Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2023
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ቦሌ’

ትክክለኛ ተዋሕዷውያን ለተዋሕዶ ልጆች በተለየ መልክ መልካም ያደርጋሉ | እነ ጋንኤል ክስረት ግን በጽዮናውያን ላይ ቦምብ ያስጥላሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 6, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም

✞ “ፍትሕ” እና “አብሮነት” ✞

❖❖❖[፩ኛ ወደ ጢሞቴዎስ ምዕራፍ ፭፥፰]❖❖❖

ነገር ግን ለእርሱ ስለ ሆኑት ይልቁንም ስለ ቤተ ሰዎቹ የማያስብ ማንም ቢሆን፥ ሃይማኖትን የካደ ከማያምንም ሰው ይልቅ የሚከፋ ነው።”

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፫፥፲፮]❖❖❖

እንዲሁ ለብ ስላልህ በራድም ወይም ትኩስ ስላልሆንህ ከአፌ ልተፋህ ነው።

✞✞✞ መድኃኔ ዓለም ✞✞✞

✞ እንኳን ለፈጣሪያችን መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ዓመታዊ በዓል አደረሳችሁ፤ አደረሰን!✞

አዎ! መምህር ወንድማችን ያሉት ትክክል ነው፤ ብዙ ትሕትና፣ ፍቅር እና ይሉኝታ ተገቢ አይደለም፤ አደገኛም ነው። ጽዮናውያን ትሕትናን በማብዛታቸው ነው በሃይማኖት ወንድሞቻቸውና እኅቶቻቸው የሆኑትን ጨምሮ በሁሉም አካላት ዘንድ ይህን ያህል ክህደት፣ በደልና ስቃይ እየተፈጸመባቸው ያለው። በጣም የበዛ ትሕትና እና ፍቅር፤ ቅናትን፣ ምቀኝነትና ጥላቻን ያፈራል። ለሁሉም ነገር እኮ ጊዜ አለው እኮ፤ ሰይጣንን፤ “ባክህ ሂድ! ጥፋ !” ብሎ መቆጣት ተገቢ ነው፤ ጭፍሮቹን ወይ ከእርሱ ነፃ ማውጣት አሊያ ደግሞ አጥብቆ መምታት ተገቢ ነው።

ብዙዎች በሃይማኖት ከሚመሳሰሏቸው ጋር በማበርና አንድ ከመሆን ይልቅ ለጠላቶቻቸው ሲቆሙና ድጋፍ ሲሰጡ ይታያሉ። ይህ ትልቅ ስህተት ነው! የተዋሕዶ ልጅ ከሌሎች ማስቀደም ያለበት እንደርሱ ተዋሕዶ የሆኑትን ወገኖቹን ብሎም በተለየ መልክ መልካም አያያዝ ሊያደርግ የሚገባው ለመድኃኔ ዓለም ልጆች መሆን አለበት ፤ በተለይ በዚህ ከማይመስሉን ሁሉ መራቅ በሚገባን ዘመን። ማንነታቸውን ባለማወቅ ወይም እራሳቸውን በመጥላት፣ ወይም በምዕራቡ ለብ ለብ ለዘብተኝነት ስልተወሰዱና መሃል-ስፋሪያዊ ማንነት በመያዛቸው “ሁሉን አቃፊ” ለመሆን ሲወራጩ ይታያሉ። “ገለልተኝነት”፣ “ሚዛናዊነት” እና “ሁሉን አቃፊነት” ከላይ ቆንጆ የሚመስሉ ነገር ግን ውስጣቸው ከንቱ የሆኑና በዓላማ-የለሽኝነት ላይ የተመረኮዙና በስንፍና ቅመም የተከለሱ የለዘብተኛነት መገለጫ ከኮሮና የከፉ በሽታዎች ናቸው። አንድ ዜጋ ወይ ኢትዮጵያዊ ነው ወይም አይደለም ፥ ወይ ከተዋሕዶ ነው ወይም አይደለም ፥ ወይ ጥሩ ወይም መጥፎ ፥ ወይ በስትግራ ፣ ወይም በስተቀኝ ፥ ወይ በራድ ወይም ትኩስ ፣ ወይ ከእውነት ጋር ወይም ከሐስት ጋር ፥ ወይ ከበጉ ጋር ወይም ከፍየሎች ጋር ፥ ወይ ከመድኃኔ ዓለም ጋር ወይም ከዋቄዮ-አላህ/አዱኛ ፈይሳ ጋር።

አህዛብ የዋቄዮ-አላህ ልጆች ምንም እንኳን ፍቅረ-ቢሶችና ብቻቸውንም ሲቀሩ እርስበርስ የሚነካከሱ ግብዞች ቢሆኑም ቅሉ ለጋራ ግባቸው ሲሉ ግን እርስበርስ ሲተባበሩ ይታያሉ፤ ነገራቸው ሁሉ በጥላቻ ላይ የተመረኮዘ ቢሆንም ግን ለዓላማቸው ሲሉ በአንድነት ይቆማሉ። ዓላማቸው ኢትዮጵያን፣ ተዋሕዶ ባሕሏን፣ ቁንቋዋን እና ሃይማኖቷን ለማጥፋት ስለሆነ ኢትዮጵያና አምላኳ እስካሉ ድረስ ከዚህ ዓላማቸው ፎቀቅ አይሉም። ልክ እንደ ነቀርሳ፤ የሚመገበው ጤናማ ሕዋሳት እስካሉ ድረስ እነርሱን እይተመገበ ይስፋፋል፤ ጤናማው ህዋሳት ሲያልቅ ነቀርሳው እራሱን በልቶ ይጠፋል። አዎ! በእነርሱ ያለውን ማንነትና ምንነት ነው ገለባብጠው በማንጸባርቅና በጽዮናውያን ላይ በመለጠፍ (Projecting) ሲጨፈጭፏቸው የምናየው። ይህ ደግሞ ቀንደኛ የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች ባሕርይ ነው።

ጋላ-ኦሮሞዎች፤ “ኢትዮጵያ የመቶ ሰላሳ ዓመት ታሪክ ነው ያላት!” ሲሉን፤ “ጋላ-ኦሮሞዎች የፈጠሯት ደካማዋ፣ በዓለም ዘንድ የተዋረደችዋና ጋላ-ኦሮሞዎቹ እነ ምንሊክ የፈጠሯት ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ ከተመሠረተች መቶ ሃምሳ ዓመቷ ነው!” ማለታቸው ነው እንጂ ሊያጠፏት የመጡትን ታሪካዊቷን አጋዚአዊቷን ኢትዮጵያን ማለታቸው አይደለም።

የዘመናችን ተዋሕዷውያን ተገቢ በሆነ መልክ እርስበርስ እንዳይተባበሩና የራሳቸው የሆነውን ነገር ሁሉ እንዳያስቀድሙ እንቅፋት የሆኑባቸው ነገሮች፦ ማንነታቸውን በሚገባ አለመገንዘባቸው፣ መድኃኔ ዓለም የሰጣቸውን ፀጋና በረከት ዋጋ ባለማወቃቸው፣ ሃገራቸውና ሃይማኖታቸው ያሰቀመጧቸውን ተልዕኮዎችና ዓላማዎች ባለመከተላቸው እንዲሁም የአምላካቸውንና የራሳቸውን ጠላት በብልጠት እንዲያውቁ ባለመፍቀዳቸው ብሎም ለመዋጋት ቁርጠኝነት ባለማሳየታቸው ነው።

እስኪ ይታየን፤ የዋቄዮ-አላህ ልጆች ፍቅር-አልባ በሆነ የጥላቻ መንፈስ ተነሳስተው ዲያብሎሳዊ አላማዎቻቸውን ሁሉ ለጊዜውም ቢሆን አንድ ባንድ በማሳካት ላይ ናቸው ፥ በሌላ በኩል፡ በፍቅር የተሞሉት የመድኃኔ ዓለም ልጆች ኃያሉን አምላካቸውን አጥብቀው በመያዝና ቅዱሳን ሠራዊቱንም ከጎናቸው በማሰለፍ እርስበርስ እየተሳሰቡና እየተደጋገፉ በአንድ ዓላማ ቢኖሩ ምን ያህል መሬት አንቀጥቅጥ ውጤት ሊያመጡ እንደሚችሉ። እስኪ እናስበው! አዎ! የመድኃኔ ዓለም ጠላት የሆኑት የዋቄዮ-አላህ ልጆች ፻፶/150 ዓመት አይደለም አንድ ቀን እንኳን አይቆዩም ነበር።

ላለፉት ጥቂት ዓመታት አንድ የታዘብኩት በጣም አስሳቢ ነገር፤ ቤተክርስቲያን + ቤተክህነት + አገልጋዮች በጎቻቸው የሆኑትን ምዕመናናቸውን ለፍትህና(Justice) አብሮነት (Solidarity) በአግባቡ፣ ተገቢና ስልታዊ በሆነ መልክ አለማስተማራቸውና አለማዘጋጀታቸው ነው። በግብጽ ኮፕት ክርስቲያን ወገኖቻችን በመሀመዳውያኑ ያኔ ሲሰቃዩ ቆራጥ የሆን አብሮነትን አሳይተናቸው ቢሆን ኖሮ ዛሬ አህዛብ ባልደፈሩንና ባልቀለዱብን ነበር። የቀደሙት አክሱማውያን ነገሥታት አባቶቻችን እኮ ለግብጽ ካሊፎች፤ “ዋ! ክርስቲያን ወንድሞቻችንና እኅቶቻችንን ትነኩ እና፤ እዚህ በእጃችን ያሉትን መሀመዳውያን ዱቄት ነው የምናደርጋቸው፤ የግዮንን ወንዝ ፍሰት እንገድበዋለን/እናዞረዋለን!” ብለው በመዛት የእስላማዊት ግብጽ መሪዎችን ያንበረክኩ ነበር።

❖ የአንድ ተዋሕዶ ክርስቲያን ጽዮናዊ መርሕ፤

“እስላምንና ጋላ-ኦሮሞን ወይ በእግርህ ሥር ረግጠህ በፍትህ ልትገዛቸው ይገባሃል ፥ አሊያ ግን ራስህ ላይ ወጥተው አንገትህን ይቆርጡሃል”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 6, 2022

“ስሙንም ኢየሱስ አለችው።” ማቴ ፩፥፳፭ በቤተልሔም ዋሻ የተወለደው የድንግል ልጅ ስሞቹ ስንት ናቸው? ትርጓመያቸውስ ምንድ ነው? …………

የድንግል ልጅ ስሞቹ ፦ ቃል፣ወልድ፣ አማኑኤል፣ኢየሱስ, ክርስቶስ፣መድኃኔ አለም። ስሆኑ ትርጓመያቸውም፦

#ቃል ማለት፦ አንደቤት መናገርያ ማለት ስሆን ከ3ቱ አካላት አንዱ እግዚአብሔር #ወልድ በህልውነት/በመሆን ግብሩ የ #አብ እና የ #መንፈስ ቅዱስ ቃላቸው ስሆን የእግዚአብሔር ቃል ይባላል። ራእይ 19፥13 “በደም የታለሰ ልብስም ለብሶአል ስሙንም “ቃል እግዚአብሔር” አሉት። ቍላስ.1፥16 “በእርሱ ቃልነት እግዚአብሔር ሁሉን ፈጥሮአልና….”

#ወልድ ማለት፦ ከ3ቱ አካላት ፩(1)ዱ ወልድ ስሆን ልጅ ማለት ነው የ #ወልድ አካላዊ ግብሩ መወለድ ማለት ነው የ #አብ የባሕርይ ልጅ ስለሆነ እግዚአብሔር ወልድ ይባላል። ገላ.4፥4,, ዮሐ.ወ 5፥16,, ማቴ 3፥17…

#አማኑኤል ማለት፦ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ሆነ ማለት ነው። ማቴ 1፥23። ይህን በት.ኢሳ 7፥14 ላይ ስሙን እናገኛለን። ይህ ማለት ከድንግል በተዋህደው ተዋህዶ አምላክ ሰው ሆነ ዮሐ.1፥14 …….. 1ኛ ቆሮ 15፥21 አዳምን የመጀመርያው ሰው ይላል ክርስቶስን ደግሞ ሁለተኛው ሰው ይለዋል።

#ኢየሱስ ማለት፦ መድኃኒት ማለት ነው ይህን መጽሐፍ ቅዱስም ይናገራል ሉቃስ 2፥11 “እነሆ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት ተወልዶላችኃል” እንዳለ መልአኩ ለእረኞች….

#ክርስቶስ ማለት፦ “ቅቡ /የተቀባ” ማለት ነው። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን እና በመሰሎቿ አብያተ ቤተክርስትያናት “የተዋሃደ” ተብሎ ይተረጉማል።

#መድኃኒአለም ማለት፦ የአለም መድኃኒት ማለት ነው። በእርሱ አለም ስለዳነ (በሞቱ አለምን ስላዳነ) መድኃኒአለም የአለም መድሃኒት እንለዋለን። ሉቃስ 2፥11 ላይ እኔሆ ለሕዝብ ሁሉ የምሆን መድኃኒት እንዳላለ ሉቃስ፤ ዮሐ.ወ 1፥29 ላይ መጥምቁ ዮሐንስ “እነሆ የአለምን ኃጢአት የምያስወግድ የእግዚአብሔር በግ” እንዳለው እንደገና በሮሜ 5፥12-21 ስናነብ በአንድ ሰው በአዳም ምክንያት ሞት ወደ አለም እንደመጣ ሁሉ በአንዱ በኢየሱስ ክርስቶስ ሞትም አለም እንደዳነ ይናገራል…….

እኛ ኦርቶዶክሳዊያን በነዚህ ስሞች አምላካችን ጌታችንና መድኃኒታችንን እናከብረዋለን እንጠራዋለን እናመልከዋለን ። ኢየሱስ ብቻ ስሙ ነው ሌሎችን ከየት አመጣችሁ ለምን ባለወልድ አማኑኤል መድሃኒአለም እያላቹ ትጠሩታላችሁ ኢየሱስ ማለት ብቻ እንጅየምሉ ወገኖቻችን አሉና እነዚህን ስሞችን እኛ ኦርቶዶክሶች ፈጥረንለት ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱሱ እራሱ እንደምጠራው መገናዘብ ይገባናል። ለስም አጠራሩ ክብርና ምስጋና ይድረሰው የእኛ ጌታ የድንግል ማርያም ልጅ ጌታችን መድኅኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ። ክብር ለወለደችው ለድንግል!!!

💭 የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን እና ምእመናንን የተመለከተ የፔው ምርምር ማዕከል ዓለም አቀፍ ጥናት ይፋ አድርጎ ነበር

ፔው የምርምር ማዕከል በዓለም ላይ ባሉ የኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት ባወጣው ጥናቱም በዓለም ላይ ከሩስያ ቀጥሎ ከፍተኛ የኦርቶዶክስ አማኞች ያሉባት ሀገር ኢትዮጵያ መሆኗን እና ምዕመናኗ በሰንበት ዕለት ወደ ቤተ ክርስቲያን በመሄድ ኢትዮጵያ ከፍተኛውን ቁጥር እንደያዘች ተገልጧል። ይህን ዲያብሎስ አይወደውም!

ዛሬ በኦርቶዶክስ ወንድማማቾች መካከል ፥ በተጋሩ፣ ኤርትራውያን እና አማራዎች መካከል፣ እንዲሁም በሩሲያውያን እና ዩክሬናውያን፣ በአረመናውያንና ጆርጃውያን ኦርቶዶክሳውያን መካከል ጸብ እንዲፈጠር እየሠሩ ያሉት ኤዶማውያኑ ምዕራባውያን እና እስማኤላውያኑ ምስራቃውያን መሆናቸውን በገሃድ እያየናቸው ነው። በሃገራችን የዋቄዮአላህ ጭፍሮቹ ኦሮሞዎችና ሶማሌዎች ናቸው ሰሜናውያኑን እርስበርስ ያባሏቸዋል፣ ሲችሉ ደግሞ ከሰሜናውያኑ ከራሳቸው በተገኘው ገንዘብ ቱርኮችንና ድሮናቸውን ጋብዘው ሴት ሕፃናቱን ይጨፈጭፉባቸዋል።

❖❖❖[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮፥፲፮]❖❖❖

እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ…”

❖❖❖[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፫፥፲፬፡፲፭]❖❖❖

እኛ ወንድሞችን የምንወድ ስለ ሆንን ከሞት ወደ ሕይወት እንደ ተሻገርን እናውቃለን፤ ወንድሙን የማይወድ በሞት ይኖራል። ወንድሙን የሚጠላ ሁሉ ነፍሰ ገዳይ ነው፥ ነፍሰ ገዳይም የሆነ ሁሉ የዘላለም ሕይወት በእርሱ እንዳይኖር ታውቃላችሁ።”

😈 ምስጋና ቢሶቹና ነፍሳቸውን የሸጡት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች ሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን የሰጧቸውን የቤት ሥራ ተቀብለውና በአክሱም ጽዮን ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻ አውጀው ጽዮናውያንን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት ተነሱ፤

🔥 ከባዕዳውያኑ አህዛብ የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ጋር ተባብረው በጥይትና በመድፍ ጨፈጨፏቸው

🔥 የጽዮናውያንን ውሃን፣ መሬቱንና ዓየሩን ሁሉ በከሉባቸው

🔥 የጽዮናውያንን ከብቶቻቸውና እንስሳቶቻቸውን ዘረፏቸው፣ ጨፈጨፉባቸው

🔥 የጽዮናውያንን ሰብሎቻቸውንና የእህል ጎተራዎቻቸውን ፣ ዛፎቻቸውንና አታክልቶቻቸውን አቃጠሉባቸው፣ ቆራረጡባቸው

🔥 የጽዮናውያንን ዓብያተ ክርስቲያናቱንና ገዳማቱን አፈራረሱባቸው

🔥 የጽዮናውያንን መንደሮቻቸውንና ከተሞቻቸውን አወደሙባቸው፣

🔥 የጽዮናውያንን ትምህርት ቤቶቻቸውንና ሆስፒታሎቻቸውን ሁሉ አፈራረሱባቸው

🔥 ይባስ ብለው ደግሞ ጽዮናውያንን ለማስራብ ወደ አክሱም ምግብ እንዳያልፍ መንገዱን ሁሉ ዘጉባቸው

የኢትዮጵያና ተዋሕዶ ቍ.፩ ታሪካዊ ጠላት ፳፯ ጥንታውያን የኢትዮጵያን ነገዶችን ከምድረ ገጽ ያጠፋቸው ኦሮሞ ቢሆንም፤ የኦሮሞን ተንኮልና አረመኔነት ዛሬም ያልተረዳው አማራ ግን ቍ. ፩ የኢትዮጵያና ተዋሕዶ አፍራሽ ነው!

የሌሎቹስ ፈጠነም ዘገየም የሚጠበቅ ነበር፤ “ተዋሕዶ ክርስቲያን ነኝ! ኢትዮጵያዊ ነኝ” እያለ ሰንድቁን የሚያውለበልበው አማራው ግን ከእስማኤላውያኑ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ጋር አብሮ ክርስቲያን ወንድሞቹን የጨፈጨፈ እና በረሃብ እየቆላ ያለ ብቸኛው የዓለማችን መንጋ አማራ ብቻ መሆኑ እጅግ በጣም ያሳዝናል! ዛሬም ከሠራው በጣም ከባድ ግፍና ወንጀል ምናልባት በንስሐ ተመልሶ እጁን ወደ እግዚአብሔር በመዘርጋት ፈንታ፤ የአጥፍቶ ጠፊን ካባ አጥልቆና ከአበቃለት የአራጁ ፋሺስት ኦሮሞ አገዛዝ ጋር ማበሩን ቀጥሎ የንጹሐንን ደም ያፈሳል/ያስፈስሳል፣ ስሙን ከሕይወት ዛፍ ያሠርዛል። ቃኤል! ቃኤል ቃኤል!

እንዴት አንድ ክርስቲያን ኢትዮጵያዊ ነኝየሚል ከአረብ፣ ከሶማሌ እና ከቤን አሜር አህዛብ ጎን ሊሰለፍ ይችላል?

በቅዱሷ አክሱም ጽዮን ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል! ዛሬ ኢትዮጵያዊ ነኝባይ ግብዝ ሁሉ ጥቁር ለብሶ ማልቀስ፣ መለመንና ይቅርታ መጠየቅ ነበረበት!

🔥 ግን የሁሉም ጊዜያቸው እያለቀ ነው፤ ✞አክሱም ጽዮንን የደፈረ ሰላም፣ ዕረፍትና እንቅልፍ የለውም✞

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፪፥፲፪]✞✞✞

እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።”

ከዋልድባ ገዳም ፩ሺህ መነኮሳትን ዓምና ልከ በዚህ ጾመ ሑዳዴ ያባረረውንና ድርጊቱንም የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በደብረ አባይ ገዳም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በደንገላት ቅድስት ማርያም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በውቅሮ አማኑኤል ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በዛላምበሳ ጨርቆስ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

🔥 ከባድ የእሳት አደጋ በአዲስ አበባ-ቦሌ 🔥

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 20, 2022

😈 ለኦሮሙማ አጀንዳቸው ሲባል በስልት ተበታትነው የነበሩት የኦሮሞ ፋሺስቶች እነ ለማ እና ጃዋር አሁን ጊዚአቸውን ጠብቀውና “ሰሜኑን አሁን ሰብረነዋል!” በሚሉበት በዚህ ወቅት እንደገና ተሰባስበዋል። ስለዚህ የለመዱትን የዋቄዮ-አላህ ሽብር በመላዋ ኢትዮጵያ ይነዛሉ። በዛሬው በቃና ዘገሊላ ዕለት መቀሌንም በድሮን መደብደባቸው በአጋጣሚ አይደለም። አዎ! ልክ የአሜሪካ ልዑካን ወደ አዲስ አበባ እንደላኩ፤ ልክ የተመድ ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቲሬስ ለአረመኔው ግራኝ የማበረታቻ መልዕክት ከላኩ በሰዓታት ውስጥ።

😈 እንግዲህ እነዚህ አውሬዎች በአልማር-ባዩ ድንጋይ አማራ እርዳታ ኢትዮጵያን የማፈራረሱ ዲያብሎሳዊ ተግባራቸውን በዚህ መልክ ያጧጥፉታል።

ስምምነት የምናደርግ ከሆነ ትግራይን አስገንጥለን መሆን አለበት፤ ስለዚህ የትግራይን ሕዝብ በጋራ (ከሕወሓት ጋር ተናብበን) ኢትዮጵያን፣ ክርስትናውንና ሰንደቁን እንዲተው፤ ብሎም እራሱን እንዲጠላ ከፍቶትና ምርር ብሎ አማራጭ እስኪያጣ ድረስ ሁሉንም ያለውን ነገር ሁሉ እንዲያስረክበን/እንዲገዛልን እናስገድደዋለን።” የሚል ሰይጣናዊ ስልት ነው ኦሮሞዎቹ እና ሕወሓቶች ገና ከጅምሩ፤ ገና ከሠላሳ ዓመታት በፊት አቅደውት የነበረው። ፈጠነም ዘገየም እውነት እንደሆነች መገለጧ አይቀረም።

_________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Afghanistan and Ethiopia: War or Peace? | አፍጋኒስታን እና ኢትዮጵያ፤ ጦርነት ወይስ ሰላም?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 8, 2021

In both cases, Ethiopia and Afghanistan, the speed of the collapse of government forces was (and is) remarkable. The reasons for this are complex, with differences between the two situations, along with some similarities.

👉 Two events stand out for me this year.

The first was on 18 June when I visited Mekelle, the capital of the Ethiopian province of Tigray. Ethiopian Airlines had resumed a scheduled flight service after the rebels of the Tigrayan People’s Liberation Front (TPLF) had retreated into the hills in the face of an invasion by the Ethiopian National Defence Force (ENDF) at midnight on 3/4 November 2020.

The war came after months of simmering tensions between the government of Prime Minister Ahmed Abiy and the TPLF, which refused to join his new Prosperity Party, a successor to the ruling Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front (EPRDF), which had ruled Ethiopia since the collapse of the Marxist Derg regime in 1991.

I took a (very) battered taxi around Mekelle, which had to be bump-started, the driver always positioning it carefully on a slope whenever we stopped. “No parts”, he said of the ancient Toyota, though no money was a more likely reason, given its state. The driver filled up from small bottles of petrol bought on the side of the road, two litres at a time, literally a hand-to-carburettor existence.

My meetings with the UN humanitarian office and the university done and dusted, and having successfully stayed out of the way of the ultra-aggressive ENDF patrols, I made my way back to the airport for the return to Addis. There I stopped at a small kiosk selling Tigrayan trinkets. Business had been “very slow”, said the assistant, “since the war”. Having bought something which I explained was for my daughters, he thrust two small wooden crucifixes into my hand. “These are for your children,” he insisted, “since you have been kind to me. Thank you.”

Prime Minister Abiy had declared the war against Tigray to be over on 28 November with the fall of Mekelle to his ENDF, working in conjunction with Amhara “special forces” militia and, though denied at the time, Eritrean troops.

Just 10 days after I was in Mekelle, the rebel Tigray Defence Force (TDF) retook the city and advanced across the Tigrayan borders into the Amhara and Afar regions. Since then, TDF military gains have increased in tempo from steady to rapid.

In spite of Abiy’s latest attempt to launch an offensive against the TDF this October, today the rebels are less than 350km from Addis Ababa, threatening to cut the capital’s trade lifeline with the port of Djibouti to its northeast. This led Abiy to declare the State of Emergency this week, calling on residents to take up arms to defend the city against the rebels’ advance which was, he said, “pushing the country to its demise”.

In early July, I was in the province of Bamiyan, Afghanistan. I went there to meet the governor and to film near the Buddha statues which were infamously blown up by the Taliban in 2001 after declaring that they were unacceptable “idols”. I was working in the Arg, the Presidency, as part of an attempt to determine a fast-track method for regional peace — an effort best summarised as “too little, too late”.

In Afghanistan, just the following month, the 400,000-strong armed forces and police collapsed in the face of a Taliban advance. Between 9 July, when we left Kabul, the Taliban’s control of districts was at 90 out of 398; by 16 August, all bar seven districts were under Taliban authority. By 31 August, it was all over; the US and its allies had left, and the Taliban was in charge.

In both cases, Ethiopia and Afghanistan, the speed of the collapse of government forces was (and is) remarkable. The reasons for this are complex, with differences between the two situations, along with some similarities.

In Afghanistan, despite the numbers of government forces, at least on paper, much of the fighting was done by a small number of special forces, around 10% of the total. A combination of their exhaustion, malign regional actors (if for different reasons) in both Iran and Pakistan, an inability to manage Afghan materiel resupply by air, and the suddenness of the US pullout (the nadir of which was the departure from Bagram Air Base in the middle of the night on 2 July without informing their Afghan allies), reinforced a self-fulfilling prophecy of collapse, as one district after another folded.

In the end, the Taliban won the psychological war as much as the military contest.

In Ethiopia, Abiy’s attempts to bolster his forces by employing Eritreans along with Amharic militia and, latterly, fresh recruits from among the youth and retired soldiers, have served to demonstrate his weakness while scarcely adding to his military capability. Addis Ababa’s military reliance on the national arch-enemy in Eritrea at critical moments has hardly elevated Abiy’s popularity. In Afghanistan, of course, the regime was dependent on external support in the US; when that went away, it collapsed, spectacularly.

The presence of the US also turned the struggle into a regional religious jihad. But the post-Taliban project after 2001 suffered from the strength of the pull of tribal and religious identities over Afghan nationalism.

Ethiopia has faced the same challenges, where internal peace has been rare and the history between different ethnic groups — the Oromo, Amhara, Somalis and Tigrayans among them — less a source of unity than division. One group’s national hero is another’s imperialist conqueror and land grabber.

While government efforts have endeavoured to promote the functioning of a central, federal state through state-led infrastructure and a growing economy, the absence of a national cause at least as coherent (or as existential) as that of the Tigrayans has indubitably shaped their political direction as much as their relative martial prowess. The cause of Ethiopian nationalism has not been helped by widespread inequalities along ethnic, urban-rural and religious lines, frictions heightened by social media. Economic contraction and rising unemployment haven’t helped, now over 29%, with inflation touching 27%.

While both countries have been brutalised by their experiences, the psychological war is also important. Abiy has lost this battle, just as President Ashraf Ghani did in Afghanistan. In the last major towns to fall, Kombolcha and Dessie, just 350km to the north of Addis Ababa, the ENDF gave up without a fight, getting into their (and other people’s) vehicles and fleeing south. This is partly because the TPLF has proven to be so much better at the media battle, but also because Abiy has not enjoyed a good relationship with the press, not least given the government’s tendency to turn the internet on and off to suit its ends, which has backfired badly. His increasingly belligerent rhetoric, which includes calling on citizens to“bury” the rebels, has undermined his credibility internationally, a perception worsened, ironically, by his award of the Nobel Peace Prize in 2019.

For Ethiopia, as Afghanistan, the components of a negotiated peace include the realisation by the conflicting parties that they have more to gain by ending fighting than continuing with it, that the international community pushes them to the table, and method, timing and leadership.

Both countries have faced a restive region. Kabul’s problems related directly to Pakistan’s support of the Taliban and that was rooted in Islamabad’s relationship with India and with its own domestic tapestry inside Pakistan. Iran had its own interests, centring on the removal of the US at whatever cost.

Ethiopia is in the centre of a particularly difficult and increasingly complex region. Sudan has just suffered a military coup (again), where the military component of a joint government removed its civilian counterparts from power, a putsch supposedly supported, inter alia, by Egypt. Both allegedly support the TDF against Addis, not least given mutual fears about Ethiopia’s Grand Renaissance Dam on the Nile. Eritrea’s role is well known, in part because of historical enmities between the Tigrayans and President Isaias Afwerki in Asmara, while Ethiopian troops have reportedly used weapons supplied by China, Turkey and the United Arab Emirates, among others, to strike Tigrayan targets.

And there is the question of leadership failures and frailties.

Ghani failed to consolidate his military forces and give them reason to keep fighting. Abiy has relied on increasingly belligerent rhetoric to inspire dramatic acts of heroism and bravery against the advancing TPLF, one so far unmatched by military training, discipline and, it seems, motivation.

In between bouts of intellectual pomposity, Ghani tried to get a peace process going, but was let down by his US allies, who made peace with the Taliban in Doha in February 2020 while excluding Kabul. Abiy has been far less willing, talking up war rather than peace, not least since any acceptance of a negotiation process would involve tacit acceptance of the status of the opposition, weakening his legitimacy and credibility as the government in place.

The role of the international community in Ethiopia is different, though the country receives more than $5-billion in annual aid. It is not overwhelmingly dependent, as Afghanistan was, on one external actor (in the US), or vulnerable to one malign neighbour (Pakistan). But this does not entirely discount the role to be played by outsiders in urging both parties to the negotiating table through a measure of carrot and stick, including sanctions, and in placing their weight behind African mediation efforts. For instance, if Abiy does not play ball, mention of the rescinding of his Nobel Peace Prize might help to focus his mind.

Abiy so far has lacked strategic nous, reacting to events rather than having a grand plan for peace. Like Ghani, he is a reluctant peacemaker, making concessions only under duress. Both leaders’ handling of the military has been chaotic and amateurish. Abiy’s ethnic profiling of Tigrayans in business, in airport queues and in carrying out atrocities has not only undermined his cause, but ensured deep-seated enmities.

It is said that competent people choose to have smart, challenging folk around them. The Arg became a notorious echo chamber of ideas, Ghani surrounding himself with kinsmen and acolytes, some of whom were notorious for seeking rent through government connections. From all accounts, Abiy lacks the feedback loops that make leaders sensitive to events and receptive to good ideas. But he does not lack for messianic certainty.

Still, it’s difficult to negotiate a peace settlement from a position of weakness, no matter the level of confidence on the part of leadership. This is a lesson for Abiy as much as it was for President Ghani.

A military stalemate in Ethiopia would now require a stiffening of ENDF resolve and a consolidation of forces hitherto unseen. But it would be necessary if a peace process is to take root, since victorious armies generally don’t see the point in making peace when they are advancing — as the Taliban showed.

The way forward for peace in Ethiopia has to centre, first, on acceptance of a ceasefire by all sides in exchange for various confidence-building measures including the restoration of humanitarian access and services such as banking and electricity to Tigray. Getting to this point, however, demands mediators being allowed to freely travel to Tigray to shop these suggestions, which until now Abiy has been reluctant to do, out of fear of undermining his own position.

Thereafter there is a need for a settlement. Whether this allows Abiy to remain in office is one key question, one that is increasingly unlikely given the brutality of the occupation of Tigray. Any deal will also have to involve Oromia opposition groups, which have linked up with the TDF. This has to entail opening further lines of communication with plausible Oromo intermediaries, some of whom are in jail. Thus, releasing political prisoners would be another confidence-building measure.

Finally, all this would have to be thrashed out at some sort of national dialogue, implicit in which is an acceptance by the government that it is prepared to accept and facilitate a peaceful handover. Most likely this would have to be based on a Tigrayan acceptance of a subordinate role that would leave the TPLF in control of Tigray itself, but without major strength in the federal government.

Such a peace process will depend on a coordinated international effort in getting behind an indigenous process, involvement that is willing to hold Ethiopian feet to the fire.

Ghani missed several opportunities to make peace with the Taliban. The most notable was after the 2019 national election, when he was elected with less than 10% of nearly ten million registered voters. If he had used that moment to reset national politics, and to form an inclusive government, how different things might have been.

Abiy, like Ghani, fears that negotiation means equivalence of the cause of the national government with the rebels. So far, his favoured approach to nation-building has only worsened the political crisis, in so doing never failing to miss an opportunity.

Like Ghani, Abiy risks making himself dispensable to the interests of peace.

Source

👉 Afghans Facing ‘Hell on Earth’ as Winter Looms

👉 “I never saw hell before but I saw it in Tigray

👉 Tigray’s “Living Hell” for Its Women and Girls

💭 አፍጋኒስታን እና ኢትዮጵያን እንዲሁም ክትባትን አስመልክቶ ከ፲፪/ 12 ዓመታት በፊት የሚከተለውን ጽሑፍ ጫር ጫር አድርጌ ነበር።

በተለይ አፍጋኒስታን ልክ የኢትዮጵያ ዓይነት ተራራማ የመልክዓምድራዊ ባሕርይ ስላላት ለወታደራዊ ልምምድ አመች ነች፤ የኔቶ ወታደሮችም ለኢትዮጵያ ወረራ የሚረዳቸውን ብዙ ልምድ በ አፍጋኒስታን በመቅመስ ላይ ናቸው።

🔥 Ethiopia Conspiracy

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 14, 2009

💭 “ኢትዮጵያ ተከባለች”

አውሬው ተለቅቋል፡ አውሬው ከግራ ከቅኝ፡ ከላይ ከታች፡ ከውጭ ከውስጥ እያለ ይፈታተነናል። አውሬው በተከታዮቹ አማካይነት ምድረ ሞርያን እና ምድረ ኢትዮጵያን ለመዉረር ዳር ዳር ይላል። የኢትዮጵያ አምላክ ግን እንደተለመደው በኢትዮጵያ ተራሮች ላይ በሠፈረው መንፈሳዊ ሠራዊቱ አማካይነት በዝምታ ይከታተላቸዋል።

ከየመን እስከ ሶማሊያ ከባህረ ገሊላ እስከ ቪክቶሪያ ሃይቅ ድረስ የአውሬው ሠራዊት እየቀበረ ያለውን ወጥመድ የኢትዮጵያ አምላክ ፎቶ በማንሳት ላይ ይገኛል።

የአውሬው አገልጋዮች፡ ሸህ ቢን ላድንን ወደ ሶማሊያ ሃጂ አልሳርካዊንን ደግሞ ወደ ጋዛ ለማሸጋገር ዝግጁ ይመስላሉ፡ እስካሁን ካልተሸጋገሩ።

ሊያውቁትና ሊቀበሉት ያልፈለጉት የእስራኤል አምላክ ቅዱስ መንፈስ በምድረ ኢትዮጵያ እንደሚገኝ ደርሰውበታል። ኢትዮጵያን ሊደፍሩ ይፈልጋሉ፡ ግን እስካሁን አልተቻላቸውም፡ ስለዚህ፡ በአውሬው ዓይን ከኢትዮጵያ ጋር በብዙ ነገሮች ተመሳሳይነትን በምታሳየው፡ ነገር ግን የቅዱሱ መንፈስ ተቃራኒ መንፈስ በተንሰራፋባትና የኢትዮጵያ ጆግራፊያዊ የመስተዋት ግልባጭ በሆነችው በ አፍጋኒስታን አስፈላጊ ያልሆነ ትኩረት በማድረግ ከፍተኛ መስዋእትን በመክፈል ላይ ይገኛሉ።

በአሜሪካ ግዛቶች ብዙ ጥፋት የሚያስከትሉት አውሎ ንፋሶች መነሻ የኢትዮጵያ ተራሮች መሆናቸውን መመልከት የቻለው የጠፈር መርማሪው አሜሪካዊ ድርጅት፡ “NASA” ለኢትዮጵያ መንግስት በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር እንደሚከፍል ይታወቃል። የሚገርመውና ብዙዎቻችንን ምናልባት ሊይስደነግጥ የሚችለው ነገር፡ በመስከረም ፩፩ ፪ ሺ ፩ ዓ.ም. ሽብርተኞች በኒውዮርክ ከተማ ላይ ጥቃት ባደረጉበት በአዲሱ አመታችን መግቢያ እለት፡ “ISS” በመባል የሚታወቀው ዓለም አቀፋዊው የህዋ መመርመሪያ ጣቢያ፡ የኦርቢታዊ ቦታ አቅጣጫው፡ (Orbital Position) ልክ አፍሪቃ ቀንድ ላይ ማረፍ እንደነበረበት፡ ነገር ግን ፕላኑ በጊዜው በስራ ላይ እንዳልዋለ ጭምጭምታዎች መሰማታቸው ነው። ምስጢሩ ምን ይሆን?

ከክትባት እንቆጠብ

እ.አ.አ በ August 1, 1989ዓ.ም. “The Sun” ተብሎ የሚታወቀው ታዋቂ የእንግሊዝ አገር የመንገድ ወሬ አሳዳጅ ጋዜጣ፡ “Big Brother’s Coming!” በሚል ርዕስ፡ በላብራቶሪ ውስጥ የተፈጠረ የአሳማ ጉንፋን ኤፒደሚ ገብቷል ይባልና የክትባት ዘመቻ ይካሄዳል ፣ ክትባቱ የሚያስፈልግበትም ምክኒያት በዚህ ሰበብ ህዝቡን ሁሉ በጸረ–ክርስቶሱ የአውሬው መርዝ ለመንደፍ በማሰብ ነው የሚል ዘገባ አቅርቦ ነበር።

ጋዜጣው ገና ከ 20 ዓመታት በፊት እንዲህ የሚል ነገር በገጾቹ ላይ አስፍሮ ነበር፡

“Coded microchips implanted in every person in the country would tie all of us into a master computer that could track anyone down at any moment, and plans for such a system are already under way whether you like it or not!”

ይቀጥልና…

“The tiny transmitters can be injected painlessly from a tiny gun in humans without them even knowing it through a nationwide vaccination program.”

በመጨረሻም፡

“All the government would have to do is make up something like the swine flu vaccine.”

በማለት ጽፎ ነበር።

እነዚህ የዲያብሎስ አገልጋዮች፡ እንዲህ የመሳሰሉትን ሴራዎች ገና ጥንት ነው ሲጠነስሱ የቆዩት። እግዚአብሔር ይይላቸው፡ እግዚአብሔር ከተንኮላቸው ሁሉ ይጠብቀን።

ባካችሁ እኛ አንተነኳኮል፡ አንድከም፡ በመጨቃጨቅ በመሰዳደብ አውሬውን አንመግብ። እንቀራረብ፡ እንሰባሰብ፡ እንተሳሰብ፡ እንተባበር፡ እንፈቃቀር፡። በኋላ አቅሙም ጊዜውም ስለማይኖረን እንዳይዘገይብን።

💭 ኢትዮጵያ ተከብባለች – አዎን ከሁሉም አቅጣጫ!”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 23, 2012

የኢትዮጵያ ጠላቶች አገሪቷን ለመቆጣጠር ዳርዳር እያሉ ነው፡ የወረራውም ጊዜ እየተቃረበ ነው፤ አገራችን ከባሕር እንድትነጠል ተደርጋለች፤ በኤርትራ የሚገኙት ልጆቿም እንዲያምጹ፡ ጥላቻ እንዲገዙ ተደርገዋል፤ በዚህም ምክኒያት አደገኛው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በኢትዮጵያ ምድር ሰላም ጠባቂ መስሎ ሰተት ብሎ በመግባት ሥራውን እየሰራ ነው፤ ባካባቢዋ የሚገኙትም አገሮች አንድ ባንድ በጠላቶቻችን እጅ ሥር በመግባት ላይ ናቸው፤ በአየር ላይም መንኮራኩሮቻቸው በተራቀቁ ሌንሶች ታጥቀዋል ወደ አገራችንም ላይ ካነጣጠሩ ውለው አድረዋል።

በተለይ አፍጋኒስታን ልክ የኢትዮጵያ ዓይነት ተራራማ የመልክዓምድራዊ ባሕርይ ስላላት ለወታደራዊ ልምምድ አመች ነች፤ የኔቶ ወታደሮችም ለኢትዮጵያ ወረራ የሚረዳቸውን ብዙ ልምድ በ አፍጋኒስታን በመቅመስ ላይ ናቸው። የአረብ ጸደይ የሚል እንቅስቃሴ እንዲደረግ በመገፋፋት ደግሞ ውጭ የሚገኙ የሰሜን አፍሪቃና የመካከለኛው ምስራቅ ተወላጆች በምን ዓይነት መልክ መንግሥታቱን መገለባበጥ እንደሚችሉ አስፈላጊውን ልምድ በመቅሰም ላይ ናቸው፤ ውጭ የሚገኙ አንዳንድ ኢትዮጵያውያን ለዚህ ዓይነቱ ሉሲፈራዊ ዘመቻ አውቀውም ሆነ ሳያውቁ በመዘጋጀት ላይ ይገኛሉ። እሽ፡ አሁን ሰሜን አፍሪቃ በነርሱ እጅ ገብታለች፣ ጅቡቲና ኬኒያ ሁልጊዜ የነርሱ ናቸው፤ ሱዳን፣ ኡጋንዳ፣ ሶማሊያና የመንም በቅርቡ ሙሉበሙሉ በነርሱ እጅ ይወድቃሉ፤ የዓለም ትኩረት በ አፍጋኒስታን፣ ኢራቅ፣ ሶሪያ፣ ፍልስጤምና ግብጽ ላይ ነው፤ ነገር ግን ትልቁ የሉሲፈር ዓይን ግን በኢትዮጵያ ላይ ነው ያረፈው።

ይህች ብዙ ምስጢር የተደበቃበት አገራችን ምን ያህል ድብቅ ኃብት እንደያዘች ለኛ ለሞኞቹ ነው እንጂ እስካሁን ያልተገለጥልን፣ ሉሲፈርማ ገና ድሮ ከአዳምና ሔዋን ጊዜ አንስቶ ነው ይህን ምስጢር ያውቅ የነበረው። አሁን የቴክኖሎጂ ነገር እጅግ እየተራቀቀ በመጣበት ዘመናችን የሉሲፈር ምርጥ ልጆች የምስጢሩ ተካፋዮች ለመሆን በቅተዋል ፤ በዓይኖቻችን ሊታዩ የማይቻሉትን አንዳንድ ረቂቅ ነገሮችንም ለማየት እየተቻላቸው ነው፤ ታይተው የማይታወቁ፡ እኛ መናፍስት የምንላቸውን ነገሮች ለመከታተል ችሎታውን እያገኙ ነው። ከዚህ ቀደም ይህን ጽሑፍ አቅርቤ ነበር፤ ይህ ቦታ የኢትዮጵያ ምስጢራት ከተደበቁባቸው ቦታዎች አይርቅም፤ እነዚህ ቦታዎች የኢትዮጵያን ብርቅ ገዳማት የሚያጠቃልል ነው። የሉሲፈር ሠራዊት ይህን ቦታ ቃኝቶ ደርሶበታል፣ የነካተሪናን አውሎ ነፋስ የሚቀሰቅሰው የእግዚአብሔር አምላክ እስትንፋሽ፣ ኃያሎቹ ቅዱሳናት ከሚገኙባቸው የኢትዮጵያ ተራራዎችና ገዳማት እንደሚፈልቅ ተገንዝበወታል።

የሉሲፈር ወገኖች ባወጡት ፕላናቸው፤ “የኢትዮጵያ ሕዝብ በረሃብና በሽታዎች እንዲደክምና እንዲዋረድ ይደረጋል፡ በኋላም ማንነቱን ለማወቅ ስለሚሳነው ፣ አገሩን እየለቀቀ መሰደድ ይጀምራል፣ በመጨረሻም አገሩን፣ ወገኑን፣ እራሱንም አሳልፎ እስከመሸጥ ይደርሳል” የሚል ሃሳብ አላቸው። ይህንንም ዕቅዳቸውን አሁን በሥራ ላይ ለማዋል በመታገል ላይ ይገኛሉ። ግማሹ የሕዝባችን ክፍል አውቆም ሆነ ሳያውቅ ለአገሪቷ ጠላቶች በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ይሠራል፤ እነርሱንም በማገልገል ላይ ይገኛል፣ ገንዘብና ቁሳቁስ እንዲያፈቅር ተደርጓል፣ ሰይጣን ለ6ሺህ ዓመታት ያህል የተዋጋለትን ክቡር ነፍሡን ለሰይጣን አርበኞች አሳልፎ በመስጠት አንድ ቀን የማይቆየውን ጊዜአዊ እርካታ በመሸመት ላይ ይገኛል።

“ሰው ዓለምን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጐድል ምን ይጠቅመዋል?” – ማር. 8 ፥ 36 –

በመጨረሻ ብዙ ተዓምር እንደምናይ፡ የኢትዮጵያ ጠላቶችም አንድ በአንድ እንደሚቀነጠሱ፡ ዓለምም ለመገረም እንደሚበቃ አንጠራጠር። አንመለስም፤ ንስሐ አንገባም ብለው የከበቡን ኃይሎች ውጊያውን የተያያዙት እጅግ በጣም ግዙፍ ከሆነውና ከማይሸነፈው ኃይል ጋር ነው።

____________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Kabul Airport is to Addis Ababa’s as ex-Afghan President A. Ahmadsai is to Ethiopia’s A. Ahmed

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 8, 2021

💭 As Taliban took over Afghanistan presidential palace after president Aschraf Ghani Ahmadsai has fled to Dubai – in Ethiopia, the Oromo Taliban CRIME MINISTER Abiy Ahmed will also soon be deposed by Tigrayan Zionists and forced to leave the Arat Kilo palace forever. This evil and monstrous war criminal will be brought to justice. His dream of creating an „Oromo Islamic Emirate„ will remain a dream.

The Taliban declared the Islamic Emirate of Afghanistan from the Presidential Palace in Kabul.

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የክፉው አብይ አህመድን ሴት ደፋሪ ወታደሮችን ወደ ትግራይ ያጓጉዛል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስገድዶ ደፋሪ ወንጀለኞችን ከአፍጋኒስታን ካቡል ያወጣል። ዋዉ!

Ethiopian Airlines transports Evil Abiy Ahmed’s rapist soldiers to Tigray.

Ethiopian Airlines evacuates Rapists out of Kabul, Afghanistan. Wow!

ወሲባዊ ጥቃቶችን በመፈጸም በአሜሪካ የተፈረደበት መሀመዳዊ አስገድዶ ደፋሪ ጋደር ሄይዳሪ በኢትዮጵያ አየር መንገድ የመልቀቂያ በረራ አሜሪካ ገባ። አሁን በዋሽንግተን ዲሲው የዳልስ አውሮፕላን ማረፊያ ታስሯል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ላለፉት ሁለት ዓመታት የኮሮና ታክሲ ሆኖ አሜሪካኖችን አገለገለ። ዛሬ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለተራቡትና ለተጠሙት፣ ጤንነታቸው ለታወከባቸውና ሕክምና ለሚፈልጉት የትግራይ አባቶቻችን እና እናቶቻችን፣ ወንድሞቻችን እና እኅቶቻችን ምግብ፣ ውሃ፣ ብርድ ልብስና መድኃኒት በማመላለስ ፈንታ ኦሮሞ ሴት ደፋሪ አውሬ ወታደሮችን ወደ ትግራይ፣ ምስጋና ቢሶቹን የአፍጋኒስታን ሴት ደፋሪዎችን ደግሞ ወደ አሜሪካ ያመላልሳል። በዚህ አላበቃም፤ ይህን ሁሉ ወንጀል ለመፈጸም ኢትዮጵያዊየሆነውን ነገር ሁሉ ለማስወገድ በሉሲፈራውያኑ ሥልጣን ላይ የተቀመጠው አረመኔው የዛሬዋ ኢትዮጵያ መሪከኢትዮጵያ አየር መንገድ ይልቅ በኤሚራቶች፣ በቱርክ፣ በሳውዲ፣ በኬኒያ እና በሩዋንዳ አየር መንገዶች መርጦ እንዳሰኘው በመብረር ላይ ይገኛል።

Convicted rapist who was deported from US in 2017 is arrested at Washington’s Dulles International Airport after catching Ethiopian Airlines evacuation flight out of Kabul

Ghader Heydari, 47, boarded evacuee flight but was flagged by border officials

How he got on flight unclear because it’s ‘unlikely’ he had Special Immigrant Visa

Man whose name matches pleaded guilty to rape in Ada County, Idaho, in 2010 A convicted rapist who was deported from the US in 2017 has been arrested at Washington’s Dulles International Airport after catching Ethiopian Airlines evacuation flight out of Kabul.

Ghader Heydari, 47, boarded a flight for evacuees but was flagged by border officials upon arrival into Washington.

He was being held at the Caroline Detention Facility in Bowling Green, Virginia, according to DailyWire, after his criminal and immigration history was pointed that.

He was released in December 2015, according to state records, and was deported from the country in 2017.

When Heydari arrived in the US on the evacuation flight, officials tried to persuade him to cancel his request to enter but he appears to have refused.

The U.S. evacuated 13,400 people from Kabul last Thursday, taking the evacuees to bases in Qatar, Bahrain or Germany before they return to the states.

They flew 5,100 people out of Kabul on US military planes. Another 8,300 were saved by coalition flights. The total – 13,400 – was drastically less than the 19,000 rescued the previous day.

Senator Ted Cruz responded to the situation on Twitter, “Biden’s evacuation from Afghanistan has been chaos. He’s bringing TENS OF THOUSANDS of people into America without thorough vetting. We have a moral obligation to get Afghans who fought with us out of harm’s way. But all unvetted evacuees should be housed in safe 3rd countries.”

💭 አፍጋኒስታን እና ኢትዮጵያን እንዲሁም ክትባትን አስመልክቶ ከ፲፪/ 12 ዓመታት በፊት የሚከተለውን ጽሑፍ ጫር ጫር አድርጌ ነበር።

በተለይ አፍጋኒስታን ልክ የኢትዮጵያ ዓይነት ተራራማ የመልክዓምድራዊ ባሕርይ ስላላት ለወታደራዊ ልምምድ አመች ነች፤ የኔቶ ወታደሮችም ለኢትዮጵያ ወረራ የሚረዳቸውን ብዙ ልምድ በ አፍጋኒስታን በመቅመስ ላይ ናቸው።

🔥 Ethiopia Conspiracy

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 14, 2009

💭 “ኢትዮጵያ ተከባለች”

አውሬው ተለቅቋል፡ አውሬው ከግራ ከቅኝ፡ ከላይ ከታች፡ ከውጭ ከውስጥ እያለ ይፈታተነናል። አውሬው በተከታዮቹ አማካይነት ምድረ ሞርያን እና ምድረ ኢትዮጵያን ለመዉረር ዳር ዳር ይላል። የኢትዮጵያ አምላክ ግን እንደተለመደው በኢትዮጵያ ተራሮች ላይ በሠፈረው መንፈሳዊ ሠራዊቱ አማካይነት በዝምታ ይከታተላቸዋል።

ከየመን እስከ ሶማሊያ ከባህረ ገሊላ እስከ ቪክቶሪያ ሃይቅ ድረስ የአውሬው ሠራዊት እየቀበረ ያለውን ወጥመድ የኢትዮጵያ አምላክ ፎቶ በማንሳት ላይ ይገኛል።

የአውሬው አገልጋዮች፡ ሸህ ቢን ላድንን ወደ ሶማሊያ ሃጂ አልሳርካዊንን ደግሞ ወደ ጋዛ ለማሸጋገር ዝግጁ ይመስላሉ፡ እስካሁን ካልተሸጋገሩ።

ሊያውቁትና ሊቀበሉት ያልፈለጉት የእስራኤል አምላክ ቅዱስ መንፈስ በምድረ ኢትዮጵያ እንደሚገኝ ደርሰውበታል። ኢትዮጵያን ሊደፍሩ ይፈልጋሉ፡ ግን እስካሁን አልተቻላቸውም፡ ስለዚህ፡ በአውሬው ዓይን ከኢትዮጵያ ጋር በብዙ ነገሮች ተመሳሳይነትን በምታሳየው፡ ነገር ግን የቅዱሱ መንፈስ ተቃራኒ መንፈስ በተንሰራፋባትና የኢትዮጵያ ጆግራፊያዊ የመስተዋት ግልባጭ በሆነችው በ አፍጋኒስታን አስፈላጊ ያልሆነ ትኩረት በማድረግ ከፍተኛ መስዋእትን በመክፈል ላይ ይገኛሉ።

በአሜሪካ ግዛቶች ብዙ ጥፋት የሚያስከትሉት አውሎ ንፋሶች መነሻ የኢትዮጵያ ተራሮች መሆናቸውን መመልከት የቻለው የጠፈር መርማሪው አሜሪካዊ ድርጅት፡ “NASA” ለኢትዮጵያ መንግስት በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር እንደሚከፍል ይታወቃል። የሚገርመውና ብዙዎቻችንን ምናልባት ሊይስደነግጥ የሚችለው ነገር፡ በመስከረም ፩፩ ፪ ሺ ፩ ዓ.ም. ሽብርተኞች በኒውዮርክ ከተማ ላይ ጥቃት ባደረጉበት በአዲሱ አመታችን መግቢያ እለት፡ “ISS” በመባል የሚታወቀው ዓለም አቀፋዊው የህዋ መመርመሪያ ጣቢያ፡ የኦርቢታዊ ቦታ አቅጣጫው፡ (Orbital Position) ልክ አፍሪቃ ቀንድ ላይ ማረፍ እንደነበረበት፡ ነገር ግን ፕላኑ በጊዜው በስራ ላይ እንዳልዋለ ጭምጭምታዎች መሰማታቸው ነው። ምስጢሩ ምን ይሆን?

ከክትባት እንቆጠብ

እ.አ.አ በ August 1, 1989ዓ.ም. “The Sun” ተብሎ የሚታወቀው ታዋቂ የእንግሊዝ አገር የመንገድ ወሬ አሳዳጅ ጋዜጣ፡ “Big Brother’s Coming!” በሚል ርዕስ፡ በላብራቶሪ ውስጥ የተፈጠረ የአሳማ ጉንፋን ኤፒደሚ ገብቷል ይባልና የክትባት ዘመቻ ይካሄዳል ፣ ክትባቱ የሚያስፈልግበትም ምክኒያት በዚህ ሰበብ ህዝቡን ሁሉ በጸረ–ክርስቶሱ የአውሬው መርዝ ለመንደፍ በማሰብ ነው የሚል ዘገባ አቅርቦ ነበር።

ጋዜጣው ገና ከ 20 ዓመታት በፊት እንዲህ የሚል ነገር በገጾቹ ላይ አስፍሮ ነበር፡

“Coded microchips implanted in every person in the country would tie all of us into a master computer that could track anyone down at any moment, and plans for such a system are already under way whether you like it or not!”

ይቀጥልና…

“The tiny transmitters can be injected painlessly from a tiny gun in humans without them even knowing it through a nationwide vaccination program.”

በመጨረሻም፡

“All the government would have to do is make up something like the swine flu vaccine.”

በማለት ጽፎ ነበር።

እነዚህ የዲያብሎስ አገልጋዮች፡ እንዲህ የመሳሰሉትን ሴራዎች ገና ጥንት ነው ሲጠነስሱ የቆዩት። እግዚአብሔር ይይላቸው፡ እግዚአብሔር ከተንኮላቸው ሁሉ ይጠብቀን።

ባካችሁ እኛ አንተነኳኮል፡ አንድከም፡ በመጨቃጨቅ በመሰዳደብ አውሬውን አንመግብ። እንቀራረብ፡ እንሰባሰብ፡ እንተሳሰብ፡ እንተባበር፡ እንፈቃቀር፡። በኋላ አቅሙም ጊዜውም ስለማይኖረን እንዳይዘገይብን።

💭 ኢትዮጵያ ተከብባለች – አዎን ከሁሉም አቅጣጫ!”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 23, 2012

የኢትዮጵያ ጠላቶች አገሪቷን ለመቆጣጠር ዳርዳር እያሉ ነው፡ የወረራውም ጊዜ እየተቃረበ ነው፤ አገራችን ከባሕር እንድትነጠል ተደርጋለች፤ በኤርትራ የሚገኙት ልጆቿም እንዲያምጹ፡ ጥላቻ እንዲገዙ ተደርገዋል፤ በዚህም ምክኒያት አደገኛው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በኢትዮጵያ ምድር ሰላም ጠባቂ መስሎ ሰተት ብሎ በመግባት ሥራውን እየሰራ ነው፤ ባካባቢዋ የሚገኙትም አገሮች አንድ ባንድ በጠላቶቻችን እጅ ሥር በመግባት ላይ ናቸው፤ በአየር ላይም መንኮራኩሮቻቸው በተራቀቁ ሌንሶች ታጥቀዋል ወደ አገራችንም ላይ ካነጣጠሩ ውለው አድረዋል።

በተለይ አፍጋኒስታን ልክ የኢትዮጵያ ዓይነት ተራራማ የመልክዓምድራዊ ባሕርይ ስላላት ለወታደራዊ ልምምድ አመች ነች፤ የኔቶ ወታደሮችም ለኢትዮጵያ ወረራ የሚረዳቸውን ብዙ ልምድ በ አፍጋኒስታን በመቅመስ ላይ ናቸው። የአረብ ጸደይ የሚል እንቅስቃሴ እንዲደረግ በመገፋፋት ደግሞ ውጭ የሚገኙ የሰሜን አፍሪቃና የመካከለኛው ምስራቅ ተወላጆች በምን ዓይነት መልክ መንግሥታቱን መገለባበጥ እንደሚችሉ አስፈላጊውን ልምድ በመቅሰም ላይ ናቸው፤ ውጭ የሚገኙ አንዳንድ ኢትዮጵያውያን ለዚህ ዓይነቱ ሉሲፈራዊ ዘመቻ አውቀውም ሆነ ሳያውቁ በመዘጋጀት ላይ ይገኛሉ። እሽ፡ አሁን ሰሜን አፍሪቃ በነርሱ እጅ ገብታለች፣ ጅቡቲና ኬኒያ ሁልጊዜ የነርሱ ናቸው፤ ሱዳን፣ ኡጋንዳ፣ ሶማሊያና የመንም በቅርቡ ሙሉበሙሉ በነርሱ እጅ ይወድቃሉ፤ የዓለም ትኩረት በ አፍጋኒስታን፣ ኢራቅ፣ ሶሪያ፣ ፍልስጤምና ግብጽ ላይ ነው፤ ነገር ግን ትልቁ የሉሲፈር ዓይን ግን በኢትዮጵያ ላይ ነው ያረፈው።

ይህች ብዙ ምስጢር የተደበቃበት አገራችን ምን ያህል ድብቅ ኃብት እንደያዘች ለኛ ለሞኞቹ ነው እንጂ እስካሁን ያልተገለጥልን፣ ሉሲፈርማ ገና ድሮ ከአዳምና ሔዋን ጊዜ አንስቶ ነው ይህን ምስጢር ያውቅ የነበረው። አሁን የቴክኖሎጂ ነገር እጅግ እየተራቀቀ በመጣበት ዘመናችን የሉሲፈር ምርጥ ልጆች የምስጢሩ ተካፋዮች ለመሆን በቅተዋል ፤ በዓይኖቻችን ሊታዩ የማይቻሉትን አንዳንድ ረቂቅ ነገሮችንም ለማየት እየተቻላቸው ነው፤ ታይተው የማይታወቁ፡ እኛ መናፍስት የምንላቸውን ነገሮች ለመከታተል ችሎታውን እያገኙ ነው። ከዚህ ቀደም ይህን ጽሑፍ አቅርቤ ነበር፤ ይህ ቦታ የኢትዮጵያ ምስጢራት ከተደበቁባቸው ቦታዎች አይርቅም፤ እነዚህ ቦታዎች የኢትዮጵያን ብርቅ ገዳማት የሚያጠቃልል ነው። የሉሲፈር ሠራዊት ይህን ቦታ ቃኝቶ ደርሶበታል፣ የነካተሪናን አውሎ ነፋስ የሚቀሰቅሰው የእግዚአብሔር አምላክ እስትንፋሽ፣ ኃያሎቹ ቅዱሳናት ከሚገኙባቸው የኢትዮጵያ ተራራዎችና ገዳማት እንደሚፈልቅ ተገንዝበወታል።

የሉሲፈር ወገኖች ባወጡት ፕላናቸው፤ “የኢትዮጵያ ሕዝብ በረሃብና በሽታዎች እንዲደክምና እንዲዋረድ ይደረጋል፡ በኋላም ማንነቱን ለማወቅ ስለሚሳነው ፣ አገሩን እየለቀቀ መሰደድ ይጀምራል፣ በመጨረሻም አገሩን፣ ወገኑን፣ እራሱንም አሳልፎ እስከመሸጥ ይደርሳል” የሚል ሃሳብ አላቸው። ይህንንም ዕቅዳቸውን አሁን በሥራ ላይ ለማዋል በመታገል ላይ ይገኛሉ። ግማሹ የሕዝባችን ክፍል አውቆም ሆነ ሳያውቅ ለአገሪቷ ጠላቶች በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ይሠራል፤ እነርሱንም በማገልገል ላይ ይገኛል፣ ገንዘብና ቁሳቁስ እንዲያፈቅር ተደርጓል፣ ሰይጣን ለ6ሺህ ዓመታት ያህል የተዋጋለትን ክቡር ነፍሡን ለሰይጣን አርበኞች አሳልፎ በመስጠት አንድ ቀን የማይቆየውን ጊዜአዊ እርካታ በመሸመት ላይ ይገኛል።

“ሰው ዓለምን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጐድል ምን ይጠቅመዋል?” – ማር. 8 ፥ 36 –

በመጨረሻ ብዙ ተዓምር እንደምናይ፡ የኢትዮጵያ ጠላቶችም አንድ በአንድ እንደሚቀነጠሱ፡ ዓለምም ለመገረም እንደሚበቃ አንጠራጠር። አንመለስም፤ ንስሐ አንገባም ብለው የከበቡን ኃይሎች ውጊያውን የተያያዙት እጅግ በጣም ግዙፍ ከሆነውና ከማይሸነፈው ኃይል ጋር ነው።

________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ ኢትዮጵያን አዋረዳት | የአፍሪቃዊው ወንድማችን መከራ በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 19, 2021

I’m really sorry, Brother! Ethiopia fell into the wrong hands – it’s being hijacked. 😠😠😠

ናይጄሪያዊው ወንድማቸን ከሳምንታት በፊት ለጥቂት ቀናት ጉብኝት ከኤሚራቶች ወደ አዲስ አበባ ባመራበት ጊዜ በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ የሚገኙ ኦሮሞ ፖሊሶች ነጮቹን ከትህትና ጋር በሰከንድ ውስጥ ሲያሳልፉቸው አፍሪቃዊውን ግን ፓስፖርቱን እያመናጨቁ ነጥቀው ከወሰዱበት በኋላ ስነ ምግባር በጎደለበት መልክ መላው ሰውነቱን በመሳሪያዎች እያመናጨቁ ለብዙ ሰዓታት በረበሩት። ከዚያም እያንከበከቡ ወደ መጸዳጃ ቤት ወስደው፤ “ና ወደ ሽንት ቤት ግባ እና ሸክምህን አራግፍ፤ አብረን እንገባለን፤ ከሰውነትህ የሚወጣውን ነገር በዓይናችን ማየት አለብን.…” ኧረ፤ እነዚህ አውሬዎች አገር አዋረዱ፤ ኡ! ኡ! ኡ!

እንግዲህ ያው! ሁሉንም ነገር እያየነው ነው፤ ትግራዋያን የኢትዮጵያ አየር መንገድን የአፍሪቃ አንጋፋው አየር መንገድ እንዲሆንና በመላው ዓለም ተጓዦችም ዘንድ ተወዳጅ እንዲሆን አደረጉት። የቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያንም በጣም አሳምረው አስረከቧችሁ፤ በተቃራኒው ኦሮሞዎች ግን ኢትዮጵያ በመላው ዓለም በተለይ በአፍሪቃውያን ዘንድ እንድትጠላ ተግተው እየሠሩ ነው። በጣም ያሳዝናል! የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ በአንድ ወቅት “ኦሮሞ ሀገር ማስተዳደር አይችልም ፤ ለኦሮሞ ስልጣን መስጠት ለህፃን ውሀ በብርጭቆ መስጠት ነው” ብለው ነበር። ፻/100% ትክክል ነበሩ! በእውነት ኢትዮጵያ ተጠልፋለች፣ በአረመኔ ጠላቶቿ እጅ ውስጥ ገብታለች። የመላዋ አፍሪቃ እና ጥቁር ሕዝቦች ኩራትና ገነት የነበረችውና ዛሬ የራሷን ዜጎች በጅምላ ጨፍጭፋ በጅምላ የምትቀብረዋ ኢትዮጵያ ያልሆነችው ኢትዮጵያ/ኦሮሚያ ዛሬ “እስላማዊት ኩሽ ኦሮሚያን” እንመሰርታለን በሚሉት የፈረንጆቹ እና የ አረቦች ባሪያዎች የሆኑት ኦሮሞዎችና ኦሮማራ አጋሮቻቸው ወደ ሽንት ቤት ተጥላለች። ቋንቋቸውን በላቲን ለመጻፍ ሲወስኑ እኮ ሁሉም ነገር ግልጽ ነበር። ከኢትዮጵያ ምድር ጠራርጎ ያጥፋችሁ፤ ወራዶች!

__________________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አውሬው መንግስት በቤተ ክርስቲያን ላይ እያካሄደ ያለው ጦርነት ተፋፍሞ ቀጥሏል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 11, 2019

ሰሞኑን አባ ዘወንጌልን በተመለከተ አንዳንድ ሕልሞች ይታዮኝ ነበር። ሕልሞቹን ለማስታወስ እየታገልኩ ነው። አባታችን የጠቆሙን ነገሮች ሁሉ አንድ በአንድ በመፈጸም ላይ ናቸው።

አባታችን አባ ዘወንጌል በአንድ ወቅት እንዲህ ብለውን ነበር፦

ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው!”

አዎ! አውሬው ጦርነቱን አስቀድሞ በማካሄድ ላይ ያለው የቤተ ክርስቲያን በር በሆኑት በሰባቱ ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን ላይ ነው፦

. ምሥጢረ ጥምቀት
. ምሥጢረ ሜሮን
. ምሥጢረ ቁርባን
. ምሥጢረ ክህነት
. ምሥጢረ ተክሊል
. ምሥጢረ ንስሐ
. ምሥጢረ ቀንዲል

መጀመሪያ በቁርባን(ሕብስትና ወይን / ስጋውና ደሙ) ፣ ቀጥሎም በጥምቀት ላይ ነው የዘመቱት። በኢትዮጵያ የእንጀራና ዳቦ መጋገር ባሕል ባልተለመደ መልክ የአሕዛብ ዳቦ ቤቶች በብዛት እየተከፍቱና በየትምህርት ቤቱ ለሕፃናቱ ዳቦና ማርማላታ እያጎረሷቸው መሆናቸውን እንዲሁም ዓብያተ ክርስቲያናት ባሕረ ጥምቀትን በመነጠቅ ላይ መሆናቸውን በግልጽ እያየነው ነው።  የሰው ልጅ ከውኃና ከመንፈስ ቅዱስ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ሊገባ እንደማይችል ምቀኛው ጠላታችን ዲያብሎስ አጠንቅቆ ያውቃልና።

________________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አዲስ አበባን የወረሯት ቄሮዎች ሞባይል ስልክ ሰርቀው የፍሳሽ ማስወገጃ ጕድጓድ ውስጥ ገቡ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 14, 2019

አርቀህ ጕድጓዱን አትቆፍረው ፥ ምናልባት አንተ ልትገባበት ትችላለህ!

በቦሌ አንድ ጎዳና ላይ ተንቀሳቃሽ ስልኩን ከአንዲት ወጣት ሴት እጅ ከነጠቁ በኋላ ከፖሊሶች በማምለጥ ክፍት ወደነበረው ጕድጓድ ውስጥ ገቡ። ከዚያም ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው ተመልካቾች እና ፖሊሶች የሦስቱን ቄሮዎች ከጉድጓድ መውጣትና አለመውጣት ለአንድ ሰዓት ያህል ሲጠባበቁ ቆይተው ነበር። ሦስቱ ሰዎች በኦሮምኛ እየተነጋገሩ ወደ ጉዳጓዱ መውረዳቸውን በቦታው የነበሩ ግለሰቦች ተናግረው ነበር። ፖሊሶች ሌቦቹን ይያዟቸው አይያዟቸው የሚታወቅ ነገር አልነበረም። በሚቀጥለው ቀን በአካባቢው የነበሩትን ፖሊሶች ጉዳዩ ምን ደረጃ እንደደረስ ስጠይቃቸው፡ ስለጉዳዩ ምንም ነገር እንደማያውቁና ምንም እንዳልሰሙ ነግረውኝ ነበር።

መቼስ ጕድጓዱን አርቀው ቆፍረውት ሊሆን ይችላል ፥ ምናልባትም እነርሱ በቅርብ የሚገቡት ጕድጓድ ስለሆነ ፈርተው ሊሆን ይችላል

__________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

ዘመነ ዶ/ር አብዮት | የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ወደ ጴንጤ ቸርች ተለወጠ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 18, 2019

አየር ላይ የጴንጤ ቸርች፣ ምድር ላይ፡ በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ለአላህ ጣዖት መስገጂያ ክፍሎች ተሠርተዋል!

አየር መንገዳችን ሆራ ላይ በተከሰከሰ በሳምንቱ ይህ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከኮንጎ ኪንሻሳ አውሮፕላን ማረፊያ ወደ አዲስ አበባ መጓዝ ጀመረ፤ በበረራውም አስቸጋሪ የአየር አለመረጋጋት (አውሎ ንፋስ)ስለገጠመው አውሮፕላኑ መዋዠቅና መወርወር ጀመረ፤ በዚህ ጊዜ ተሳፋሪዎቹ በፍርሃት መጮህ ጀመሩ

ሆኖም፡ አውርፕላኑ አዲስ አበባ በሰላም አርፏል

ግብጽ ስትረጋጋ ኢትዮጵያ ትናወጣለች፤ ኢትዮጵያ ስትረጋጋ ግብጽ ትናወጣለች!

ግብጽ ሰላም ላይ ነች፤ አይደል!? እባቡ ፕሬዚደንት አልሲሲ የ ዶ/ር አብዮት አህመድ ሞግዚት መሆን ከበቃ በኋላ አሁን ሱዳን ውስጥ መርዙን ለመርጨት በመሯሯጥ ላይ ነው። ዶ/ር አብዮት ግራ ተጋብቷል፣ የዋቄዮ አላህ ልጆች ኢትዮጵያን ያጠፉለት ዘንድ መሀመዳዊቱን አይሻን ከመከላከያ ሚንስተርነት ወንበር አንስቶ የቡራዮ እና ለገጣፎ ጨፍጫፊውን ለማ ገገማን አስሮ የወህኒ ቤት ሚንስትር እንደማድረግ በመከላከያ ሚንስትርነት አስቀመጥቶታል፤ የኢትዮጵያን ሠራዊት ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር ይችሉ ዘንድ። በጣም ተቻኩለዋል!

አሁንም እደግመዋለሁ፤ እነ ግብጽና አልሸባብ አዲስ አበባ በቀላሉ ስተት ብለው ከመግባታቸው በፊት እውነተኛ ኢትዮጵያዊ የሆነ የሠራዊቱ አባል እነዚህን የግብጽ ቅጥረኞችን ቶሎ ሊመነጥራቸው ይገባል። በሕዝባችን ላይ፣ በአገራችንና በአየር መንገዳችን ላይ ምን ዓይነት መሰናክል እየተከሉ እንደሆነ የምናየው ነው። ለ ተዋሕዶ ኢትዮጵያ የምትቆረቆረው ኮፍጣና አርበኛ ባክህ ታሪክ ስራ፤ ጂሃዲስት ሙርሲን በጄነራል አልሲሲ ፈጥና ከተካችው ከእባቧ ግብጽ እንማር፤ አሁን ሁሉም አንድ ላይ ቤተመንግስት ሊገቡ ነውና እዚያ ገብተህ ሁሉንም አንበርክካቸው!!!

_____________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በኢትዮጵያ ላይ ተንኮል የሚሠራ የላሊበላ አባቶች ያሥሩታል | የጀርመን ፕሬዚደንት በአዲስ አበባ ታሠሩ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 31, 2019

ላሊበላን ከጎበኙ በኋላ ወደ አዲስ አበባ ሲመለሱ ነበር የታሠሩት። ይህ ለሁለተኛ ጊዜ መሆኑ ነው፤ እ..አ እ..አ በ 2014 .ም፤ ወስላታው ሽታይንማየር ገና የውጭ ጉዳይ ሚንስትር እያሉም በአዲስ አበባ ተመሳሳይ ችግር ገጥሟቸው ነበር።

በብዙ ጀርመኖች ዘንድ የሚጠሉት ሶሻሊስቱ ፕሬዚደንት፡ ፍራንክቫልተር ሽታይንማየር ለተንኮል ነበር ወደ

ኢትዮጵያ የተጓዙት።

ይህን ዜና ሁሉም የጀርመን ሜዲያዎች በሰፊው አቅርበውታል፤ በተለይ በኢንተርኔት ጋዜጦች ላይ የሚሰጡት በጣም ብዙ የአንባብያን አስተያየቶች ለፕሬዚደንቱም ሆነ ለኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን ጥላቻና ንቀት የተሞላባቸው ነው።

ለምሳሌ፦

“ፕሬዚደንቱ እዚያው ይቅሩ፤ አውሮፕላናቸውም በአዲስ አበባ ይቆይ ምናልባት የኢትዮጵያ ወጣቶች ወደ አውሮፓ ከሚሰደዱ የሥራ ዕድል ይፈጥርላቸው ይሆናል።”

ፕሬዚደንቱ በታክሲ እስክ ሜዲተራንያን ባሕር ድረስ ይምጡና በጀልባ እንዲሻገሩ እናደርጋቸዋለን።”

ምናለ ሁሉም የፓርላማ አባላት አጅበውት ቢሆን እና ሁሉም እዚያ ተቀርቅረው ቢሆን?!“

ይሄ ሰውዬ አይናፍቀንም፤ እዚያው በርበሬ የሚበቅልበት አገር ቢቀር ይሻለዋል”

ኢትዮጵያ ቆንጆ ነች አሉ፤ ግን የፕሬዚደንቱ እዚያ መሆን፡ ለኢትዮጵያውያኖች የስደት መንስኤ ይሆናቸዋል”

____________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Faith | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: