Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ብልጽግና’

US and WFP Suspend Food Aid to Tigray, Ethiopia: The Stealth Genocide Continues: Now vía Hunger

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 6, 2023

😈 አሜሪካ (USAID) እና የዓለም ምግብ ፕሮግራም (WFP) ለትግራይ፣ ኢትዮጵያ የምግብ እርዳታ አቆሙ፡ ስውር የዘር ማጥፋት ዘመቻው ቀጥሏል፡ አሁን ደግሞ በረሃብ አማካኝነት ሕዝቤን ለመቅጣት ወስነዋል። ከሉሲፈራውያኑ ስንጠብቅ የነበረው ይህ ነው!

ታዲያ ከሁለት ዓመት በፊት ያወሳነው ነገር እየተከሰተ አይደለምን?! የኖቤል የሰላም ሽልማት ለዘር ማጥፋት ወንጀል ቀብድ/ፈቃድ ነው አላልምን?! እነዚህ አረመኔዎች በቂ ክርስቲያን ሕዝብ አላለቀላቸውም፤ አሁን ደግሞ ከድሮንና ጥይት የተረፈውን እንደለመዱት እርስበርስ እየተወነጃጀሉ በረሃብና በሽታ ለመጨረስ ተዘጋጅተዋል። አስቀድመን ጠቁመናል፤ ሻዕብያም፣ ሕወሓትም፣ ኦነግ/ብልጽግናም፣ አዴፓ/በአዴንም፣ አብንም፣ ኢዜማም ወዘተ ሁሉም አረመኔ የሉሲፈራውያኑ አገልጋዮች ናቸው። እነ ኢሳያስ አፈወርቂ/አብደላ ሃሰን፣ ደብረ ሲዖል፣ ጌታቸው ረዳ፣ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፣ ብርሃኑ ነጋ፣ ጃዋር መሀመድ ሁሉም የሲ.አይ.ኤ እና ኤን.ኤስ.ኤ ቅጥረኞች ናቸው። አይናችን እያየው ነው!

የተባበሩት መንግስታትን ጨምሮ ሁሉም ዓለም አቀፋዊ አካላት የጀርመኑን ፈላስፋ ጆርጅ ሄገለን ኋላ ቀር ዲያብሎሳዊ ሂደት ፤ 🔥 “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / ብሎም “Thesis-Antithesis-Synthesis (ተሲስ ፣ ፀረ-ፀረስታ እና ውህደት/መደመር) ተከትለው ነው የሚንቀሳቀሱት።

ሉሲፈራውያኑ ሻዕብያን + ሕወሓትን + ኦነግ/ብልጽግናን እንደ አሻንጉሊት በመጠቀም፤ “እርስ በርሳችሁ የተጋጫችሁ መስላችሁ ሕዝበ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኑን ጨፍጭፉልን፤ የሕዝብ ቁጥራችሁን ቀንሱ። ከዚያም ‘ሰላም! ስላም!’ እያላችሁ ተደራደሩ፤ እኛ ገንዘቡንም ምግቡንም እንለቅላችኋለን። በመኻል የኩኩሉሉ ድብብቆሽ ጨዋታውን ‘በሰላም’ ትቀጥሉና ገንዘቡንም ምግቡንም ደብቁት፣ ስረቁት በዚህ መልክ ሌሎች ሚሊየን ክርስቲያኖች እንዲያልቁ እናደርጋለን፤ ለዓለምም የሕዝበ ክርስቲያኑ ሕፃናት እንደበፊቱ በረሃብ ደቅቀውና ኮስምነው የሚያሳዩትን ምስሎች በመልቀቅ ኢትዮጵያን በድጋሚ እናዋርዳታለን።

💭 ልብ እንበል፤ በዚህ ቪዲዮ ብቻ እንኳን የሚታየው የእነዚህ ‘እርዳታ’ ሰጭ ተቋማት ሠራተኞች ሙስሊሞች መሆናቸውን ነው። ሆን ተብሎ ነው! ምን ዓይነት ምግብ እንደሚሰጣቸው የሚመረምር አካል፤ ከእግዚአብሔር በቀር፤ ይኖራል የሚል እምነት የለኝም። የተበከለ ምግብ፣ የተመረዘ ክትባት ወዘተ ሊያቀርቡ እንደሚችሉ ግን የሌሎች ሃገራት ተለምዶ ይጠቁመናል፤ እንኳን እንደ ትግራይ ወዳለ የክርስቲያን ማሕበረሰብ አምርተው።

ከዚህ በተጨማሪ፤ “በትግራይ አዲስ ማህበረሰብ እንገነባለን!” በማለት ላይ ያሉት ከሃዲ ወንጀለኞቹ ሕወሓቶቹ እነ ጌታቸው ረዳ የእስላም ባንኮችን ወደ ትግራይ ለማስገባት በመዘጋጀት ላይ ናቸው። ቀስ ብለው፤ “ገንዘብ፣ ብድር፣ ምግብና መጠጥ የሚሰጠው እስላም ለሆኑ ሰዎች ብቻ ነው፤” ሊሉ እንደሚችሉ ከወዲሁ መገመት ይቻላል። እነ ግብጽ በእስልምና ወረርሽኝ የተበከሉት በእንደዚህ ዓየንት መንገድ ነበር።

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፹፫፤]❖❖❖

  • ፩ አቤቱ፥ እንደ አንተ ማን ነው? አቤቱ፥ ዝም አትበል፥ ቸልም አትበል።
  • ፪ እነሆ፥ ጠላቶችህ ጮኽዋልና፥ የሚጠሉህም ራሳቸውን አንሥተዋልና።
  • ፫ ሕዝብህን በምክር ሸነገሉአቸው፥ በቅዱሳንህም ላይ ተማከሩ።
  • ፬ ኑ ከሕዝብ እናጥፋቸው፥ ደግሞም የእስራኤል ስም አይታሰብ አሉ።
  • ፭ አንድ ሆነው በአንተ ላይ ተማከሩ፤ በአንተ ላይ ቃል ኪዳን አደረጉ፤
  • ፮ የኤዶማውያን ድንኳኖች እስማኤላውያንም፥ ሞዓብም አጋራውያንም፥
  • ፯ ጌባል አሞንም አማሌቅም፥ ፍልስጥኤማውያንም ከጢሮስ ሰዎች ጋር፤
  • ፰ አሦርም ከእነርሱ ጋር ተባበረ፥ ለሎጥ ልጆችም ረዳት ሆኑአቸው።

😈 The USA (USAID) and the World Food Program (WFP፟) stopped food aid to Tigray, Ethiopia. The covert genocide campaign continues, and now they have decided to punish my people through starvation.

So what we predicted two years ago is not happening?! Isn’t the Nobel Peace Prize a license for genocide?! For these barbarians the blood of over a million Christians is not enough, they want more. So, now they are going for a full extermination. Hunger and diseas have always been their stealth weapons, so, by playing out the same old ‘thesis-antithesis-synthesis’ game the evil and merciless Luciferians will continue blaming and accusing each other until they wipe out what is left of drones and bullets. We have already pointed out; Eritrea’s ELF, Tigray’s TPLF, Oromo’s ONL/Prosperity, Amharas ANDM, ANM, Gurage’s EZEMA, etc. are all barbaric servants of the Luciferians. Isaias Afwerki/Abdella Hasan, Debretsion-Seol, Getachew Reda, Gragn Ahmed Ali, Berhanu Nega, Jawar Mohammed are all CIA and NSA recruits. Our eyes are watching!

All international bodies, including the United Nations move and act according to the German philosopher Georg Hegel’s backward diabolical process; 🔥 “Problem-Response-Solution / Bloom” + “Thesis-Antithesis-Synthesis”.

The Luciferians are using ELF + TPLF + OLF/ Prosperity as their puppets. They clandestinly tell or advice them: “You play as if you are enemies and improvise the dramatic fight agaubst each other, and massacre the Orthodox Christians this way, reduce your population, we will indirectly support you. Then talk about ‘Peace and reconciliation’ and negotiate as if nothing happend, act like a peacmaker. We will send you the money and the food. In the midst of the Good Cop – Bad Cop / Hide-and-Seek playing, you will continue the game ‘peacefully’ and hide the money and the food, steal it, we will passively react and by more time, we will make another million Christians end up dying in this form; We will once again humiliate Ethiopia by releasing the pictures that show the children of the people of Christendom starving and naked to the world.

💭 “የኖቤል ሰላም ሽልማት የጀነሳይድ ቀብድ ነው | ዘንድሮ ደግሞ በረሃብ ሊቀጡን ነው”

👉 Originally posted on December 10, 2020

👉 የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ልክ እንደጀመረ በቀድሞው ቻነል የተላከ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 13, 2020

💭 Nobel Laureate vs Nobel Laureate | Blocking of Food Distribution in Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 10, 2020

👉 Nobel Peace Laureate Abiy Ahmed Using Hunger as a Weapon.

👉 Noble Peace Prize = License for Genocide

👉 የኖቤል የሰላም ሽልማት = ለዘር ማጥፋት ወንጀል ፈቃድ

Last year’s Nobel Peace Laureate Abiy Ahmed Ali is blocking this year’s Nobel Peace Laureate’s The World Food Program’s (W E P) food relief in Ethiopia.

እንደው በአጋጣሚ? የ2019 ኖቤል ሰላም ተሸላሚው አረመኔው ጂኒ ግራኝ አብዮት አህመድ ረሃብን እንደ ጦር መሣሪያ በመጠቀም የትግራይን ሕዝብ በረሃብ ለመቅጣት ወስኗል፤ ለዚህም ተግባሩ ከሉሲፈራውያኑ ተቋማት የሚሰጠውን ትዕዛዝ በመቀበል የዘንድሮውን የሰላም ተሸላሚን እርዳታ በማገድና ምግብም እንዳያከፋፍል ለማድረግ በሰራተኞቹ ላይ ተኩስ መክፈት መርጧል። የ2020 የኖቤል ሰላም ሽልማት ዛሬ ይበረከታል።

የኖርዌይ የኖቤል ኮሚቴ የዓለም ምግብ ፕሮግራምን ለምን እንደሚያከብሩ ሦስት ምክንያቶችን ሰጠ ፤ ረሃብን መዋጋት ፣ ግጭት በተከሰተባቸው አካባቢዎች ሰላም እንዲሰፍን ሁኔታዎችን ማሻሻል እና “ረሃብን እንደ ጦር መሣሪያ እና የግጭት መሣሪያ ላለመጠቀም በሚደረገው ጥረት እንደ አንቀሳቃሽ ኃይል እርምጃ መውሰድ። ”

💭 The Nobel Peace Prize That Paved the Way for War | NYTimes

❖❖❖[Psalm 83:5-8]❖❖❖
“For they have conspired together with one mind; Against You they make a covenant: The tents of Edom and the Ishmaelites, Moab and the Hagrites;
Gebal and Ammon and Amalek, Philistia with the inhabitants of Tyre; Assyria also has joined with them; They have become a help to the children of Lot. Selah.”

What is happening in Ethiopia is a continuation of what happened to ancient Christians in Syria, Iraq and Armenia. It’s Edom + Ishmael vs Jacob. Western Edomites and Eastern Ishmaelites are supporting the cruel Nobel-Winning crypto-Muslim prime minister because they’ve planned to exterminate ancient Christian populations across that region. The Nobel peace prize is now a mark of shame – a license for genocide.

Oslo, 9 October 2020

The Norwegian Nobel Committee has decided to award the Nobel Peace Prize for 2020 to the World Food Program (WFP) for its efforts to combat hunger, for its contribution to bettering conditions for peace in conflict-affected areas and for acting as a driving force in efforts to prevent the use of hunger as a weapon of war and conflict.

Tigray, 3 November 2020

When the evil Oromo Prime Minister of ‘Hijacked-Ethiopia’, Abiy Ahmed received the Nobel Peace Prize in 2019, he was lauded as a regional peacemaker. Now, he is presiding over a protracted civil war that by many accounts bears the hallmarks of genocide.

In November 2020, Abiy ordered a military offensive in the northern Tigray region and promised that the conflict would be resolved quickly, but until today he uses hunger as a weapon of war. Three years on, the genocidal Jihad has left over a million Orthodox Christians dead, displaced more than 5 million people from their homes, fueled famine and given rise to a wave of atrocities.

Los Angeles, 8 October 2021

💭 It’s The Weeknd! Superstar Singer Becomes World Food Programme Goodwill AmbassadorRecord-breaking vocalist and songwriter inducted into ‘WFP family’ at special ceremony in Los Angeles.

💭 Nobel Laureate WFP Should Immediately Air Drop Aid to Besieged Tigray, Ethiopia

💭 ‘Nobel Jihad’ on Orthodox Christian Nations? | ‘ኖቤል ጂሃድ’ በኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ?

💭 ነጥቦቹን እናገናኝየሚከተሉት ግለሰቦች እና አካላት በዘፈቀደ እና በአጋጣሚበኖርዌይ የኖቤል ኮሚቴ ተሸልመዋል፤ በተከታታይ አራት ዓመታት።

2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት ለክፉው አብይ አህመድ አሊ ከኤርትራ ጋር ላደረገው “የጦርነት ስምምነት” በኦርቶዶክስ አክሱም ጽዮን ላይ

2020 የኖቤል የሰላም ሽልማት የተባበሩት መንግስታት የዓለም ምግብ ፕሮግራም፤ ከሁለት ወራት በኋላ ለተከተለውና በኦርቶዶክስ ትግራይ፣ ኢትዮጵያ ላይ ለሚጀመረው የዘር ማጥፋት ጦርነት(ህዳር 2020) እንዲዘጋጅ

2021 የኖቤል የሰላም ሽልማት ለኦርቶዶክስ ሩሲያ ዜጋው ለ ዲሚትሪ ሙራቶቭ፤ መጪውን ጦርነት (ፌብሩዋሪ 2022) በሁለቱ ኦርቶዶክሳውያን ወንድማማቾች መካከል እንደሚደረግ በመጠባበቅ; ሩሲያዩክሬን

2022 የኖቤል የሰላም ሽልማት ከቤላሩስ እና ከሩሲያ የሰብአዊ መብት ድርጅት ፣ የሩሲያ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ሜሞሪያል እና የዩክሬን የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት የሲቪል ነፃነት ድርጅት። በሦስቱ የኦርቶዶክስ ወንድሞች መካከል የሚመጣውን የኑክሌር ጦርነት በመጠባበቅ; ሩሲያ + ዩክሬን + ቤላሩስ

😲 ታዲያ አሁን ሁሉም ነገር ግልጽ አይደለምን?

💭 Let’s Connect the dots…the following individuals and bodies had been ‘randomly and coincidentally’ awarded by the Norwegian Nobel Committee – four years in a row:

☆ 2019 Nobel Peace Prize to evil Abiy Ahmed Ali for a Pact of War vs Orthodox Ethiopia

☆ 2020 Nobel Peace Prize to WFP in anticipation of the following genocidal war (Nov. 2020) against Orthodox Tigray, Ethiopia

☆ 2021 Nobel Peace Prize to Dmitry Muratov of Orthodox Russia in anticipation of the coming war (Feb. 2022) between the two orthodox brothers; Russia-Ukraine

☆ 2022 Nobel Peace Prize to Ales Bialiatski from Belarus and the Russian human rights organisation, the Russian human rights organisation Memorial and the Ukrainian human rights organisation Center for Civil Liberties. – in anticipation of the coming nuclear war between the three orthodox brothers; Russia + Ukraine + Belarus

😲 So, isn’t everything clear by now?

💭 Russian Journalist Sells Nobel Medal for $103 Million | ሩሲያዊ ጋዜጠኛ የኖቤል ሽልማቱን በ $103 ሚሊየን ሸጠ | ግራኝስ?

💭 የኖቤል ሰላም ተሸላሚው ሩሲያዊ ጋዜጠኛ ሽልማቱን በ103.5 ሚሊየን ዶላር (98 ሚሊየን ዩሮ) ሸጠው

የኖርዌይ የኖቤል ኮሚቴ ገጽታውን ከፍፁም ውርደትና በኢትዮጵያ ካሉት በርካታ ጥፋቶቹ እራሱን ለማዳን እየሞከረ ነውን?

የኖቤል የሰላም ሽልማት = የዘር ማጥፋት ፍቃድ?

የኖቤል የሰላም ተሸላሚው ግራኝ አብዮት አህመድ፡ ጥቁር አዶልፍ ሂትለር። በ2019 የዘር ማጥፋት ወንጀለኛው የኖቤል የሰላም ሽልማትን ለጦርነት ስምምነት ወሰደ። ዛሬ እሱ ወራዳና አሳፋሪ ነው። ታዲያ አሁን የኖቤል ሽልማቱን ለመሸጥ ይሞክራልን? ከዚህ የጦር ወንጀለኛ ማን ሊገዛ ነው? የእሱ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ሞግዚቶች? ኦባማ? ኤርዶጋን? መሀመድ ቢን ዘይድ?

______________

Posted in Ethiopia, Life, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሁለት ሚሊየን የሚሆኑ አክሱም ጽዮናውያንን በጋራ የጨፈጨፉት አረመኔዎች በይፋ ተገናኙ | ያለ ሃፍረት፣ ይሉኝታና ጸጸት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 5, 2023

❖❖❖[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፩፥፳፫]❖❖❖

“አለቆችሽ አመጸኞችና የሌቦች ባልንጀሮች ሆኑ፤ ሁሉ ጉቦ ይወድዳሉ፥ ዋጋም ለማግኘት ይሮጣሉ፤ ለድሀ አደጉ አይፈርዱም፥ የመበለቲቱም ሙግት ወደ እነርሱ አይደርስም።”

❖ ሕዝበ ክርስቲያኑን በጥይትና በረሃብ ለመጨረስ ሲሉ፤ “ተጣልተናል!” ብለው “ጥሩ ፖሊስ መጥፎ ፖሊስ’ ተጫወቱ፤ ከዚያም ለዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር የገበሩትን የንጹሐን ደም “በድል” ለአምላካቸው በባዓል መልክ ለማክበር “ሰላም፤ ሰላም፤ ታርቀናል!” አሉ። 😈

👉 አዎ ላለፉት ሁለት ዓመታት በተደጋጋሚ ስናገረው የነበረውን ዛሬም እደግመዋለሁ፤ አረመኔዎቹ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፣ ደብረ ጽዮን እና ኢሳያስ አፈወርቂ ለአንድም ቀን ግኑኝነታቸውን አቋርጠው አያውቁም። ይህን ሰላዮቹ የእስራኤሉ ሞሳድ፣ የአሜሪካው ኤፍ.ቢ.አይ፣ የሩሲያው ኤፍ.ኤስ.ቢ (FSB) እንዲሁም የአውሮፓና ቻይና የስለላ ተቋማት በደንብ ያውቁታል፤ የተጠለፉ የስልክ፣ ቴሌግራም እና ምስል መረጃዎችን ይዘዋል። ‘ፊሽካ ነፊዎች’ በቅርቡ በይፋ ያወጡት ይሆናል!

  • ☆ የሻዕብያ፣ ሕወሓትና ኦነግ ዲያብሎሳዊ ሤራ
  • ☆ የግብጽ ኦሮሞ ሉሲፈራዊ ባንዲራ በትልቁ ፥ ጽዮናዊው ሰንደቃችን በትንሹ
  • ☆ ባለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ጋላ-ኦሮሞ ስልሳ ሚሊየን የሚጠጉ ሰሜናውያን አክሱም ጽዮናውያንን ጨፍጭፏል፣ ሃያ ስምንት ጥንታዊ የደቡብ ኢትዮጵያ ነገዶችንና ብሔረሰቦችን ከምድረ ገጽ አጥፍቷል።

አፍኖ የያዘውን የይሉኝታ ካባ አውልቆ በቁጣ መነሳት፣ ማመጽና መበቀል የሚገባው አክሱማዊው ኢትዮጵያዊ ዛሬም በየጓዳው ተደብቆ ዝም ጭጭ ሲል ፥ ሁለት ሚሊየን ያህል ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን ባጭር ጊዚ ውስጥ በጋራ የጨፈጨፉትና የሉሲፈራውያኑ የእነ ሄንሪ ኪሲንጀርና ጆርጅ ሶሮስ ወኪሎች፤ ከሃዲዎቹ ሻዕቢያውያን፣ ሕወሓታውያንና ኦነጎጋውያን ግን ያለ ይሉኝታ፣ ያለ ሃፍረትና ያለመጸጸት ዛሬም በየአዳባባዩ እየወጡ ለመታየትና ለመናገር ደፍረዋል። ዋይ! ዋይ! ዋይ! ምን ዓይነት እርጉሞች ናቸው?! የትም ታይቶ የማይታወቅ እኮ ነው። ይቅርታ ጠይቀው ገለል በማለትና ደጉ ማሕበረሰባችንና እግዚአብሔር አምላካችን የሰጣቸውን ዕድል ተጠቅመው ለንሰሐ እራሳቸውን ለማዘጋጀት እንኳን ምንም ዓይነት ሙከራ አያደርጉም። ከዲያብሎስ የማይተናነሱ ክፉዎች፣ ግትሮችና ደረቆች!

በክርስቲያናዊው ማህበረሰባችን እምነት፣ ልምድና ባህል የጥፋተኝነት ስሜትን ራስን ዝቅ አድርጎ በመናዘዝ ወይም በማህበረሰባዊው የፍትህ ሥርዓት እፎይታ ማግኘት ይቻላል፣ የሌላ ዕምነት ተከታይ በሆኑት እንደ ጃፓን ባሉ ማሕበረሰቦች ዘንድ እንኳን አንድ ትንሽ ወንጀል የፈጸመ ግለሰብ፣ ባለሥልጣን ወይም መሪ ሕብረተሰቡ የሚጠብቀውን እስካላደረገ ድረስ ነውርን ማስወገድ አይቻልም፣ ይህ ደግሞ ራስን ማጥፋትን የመሳሰሉ ከባድ እርምጃዎችን ሊያካትት ይችላል።

የእኛዎቹ ወንበዴዎች ግን ምንም ዓይነት ጸጸት፣ ሃፍረትና ድንጋጤ አይታይባቸውም። ይህን ሁሉ ንጹሕ ሕዝብ የጨረሰና ያስጨረሰ እንዴት በቴሌቪዥን መስኮት ወጥቶ እራሱን ለማሳየት ይደፍራል?! እነዚህን እርኩሶች ሳይ ያቅለሸልሸኛል፣ ያስቆጣኛል፣ ደሜ ይፈላል!

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፪፥፲፪]✞✞✞

እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።”

በቅዱሷ አክሱም ጽዮን ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውንና እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ተፀጽቶ ይቅርታ ያልጠየቀውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል!

ከዋልድባ ገዳም ፩ሺህ መነኮሳትን ከሁለት ዓመት በፊት ልከ በጾመ ሑዳዴ ያባረረውን + ድርጊቱን የደገፈውንና እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ተፀጽቶ ይቅርታ ያልጠየቀውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በደብረ አባይ ገዳም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውንና እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ተፀጽቶ ይቅርታ ያልጠየቀውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በደንገላት ቅድስት ማርያም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ድርጊቱን የደገፈውንና እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ተፀጽቶ ይቅርታ ያልጠየቀውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በውቅሮ አማኑኤል ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ድርጊቱን የደገፈውንና እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ተፀጽቶ ይቅርታ ያልጠየቀውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በዛላምበሳ ጨርቆስ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ድርጊቱን የደገፈውንና እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ተፀጽቶ ይቅርታ ያልጠየቀውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

❖❖❖[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፩]❖❖❖

፩ በይሁዳ ነገሥታት በዖዝያንና በኢዮአታም በአካዝና በሕዝቅያስ ዘመን ስለ ይሁዳና ስለ ኢየሩሳሌም ያየው የአሞጽ ልጅ የኢሳይያስ ራእይ።

፪ እግዚአብሔር ተናግሮአልና ሰማያት ስሙ፥ ምድርም አድምጪ፤ ልጆችን ወለድሁ አሳደግሁም፥ እነርሱም አመጹብኝ።

፫ በሬ የገዢውን አህያም የጌታውን ጋጣ አወቀ፤ እስራኤል ግን አላወቀም፥ ሕዝቤም አላስተዋለም።

፬ ኃጢአተኛ ወገንና በደል የተሞላበት ሕዝብ፥ የክፉዎች ዘር፥ ርኵሰትን የምታደርጉ ልጆች ሆይ፥ ወዮላችሁ! እግዚአብሔርን ትተዋል የእስራኤልንም ቅዱስ አቃልለዋል ወደ ኋላቸውም እየሄዱ ተለይተዋል።

፭ ደግሞስ ዓመፃ እየጨመራችሁ ለምን ገና ትቀሰፋላችሁ? ራስ ሁሉ ለሕመም ልብም ሁሉ ለድካም ሆኗል።

፮ ከእግር ጫማ አንስቶ እስከ ራስ ድረስ ጤና የለውም፤ ቍስልና እበጥ የሚመግልም ነው፤ አልፈረጠም፥ አልተጠገነም፥ በዘይትም አልለዘበም።

፯ ምድራችሁ ባድማ ናት፤ ከተሞቻችሁ በእሳት ተቃጠሉ፤ እርሻችሁንም በፊታችሁ ሌሎች ይበሉታል፤ ባዕድ እንዳፈረሳት ምድር ባድማ ሆነች።

፰ የጽዮንም ሴት ልጅ በወይን ቦታ እንዳለ ዳስ፥ በዱባ አትክልትም እንዳለ ጎጆ፥ እንደተከበበችም ከተማ ሆና ቀረች።

፱ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ዘርን ባያስቀርልን ኖሮ፥ እንደ ሰዶም በሆንነ እንደ ገሞራም በመሰልነ ነበር።

፲ እናንተ የሰዶም አለቆች ሆይ፥ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ፤ እናንተ የገሞራ ሕዝብ ሆይ፥ የአምላካችንን ሕግ አድምጡ።

፲፩ የመሥዋዕታችሁ ብዛት ለእኔ ምን ይጠቅመኛል? ይላል እግዚአብሔር፤ የሚቃጠለውን የአውራ በግ መሥዋዕትንና የፍሪዳን ስብ ጠግቤያለሁ፤ የበሬና የበግ ጠቦት የአውራ ፍየልም ደም ደስ አያሰኘኝም።

፲፪ በእኔ ፊት ልትታዩ ብትመጡ ይህን የመቅደሴን አደባባይ መርገጣችሁን ከእጃችሁ የሚሻ ማን ነው?

፲፫ ምናምንቴውን ቍርባን ጨምራችሁ አታምጡ፤ ዕጣን በእኔ ዘንድ አጸያፊ ነው፤ መባቻችሁንና ሰንበታችሁን በጉባኤ መሰብሰባችሁን አልወድድም፤ በደልንም የተቀደሰውንም ጉባኤ አልታገሥም።

፲፬ መባቻችሁንና በዓላቶቻችሁን ነፍሴ ጠልታለች፤ ሸክም ሆነውብኛል፥ ልታገሣቸውም ደክሜያለሁ።

፲፭ እጃችሁንም ወደ እኔ ብትዘረጉ ዓይኔን ከእናንተ እሰውራለሁ፥ ልመናንም ብታበዙ አልሰማችሁም፤ እጆቻችሁ ደም ተሞልተዋል።

፲፮ ታጠቡ ሰውነታችሁንም አንጹ፤ የሥራችሁን ክፋት ከዓይኔ ፊት አስወግዱ፤ ክፉ ማድረግን ተዉ፥

፲፯ መልካም መሥራትን ተማሩ፥ ፍርድን ፈልጉ፥ የተገፋውን አድኑ፥ ለድሀ አደጉ ፍረዱለት ስለ መበለቲቱም ተምዋገቱ።

፲፰ ኑና እንዋቀስ ይላል እግዚአብሔር፤ ኃጢአታችሁ እንደ አለላ ብትሆን እንደ አመዳይ ትነጻለች፤ እንደ ደምም ብትቀላ እንደ ባዘቶ ትጠራለች።

፲፱ እሺ ብትሉ ለእኔም ብትታዘዙ፥ የምድርን በረከት ትበላላችሁ፤

፳ እምቢ ብትሉ ግን ብታምፁም፥ ሰይፍ ይበላችኋል፤ የእግዚአብሔር አፍ ይህን ተናግሮአልና።

፳፩ ፍርድ ሞልቶባት የነበረው የታመነችይቱ ከተማ እንዴት ጋለሞታ ሆነች! ጽድቅ አድሮባት ነበር፥ አሁን ግን ገዳዮች አሉባት።

፳፪ ብርሽ ወደ ዝገት ተለወጠ፤ የወይን ጠጅሽ ከውሃ ጋር ተደባለቀ።

፳፫ አለቆችሽ አመጸኞችና የሌቦች ባልንጀሮች ሆኑ፤ ሁሉ ጉቦ ይወድዳሉ፥ ዋጋም ለማግኘት ይሮጣሉ፤ ለድሀ አደጉ አይፈርዱም፥ የመበለቲቱም ሙግት ወደ እነርሱ አይደርስም።

፳፬ ስለዚህ የእስራኤል ኃያል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በጠላቶቼ ላይ ቍጣዬን እፈጽማለሁ፥ የሚቋቋሙኝንም እበቀላለሁ።

፳፭ እጄንም በአንቺ ላይ አመጣለሁ፥ ዝገትሽንም በጣም አነጻለሁ፥ ቆርቆሮሽንም ሁሉ አወጣለሁ፤

፳፮ ፈራጆችሽንም እንደ ቀድሞ አማካሪዎችሽንም እንደ መጀመሪያው ጊዜ መልሼ አስነሣለሁ፤ ከዚያም በኋላ የጽድቅ ከተማ የታመነችም ከተማ ተብለሽ ትጠሪያለሽ።

፳፯ ጽዮን በፍርድ ከእርሷም የሚመለሱ በጽድቅ ይድናሉ።

፳፰ በደለኞችና ኃጢአተኞች ግን በአንድነት ይሰበራሉ፥ እግዚአብሔርንም የሚተዉ ይጠፋሉ።

፳፱ በወደዳችኋት የአድባር ዛፍ ታፍራላችሁና፥ ስለ መረጣችኋትም አትክልት እፍረት ይይዛችኋልና፤

፴ ቅጠልዋ እንደ ረገፈ ዛፍ፥ ውሃም እንደሌለባት አትክልት ትሆናላችሁና።

፴፩ ኃይለኛውም እንደ ተልባ ጭረት፥ ሥራውም እንደ ጠለሸት ይሆናል፤ አብረውም ይቃጠላሉ እነርሱንም የሚያጠፋ የለም።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የሻዕብያ/ሕወሓት/ኦነግ ብልጽግና ዒላማ | St Gabriel Wuqyen Rock Hewn church | ውቅየን ቅ. ገብርኤል ውቅር ቤተ ክርስትያን ቆላ ተምቤን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 28, 2022

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

በመላዋ ኢትዮጵያ በተለይ በትግራይ ክፍለ ሃገር የሚገኙትን ገዳማትን፣ ዓብያተ ክርስቲያናትንና ታሪካዊ ቦታዎችን ለማውደም በጋራ የተሰማሩት በሦስቱ ከሃዲና እርኩስ የሉሲፈራውያኑ ወኪሎች፤ በሻዕቢያ፣ ሕወሓትና ኦነግ-ብልጽግና የሚመሩት ኃይሎች ናቸው። ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው! 😠😠😠

❖ ቅዱስ ገብርኤል “ንቁም በበህላዌነ” ብሎ ሠራዊተ መላእክትን ያረጋጋው በግእዝ ነው ❖

😇 “ሰለጠነ” የተባለውን ዓለም ጨምሮ ምስጢራዊውን ዓለም ሁሉ እያስደነቀ ያለው ድንቁ መጽሐፈ ሔኖክ የተጻፈበት የግእዝ ቋንቋ የእግዚአብሔር ቋንቋ ነው ተብሎ በትዉፊት ይነገራል። ዛሬ ፈሪሳውያኑ እነ “አቡነ” ናትናኤል፤ “ኦሮሞ” ነን ብለውና ክቡር ስጦታ፤ ትልቅ ስጦታ የሆነውን የግእዝ ቋንቋን የሰሜናውያን ቋንቋ ነው አንፈልግውም፤ በሚል ድፍረትና ምስጋና-ቢስነት ቅዳሴውን አጋንንታዊ በሆነው የኦሮምኛ ቋንቋ (መተተኛ ቋንቋ ነው አትማሩ!)ለማድረግ ደፍረዋል። በተረት ተረታዊው የምኒልክ የብሔር-ብሔረሰብ ርዕዮተ ዓለም የሰከሩት የሕወሓት ቀሳውስትስ፤ በትግርኛ ካልቀደስን ይሉን ይሆን?

በትግራይ ጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ልክ ሊጀምር ሦስት ወር ሲቀረውና “ምርጫ” የተባለውን የሙቀት መለኪያ ለማካሄድ በሚዘጋጁበት ዋዜማ እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን፤ “ካሁን ጀምሮ የግዕዝ ቋንቋ በመላዋ ትግራይ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች እንደ መደበኛ ትምህርት ይሰጥ!” የሚል ትዕዛዝ አስተላለፈው ነበር። ከሚሊየን በላይ የሚሆኑ የቅዱስ ያሬድን ልጆች የጨፈጨፏቸውና የተረፈውም የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ እያውለበለበ ተመጽዋች እንዲሆን ያደረጉት ከሃዲዎቹ እንዲህ ያለ ትዕዛዝ ዛሬ ለማስተላለፍ ይሹ ይሆንን? አይመስለኝም። ያኔም እኮ ትክክለኛዎቹን አጋዚያን-ተጋሩ-ጽዮናውያንን ለመለየት ወይንም ለመደለል የተደረገ እርምጃ መሆኑን ዛሬ በግልጽ እያየነው ነው። ሕወሓቶችን ጨምሮ ሁሉም ምንሊካውያን ጦርነቱን በጋራ ጀምረውታልና።

👉 በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው ጦርነት ልክ እንደጀመረ፤ “ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?” በሚል ጥያቄ ሥር የሚከተለውን ጽፌ ነበር፤

“የጦርነቱ ዓላማ ፤ ኢ-አማንያኑ የሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣ አባ ዓቢየ እግዚእን፣ ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢ-አማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝ-ብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው።”

😈 ጠላታችን ዲያብሎስ ለመንፈሳዊ ሕይወት ብዙም የማይረዱንን ወይንም መንፈሳዊ ድክመት ያላቸውን(አማርኛ፣ ትግርኛ)እንዲሁም አጋንንታዊ የሆኑትን ቋንቋዎችን (ኦሮምኛ፣ አረብኛ፣ ሶማልኛ) ተጠቅሞ እርስበርሳችን እንድንጨፋጨፍ፣ ሰአራዊቱን እየላከ ያልተደቀለውን የትግራይን ሕዝብ ደቅሎ በማዳከም የኤዶማውያኑን እና የእስማኤላውያኑን የእንግሊዝኛን እና የአረብኛን ቁንቋ ከእነ ሉሲፈራዊ አምልኮታቸው ለማንገስ ሲል ነው በትግራይ ጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻውን በምዕራቡም በምስራቁም እርዳታ የጀመረው። የገዳማትና ዓብያተ ክርስቲያናት እንዲሁም የቅርስ ማውደም ጂሃዱን የከፈተባቸውም የመንፈስ ማንነታቸንና ምንነታቸውን አጥፍቶ እንደ ኦሮሞው የስጋን ማንነትና ምንነትን ለማንገስ ነው እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ሁሉንም ነገር ሸፋፍኖ ምንም ነገር እንዳይታወቅበት በስልት መረጃዎችን በማጥፋት/በመሰወር ላይ የሚገኘው።

ይህ ጥቃት/ጂሃድ የጀመረው የእግዚአብሔር የሆነውንና ለመንፈሳዊ ሕይወት በዓለማችን ተወዳዳሪ የሌለውን የግእዝ ቋንቋችንን በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ሤራ ጠንሳሽነት የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጋላ/ ኦሮሞ ወራሪዎች በኩል ለማጥፋት ከተነሳበት ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት አንስቶ ነው። ጂሃዱን ጦርነቱን በስጋችን ላይ ብቻ አይደለም የከፈቱብትን፤ በነፍሳችን፣ በመንፈሳዊ ሕይወታችን፣ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖታችን፣ በቋንቋችን፣ በጽዮናዊው ሰንደቃችን፣ በታሪካችንና በባሕል/ትውፊታችን ላይም ጭምር ነው። ይህ ውጊያ በየደረጃው/በየዘመኑ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት፣ ከአምስት መቶ ዓመታት፣ ከአንድ ሺህ አምስት መቶ ዓመታት በፊትና ከስድስት ሺህ ዓመታት አንስቶ ዲያብሎስ እና ጭፍሮቹ ዝግጅት አድርገው ሲያካሂዱት/እያካሄዱት ያለው ውጊያ ነው። በአክሱም ጽዮን ላይ ያተኮሩበት ምስጢርም ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የመላዋ መንፈሳዊቷ ዓለማችን ቁልፍ መሠረት በጥልቁ ተደብቆ የሚገኝባት ምድር ስለሆነች ነው። ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ይህን በደንብ ያውቁታል/ደርስውበታል።

ለዚህም ነው፤ በጽዮናውያን ላይ የዘር፣ የሃይማኖት፣ የታሪክ፣ የትውፊት፣ የቅርስ፣ የቋንቋ ማጥፋት ጂሃዳዊ ዘመቻ የከፈቱት ኤዶማውያንና እስማኤላውያን ( መሀመዳውያን + ፕሮቴስታንቶች + ኢ-አማንያን + ኦሮሞዎች + ሶማሌዎች + ከሃዲ አማራዎች + ከሃዲ ተጋሩዎች)ሁሉ የኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ተከፍቶ እየተንከተከተ ይጠብቃቸዋል የምንለው። ፻/100%

በተለይየዛሬይቷ ኢትዮጵያ ብሎም መላዋ አፍሪካ እና ዓለም መዳን የሚችሉት ሕዝቦቻቸው የእግዚአብሔር የሆነውንና በመንፈሳዊ ጠቀሜታው ከዓለማችን ቋንቋዎች ሁሉ በጣም ግዙፍ የሆነውን የግእዝ ቋንቋን በብሔራዊ ቋንቋ መልክ መናገር ሲጀምሩ ብቻ ነው። ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያን ይህን ደርሰውበታል!

😈ዓለምን ሲያውኩት ያጋንንት ሥራቸው እንዳይተርፈን ለእኛ የእነርሱ ግብራቸው 😇 ገብርኤል በሰይፉ ቀጥቅጦ ጣላቸው፤ እናመልክት ለሱ እናስታውስ ጠዋት ማታ እንዲያስተራርቀን ለምኖ ከጌታ።

❖ የግዕዝ ቋንቋ ትውፊታዊ ታሪኩ ❖

ግእዝ የእግዚአብሔር ቋንቋ ነው ተብሎ በትዉፊት ይነገራል። ፍጥረታት በሐሌዎ’ በነቢብና በግብር የተፈጠሩ ሲሆን በተለይ ነቢቡ (ንግግሩ) ግእዝ ነበር ብለዉ የሚከራከሩና የራሳቸውን ማስረጃ የሚያቀርቡ ሊቃውንት አሉ። ግእዝ የመጀመሪያ ቋንቋ ነው ስንል አዳም ማለት ያማረ የተዋበ ማለት ሲሆን አባቶቻችን በመንፈስ ቅዱስ እየተመሩ ከጻፏቸው መጻሕፍት እና ሌሎች ድርሰቶች ተነስተን ቅዱስ ገብርኤል “ንቁም በበህላዌነ” ብሎ ሠራዊተ መላእክትን ያረጋጋው በግእዝ ነው፤ አዳምም ለ ፯ ዓመታት በገነት ሳለ በፀሎት ሲተጋ የነበረውና ከሄዋን ጋር ይነጋገርበት የነበረው ቋንቋ በግእዝ ነው በማለት ቋንቋውን የመላእክትም የሰውም መግባቢያ ያደርጉታል።

😇 ግእዝ የአዳምና ሔዋን (የተፈጥሮ ቋንቋ) የመጀመሪያው መነጋገሪያ ልሳን መኾኑ ለማረጋገጥ ከሚያቀርቧቸው ፲ ምክኒያቶች መካከል፦

፩ኛ. የ ”ግእዝ” የጥሬ ዘሩ ቃል ትርጉም፡ “መጀመሪያ”, “ነፃ” እና “የጥንት ተፈጥሮ ጠባይ ወይም ባህሪይ” ማለት መኾኑ

፪ኛ. የእያንዳንዱ ፊደል የመጀመሪያ ቅርጽ አፍ ሳያስከፍት በድን በኾነው በተፈጥሮ ድምፅ ብቻ የሚነገር መኾኑ

፫ኛ. የፊደሉ መነሻ “አ” “አዳም” በሚል ቃል በወንድና ሴት ጾታ ለተፈጠሩት ለመጀመሪያዎቹ ሰዎች መጠሪያ መኾኑ

፬ኛ. በሰባት ብዛት የሚወሰን ቁጥር፤ የመለኮታዊ ሥራ ምሥጢር እንዳለበት ስለሚታመን፤ እያንዳንዱ ፊደል፤ በሰባት ስሞች ድምጾችና መልኮች ተለይቶ የሚታወቅና የሚነገር መኾኑ

፭ኛ. ሌሎቹ የሰዎች ቋንቋዎችና ፊደሎቻቸው በተናጋሪዎቻቸው ሕዝቦች ወይም ጎሣዎች ስም ለምሳሌ፤ ዐማርኛ፤ በዐምሓሮች፤ ትግርኛ በትግሬዎች፣ ኦሮምኛ በኦሮሞዎች፣ ሶማልኛ በሶማሌዎች፣ ዕብራይስጥ በዕብራዊያን፤ ዐረብኛ በዓረቦች፣ እንግሊዝኛ በእንግሊዞች፣ ቻይንኛ በቻይኖች ስም ሲጠሩ “ግዕዝ” ግን በራሱ ብቻ የሚጠራ መኾኑ

፮ኛ. በ ”አ” ጀምሮ በ “ኦ” የሚፈጸም ፊደል ያለው እርሱ፤ ግእዝ ብቻ ከመኾኑ ጋር “አልፋና ኦሜጋ፤ መጀመሪያውና መጨረሻው እኔ ነኝ” ብሎ፡ ኃላ “ኢየሱስ ክርስቶስ” ተብሎ፤ ራሱን በሰውነት የገለጸው “እግዚአብሔር” በዚህ ስሙ የታወቀበትና አምልኮቱ የሚፈጸምበት ቋንቋና ፊደል ኾኖ በሕያውነት እስከዛሬ መቀጠሉ

፯ኛ. በምድር ላይ የሚኖሩ የሰው ልጆች ኹሉ፡ ተወልደው በሕፃንነታቸው መናገር በሚጀምሩበት ጊዜ ቋንቋቸውና ፊዲፈላቸው የተለያዩ ሲኾኑ፤ አፋቸውን መፍታት አባቶቻቸውናና እናቶቻቸውንም ለይተው መጥራት የሚጀምሩበት “አባባ”፤ “እማማ!” የሚባሉት ቃላት “አብ አብ አብ”፤ “እም እም እም” የተባሉት፤ ትርጉማቸው፡ “አባት አባት አባት”፡ “እናት እናት እናት” የኾነውን ቀጥታ የግእዙን ቃላት መኾኑ ናቸው።

፰ኛ. «ግእዝ» የሚለው ቃል እራሱ አንደኛ፣ የመጀመሪያ ማለት ነው። የሰው ልጅ የመጀመሪያ የሆነው ቋንቋ “አንደኛ” ቢባል ይስማማዋል።

፱ኛ. የዚህ ቋንቋ የመጀመሪያው ተናጋሪ ሰው አዳም ነው። የዚህ ሰው ስም በቋንቋው ትርጉም ሊኖረው ይገባል። በግእዝ «አዳም» ማለት ያማረ ማለት ነው።

፲ኛ. ሌላው ነገር የግእዝ ፊደላት ከአምላክ የተገኙ ናቸው ለዚህም የአዳም ሶስተኛ ትውልድ የሆነው ሄኖስ በሰማይ ገበታ እንዳያቸው አባቶች ይናገራሉ።

አማርኛ ቋንቋ ከግእዝ ያገኛቸውን በሙሉ ይዞ ሌሎች ፯ ፊደላትን በመጨመር ግእዝ ፳፮ ሲሆን አማርኛ ደግሞ ፴፫ ነው “ቨ”ን ሳይጨምር ማለት ነው።

😇 የግእዝን ፊደሎች ትርጉም ስንመለከት፦

ሀ፦ ብሂል ሀልዎቱ ለአብ እምቅድመ ዓለም ፥ የአብ አኗኗሩ ከዓለም በፊት ነው

ለ ፦ ብሂል ለብሰ ሥጋ እምድንግል ፥ ክርስቶስ ከድንግል ሥጋን ለበሰ

ሐ ፦ ብሂል ሐመ ወሞተ ፥ ስለኛ ታመመና ሞተ

መ፦ ብሂል መንክር ግብሩ ለእግዚአብሔር ፥ የእግዚአብሔር ሥራው ድንቅ ነው

ሠ ፦ ብሂል ሠረቀ በሥጋ ፥ በሥጋ ተገለጠ

ረ ፦ ብሂል ረግዓት ምድር በቃሉ ፥ ምድር በቃሉ ረጋች

ሰ ፦ ብሂል ሰብአ ኮነ እግዚእነ ፥ ጌታችን ሰው ሆነ

ቀ ፦ ብሂል ቀዳሚሁ ቃል ፥ ቃል መጀመሪያ ነበር

በ ፦ ብሂል በትሕትናሁ ወረደ ፥ ጌታችን በትሕትናው ወደኛ ወረደ

ተ ፦ ብሂል ተሰብአ ወተሰገወ ፥ ጌታችን ሰው ሆነ

ኀ ፦ ብሂል ኀያል እግዚአብሔር ፥ እግዚአብሔር ኀያል ነው

ነ ፦ ብሂል ነስአ ደዌነ ወጾረ ሕማመነ ፥ መከራችንን ያዘልን ሕመማችንን ተሸከመልን

አ ፦ ብሂል አእኵቶ ወእሴብሖ ለእግዚአብሔር ፥ እግዚአብሔርን ፈፅሜ አመሰግነዋለሁ

ከ ፦ ብሂል ከሃሊ እግዚአብሔር ፥ ጌታችን ቻይ ነው

ወ ፦ ብሂል ወረደ እምሰማይ ፥ ጌታ ከሰማይ ወረደ

ዐ ፦ ብሂል ዐርገ ሰማያተ ፥ ወደ ሰማይ ዐረገ

ዘ ፦ ብሂል ዘኵሎ ይእኅዝ እግዚአብሔር ፥ ጌታ ሁሉን የሚይዝ

የ ፦ ብሂል የማነ እግዚአብሔር ገብረት ኃይለ ፥ የጌታ ቀኝ እጅ ኃይልን ታደርጋለች

ገ ፦ ብሂል ገብረ ሰማያተ በጥበቡ ፥ ጌታ በጥበቡ ሰማያትን ሠራ

ጠ ፦ ብሂል ጣዕሙ ወታእምሩ ከመ ኄር እግዚአብሔር ፥ ጌታ ቸር እንደሆነ ቅመሱና ዕወቁ

ጰ ፦ ብሂል ጰራቅሊጦስ መንፈሰ ጽድቅ ፥ ጰራቅሊጦስ እውነተኛ መንፈስ ቅዱስ ነው

ጸ ፦ ብሂል ጸጋ ወክብር ተውህበ ለነ ፥ ጸጋ እና በረከት ተሰጠን

ፀ ፦ ብሂል ፀሐይ ጸልመት በጊዜ ስቅለቱ ለእግዚእነ ፥ ጌታ በተሰቀለ ጊዜ ፀሐይ ጨለመች

ፈ ፦ ብሂል ፈጠረ ሰማየ ወምድረ ፥ ጌታ ሰማይ እና ምድርን ፈጠረ

ፐ ፦ ብሂል ፓፓኤል ስሙ ለአምላክ ፥ ፓፓኤል የአምላክ ህቡዕ ስም

ትርጉማቸዉ ይሄን ይመስላል።

😇 ስለዚህ ግእዝ የአዳም ቋንቋ ነው የሚለው መላምት የበለጠ ጥንካሬ አለው።

አባቶቻችን በመንፈስ ቅዱስ እየተመሩ ከጻፏቸው መጻሕፍት እና ሌሎች ድርሰቶች ተነስተን ፍቺውን ስንመለከት ደግሞ ግእዝ (የዜማ ስም፥ ግእዝ፣ እዝል እና አራራይ። የፊደል ስም ሀ ፦ ግእዝ ሁ ፥ ካዕብ ሂ ፥ ሳልስ …… ) በመጽሐፍ ቅዱስ ዘፍ ፲፩ ፥ ፮ ላይ እግዚአብሔርም አለ ” እነሆ እነርሱ አንድ ወገን ናቸው ለሁሉም አንድ ቋንቋ አላቸው” ይላል።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Tigray, Ethiopia Two Years On: An Anniversary of Medieval-like Siege, Massacres & Famine

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 22, 2022

💭 በዛሬው ሕልሜ አረመኔዎቹን ግራኝ አብዮት አህመድን + ኢሳያስ አፈወርቂን እንዲሁም ጭፍሮቻቸውን አሳድዶ ሊደፋቸው የተዘጋጀ የማይቻል ኃይል እየመጣ መሆኑ ታይቶኛል። አቤት እነዚህ እርኩሶች የሚጠብቃቸው እሳት!

💭 My Note:

  • 28th of November 2020: Axum Massacre
  • 28th of November 2022: UN Internet Forum, Addis Ababa

😈A Horribly Grotesque Mockery – a Force of Pure Evil!

❖❖❖ [1 John 5:19] ❖❖❖

We know that we are children of God, and that the whole world is under the control of the evil one.”

Exactly a week from today, on the 28th of November Christians of Tigray, Ethiopia will commemorate the 2nd anniversary of the gruesome Axum Massacre.

On this very day, the genocidal fascist Oromo regime of Ethiopia is REWARDED, by the genocide-enabler United Nation Organization, with hosting the ‘UN Internet Forum’ amid the government-imposed blackout in the Tigray region that has left six million people without phone or internet access for nearly two years.

The November 28 forum is expected to draw over 2,500 delegates to Addis Ababa, one of the largest international gathering in Ethiopia’s capital in years. With this gathering the UN intends to show a profound disrespect to the memories of the Axum massacre victims, a horribly grotesque mockery.

👉 It’s more or less like awarding the hosting rights of the FIFA World Cup 2022 to gross human-rights violator Qatar.

💭 Ex-Fifa-Boss Blatter: Qatar World Cup ‘Is a Mistake,’ | Qatar World Cup of Shame, Slavery & Genocide

I won’t be surprised if the Biden administration invites monster-genocider Abiy Ahmed Ali to The U.S.-Africa Leaders Summit in Washington D.C next month.

Monster genocider Abiy Ahmed Ali – imitating his Turkish dictator-mentor Recep Tayyip Erdoğan (($615m presidential palace) — plans to spend 50 billion Ethiopian Birr ($1 billion) to build his new official residence. While the fascist Oromo regime has decided to spend a much lesser amount, 20 billion birr, ($38o million) for “war rehabilitation” which does not include Tigray based upon a $300 million grant from the World Bank.

Millions in Tigray are on the brink of famine, in the rest of Ethiopia the cost of food, fuel, medicines, clothing, and other consumer goods has gone up 50% the past year while the birr has is now at an all time low 0.019 to the dollar. The wisdom of undertaking the building of such a monstrosity of a palace for the Prime Minister is hard to justify.

💭 Six million People Silenced: A Two-Year Internet and Phone Outage in Ethiopia by the war-criminal groups of TPLF + ELF + PP . The total media blackout, medieval-like siege and humanitarian blockade aims to buy enough time to hide their genocidal acts, and other egregious crimes they all have committed on the people of Tigray.

I’ve got a feeling that those traitor communists (TPLF + ELF + OLF/ PP = CIA agents) are waging a genocidal Anti-Christian Jihad like the famous Chinese Cultural Revolution (1966-1976) which was a historical tragedy launched by Mao Zedong and the Chinese Communist Party (CCP).

We notice similar phenomenon in Tigray as in the case of China.

It is estimated that Mao Zedong massacred “at least 3 million people ‘unwanted’ Chinese people. Post-Mao leaders acknowledged that 100 million people, one-ninth of the entire population, suffered in one way or another”

The widespread phenomenon of mass killings in the Cultural Revolution consisted of five types:

☆ 1) mass terror or mass dictatorship encouraged by the government – victims were humiliated and then killed by mobs or forced to commit suicide on streets or other public places;

☆ 2) direct killing of unarmed civilians by armed forces;

☆ 3) pogroms against traditional “class enemies” by government-led perpetrators such as local security officers, militias and mass;

☆ 4) killings as part of political witch-hunts (a huge number of suspects of alleged conspiratorial groups were tortured to death during investigations); and

☆ 5) summary execution of captives, that is, disarmed prisoners from factional armed conflicts. The most frequent forms of massacres were the first four types, which were all state-sponsored killings. The degree of brutality in the mass killings of the Cultural Revolution was very high. Usually, the victims perished only after first being humiliated, struggled and then imprisoned for a long period of time.

💭 The entire turbulent decade during which the waves of mass killings occurred is divided into four time periods:

I. “The Red Terror” (August — December 1966)

II. “All-round Civil War” in China (January – December 1967)

III. Killing for and by the New Organs of Power (1968-1971)

IV. Endless Killing (1972-1977)

Continue reading…

Christians Cannot Watch Indifferently and Allow Evil to Abuse Good and Destroy Innocence

by Archbishop Averky (Taushev) –

When a gentle word of persuasion has no effect, when people are so steeped in evil that they do not yield to any admonishment and continue doing evil, a Christian cannot and should not take refuge in this teaching of the forgiveness of all, sit indifferently with his arms crossed, and apathetically watch as evil abuses good, as it increases and destroys people, his close ones.

To indifferently watch the ruin of a close one by one who has lost his senses and become a bearer of evil is nothing other than the breaking of the commandment of love for one’s neighbor. Every type of evil should be immediately thwarted with the most decisive measures, even including the sacrifice of oneself in an unequal struggle.

The following words express particularly this idea: Greater love hath no man than this, that a man lay down his life for his friends. These are words which our Church has long applies to those Christ-loving soldiers who heroically died for the salvation of their neighbors.

👉 Excerpts from: The Struggle for Virtue: Asceticism in a Modern Secular Society.

💭 A N.H. Activist is Speaking Out About The War in Tigray, Ethiopia: ‘This is Your Responsibility, Too’

This month marks two years since the civil war broke out in Ethiopia, with troops from the Ethiopian government and surrounding countries deployed to attack the northern Tigray region. Since then, a UN led investigation has found evidence of ethnic cleansing, massacres and sexual violence. Famine-like conditions are widespread.

All Things Considered host Julia Furukawa spoke with Samrawit Silva, an activist who was born in Tigray and lives in Concord, who has been speaking out about the conditions in her home country. Below is a transcript of their conversation.

Julia Furukawa: Samrawit, you’re from Tigray and you still have family there. Can you give us an idea of what the conditions are in the region right now?

Samrawit Silva: I can try. Obviously, or for those who don’t know, Tigray has been in a complete blackout, so there’s a lot of unknowns, but things that are for certain: I have my mother, I have my siblings there that I’m not able to talk to. So, Tigray is currently facing one of the world’s longest Internet shutdown. Hunger is being used as a weapon of war. Sexual violence has been used as a weapon of war. Medicine is not able to get to the people and so already there’s 600,000 Tigrayan civilians that have been killed, including my family members. It’s been called the world’s deadliest war, basically “Hell on Earth,” as the director of the [World Health Organization] called it.

Julia Furukawa: As someone who exists – and I’m talking about myself right now – in a world [where] news is constantly evolving and it’s constantly a part of my life, I feel like I hear stories every day about the war in Ukraine. I feel like I have not heard the same level of coverage of the war in Tigray. Do you think that this blackout, this Internet shutdown, where people are not able to communicate with the outside world, has something to do with it? Are there other factors?

Samrawit Silva: That definitely has a huge role to play because the Ethiopian government knows that if [Prime Minister Abiy Ahmed] can keep Tigray in the dark, then all the horrific things that are happening, if it were to come out, I think the world would be like, they would have nightmares to come. And so that’s a part of it, is the fact that independent journalists are not allowed in. But also there’s that factor that the people that it’s happening to are Black. And just to be very blunt about it, that plays a really huge role. And I know people can say maybe it’s proximity, it’s because it’s happening in Africa, but there are people that live far away from Ukraine that still know about it, that still care about it, that have compassion for people that look like them. And we have heard reporters using very problematic words, but being honest and saying, these are blue-eyed, blonde-haired children. These are people that you could imagine living next to. These are civilized people. So everything that’s happening in Tigray, if it was happening in a European country and it was happening to white people, I wholeheartedly believe that the world would have a stronger reaction. And we’ve seen this because what’s happening in Ukraine, it’s so devastating. I speak out about it. I stand with the people. But what’s happening in Tigray, 600,000 people, civilians killed, and the majority of the world either doesn’t know it or they don’t care or they don’t feel like it’s their responsibility. And it comes down to the skin color. For me and for many others, we feel like the world is continuously showing us Black lives don’t matter.

Julia Furukawa: You have helped organize some demonstrations to raise awareness about what’s been going on in Tigray. Can you tell me about those?

Samrawit Silva: Like throughout all of the U.S., [members of the] Tigrayan diaspora have been getting together and putting together demonstrations for two years straight. In New Hampshire we had one…Boston, Vermont, California. Every single state in the U.S. has had demonstrations, multiple demonstrations, and they look different. In the beginning, we were doing a lot of marching and that was starting to spread awareness. But we needed more people that maybe might not be on the streets to hear us. So people would do interviews, either within U.S. media outlets or outside of the U.S. media outlets as well. More recently, we’ve upped our demonstrations because we peacefully marched on the streets for two years, and people still are not hearing us, they’re not feeling us. And so we really are trying to do more civil disobedience. So we’ve shut down multiple highways throughout the U.S. now, and that’s gotten a lot more coverage. And obviously it’s not convenient for people, but like we say, traffic can wait, Tigray can’t wait. People are being starved to death. They’re dying from lack of medicine. And we want to tell people, hey, this is your responsibility, too. This genocide that’s happening, you should care.

Julia Furukawa: You mentioned that you’ve organized some demonstrations in New Hampshire. What can we do?

Samrawit Silva: At this very moment, it’s still raising awareness. But more than that, once you are spreading that there’s a genocide happening, we need to reach our local officials. So we have two Ethiopia peace bills that are in Congress that we need everyday citizens to care, to push these politicians to take action so that we’ll get unfettered humanitarian access as well as there are opportunities to donate. So there are organizations that are working on getting medical and humanitarian aid to the people. Also, seeing what your skills are. If you are a school teacher, you could be advocating for the schools that were bombed, just relating it to yourself and really using everything in you to try and help the people. If you’re a therapist, you know, there’s a lot of mental health within the diaspora, within your own community. Like me, myself, I’ve struggled with depression, not being able to talk to my mother or my losing family members left and right. And it’s not just me. There’s so many, even just in the diaspora that are dealing with that. And then on top of that, once Tigray is opened, being able to offer your services to the people. I just want to remind people that these are not just numbers. Like we say, over half a million Tigrayans have been killed, but that’s our family members. And so I just want people to be able to attach the numbers that they’re reading with the faces and the stories and the heartbreaks that come with all of these people that are being killed for absolutely no reason other than their ethnicity.

______________

Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopian Government Accused Of Threatening to Kill Tigrayans That Refuse to Join Ruling Prosperity Party

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 28, 2021

የኢትዮጵያ መንግስት ከገዥው የብልፅግና ፓርቲ ጋር ለመቀላቀል ፈቃደኛ ያልሆኑትን የትግራይ ተወላጆችን ለመግደል በማስፈራራት ክስ ተመሰረተ።

እንደ ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ የብል’ጽ’ግና ፓርቲ አባል አልሆንም ያለ ትግሬ ይገደል! እንደው ስለ እውነት፤ አሁን ሀወሃት ወይንስ ብልጽግና በሽብርተኝነት መፈረጅ ያለበት?!

ዋው! የክርስቶስ ተቃዋሚው እንደ ሄሮድስ ትግሬ ኢትዮጵያውያንን ከጋምቤሌ እስከ አዲስ አበባ፣ ከመቀሌ እስከ ሱዳን ያሳድዳል! የክርስቶስ ተቃዋሚው መንፈስ ይህ ነው! እንግዲህ ትግሬ ወገኖቼ በጉ ከፍዬሎች በመለያው በዚህ ዘመን የተመረጣችሁ መሆናችሁን አውቃችሁ ከሰው ሳትጠብቁ እግዚአብሔርን እና ቅዱሳኑን ብቻ ጋሻና ጦር አድርጋችሁ ተራመዱ። ዛሬ ሁሉም ነገር ግልጽ ነው!

[ትንቢተ ዳንኤል ምዕራፍ ፰፥፳፫፡፳፭]

በመንግሥታቸውም መጨረሻ፥ ኃጢአታቸው በተሞላች ጊዜ፥ እንቈቅልሽን የሚያስተውል ፊተ ጨካኝ ንጉሥ ይነሣል። ኃይሉም ይበረታል፥ ነገር ግን በራሱ ኃይል አይደለም፤ በድንቅም ያጠፋል፥ ያደርግማል፥ ይከናወንማል፤ ኃያላንንና የቅዱሳንን ሕዝብ ያጠፋል። በመታለሉ ተንኰልን በእጁ ያከናውናል፤ በልቡም ይታበያል፥ ታምነውም የሚኖሩትን ብዙዎችን ያጠፋል፤ በአለቆቹም አለቃ ላይ ይቋቋማል፤ ያለ እጅም ይሰበራል።

ETHIOPIAN government forces have allegedly threatened to kill supporters of the Tigrayan People’s Liberation Front (TPLF) who refuse to join the country’s ruling Prosperity Party (PP).

A letter leaked to the Morning Star that was purportedly signed by the PP representative in the restive northern state, Suhul Michael, warns that if veteran TPLF members or supporters fail to comply with the demand, they face death.

The authenticity of the letter cannot be confirmed, but a source insisted that the same threats were made to journalist Dawit Kebede before he was shot dead last week.

“He refused and he was put in prison and he was shot to death just for refusing to join a party that he does not like. This is the reform in Ethiopia,” the source claimed.

Mr Kebede was a journalist with regional broadcaster Tigray TV, which was taken over by the federal government following a military offensive that drove out the TPLF government last December.

He was detained on January 17 and released soon afterwards, but ordered to report to the police station. The reason for his detention is unknown.

Just three days later, Mr Kebede and a friend were shot dead in their car by unknown assailants in the regional capital Mekelle.

Officials have remained tight-lipped over the killings. Mekelle Mayor Ataklti Haileselassie and Mulu Nega, the new head of Tigray’s regional government, did not reply to requests for comment.

United Nations high commissioner for human rights Michelle Bachelet said last month that Tigrayans are being ethnically profiled, including in the Ethiopian capital Addis Ababa.

The government offensive against Tigray, including air strikes, began after the region held elections that were deemed illegal by Addis Ababa.

Thousands of people were killed as Prime Minister Abiy Ahmed sought to crush the TPLF, which ruled Ethiopia for decades.

On January 13, Ethiopian government forces claimed to have killed at least three prominent members of the TPLF: Seyoum Mesfin, who served as Ethiopia’s foreign minister for nearly two decades, former federal affairs minister Abay Tsehaye and ex-parliamentary chief whip Asmelash Woldeselassie.

Source

_________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጵያውያንን በጥቅም ያዛቸው ፥ ዶ/ር ብልጽግና ነኝ በላቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 27, 2020

የራዲዮ ማስታወቂያ፤ መለስ በተገደለ ማግስት ፥ ጥቅምት ፪ሺ፭/2005 .

ትኩረት ይስጡ፤ አብዮት አህመድ የመለሰን የአነጋገር ዘይቤ እንዴት እንደሚኮርጅ…

ብዙም ሳይቆይ፦

የሳውዲው ሸህ ለአኪ ደመቀ መኮንን ሃሰን አብዱልቃድር፦ ሁለተኛ አገርህ ወደ ሆነችው ወደ ሳዑዲ እንኳን ደህና መጣህ”

___________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: