥልቀልቁ ድጋፉን የሚሰጠው። ወደ ቡልጋሪያም የሄደው ያው ቡልጋሪያ በሯን ለሙስሊም ስደተኞች እንድትከፍት ለመገፋፋት ነው።
„ለሰላም ፀሎት” በሚል ሰበብ በአገራችንም የተለያዩ ሃይማኖት መሪዎች በአንድ ላይ ሲሰባሰቡ እያየን ነው፤ ይህ ትልቅ ስህተት ነው፤ ከሰይጣን ጋር ሆኖ ለሰላም ፀሎት ማድረግ አይቻልም፤ ቅጥፈት ነው ! እራስን ማታለል ነው !
ሰሞኑን አንዳንድ አስገራሚ ነገሮችን እያየን ነው፤ ለምሳሌ የበዓል ወቅትን ወይም ልዩ መርሃ ግብሮችን በመጠቀም እንደ እነ መጋቢ ሃዲስ እሸቱ አለማየሁ የመሳሰሉትን ታዋቂ የቤተክርስቲያን ‘ አገልጋዮች ‘ ከሙስሊም ኡስታዞችና ሸሆች ጋር መድረክ ላይ ወይም ስቱዲዮ ውስጥ በአንድ ላይ እንዲገናኙና በአገራችን ሁኔታ ላይ ተመሳሳይ መልዕክት እንዲያስተላልፉ እየተደረገ ነው፤ ከጀርባው ትልቅ ተንኮል አለ፤ “ሁሉም ሃይማኖቶች አንድ ናቸው፣ አንድ ነን፣ በሉሲፈር መሪነት ዓለም አቀፋዊ የሆነ አንድ ሃይማኖት መመሥረት አለብን” የሚል አጀንዳ ያለው ነው።
[ ፪ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፮፥፲፬ ]
“ከማያምኑ ጋር በማይመች አካሄድ አትጠመዱ፤ ጽድቅ ከዓመፅ ጋር ምን ተካፋይነት አለውና ? ብርሃንም ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው ? “
______ ____________
Like this: Like Loading...
Posted in Ethiopia , Faith | Tagged: ሮማ ካቶሊክ , ቡልጋሪያ , ቫቲካን , አንድ የዓለም ሃይማኖት , የቡልጋሪያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን , የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን , የጆርጂያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን , ጳጳስ ፍራንሲስኮ , ፀረ-ኦርቶዶክስ ሤራ , ፍራንሲስ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 12, 2019
VIDEO
ለመጪው የጳጳሱ የሞሮኮ ጉብኘታቸው የ ሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን አዲሱ አርማ በ እስላማዊው ጨረቃ የተከበበውንና የተጣመመ ውን የ አዲስ ዘመን መስቀልን እንዲያሳይ ተደርጓል። ከ ቫቲካን ቢጫ ፣ ከ እስልምና ደግሞ ቀይ እና አረንጓዴ በመውሰድ፡ መስቀሉና ግማሽ ጨረቃዋ የኢትዮጵያን ቀለማት፤ አረንጓዴ፣ ቢጫ እና ቀይ ያንጸባርቃሉ። ይህ የ ጳጳሱ አዲስ አርማ ብቻ አይደለም ፤ ሮማን ካቶሊኮች እ . አ . አ በ 1960 ዓመታት ላይ በ ሁለተኛው የቫቲካን ጉባኤ ላይ ለአንድ ዓለም ሃይማኖት ምስረታ መሰረቱን ከጣሉበት ዕለት አንስቶ በተቻላቸው መጠን “ክርእስላም” / “ Chrislam ” የተሰኘ የእነርሱን ክርስትና እና እስልምናን ያጣመረ አዲስ ሉሲፈራዊ ሃይማኖት ለመመስረት እየታገሉ ነው። ሙከራውንም በናይጄሪያ ነበር ቀደም ሲል የጀመሩት፤ ቩዱ + እስልምና + ካቶሊክ ተደበላልቀው ማለት ነው። ይህ የጳጳስ ፍራንሲስኮ አርማ ለዚህ አዲስ ሃይማኖትም እንደ አርማ በይፋ ያገለግላል ።
በአዲሱ ዓለም አቀፋዊ አገዛዝ የሚነገረው አዲሱ አምላክ ሉሲፈር ነው !
ኢትዮጵያን አንዴም ጎብኝተው የማያውቁት ( አንድም የሮማ ጳጳስ አልጎበኛትም ) ጳጳሱ ከጥቂት ቀናት በፊት በአራብ ኤሚራቶች ከኢማማሞች ጋር ተሳስመው ነበር የተመለሱት፤ አሁን ደግሞ በቅርቡ ሁለት አውሮፓውያን ሴቶች በሙስሊሞች እንደ ዶሮ በታረዱባት ሞሮኮ የክርስቶስ ጠላት ከሆኑት ኢማሞች ጋር ለመተቃቀፍ በመጪው ማርች 30 ወደዚያ ያመራሉ።
_________ ____________________
Like this: Like Loading...
Posted in Conspiracies , Ethiopia , Faith | Tagged: መናፍቅ , ምንፍቅና , ሮማን ካቶሊክ , ቫቲካን , አርማ , ክሪስላም , የኑፋቄ ትምህርት , የኢትዮጵያ ቀለማት , ጳፓስ ፍራንቸስኮ , Chrislam , Christianity , Crescent & Cross , Heresy , Heretic Pope , Logo , Pope Francis , The Vatican | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 30, 2018
አቤት ቅሌት !
VIDEO
ኢሉሚናቲው ጳጳስ ፍራንቸስኮ እንዳሉት ከሆነ “ንስሐ የማይገቡ ኃጢአተኞች ከሞት በኋላ አይቀጡም፤ ይልቁንም ነፍሳቸው ጨርሳ ትጠፋለች እንጂ”።
ከ አንድ ኢ – አማኝ ፈላስፋ ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ “የኃጢአተኞች ነፍስ ከሞቱ በኋላ ምን ይሆናል ?” ለሚለው ጥያቄ መልስ ሲሰጡ ነበር ይህን ቅሌታማ ነገር የተናገሩት።
ይህ አባባላቸው በዓለም ዙሪያ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ካቶሊኮችን አስቆጥቷል
በሁኔታው የተደናገጠቸው ቫቲካን በሪፖርቱ ውስጥ የተጠቀሱት ጥቅሶች አጠያያቂ እንደሆኑ በማስተባበል ላይ ትገኛለች።
ተጨማሪ ለማንበብ …
__ ____
Like this: Like Loading...
Posted in Curiosity , Ethiopia , Faith | Tagged: መናፍቅ , ምንፍቅና , ሮማን ካቶሊክ , ቫቲካን , የኑፋቄ ትምህርት , ገነትና ሲዖል , ጳፓስ ፍራንቸስኮ , Christianity , Heaven and Hell , Heresy , Heretic Pope , Pope Francis , The Vatican | Leave a Comment »