Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ቦሌ መድኃኔ ዓለም’

መድኃኔ ዓለም | ተዋሕዷውያን ለተዋሕዶ ልጆች በተለየ መልክ መልካም ማድረግ ይገባቸዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 2, 2020

[፩ኛ ወደ ጢሞቴዎስ ምዕራፍ ፭፥፰]

ነገር ግን ለእርሱ ስለ ሆኑት ይልቁንም ስለ ቤተ ሰዎቹ የማያስብ ማንም ቢሆን፥ ሃይማኖትን የካደ ከማያምንም ሰው ይልቅ የሚከፋ ነው።”

ብዙዎች በሃይማኖት ከሚመሳሰሏቸው ጋር በማበርና አንድ ከመሆን ይልቅ ለጠላቶቻቸው ሲቆሙና ድጋፍ ሲሰጡ ይታያሉ። ይህ ትልቅ ስህተት ነው! የተዋሕዶ ልጅ ከሌሎች ማስቀደም ያለበት እንደርሱ ተዋሕዶ የሆኑትን ወገኖቹን ብሎም በተለየ መልክ መልካም አያያዝ ሊያደርግ የሚገባው ለመድኃኔ ዓለም ልጆች መሆን አለበት ፤ በተለይ በዚህ ከማይመስሉን ሁሉ መራቅ በሚገባን ዘመን። ማንነታቸውን ባለማወቅ ወይም እራሳቸውን በመጥላት፣ ወይም በምዕራቡ ለብ ለብ ለዘብተኝነት ስልተወሰዱና መሃልስፋሪያዊ ማንነት በመያዛቸው “ሁሉን አቃፊ” ለመሆን ሲወራጩ ይታያሉ። “ገለልተኝነት”፣ “ሚዛናዊነት” እና “ሁሉን አቃፊነት” ከላይ ቆንጆ የሚመስሉ ነገር ግን ውስጣቸው ከንቱ የሆኑና በዓላማየለሽኝነት ላይ የተመረኮዙና በስንፍና ቅመም የተከለሱ የለዘብተኛነት መገለጫ ከኮሮና የከፉ በሽታዎች ናቸው። አንድ ዜጋ ወይ ኢትዮጵያዊ ነው ወይም አይደለም ፥ ወይ ከተዋሕዶ ነው ወይም አይደለም ፥ ወይ ጥሩ ወይም መጥፎ ፥ ወይ በስትግራ ፣ ወይም በስተቀኝ ፥ ወይ በራድ ወይም ትኩስ ፣ ወይ ከእውነት ጋር ወይም ከሐስት ጋር ፥ ወይ ከበጉ ጋር ወይም ከፍየሎች ጋር ፥ ወይ ከመድኃኔ ዓለም ጋር ወይም ከዋቄዮአላህ/አዱኛ ፈይሳ ጋር።

አህዛብ የዋቄዮአላህ ልጆች ምንም እንኳን ፍቅረቢሶችና ብቻቸውንም ሲቀሩ እርስበርስ የሚነካከሱ ግብዞች ቢሆኑም ቅሉ ለጋራ ግባቸው ሲሉ ግን እርስበርስ ሲተባበሩ ይታያሉ፤ ነገራቸው ሁሉ በጥላቻ ላይ የተመረኮዘ ቢሆንም ግን ለዓላማቸው ሲሉ በአንድነት ይቆማሉ። ዓላማቸው ኢትዮጵያን፣ ተዋሕዶ ባሕሏን፣ ቁንቋዋን እና ሃይማኖቷን ለማጥፋት ስለሆነ ኢትዮጵያና አምላኳ እስካሉ ድረስ ከዚህ ዓላማቸው ፎቀቅ አይሉም። ልክ እንደ ነቀርሳ፤ የሚመገበው ጤናማ ሕዋሳት እስካሉ ድረስ እነርሱን እይተመገበ ይስፋፋል፤ ጤናማው ህዋሳት ሲያልቅ ነቀርሳው እራሱን በልቶ ይጠፋል።

የዘመናችን ተዋሕዷውያን ተገቢ በሆነ መልክ እርስበርስ እንዳይተባበሩና የራሳቸው የሆነውን ነገር ሁሉ እንዳያስቀድሙ እንቅፋት የሆኑባቸው ነገሮች፦ ማንነታቸውን በሚገባ አለመገንዘባቸው፣ መድኃኔ ዓለም የሰጣቸውን ፀጋና በረከት ዋጋ ባለማወቃቸው፣ ሃገራቸውና ሃይማኖታቸው ያሰቀመጧቸውን ተልዕኮዎችና ዓላማዎች ባለመከተላቸው እንዲሁም የአምላካቸውንና የራሳቸውን ጠላት በብልጠት እንዲያውቁ ባለመፍቀዳቸው ብሎም ለመዋጋት ቁርጠኝነት ባለማሳየታቸው ነው።

