Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ቦብ’

‘ጴንጤ’ ሐበሻዋ ለሙስሊሞች ጥብቅና ቆማ ጀግናውን ክርስቲያን ስታጠቃው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 5, 2020

ኦርቶዶክስ የነበረችዋ እህታችን ክርስቲያኑን “ቦብ”ን ለምንድን ነው ሙስሊሞችን መሀመድ ባጠፋው ጥፋት ዛሬ የምትኮንናቸው?” ብላ በመውንጀልና የሙስሊሞች ጠበቃ በመሆን የሙስሊሞችን ድጋፍ አገኘች፤ “ይህ ነው አልነጃሽ በአቢሲኒያ ሲከተለው የነበረው ትክክለኛው ክርስትና” በማለት ሙስሊሞቹ ተደሰቱ፣ አደነቋት፣ አቀፏት ሳሟት።

እንግዲህ ክርስቲያኑን ቦብን ታጠቃው ዘንድ ጂኒው ልኳት ነው። ቦብን ሙስሊሞቹ አልቻሉትም፤ ከእርሱ ጋር መከራከሩን እንደ ጦር ይፈሩታል። አሁን ግን ሊጠቀሙባት የሚሿትን ግብዟን ሀበሻ ስላገኟት ፈነጠዙ።

ብዙ ጊዜ ለእስልምና ጥብቅና የሚቆሙ እስላም ያልሆኑ ሰዎች የእስልምናው ጋኔን ሰለባዎች ናቸው። በዘመናችን እንደርሷ “ክርስቲያን” ነን የሚሉ፤ ነገር ግን የክርስትናንም ሆነ የእስልምናን አስተምህሮዎች አጠንቀቀው የማያውቁ ብዙ ግብዞች/ ድካሞች አሉ። ከሙስሊም ጋር አብሮ ከመኖር የተነሳ ብዙ “ክርስቲያን ነን” የሚሉ ወገኖች እየደከሙና እየተዳከሙ መጥተዋል። እባቦቹ ሙስሊሞች ይህን በደንብ ስለሚያውቁት የእነርሱ ደጋፊዎች ሆነው ይቀርባሉ፤ ቀስበቀስ መንፈሳቸው ደክሞና እምነታቸው መንምኖ ሙስሊም የመሆን ዕድል አላቸውና ይወዷቸዋል፤ አይነጠሏቸውም፤ “Useful Idiots/ ጠቃሚ ደደቦች” ሊያደርጓቸው ይሻሉና። አንድ ክርስቲያን በሙስሊሞች ዘንድ የሚወደደ ከሆነ ጠፍቷል/ወድቋል ማለት ነው። አንድን ሰው የምትወደው ከሆነ መስማት የማይፈልገውን ነገር ንገረው” እንዲሉ ለሙስሊሞች ሃቅ ሃቁን የሚነግራቸው ክርስቲያን ነው ትክክለኛው ክርስቲያን፣ ትክክለኛው ክርስቲያን በክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ መሀመዳውያን መጠላት አለበት። የዚህች እህታችን ባህሪ ይህን ነው ቁልጭ አድርጎ የሚያሳየን። የክርስቶስን አስተምህሮ በመቃረን እንደ እርሷ ተወዳጅ ለመሆን የሚሞክሩ፤ የተመረጡት ሳይቀሩ፤ በጣም ብዙ ሰዎች አሉ።

ትክክለኛው የንጉሥ አርማህ ዘመን ክርስቲያን ግን እንደ ጀግናው ቦብ ዓይነቱ ለብ ያልሆነና ለእመነቱ የቆመ ጀግና ሰው ነው።

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፳፪]

በሁሉም ስለ ስሜ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ፤ እስከ መጨረሻ የሚጸና ግን እርሱ ይድናል

_________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዋው! | በአንድ ጡጫ የተዘረረው ግብጻዊ ሙስሊም ስም “አህመድ አሊ” ነው | መጭው የዶ/ር አህመድ ዕጣ ፈንታ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 2, 2019

በመጀመሪያው ክፍል፡ አህመድ አሊ፡ ከጀግናው ክርስቲያን፡ ከ “ቦብ” ጋር ባሳፋሪ መልክ ሲከራከር ይታያል

ክርስቲያኖችን አዘውትሮ የሚሳደበውና መጽሐፍ ቅዱሳቸውንም ያላግባብ የሚያንቋሽሸው ይህ ጉረኛና ዕብሪተኛ ሙስሊም ከሳምንት በፊት በሚያስቅ መልክ ከነቀሚሱ ተዋርዶ ነበር፣ በአንድ ጡጫ መሬት ላይ ተዘረሮ የለንደን መሳቂያ ሆኖ ነበር ፥ በጣም ያስቃል፤ እንደ ፍየል እንጣጥ ብሎ በእግሩ ለመማታት ሲሞክር ቀሚሱ አሠረው። በዚህ ጉዳይ ሳምንቱን ሙሉ ውርደትና ሃፍረት እንቅልፍ ነስቷቸው የነበረው መሀመዳውያኑ ባለፈው እሑድ እንደ ጅብ ግር ብለው ወደ ለንደኑ ፓርክ በማምራት የተለመደውን “አላህ ስናክ ባር!” መፈክር በማሰማት በክርስቲያኖች ላይ ጂሃድ ወይም የጥላቻ ዘመቻ አካሄዱ። ጩኸት የሚያበዛ ደካማ ነው!

ሌላው የገረመኝ፤ ስሙ ልክ እንደ ዶ/ር አብዮት አህመድ አሊ ነው፣ ተግባሩም እንዲሁ። ዶ/ር አህመድ፡ ፈጠነም ዘገየም ልክ እንደ ሙስሊም ወንድሙ እንደሚዘረር እርግጠኛ መሆን እንችላለን። የሚያጠግብ ሳይሆን ፥ የማያጠግብ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል የሚለው አባባል ለዶ/ር አህመድ በትክክል ይመጥናልና።

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እስልምና እንዲህ ያደርጋል | ጠበኞቹ አጋንንት፡ ጥቁሩን በጥላቻ ሲያሳድዱት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 1, 2019

አሁንም፤ በ “ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ ፲፱” ላይ ሰዶማውያን ወደ አብርሃም ዘመድ ወደ ሎጥ ቤት ወጥተው ለማጥቃት ሲሞክሩ መላዕክት በአካል ወደ ሎጥ ቤት እንግድነት ገብተው አደጋ እንዳይፈጠር በር ሲዘጉና ሎጥን ከጥፋት ሲያድኑ የተነገረን ታሪክ ትዝ አለኝ።

የሰዶማውያን እና ሙስሊሞች ጠበኛ ባሕርይ አንድ ዓይነት ነው፤ ምክኒያቱም አላህ = ሰይጣን

_____________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፍትህና ፍርድ | ጀግናውን ክርስቲያን ከፓርክ አሳገድነው ብሎ ሲደሰት የነበረው ሙስሊም ተደባድቦ እራሱ ታገደ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 10, 2019

እንዴት ደስ ይላል!

[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፳፩፥፲፭]

ፍርድን ማድረግ ለጻድቅ ደስታ ነው፤ ኃጢአትን ለሚያደርጉ ግን ጥፋት ነው።

[ትንቢተ አሞጽ ምዕራፍ ፭፥፳፬]

ነገር ግን ፍርድ እንደ ውኃ፥ ጽድቅም እንደማይደርቅ ፈሳሽ ይፍሰስ።

በጣም ያስገርማል፤ ከሦስት ሳምንታት በፊት በለንደኑ የመተንፈሻ መናፈሻ፡ ሃይድ ፓርክ ጀግናው ክርስቲያን ቦብእስልምናን አመድ በአመድ ስላደረገው ቱግ ያሉትና መልስ ያልነበራቸው መሀመዳውያኑ ከፓርኩ ሊያሳግዱት ተንኮል ሠርተው እንደነበር እናስታውሳለን፤ ሙስሊሙ የክርስቲያኑ ቦብን እግር በጃንጥላ ጫፍ ስለወጋው ክርስቲያኑ ሙስሊሙን በያዘው ቁርአን አጩሎት እንደነበር።

በዚያን ዕለት ሙስሊሞቹ ይህን ድርጊት እንደ ትልቅ ወንጀል አድርገው በመውሰድ እየተጠራሩ በብዛት በመሰባሰብ ለሰዓታት ያህል ከፖሊስ ጋር ሽርጉድ ሲሉ ነበር፤ በሃይማኖት ዕውቅት ሊረቱት ያልቻሉትን ክርስቲያን ከፓርኩ ለማባረር። በወቅቱ ቦብ እንዲባረርለት ይሹ ከነበሩት ሙስሊሞች መካከል “ራጂቭ” የተባለው ጥቁር አንዱ ነበር። ይህ ሰው በተለያዩ አጋጣሚዎች በክርስቲያኖች ላይ ሲሳለቅ እንዲሁም ሽርሙጥናን እና ሕፃናትን የመድፈር ቅሌት እንደሚደግፍ በግልጽ ሲናገር የነበረ ወስላታ ነው።

በትናንትናው ዕለት (06/09/19)ወስላታው ጥቁር ሙስሊም አንዱን ክርስቲያን ደብድቦ ግንባሩን ክፉኛ አደማው። ሙስሊሙ በፖሊሶች ቁጥጥር ሥር ከዋል በኋላ ለ፩ ዓመት ያህል ፓርኩን እንዳይረግጥ ትዝዝ ተሰጥቶታል። አሁን እድሜ ልኩን የሃፍረት ፓርክ ውስጥ ይንጎራደዳታል!

ሙስሊሞች ምን ያህል እንደሚያጭበረብሩና በተብዳይነት ስሜት ቁንጫዋን ዝሆን በማሳከል ሁልጊዜ ዲያብሎሳዊ ድራማ እንደሚሠሩ ይህ ቪዲዮ በምስክርነት ይቀርባል።

በተቃራኒው፡ ክርስቲያኖቹ እንደ መሀመዳውያኑ ግር ብለው በመምጣትና በማለቃቀስ “ካፊሩን ቦሊስ” እርዳታ ሲጠይቁት አይታዩም።

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የረመዳን ጋኔን በለንደን | ሙስሊሙ ክርስቲያኑን በጃንጥላ ሲወጋው፤ ክርስቲያኑ ሙስሊሙን በቁርአን አጮለው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 20, 2019

Reality Show

የመሀመድ አርበኞች ጀግናውን የሃይድ ፓርክ ክርስቲያን ቦብን አልቻሉትም፤ በረመዳናቸው አርፈው እንዳይቀመጡ ክርስትያኖችንን እና ሥላሴ አምላካቸውን ለማጥላላት፣ ጋኔናቸውን ለማራገፍና ጸብ ለመጫር ወደ ፓርኩ አመሩ፤ እዚያ ግን የሚፈሩት ቦብን አገኙት፣ ከእርሱም ጋር ስለ እምነታቸው ለመወያየት አመነቱ፤ ግን አላስቻላቸውምና ውይይት ውስጥ ገቡ፤ ቦብ ክርስቲያኑም የሚከተሉትን አሳፋሪ እውነቶች በማውጣት አፋቸውን አስያዛቸው፦

– “አላህ አምስቱን የእስልምናን መሠረቶች እንዴት በቁርአን ላይ አልጻፋቸውም? የሚገኙት ከመህመድ ዘላለማዊ ሞት፡ ከህለት መቶ አመታት በኋላ በተጻፈ በሃዲስ ላይ ነው

ቁርአን ላይ ስላተጻፉ የመጀመሪያዎቹ ሙስሊሞች ሰለአምስቱ የእስልምና መሠረቶች ምንም ዓይነት ዕውቀት አልነበራቸውም ማለት ነው

ሙስሊሞች በየቀኑ አምስት ጊዜ እንዲሰግዱ የሚያዛቸው ጽሑፍም በቁርአን ላይ የለም፤

በሃዲስ እንጅ

ሻሃዳ ወይም አንድ ሰው ሙስሊም ለመሆን “ላኢላ ሀኢለላ ሙሐመደን ረሱልአላህ”

(ከአላህ በስተቀር አምላክ የለም ሙሐመድም ደግሞ መልእክተኛው ነው)ማለት አለባቸው።ግን፤ ይህን ቁርአን ላይ የለም፤ ሃዲስ ላይ እንጅ

(ክርስቲያኖች አደራ! ይህን ሻሃዳ ተሳስታችሁ በጭራሽ እንዳትናገሩ፤ የ666ቱ መኻላ ነውና)

ጀግናው ክርስቲያን ቦብእስልምናን አመድ በአመድ ስላደረገው ቱግ ያሉትና መልስ የሌላቸው መሀመዳውያኑ አሁን በረዳት ጋኔናቸው መሪነት አንድ ተንኮል አቀዱ፦

ቪዲዮው ላይ የሚታየውን ጉድ እንከታተል

__________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: