በቤይሩት ወደብ ከሳምንት በኋላ ሌላ ከፍተኛ ቃጠሎ ፤ ጥቁሩ ጢስ የግዙፍ አውሬ ቅርጽ ሰርቷል፤ አውሬው እግር ስር በፍም የተከበበ መስቀል ይታያል።
ለመስቀል ደመራ እንዘጋጅ፡ ወገን!
_____________________________
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 15, 2020
በቤይሩት ወደብ ከሳምንት በኋላ ሌላ ከፍተኛ ቃጠሎ ፤ ጥቁሩ ጢስ የግዙፍ አውሬ ቅርጽ ሰርቷል፤ አውሬው እግር ስር በፍም የተከበበ መስቀል ይታያል።
ለመስቀል ደመራ እንዘጋጅ፡ ወገን!
_____________________________
Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: ሊባኖስ, መንግስት, ቤሩት, ቤይሩት, እሳት, ግምጃ ቤት, Beirut, Blast, Fire, Warehouse | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 11, 2020
👉 የሊባኖስ መንግሥት ሙሉ በሙሉ ስልጣን እንዲለቅቅ ተገደደ።
ለዚህ መንግስት ነበር ጂኒ ዐቢይ ገና የቦንቡ ፍንዳታ ሳያልቅ የሃዘን መልዕክት አስተላልፎለት የነበረው!
በቤይሩት ከተከሰተው ከፍተኛ ፍንዳታ በኋላ ህዝባዊ የአደባባይ ተቃውሞ የበረታበት የሊባኖስ መንግስት በፈቃዱ ከኃላፊነት ወርዷል።
የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀሳን ዲያብ በብሔራዊ ቴሌቪዥን ቀርበው መንግሥታቸው ስልጣን ለማስረከብ መወሰኑን አስታውቀዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያስታወቁት፣ ለተከታታይ ቀናት የተካሄደውን ህዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ፣ የተለያዩ ሚኒስትሮች እና ሌሎች ባለስልጣናት የስልጣን መልቀቂያ ካስገቡ በኋላ ነው።
የመንግሥት ተቃዋሚዎች የሀገሪቱ ባለስልጣናት በሀገር ጉዳይ ቸልተኞች እና በሙስና የተተበተቡ መሆናቸውን በመግለጽ መንግሥትን ይወነጅላሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩም በንግግራቸው ይህን ውንጀላ ተቀብለዋል። በሊባኖስ ሙስና ከሀገሪቱ ከራሷ በላይ የገዘፈ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዲያብ ይህም ለውጥ እንዳናመጣ አድርጎናል ብለዋል።” እኛ ብቻችንን ነበርን እነርሱ ደግሞ ሁሉም (ሙሰኞቹ ) ከእኛ በተቃራኒ ናቸው” ሲሉም ፈታኝ ጊዜ ማሳለፋቸውን ገልፀዋል።
ወንድ በጠፋባት ኢትዮጵያ ግን ገዳይ ዐቢይ ያው ለሦስት አመታት አሰቃቂ ጀነሳይድ እየፈጸመ፣ ኢትዮጵያውያንን እያፈናቀለ፣ ህፃናትን እያገተ፣ ክርስቲያኖችን እየጨፈጨፍ፣ ዓብያተ ክርስቲያናት እያቃጠለ ባጠቃላይ ኢትዮጵያን በብርሃን ፍጥነት እንዳሻው እያፈራረሰ እንኳን ይህን ሁሉ ግፍና ሰቆቃ ለመቃወም አደባባይ የወጣ አንድም ኢትዮጵያዊ የለም። ሕዝቡ ከሊባኖስ ዜጎች እጅግ በጣም የከፋ የኑሮ ሁኔታ ላይ ነው የሚገኘው፤ እየተራበም ነው፤ ነገር ግን አሁንም በጂኒ ዐቢይ እና ደጋፊዎቹ እያተታለለ ውዳቂዎቹ ኦሮሞዎች እንዲሳለቁበትና እያላገጡ የጥፋት ዘመቻቸውን እንዲቀጥሉበት ዕድሉን ሰጥቷቸዋል። ምን ዓይነት ሰነፍ፣ አልቃሻና ደካማ ትውልድ ቢሆን ነው!? ወሬና ጉራ ብቻ! ለዚህም እኮ ነው በዘር ጥፋት ያ ሁሉ ሰው አልቆ የዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ዜሮ ትኩረት ለኢትዮጵያ ሊሰጡ ያልበቁት።
እስኪ ተመልከቱ በሊባኖስ አንዲት ፍንዳታ ለሁለት ሳምንታት ያህል የመላው ዓለም መነጋገሪያ ርዕሰ ጉዳይ ለመሆን በቅቷል። የዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ባጭር ጊዜ ውስጥ እስከ ግማሽ ቢሊየን ዶላር ለሊባኖን እርዳታ ለመሰብሰብ በቅቷል።
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: ሊባኖስ, ሊባኖስ_ፖለቲካ, መንግስት, ቤሩት, ቤይሩት, ተቃዋሚዎች, አመጽ, ካቢኔት, ጠቅላይ ሚንስትር, ፍንዳታ, ፖለቲካዊ_ጉዳይ, Beirut, Blast, Lebanon | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 11, 2020
በቤይሩት የቅድሱ ዲሚትሪዮስ ግሪክ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን አባት አባ ዮኢል ናሲፍ ነው ይህን ለቢቢሲ የተናገሩት።
የቅዱስ ዲሚትሪዮስ ግሪክ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የሚገኘው የቤይሩት ፍንዳታ ከተከሰተበት ቦታ አንድ ኪሎ ሜትር ብቻ ርቆ ነው፡፡
አባ ዮኢል ናሲፍ ቤተክርስቲያኑ የደረሰበትን ጉዳት ለመመርመር በፍጥነት ወደ ቤተክርስቲያኑ በመሮጥ ቤተክርስቲያን ሲገቡ የቤተክርስቲያኑ የመጀመሪያ ክፍል(ቅኔ ማህሌት)ሙሉ በሙሉ ወድሟል፡፡ ነገር ግን ቤተ መቅደሱ ለጭረት እንኳን አልተነካም ነበር ፥ በፍንዳታው ወቅት ሁሉ እንደበራ የቆየውን የዘይት ሻማ መብራት ጨምሮ፡፡
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: Altar, ሊባኖስ, መቅደስ, ቤሩት, ቤተ መቅደስ, ቤተ ክርስቲያን, ቤይሩት, ተስፋ, ተዓምር, ኢየሱስ ክርስቶስ, እምነት, ግሪክ ኦርቶዶክስ, ፍንዳታ, Beirut, Blast, Greek Orthodox Church, Lebanon, Miracle | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 9, 2020
ትክክል፤ በተዘዋዋሪ የእነ ዐቢይ አህመድ አሊን ማንነትና ምንነት እየጠቆሙን እኮ ነው። ይገርማል! ጂኒ ዐቢይ የሃዘን መልዕክቱን ያስተላለፈ የመጀመሪያው መሪ ነበር፤ አጋንንቱ ቀስቅሰውታልና አረቦቹ እንኳን አልቀደሙትም። ልክ እንደ ግብረ–ሰዶማዊው ሞግዚቱ እንደ ፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ማክሮን፤ ማክሮንንም ቤይሩትን ለመጎብኘት ማንም የቀደመው መሪ አልነበረም። አጋንንቱ እየተናበቡ በመላው ዓለም ይበናሉ።
ከፍንዳታው በኋላ የሊባኖስ ክርስቲያኖች ሊባኖስን አናወጧት። ያ ፍንዳታ ማንኛውም ዓይነት ፍንዳታ አልነበረም። ብዙ የቀሰቀሰው ነገር አለ!
ከቤይሩት ፍንዳታ በኋላ አሁን በብዛት ሆነው በማመጽ ላይ ያሉት የሊባኖስ ክርስቲያኖች ናቸው። ሥልጣኑን የተቆጣጠሩ ፖለቲከኞቹ በብዛት የአጋንንቱ ሂዝቡላ ሽብር ፈጣሪ ቡድን አባላት ናቸው፤ ልክ በሃገራችንም የጂኒ ዐቢይ አጋንንት ቄሮ አባላት እንደሆኑ። ወጣቷን ሴት እናዳምጣት፤ “መሪዎቻችንን ቤተ መንግስት ውስጥ ገብተን እንገድላቸዋለን!” ትለናለች። ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንም ተመሳሳይ ቁጣ የተሞላበት ጠንካራ አመጽ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፤ ግዴታቸው ነው! ፖለቲከኞች ይህ ዓይነት ቋንቋ ብቻ ነው የሚገባቸው፤ “ለምንድን ነው ህዝቡ ወደ አራት ኪሎ ቤተመንግስት በማምራት ግንቡ እስኪነቃነቅ ድረስ የማይጮኸው? ምን እየጠበቀ ነው?” በማለት ስጠይቅ ዓመት አልፎኛል። በአሁኑ ሰዓት ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ላይ እየደረሰ ያለው በደል በሊባኖስ ክርስቲያኖች ላይ ከሚደርሰው በደል እጅግ በጣም የበዛ ነው።
የቤተ ክህነት አባላት ሕዝቡን ተገቢ በሆነ መልክ ለመቀስቀስ፣ ለማነሳሳትና ለመብታቸው እንዲቆሙ ለማድረግ ባለመሥራታቸው በእግዚአብሔር ዘንድ ተጠያቂዎች ይሆናሉ።
[መጽሐፈ መክብብ ምዕራፍ ፫፥፩፡፰]
“ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው፤ ከሰማይ በታች ለሚከናወነው ለማንኛውም ነገር ወቅት አለው፤ ለመወለድ ጊዜ አለው፤ ለመሞትም ጊዜ አለው፤ ለመትከል ጊዜ አለው፤ ለመንቀልም ጊዜ አለው፤ ለመግደል ጊዜ አለው፤ ለማዳንም ጊዜ አለው፤ ለማፍረስ ጊዜ አለው፤ ለመገንባትም ጊዜ አለው፤ ለማልቀስ ጊዜ አለው፤ ለመሣቅም ጊዜ አለው፤ ለሐዘን ጊዜ አለው፤ ለጭፈራም ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመጣል ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመሰብሰብም ጊዜ አለው፤ ለመተቃቀፍ ጊዜ አለው፤ ለመለያየትም ጊዜ አለው፤ ለመፈለግ ጊዜ አለው፤ ለመተው ጊዜ አለው፤ ለማስቀመጥ ጊዜ አለው፤ አውጥቶ ለመጣልም ጊዜ አለው፤ ለመቅደድ ጊዜ አለው፤ ለመስፋትም ጊዜ አለው፤ ለዝምታ ጊዜ አለው፤ ለመናገርም ጊዜ አለው፤ ለመውደድ ጊዜ አለው፤ ለመጥላትም ጊዜ አለው፤ ለጦርነት ጊዜ አለው፤ ለሰላምም ጊዜ አለው።“
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: Abiy Ahmed, Addis Ababa, Anti-Ethiopia, ሃገር-ማፍረስ, ሊባኖስ, ቤይሩት, ተቃውሞ, አጋንንት, ክህደት, ዐቢይ አህመድ, የሀዘን መግለጫ, ጠላት, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፖለቲከኞች, Beirut, Demons, Demonstration | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 6, 2020
Posted in Curiosity, Ethiopia, Life | Tagged: ሌባኖን, መካከለኛው ምስራቅ, ሠርገኛ, ሠርግ, ሰርገኛዋ, ባቢሎን, ቤይሩት, ቦምብ, አረብ, ፍንዳታ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 4, 2020
በይፋ አስር ሰው እንደሞተ ቢነገርም ምናልባት በብዙ ሺሆች የሚቆጠሩ ሰዎች ሳይሞቱ እንደማይቀሩ ይገመታል። እኔ የምጠረጥረው የዲያብሎስ አርበኞቹ ሂዝቡላ ከፓኪስታን የኑክሌር መሣርያ ሳያገኙ አልቀሩም ይባላል። ምናልባት እዚህ ግምጃ ቤት ውስጥ ደብቀውት ከሆነ ምንም ነገር የማያመልጣቸው እስራኤሎች ቦታውን አመድ አድርገውታል። ለማንኛውም እህቶቻችንን እንደ ቆሻሻ ወደ መንገድ የወረወረችውን የሊባኖስን ጉዳይ በቅርቡ እንከታተለዋለን።
Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: ሌባኖን, መካከለኛው ምስራቅ, ባቢሎን, ቤይሩት, ቦምብ, አረብ, ፍንዳታ | Leave a Comment »