እስኪ እናስበው፤ የዋቄዮአላህ ልጆች ፍቅርአልባ በሆነ የጥላቻ መንፈስ ተነሳስተው ዲያብሎሳዊ አላማዎቻቸውን ሁሉ ለጊዜውም ቢሆን አንድ ባንድ በማሳካት ላይ ናቸው ፥ በሌላ በኩል፡ በፍቅር የተሞሉት የመድኃኔ ዓለም ልጆች ኃያሉን አምላካቸውን አጥብቀው በመያዝና ቅዱሳን ሠራዊቱንም ከጎናቸው በማሰለፍ እርስበርስ እየተሳሰቡና እየተደጋገፉ በአንድ ዓላማ ቢኖሩ ምን ያህል መሬት አንቀጥቅጥ ውጤት ሊያመጡ እንደሚችሉ። እስኪ እናስበው! አዎ! የመድኃኔ ዓለም ጠላት የሆኑት የዋቄዮአላህ ልጆች 150 ዓመት አይደለም አንድ ቀን እንኳን አይቆዩም ነበር።

____________________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

መድኃኔ ዓለም | ተዋሕዷውያን ለተዋሕዶ ልጆች በተለየ መልክ መልካም ማድረግ ይገባቸዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 5, 2020

[፩ኛ ወደ ጢሞቴዎስ ምዕራፍ ፭፥፰]

ነገር ግን ለእርሱ ስለ ሆኑት ይልቁንም ስለ ቤተ ሰዎቹ የማያስብ ማንም ቢሆን፥ ሃይማኖትን የካደ ከማያምንም ሰው ይልቅ የሚከፋ ነው።”

ብዙዎች በሃይማኖት ከሚመሳሰሏቸው ጋር በማበርና አንድ ከመሆን ይልቅ ለጠላቶቻቸው ሲቆሙና ድጋፍ ሲሰጡ ይታያሉ። ይህ ትልቅ ስህተት ነው! የተዋሕዶ ልጅ ከሌሎች ማስቀደም ያለበት እንደርሱ ተዋሕዶ የሆኑትን ወገኖቹን ብሎም በተለየ መልክ መልካም አያያዝ ሊያደርግ የሚገባው ለመድኃኔ ዓለም ልጆች መሆን አለበት ፤ በተለይ በዚህ ከማይመስሉን ሁሉ መራቅ በሚገባን ዘመን። ማንነታቸውን ባለማወቅ ወይም እራሳቸውን በመጥላት፣ ወይም በምዕራቡ ለብ ለብ ለዘብተኝነት ስልተወሰዱና መሃልስፋሪያዊ ማንነት በመያዛቸው “ሁሉን አቃፊ” ለመሆን ሲወራጩ ይታያሉ። “ገለልተኝነት”፣ “ሚዛናዊነት” እና “ሁሉን አቃፊነት” ከላይ ቆንጆ የሚመስሉ ነገር ግን ውስጣቸው ከንቱ የሆኑና በዓላማየለሽኝነት ላይ የተመረኮዙና በስንፍና ቅመም የተከለሱ የለዘብተኛነት መገለጫ ከኮሮና የከፉ በሽታዎች ናቸው። አንድ ዜጋ ወይ ኢትዮጵያዊ ነው ወይም አይደለም ፥ ወይ ከተዋሕዶ ነው ወይም አይደለም ፥ ወይ ጥሩ ወይም መጥፎ ፥ ወይ በስትግራ ፣ ወይም በስተቀኝ ፥ ወይ በራድ ወይም ትኩስ ፣ ወይ ከእውነት ጋር ወይም ከሐስት ጋር ፥ ወይ ከበጉ ጋር ወይም ከፍየሎች ጋር ፥ ወይ ከመድኃኔ ዓለም ጋር ወይም ከዋቄዮአላህ/አዱኛ ፈይሳ ጋር።

አህዛብ የዋቄዮአላህ ልጆች ምንም እንኳን ፍቅረቢሶችና ብቻቸውንም ሲቀሩ እርስበርስ የሚነካከሱ ግብዞች ቢሆኑም ቅሉ ለጋራ ግባቸው ሲሉ ግን እርስበርስ ሲተባበሩ ይታያሉ፤ ነገራቸው ሁሉ በጥላቻ ላይ የተመረኮዘ ቢሆንም ግን ለዓላማቸው ሲሉ በአንድነት ይቆማሉ። ዓላማቸው ኢትዮጵያን፣ ተዋሕዶ ባሕሏን፣ ቁንቋዋን እና ሃይማኖቷን ለማጥፋት ስለሆነ ኢትዮጵያና አምላኳ እስካሉ ድረስ ከዚህ ዓላማቸው ፎቀቅ አይሉም። ልክ እንደ ነቀርሳ፤ የሚመገበው ጤናማ ሕዋሳት እስካሉ ድረስ እነርሱን እይተመገበ ይስፋፋል፤ ጤናማው ህዋሳት ሲያልቅ ነቀርሳው እራሱን በልቶ ይጠፋል።

የዘመናችን ተዋሕዷውያን ተገቢ በሆነ መልክ እርስበርስ እንዳይተባበሩና የራሳቸው የሆነውን ነገር ሁሉ እንዳያስቀድሙ እንቅፋት የሆኑባቸው ነገሮች፦ ማንነታቸውን በሚገባ አለመገንዘባቸው፣ መድኃኔ ዓለም የሰጣቸውን ፀጋና በረከት ዋጋ ባለማወቃቸው፣ ሃገራቸውና ሃይማኖታቸው ያሰቀመጧቸውን ተልዕኮዎችና ዓላማዎች ባለመከተላቸው እንዲሁም የአምላካቸውንና የራሳቸውን ጠላት በብልጠት እንዲያውቁ ባለመፍቀዳቸው ብሎም ለመዋጋት ቁርጠኝነት ባለማሳየታቸው ነው።

እስኪ እናስበው፤ የዋቄዮአላህ ልጆች ፍቅርአልባ በሆነ የጥላቻ መንፈስ ተነሳስተው ዲያብሎሳዊ አላማዎቻቸውን ሁሉ ለጊዜውም ቢሆን አንድ ባንድ በማሳካት ላይ ናቸው ፥ በሌላ በኩል፡ በፍቅር የተሞሉት የመድኃኔ ዓለም ልጆች ኃያሉን አምላካቸውን አጥብቀው በመያዝና ቅዱሳን ሠራዊቱንም ከጎናቸው በማሰለፍ እርስበርስ እየተሳሰቡና እየተደጋገፉ በአንድ ዓላማ ቢኖሩ ምን ያህል መሬት አንቀጥቅጥ ውጤት ሊያመጡ እንደሚችሉ። እስኪ እናስበው! አዎ! የመድኃኔ ዓለም ጠላት የሆኑት የዋቄዮአላህ ልጆች 150 ዓመት አይደለም አንድ ቀን እንኳን አይቆዩም ነበር።

___________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ይህ ወንድማችን ወደ አዲስ አበባ ገቡ ከተባሉት ስውር አባቶች መካከል አንዱ ቢሆንስ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 9, 2019

ዮሐንስ ማለት የእግዚአብሔር ጸጋ ነዉ፤ ደስታ ማለት ነዉ።

በቅዱስ ዮሐንስ ዕለት፤ ረፋድ ላይ በቦሌ መድኃኔ ዓለም ቤተክርስቲያን፤

እንደልብስ አካሉን በካርቶኖች ብቻ የሸፈነው ይህ ወንድማችን የቤተክርስቲያኑ አንድ ደረጃ ላይ ቁጭ ብሎ ይታይ ነበር። በካርቶኖቹም ላይ ኃይለኛ መልዕክት ያዘሉ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች ተጽፈውባቸው ይነበቡ ነበር። ገና ከሩቁ ሳየው መጥምቁ ዮሐንስ መስሎ ነበር የታየኝ። ሁኔታውን ከሩቅ መከታተል ስጀምር፤ ምዕመናኑ ከእርሱ ጋር በደስታ አብረው ፎቶ ይነሱ ነበር፤ አንዳንዶቹ ገንዘብ ነገር ሊሰጡ ሲሞክሩ ለመቀበል ፈቃደኛ አልነበረም። ብዙም ሳይቆይ “በየቤተክርስቲያኑ አስቸጋሪ እየሆኑ የመጡት ዘበኞች” ከቤተክርስቲያኑ ግቢ እንዲወጣ አዘዙት። በጣም አዘንኩ። ቤተክርስቲያኑን ተዘዋውሬ ስመለስ ወደ መውጫው ሲያመራ አየሁትና ራመድ ብዬ፤ “ጤና ይስጥልኝ ወንድሜ፤ እንኳን አደረስህ!” ብዬ ሳቅፈው አፃፋውን ሞቅ ባለ ድምጹ በትህትና ከመለሰለኝ በኋላ “ኧረ አይገባኝም ወንድሜ! ለኢትዮጵያ ፀልይላት!” በማለት ተሰናበተኝ።

ምናልባት እኮ ወደ አዲስ አበባ እየገቡ ነው ከተባሉት አባቶች አንዱ እርሱ ሊሆን ይችላል፤ ክርስቶስም እኮ ሱፍ በከረባት ለብሶ አይደለም የሚመጣው” አሰኘኝ።

መድኃኔ ዓለም ማለት፦ የአለም መድኃኑት ማለት ነው። በእርሱ አለም ስለዳነ (በሞቱ አለምን ስላዳነ) መድኃኔ ዓለም የአለም መድኃኒት እንለዋለን። [ሉቃስ ፪፥፲፩] ላይ እነሆ ለሕዝብ ሁሉ የምሆን መድኃኒት እንዳለ ሉቃስ፤ [ዮሐ.ወ ፩፥፳፱] ላይ መጥምቁ ዮሐንስ እነሆ የአለምን ኃጢአት የምያስወግድ የእግዚአብሔር በግእንዳለው እንደገና [በሮሜ ፭፥፲፪፡፳፩] ስናነብ በአንድ ሰው በአዳም ምክንያት ሞት ወደ አለም እንደመጣ ሁሉ በአንዱ በኢየሱስ ክርስቶስ ሞትም አለም እንደዳነ ይናገራል።

_________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እናንተም የክርስቶስ ከሆናችሁ እንኪያስ የአብርሃም ዘር እንደ ተስፋውም ቃል ወራሾች ናችሁ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 24, 2018

ዘራችን ማን እደሆነ፣ ያወረሰን፡ የወረሰን ማን እንደሆነ፣ በዚህ በሚያልፈው፡ በሚጠፋው፣ ሰዎች በፈጠሩልን፣ ጠላት በሠራልን፡ በቀደደልን ቦይ እየፈሰስን፣ እንደው በቅጡ እንኳን ለይተን በማናውቀው፡ በዚህ ምድራዊ በሆነው ዘር ከምንነካከስ፡ ከምንጠፋፋ ትውልድንም ከምናጠፋ ይልቅ፥ ዋናው ምንጫችን፡ ወርሶ ያወረሰን ኢየሱስ ክርስቶስ እንደሆነ ማወቅ ይገባናል።

____________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

ከመጥፎ ሃሳብ፣ ከአጋንንት ሥራ፤ ወገን እና ወገንን በቋንቋ ምክኒያት ከሚለያይ ከዘረኝነት እግዚአብሔር ይሠውረን!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 6, 2018

ነገሥታት መኳንንት ግብር ለመሰብሰብ በየዞኑና በየክፍለሃገሩ ለአገዛዝ እንዲያመቻቸው በከፋፈሏቸው አካባቢዎች ምክኒያት በማድረግ፡ ወገን እና ወገን፡ ሁላችንም የክርስቶስ ልጆች፣ የድንግል ማርያም የቃልኪዳን ልጆች ሆነን፡ ነገር ግን በተልያየ ምክኒያት፤ በቋንቋ ምክኒያት፣ በወንዝና በተራራ ምክኒያት ከመጠላላት፣ ከመወጋገዝ፤ ከመጎዳዳት እግዚአብሔር ይሠወረን! ስነ ልቦናችን በጎ በጎውን እንዲያስብ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስን ያሳድርብን! ኃይለ አጋንንትን ያስወግድልን! የአጋንንት ሥራ ነው።

ሰዎች ከህገ እግዚአብሔር ወጣ ወጣ ሲሉ እግዚአብሔር ወደ ዓለም ቅጣቶችንና የቅጣት ምልክቶችን ያመጣል። የእኛ ለእግዚአብሔር አለመታዘዝ ባህልና ስልጣኔ እየመሰለን የውጭ ባህሎችን፣ ከእግዚአብሔር ጋር የሚያጣሉ ባህሎችን እየተከተልን፤ ካለባበሳችን ስርዓት ጀምሮ፣ ለሃጢዓትና ለዝሙት ከሚጋብዙ አለባበስ ስነ ሥርዓትና ባህል ጀምሮ፤ መብትና ዲሞክራሲ ተብሎ ሰዶምን እስከመፈጸም ጀምሮ፡ ዓለማችን ዲሞክራሲ ብሎ እግዚአብሔርን የሚያስቆጡ፣ በሰዶም ዘመን ሰዶምና ገሞራ የተቀጡበትን ነገር ባህል ብሎ እንደ ቀላል ነገር ዓለም እየተቀበለው እንደሆነ እናያለን።

ወገኖች፡ ከህገ እግዚአብሔር ወጣ ባልን ቁጥር እግዚአብሔር ዓለምን ይቀጣል

ድንቅ ትምህርት፥ ቃለ ሕይወት ያሰማልን!

______

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

መስከረም ፪ – ዕረፍቱ ለመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ! እንኳን አደረሰን!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 12, 2018

ዘመን አልፎ ዘመን ሲተካ የመሸጋገሪያው ዕለት በየዓመቱ ቅዱስ ዮሐንስ እየተባለ ይጠራል።

ደማቅ የቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ ክብረ በዓል በቦሌ መድኃኔ ዓለም

የአምላከ በረከቱ፣ ረድኤቱና አማላጅነቱ አይለየን፡ ቅዱስ ዮሐንስ ከሁላችን ጋር ይሁን አሜን።

______

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: